uz
Feedback
የጥበብ ማዕድ

የጥበብ ማዕድ

Kanalga Telegram’da o‘tish

ዝም ብለህ ተቀላቀል!

Ko'proq ko'rsatish

📈 Telegram kanali የጥበብ ማዕድ analitikasi

የጥበብ ማዕድ (@yetbebmead_ab) Amxar til segmentidagi kanali faol ishtirokchi. Hozirda hamjamiyat 16 198 obunachidan iborat bo'lib, Din & Maʼnaviyat toifasida 5 264-o'rinni va Efiopiya mintaqasida 2 092-o'rinni egallagan.

📊 Auditoriya ko‘rsatkichlari va dinamika

невідомо sanasidan buyon loyiha tez o‘sib, 16 198 obunachiga ega bo‘ldi.

12 Iyul, 2026 dagi oxirgi ma’lumotlarga ko‘ra kanal barqaror faollikka ega. Oxirgi 30 kunda obunachilar soni 601 ga, so‘nggi 24 soatda esa -5 ga o‘zgardi va umumiy qamrov yuqori darajada qolmoqda.

  • Tasdiqlash holati: Tasdiqlanmagan
  • Jalb etish (ER): Auditoriya o‘rtacha 2.49% darajada jalb etiladi. Nashrdan keyingi dastlabki 24 soatda kontent odatda umumiy obunachilar sonining 2.04% ini tashkil etuvchi reaksiyalarni to‘playdi.
  • Post qamrovi: Har bir post o‘rtacha 404 marta ko‘riladi; birinchi sutkada odatda 331 ta ko‘rish yig‘iladi.
  • Reaksiyalar va o‘zaro ta’sir: Auditoriya faol: har bir postga o‘rtacha 13 ta reaksiya keladi.

📝 Tavsif va kontent siyosati

Muallif resursni shaxsiy fikrni ifoda etish maydoni sifatida ta’riflaydi:
ዝም ብለህ ተቀላቀል!

Yuqori yangilanish chastotasi (oxirgi ma’lumot 13 Iyul, 2026 da olingan) sababli kanal doimo dolzarb va katta qamrovli bo‘lib qoladi. Analitika auditoriya kontent bilan faol hamkorlik qilishini, uni Din & Maʼnaviyat toifasidagi muhim ta’sir nuqtasiga aylantirishini ko‘rsatadi.

16 198
Obunachilar
-524 soatlar
-447 kunlar
+60130 kunlar
Postlar arxiv
ሕፃን ባያለቅስ መራቡ ባልታወቀ ነበር! ማልቀሱ ግን አለመጥገቡን አስታውቆ ጡትን እንዲጎርስ ያግዘዋል።

በራሴ ቀልጄ ፡ ለሳቋ ስገብር፣ ትቼ መከፋቴን ፡ ለደስታዋ ሳብር፡ መውደዴን ልናገር ፡ በዳዴ እያለ፡ "ወንድሜ ኑርልኝ" ፡ ምኞቷ ነበረ!!! አቡ(አላዛር ቴዎድሮስ)

ፅጌሬዳን በቅርቧ እሾህ ራቅ ብሎ ደግሞ ሌሎች ፅጌሬዳዎች ይከቧታል።ከአበቦች ጋር አብሮ ለመሆን ግን የግድ መቆረጥ ግዴታዋ ነው!

ወጥመድ ቤትህ ፡ እንዳይሆን፡ በአጥማጅ እንዳትያዝ፤ በአንድ እጅ ኪስህን፡ ባንድ እጅህ አፍን ያዝ፣ እንዳይጥሉህ ገፍተው፡ የምድር ሹማምንት፣ ድክመትህን ለሰው ፡ ይረዳኛል በሚል፡ አታሳይ በግምት፤ እናም የሰው ልጅ፡ ካልገለጠም በቀር፡ ሽፋን ህይወትህን ፡ ባንተ ዘፈቀደ እንዲ ነህ አይልህም ፡ ካልሆነ ያበደ!!! አቡ(አላዛር ቴዎድሮስ)

ጥሩነትህን እየነገረ ግን እኔ አልፈልግህም የሚልህ ሰው እንዳትጎዳ እንደዛ ቢልም አብዝቶ የሚጎዳህ ቃል ግን ከርሱ ውጪ አይገኝም!!!

#ዒድ_አልፈጥር ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች በሙሉ እንኳን ለ1445ኛው የዒድ አልፈጥር በዓል አደረሳችሁ። ዒድ ሙባረክ ! በዓሉ #የሰላም፣ #የአንድነት፣ #የፍቅርና #የመተሳሰብ ይሆን ዘንድ እንመኛለን። መልካም በዓል !

ሀዘን እንደ ጥጥ ፡ ቀሎ ፡ ደስታ የከበደን፣ አውሬ በርክቶ ነው ፥ በአረንጓዴው ደን! አቡ(አላዛር ቴዎድሮስ)

ስታስበው ብቻ የፈራኸው ነገር ስታየው ግን በጣም ቀሎ ታገኘዋለህ! ይህ ማለት ቀጣዩ ነገር ላይ በሐሳብ ብቻ መሸበር እንደማይገባህ ታውቅበታለህ!!!

#የአታላይ_ሰዎች_ምልክቶች፦ 👉እንደ ተበዳይ ይሆናሉ 👉በዝምታ ይቀጡሃል 👉ድክመትህን አንተን ለማጥቃት ይጠቀሙበታል 👉ቀልደኞችና ሁልጊዜ ለክርክር የተዘጋጁ ናቸው 👉ተበዳዮቻቸው ላይ ይፈርዳሉ፣ ይተቻሉ 👉ስሜቶቻቸውን ወደ አንተ ያስተላልፋሉ 👉ከአንተ የሚፈልጉትን እስኪያገኙ ድረስ አያርፉም 👉ራስህን እንድትጠራጠር ያበረታቱታሃል

አለኝ ብሎ ከማሳወቅ ምን አለው ሲሉ ማሳወቅ ትልቅ ክብር ነው ላንተ! አለኝ ስትል በራሳቸው ተገፋፍተው ስለ ማያዳምጡህ ነው።

ግብዝ ጥፋተኛ ከይቅርታ ይልቅ አንተን ጥፋተኛ ለማለት ይፈጥናል!

ከአንዳንድ ሰው ጋር ስለ ለመዳቸው ሱሶች አንተ ሳትፈጽመው ከዛ ሰው ጋር ግን እኩል እንደምታውቅ በማስመሰል አብዝተህ ካወራኸው ያ ሰው መጥፎ ድርጊቶቹ ላይ ይበረታል እንጂ አይቀንስም! እምትደግፈው አልያም ያንተ ማወቅ ብቻውን ፈጻሚ እንዳልሆነ እንዲረዳው ስለሚያደርገው ነው!!!

ሃይላንድ ከሚሰበስቡና ቁራሌነት ከሚሠሩ ሰዎች ጋር ውሾች ያላቸው የግል ፀብ ግን ምን ይሆን? ሌላውን ዝም ብለው እነርሱ ላይ የሚያስጮኻቸው???

ከመጠን በላይ ብርሐን አይቶ ለጠፋ አይን ውብ እይታዎች ቀጥለው ቢመጡም ፈውስን አይሰጡትም!!!

በዝናብ መራሱን እኮ አንጠላም ያረጠብነውን ልብስና ሰውነት ለማድረቅ ሚፈጀውን ጊዜ እንጂ!!!

አንዱ ለፍቶ ፣ ሰርቶ ሲያድግ አንዱ ደግሞ ስለ ሰሪው ዘግቦ ያድጋል!!!

ባለ'ማጎንበሴ ፣ ባለ'ማቀርቀሬ ፡ አንዳች አትሳቁ፥     የጎበጡ ናቸው ፤ ተገፍተው 'ሚወድቁ! አቡ(አላዛር)

አቆላምጦ ጠርቶ በውስጡ ሚንቅህን አንደበቱ ላይ ንቀቱን ታቀዋለህ!!!

ቤተሰቦች ከሰሞኑ አየር በላይ እናንተ ቀዝቅዛችሁብኛል ምክንያቱ ምንድነው? የምትሉኝ ካለ በዚች ሐሳብ አስተያየት አድርሱኝ @Abu1219

ከጥሩ ወዳጅህ ከመቶ ይልቅ መራራቅን ሚፈጥረው የ አንድ ብር ጥፋት ነው።