es
Feedback
የጥበብ ማዕድ

የጥበብ ማዕድ

Ir al canal en Telegram

ዝም ብለህ ተቀላቀል!

Mostrar más

📈 Análisis del canal de Telegram የጥበብ ማዕድ

El canal የጥበብ ማዕድ (@yetbebmead_ab) en el segmento lingüístico de Amárico es un actor destacado. Actualmente la comunidad reúne a 16 214 suscriptores, ocupando la posición 5 264 en la categoría Religión y espiritualidad y el puesto 2 092 en la región Etiopía.

📊 Métricas de audiencia y dinámica

Desde su creación el невідомо, el proyecto ha mostrado un crecimiento acelerado, reuniendo a 16 214 suscriptores.

Según los últimos datos del 11 julio, 2026, el canal mantiene una actividad estable. En los últimos 30 días la variación de miembros fue de 587, y en las últimas 24 horas de -8, conservando un alto alcance.

  • Estado de verificación: No verificado
  • Tasa de interacción (ER): El promedio de interacción de la audiencia es 2.53%. Durante las primeras 24 horas tras publicar, el contenido suele obtener 2.04% de reacciones respecto al total de suscriptores.
  • Alcance de las publicaciones: Cada publicación recibe en promedio 410 visualizaciones. En el primer día suele acumular 331 visualizaciones.
  • Reacciones e interacción: La audiencia responde de forma activa: el promedio de reacciones por publicación es 13.

📝 Descripción y política de contenido

El autor describe el recurso como un espacio para expresar opiniones subjetivas:
ዝም ብለህ ተቀላቀል!

Gracias a la alta frecuencia de actualizaciones (últimos datos recibidos el 12 julio, 2026), el canal mantiene la vigencia y un amplio alcance. La analítica demuestra que la audiencia interactúa activamente con el contenido, lo que lo convierte en un punto de referencia dentro de la categoría Religión y espiritualidad.

16 214
Suscriptores
-824 horas
+397 días
+58730 días
Archivo de publicaciones
ሕፃን ባያለቅስ መራቡ ባልታወቀ ነበር! ማልቀሱ ግን አለመጥገቡን አስታውቆ ጡትን እንዲጎርስ ያግዘዋል።

በራሴ ቀልጄ ፡ ለሳቋ ስገብር፣ ትቼ መከፋቴን ፡ ለደስታዋ ሳብር፡ መውደዴን ልናገር ፡ በዳዴ እያለ፡ "ወንድሜ ኑርልኝ" ፡ ምኞቷ ነበረ!!! አቡ(አላዛር ቴዎድሮስ)

ፅጌሬዳን በቅርቧ እሾህ ራቅ ብሎ ደግሞ ሌሎች ፅጌሬዳዎች ይከቧታል።ከአበቦች ጋር አብሮ ለመሆን ግን የግድ መቆረጥ ግዴታዋ ነው!

ወጥመድ ቤትህ ፡ እንዳይሆን፡ በአጥማጅ እንዳትያዝ፤ በአንድ እጅ ኪስህን፡ ባንድ እጅህ አፍን ያዝ፣ እንዳይጥሉህ ገፍተው፡ የምድር ሹማምንት፣ ድክመትህን ለሰው ፡ ይረዳኛል በሚል፡ አታሳይ በግምት፤ እናም የሰው ልጅ፡ ካልገለጠም በቀር፡ ሽፋን ህይወትህን ፡ ባንተ ዘፈቀደ እንዲ ነህ አይልህም ፡ ካልሆነ ያበደ!!! አቡ(አላዛር ቴዎድሮስ)

ጥሩነትህን እየነገረ ግን እኔ አልፈልግህም የሚልህ ሰው እንዳትጎዳ እንደዛ ቢልም አብዝቶ የሚጎዳህ ቃል ግን ከርሱ ውጪ አይገኝም!!!

#ዒድ_አልፈጥር ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች በሙሉ እንኳን ለ1445ኛው የዒድ አልፈጥር በዓል አደረሳችሁ። ዒድ ሙባረክ ! በዓሉ #የሰላም፣ #የአንድነት፣ #የፍቅርና #የመተሳሰብ ይሆን ዘንድ እንመኛለን። መልካም በዓል !

ሀዘን እንደ ጥጥ ፡ ቀሎ ፡ ደስታ የከበደን፣ አውሬ በርክቶ ነው ፥ በአረንጓዴው ደን! አቡ(አላዛር ቴዎድሮስ)

ስታስበው ብቻ የፈራኸው ነገር ስታየው ግን በጣም ቀሎ ታገኘዋለህ! ይህ ማለት ቀጣዩ ነገር ላይ በሐሳብ ብቻ መሸበር እንደማይገባህ ታውቅበታለህ!!!

#የአታላይ_ሰዎች_ምልክቶች፦ 👉እንደ ተበዳይ ይሆናሉ 👉በዝምታ ይቀጡሃል 👉ድክመትህን አንተን ለማጥቃት ይጠቀሙበታል 👉ቀልደኞችና ሁልጊዜ ለክርክር የተዘጋጁ ናቸው 👉ተበዳዮቻቸው ላይ ይፈርዳሉ፣ ይተቻሉ 👉ስሜቶቻቸውን ወደ አንተ ያስተላልፋሉ 👉ከአንተ የሚፈልጉትን እስኪያገኙ ድረስ አያርፉም 👉ራስህን እንድትጠራጠር ያበረታቱታሃል

አለኝ ብሎ ከማሳወቅ ምን አለው ሲሉ ማሳወቅ ትልቅ ክብር ነው ላንተ! አለኝ ስትል በራሳቸው ተገፋፍተው ስለ ማያዳምጡህ ነው።

ግብዝ ጥፋተኛ ከይቅርታ ይልቅ አንተን ጥፋተኛ ለማለት ይፈጥናል!

ከአንዳንድ ሰው ጋር ስለ ለመዳቸው ሱሶች አንተ ሳትፈጽመው ከዛ ሰው ጋር ግን እኩል እንደምታውቅ በማስመሰል አብዝተህ ካወራኸው ያ ሰው መጥፎ ድርጊቶቹ ላይ ይበረታል እንጂ አይቀንስም! እምትደግፈው አልያም ያንተ ማወቅ ብቻውን ፈጻሚ እንዳልሆነ እንዲረዳው ስለሚያደርገው ነው!!!

ሃይላንድ ከሚሰበስቡና ቁራሌነት ከሚሠሩ ሰዎች ጋር ውሾች ያላቸው የግል ፀብ ግን ምን ይሆን? ሌላውን ዝም ብለው እነርሱ ላይ የሚያስጮኻቸው???

ከመጠን በላይ ብርሐን አይቶ ለጠፋ አይን ውብ እይታዎች ቀጥለው ቢመጡም ፈውስን አይሰጡትም!!!

በዝናብ መራሱን እኮ አንጠላም ያረጠብነውን ልብስና ሰውነት ለማድረቅ ሚፈጀውን ጊዜ እንጂ!!!

አንዱ ለፍቶ ፣ ሰርቶ ሲያድግ አንዱ ደግሞ ስለ ሰሪው ዘግቦ ያድጋል!!!

ባለ'ማጎንበሴ ፣ ባለ'ማቀርቀሬ ፡ አንዳች አትሳቁ፥     የጎበጡ ናቸው ፤ ተገፍተው 'ሚወድቁ! አቡ(አላዛር)

አቆላምጦ ጠርቶ በውስጡ ሚንቅህን አንደበቱ ላይ ንቀቱን ታቀዋለህ!!!

ቤተሰቦች ከሰሞኑ አየር በላይ እናንተ ቀዝቅዛችሁብኛል ምክንያቱ ምንድነው? የምትሉኝ ካለ በዚች ሐሳብ አስተያየት አድርሱኝ @Abu1219

ከጥሩ ወዳጅህ ከመቶ ይልቅ መራራቅን ሚፈጥረው የ አንድ ብር ጥፋት ነው።