ru
Feedback
የጥበብ ማዕድ

የጥበብ ማዕድ

Открыть в Telegram

ዝም ብለህ ተቀላቀል!

Больше

📈 Аналитический обзор Telegram-канала የጥበብ ማዕድ

Канал የጥበብ ማዕድ (@yetbebmead_ab) языкового сегмента Амхарский является активным участником. Сейчас сообщество объединяет 16 214 подписчиков, занимая 5 264 место в категории Религия и духовность и 2 092 место в регионе Эфиопия.

📊 Показатели аудитории и динамика

С момента создания невідомо проект демонстрирует стремительный рост, собрав аудиторию из 16 214 подписчиков.

Согласно последним данным от 11 июля, 2026, канал показывает стабильную активность. За последние 30 дней изменение числа участников составило 587, а за последние 24 часа — -8, при этом общий охват остаётся высоким.

  • Статус верификации: Не верифицирован
  • Уровень вовлечённости (ER): Средний показатель вовлечённости аудитории составляет 2.53%. В первые 24 часа после публикации контент обычно набирает 2.04% реакций от общего числа подписчиков.
  • Охват публикаций: В среднем каждый пост получает 410 просмотров. В течение первых суток публикация набирает 331 просмотров.
  • Реакции и взаимодействия: Аудитория активно поддерживает контент: среднее количество реакций на один пост — 13.

📝 Описание и контентная политика

Автор описывает ресурс как площадку для выражения субъективного мнения:
ዝም ብለህ ተቀላቀል!

Благодаря высокой частоте обновлений (последние данные получены 12 июля, 2026) канал поддерживает актуальность и высокий уровень охвата публикаций. Аналитика показывает, что аудитория активно взаимодействует с контентом, что делает его важной точкой влияния в категории Религия и духовность.

16 214
Подписчики
-824 часа
+397 дней
+58730 день
Архив постов
ሕፃን ባያለቅስ መራቡ ባልታወቀ ነበር! ማልቀሱ ግን አለመጥገቡን አስታውቆ ጡትን እንዲጎርስ ያግዘዋል።

በራሴ ቀልጄ ፡ ለሳቋ ስገብር፣ ትቼ መከፋቴን ፡ ለደስታዋ ሳብር፡ መውደዴን ልናገር ፡ በዳዴ እያለ፡ "ወንድሜ ኑርልኝ" ፡ ምኞቷ ነበረ!!! አቡ(አላዛር ቴዎድሮስ)

ፅጌሬዳን በቅርቧ እሾህ ራቅ ብሎ ደግሞ ሌሎች ፅጌሬዳዎች ይከቧታል።ከአበቦች ጋር አብሮ ለመሆን ግን የግድ መቆረጥ ግዴታዋ ነው!

ወጥመድ ቤትህ ፡ እንዳይሆን፡ በአጥማጅ እንዳትያዝ፤ በአንድ እጅ ኪስህን፡ ባንድ እጅህ አፍን ያዝ፣ እንዳይጥሉህ ገፍተው፡ የምድር ሹማምንት፣ ድክመትህን ለሰው ፡ ይረዳኛል በሚል፡ አታሳይ በግምት፤ እናም የሰው ልጅ፡ ካልገለጠም በቀር፡ ሽፋን ህይወትህን ፡ ባንተ ዘፈቀደ እንዲ ነህ አይልህም ፡ ካልሆነ ያበደ!!! አቡ(አላዛር ቴዎድሮስ)

ጥሩነትህን እየነገረ ግን እኔ አልፈልግህም የሚልህ ሰው እንዳትጎዳ እንደዛ ቢልም አብዝቶ የሚጎዳህ ቃል ግን ከርሱ ውጪ አይገኝም!!!

#ዒድ_አልፈጥር ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች በሙሉ እንኳን ለ1445ኛው የዒድ አልፈጥር በዓል አደረሳችሁ። ዒድ ሙባረክ ! በዓሉ #የሰላም፣ #የአንድነት፣ #የፍቅርና #የመተሳሰብ ይሆን ዘንድ እንመኛለን። መልካም በዓል !

ሀዘን እንደ ጥጥ ፡ ቀሎ ፡ ደስታ የከበደን፣ አውሬ በርክቶ ነው ፥ በአረንጓዴው ደን! አቡ(አላዛር ቴዎድሮስ)

ስታስበው ብቻ የፈራኸው ነገር ስታየው ግን በጣም ቀሎ ታገኘዋለህ! ይህ ማለት ቀጣዩ ነገር ላይ በሐሳብ ብቻ መሸበር እንደማይገባህ ታውቅበታለህ!!!

#የአታላይ_ሰዎች_ምልክቶች፦ 👉እንደ ተበዳይ ይሆናሉ 👉በዝምታ ይቀጡሃል 👉ድክመትህን አንተን ለማጥቃት ይጠቀሙበታል 👉ቀልደኞችና ሁልጊዜ ለክርክር የተዘጋጁ ናቸው 👉ተበዳዮቻቸው ላይ ይፈርዳሉ፣ ይተቻሉ 👉ስሜቶቻቸውን ወደ አንተ ያስተላልፋሉ 👉ከአንተ የሚፈልጉትን እስኪያገኙ ድረስ አያርፉም 👉ራስህን እንድትጠራጠር ያበረታቱታሃል

አለኝ ብሎ ከማሳወቅ ምን አለው ሲሉ ማሳወቅ ትልቅ ክብር ነው ላንተ! አለኝ ስትል በራሳቸው ተገፋፍተው ስለ ማያዳምጡህ ነው።

ግብዝ ጥፋተኛ ከይቅርታ ይልቅ አንተን ጥፋተኛ ለማለት ይፈጥናል!

ከአንዳንድ ሰው ጋር ስለ ለመዳቸው ሱሶች አንተ ሳትፈጽመው ከዛ ሰው ጋር ግን እኩል እንደምታውቅ በማስመሰል አብዝተህ ካወራኸው ያ ሰው መጥፎ ድርጊቶቹ ላይ ይበረታል እንጂ አይቀንስም! እምትደግፈው አልያም ያንተ ማወቅ ብቻውን ፈጻሚ እንዳልሆነ እንዲረዳው ስለሚያደርገው ነው!!!

ሃይላንድ ከሚሰበስቡና ቁራሌነት ከሚሠሩ ሰዎች ጋር ውሾች ያላቸው የግል ፀብ ግን ምን ይሆን? ሌላውን ዝም ብለው እነርሱ ላይ የሚያስጮኻቸው???

ከመጠን በላይ ብርሐን አይቶ ለጠፋ አይን ውብ እይታዎች ቀጥለው ቢመጡም ፈውስን አይሰጡትም!!!

በዝናብ መራሱን እኮ አንጠላም ያረጠብነውን ልብስና ሰውነት ለማድረቅ ሚፈጀውን ጊዜ እንጂ!!!

አንዱ ለፍቶ ፣ ሰርቶ ሲያድግ አንዱ ደግሞ ስለ ሰሪው ዘግቦ ያድጋል!!!

ባለ'ማጎንበሴ ፣ ባለ'ማቀርቀሬ ፡ አንዳች አትሳቁ፥     የጎበጡ ናቸው ፤ ተገፍተው 'ሚወድቁ! አቡ(አላዛር)

አቆላምጦ ጠርቶ በውስጡ ሚንቅህን አንደበቱ ላይ ንቀቱን ታቀዋለህ!!!

ቤተሰቦች ከሰሞኑ አየር በላይ እናንተ ቀዝቅዛችሁብኛል ምክንያቱ ምንድነው? የምትሉኝ ካለ በዚች ሐሳብ አስተያየት አድርሱኝ @Abu1219

ከጥሩ ወዳጅህ ከመቶ ይልቅ መራራቅን ሚፈጥረው የ አንድ ብር ጥፋት ነው።