uk
Feedback
የጥበብ ማዕድ

የጥበብ ማዕድ

Відкрити в Telegram

ዝም ብለህ ተቀላቀል!

Показати більше

📈 Аналітичний огляд Telegram-каналу የጥበብ ማዕድ

Канал የጥበብ ማዕድ (@yetbebmead_ab) у мовному сегменті Амхарська є активним учасником. На даний момент спільнота об'єднує 16 198 підписників, посідаючи 5 264 місце в категорії Релігія і духовність та 2 092 місце у регіоні Ефіопія.

📊 Показники аудиторії та динаміка

З моменту свого створення невідомо, проект продемонстрував стрімке зростання, зібравши аудиторію у 16 198 підписників.

За останніми даними від 12 липня, 2026, канал демонструє стабільну активність. Хоча за останні 30 днів спостерігається зміна кількості учасників на 601, а за останні 24 години на -5, загальне охоплення залишається високим.

  • Статус верифікації: Не верифікований
  • Рівень залученості (ER): Середній показник залученості аудиторії становить 2.49%. Протягом перших 24 годин після публікації контент зазвичай збирає 2.04% реакцій від загальної кількості підписників.
  • Охоплення публікацій: В середньому кожен допис отримує 404 переглядів. Протягом першої доби публікація в середньому набирає 331 переглядів.
  • Реакції та взаємодія: Аудиторія активно підтримує контент: середня кількість реакцій на один пост – 13.

📝 Опис та контентна політика

Автор описує ресурс як майданчик для висловлення суб'єктивної думки:
ዝም ብለህ ተቀላቀል!

Завдяки високій частоті оновлень (останні дані отримано 13 липня, 2026), канал підтримує актуальність та високий рівень охоплення публікацій. Аналітика показує, що аудиторія активно взаємодіє з контентом, що робить його важливою точкою впливу в категорії Релігія і духовність.

16 198
Підписники
-524 години
-447 днів
+60130 день
Архів дописів
ሕፃን ባያለቅስ መራቡ ባልታወቀ ነበር! ማልቀሱ ግን አለመጥገቡን አስታውቆ ጡትን እንዲጎርስ ያግዘዋል።

በራሴ ቀልጄ ፡ ለሳቋ ስገብር፣ ትቼ መከፋቴን ፡ ለደስታዋ ሳብር፡ መውደዴን ልናገር ፡ በዳዴ እያለ፡ "ወንድሜ ኑርልኝ" ፡ ምኞቷ ነበረ!!! አቡ(አላዛር ቴዎድሮስ)

ፅጌሬዳን በቅርቧ እሾህ ራቅ ብሎ ደግሞ ሌሎች ፅጌሬዳዎች ይከቧታል።ከአበቦች ጋር አብሮ ለመሆን ግን የግድ መቆረጥ ግዴታዋ ነው!

ወጥመድ ቤትህ ፡ እንዳይሆን፡ በአጥማጅ እንዳትያዝ፤ በአንድ እጅ ኪስህን፡ ባንድ እጅህ አፍን ያዝ፣ እንዳይጥሉህ ገፍተው፡ የምድር ሹማምንት፣ ድክመትህን ለሰው ፡ ይረዳኛል በሚል፡ አታሳይ በግምት፤ እናም የሰው ልጅ፡ ካልገለጠም በቀር፡ ሽፋን ህይወትህን ፡ ባንተ ዘፈቀደ እንዲ ነህ አይልህም ፡ ካልሆነ ያበደ!!! አቡ(አላዛር ቴዎድሮስ)

ጥሩነትህን እየነገረ ግን እኔ አልፈልግህም የሚልህ ሰው እንዳትጎዳ እንደዛ ቢልም አብዝቶ የሚጎዳህ ቃል ግን ከርሱ ውጪ አይገኝም!!!

#ዒድ_አልፈጥር ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች በሙሉ እንኳን ለ1445ኛው የዒድ አልፈጥር በዓል አደረሳችሁ። ዒድ ሙባረክ ! በዓሉ #የሰላም፣ #የአንድነት፣ #የፍቅርና #የመተሳሰብ ይሆን ዘንድ እንመኛለን። መልካም በዓል !

ሀዘን እንደ ጥጥ ፡ ቀሎ ፡ ደስታ የከበደን፣ አውሬ በርክቶ ነው ፥ በአረንጓዴው ደን! አቡ(አላዛር ቴዎድሮስ)

ስታስበው ብቻ የፈራኸው ነገር ስታየው ግን በጣም ቀሎ ታገኘዋለህ! ይህ ማለት ቀጣዩ ነገር ላይ በሐሳብ ብቻ መሸበር እንደማይገባህ ታውቅበታለህ!!!

#የአታላይ_ሰዎች_ምልክቶች፦ 👉እንደ ተበዳይ ይሆናሉ 👉በዝምታ ይቀጡሃል 👉ድክመትህን አንተን ለማጥቃት ይጠቀሙበታል 👉ቀልደኞችና ሁልጊዜ ለክርክር የተዘጋጁ ናቸው 👉ተበዳዮቻቸው ላይ ይፈርዳሉ፣ ይተቻሉ 👉ስሜቶቻቸውን ወደ አንተ ያስተላልፋሉ 👉ከአንተ የሚፈልጉትን እስኪያገኙ ድረስ አያርፉም 👉ራስህን እንድትጠራጠር ያበረታቱታሃል

አለኝ ብሎ ከማሳወቅ ምን አለው ሲሉ ማሳወቅ ትልቅ ክብር ነው ላንተ! አለኝ ስትል በራሳቸው ተገፋፍተው ስለ ማያዳምጡህ ነው።

ግብዝ ጥፋተኛ ከይቅርታ ይልቅ አንተን ጥፋተኛ ለማለት ይፈጥናል!

ከአንዳንድ ሰው ጋር ስለ ለመዳቸው ሱሶች አንተ ሳትፈጽመው ከዛ ሰው ጋር ግን እኩል እንደምታውቅ በማስመሰል አብዝተህ ካወራኸው ያ ሰው መጥፎ ድርጊቶቹ ላይ ይበረታል እንጂ አይቀንስም! እምትደግፈው አልያም ያንተ ማወቅ ብቻውን ፈጻሚ እንዳልሆነ እንዲረዳው ስለሚያደርገው ነው!!!

ሃይላንድ ከሚሰበስቡና ቁራሌነት ከሚሠሩ ሰዎች ጋር ውሾች ያላቸው የግል ፀብ ግን ምን ይሆን? ሌላውን ዝም ብለው እነርሱ ላይ የሚያስጮኻቸው???

ከመጠን በላይ ብርሐን አይቶ ለጠፋ አይን ውብ እይታዎች ቀጥለው ቢመጡም ፈውስን አይሰጡትም!!!

በዝናብ መራሱን እኮ አንጠላም ያረጠብነውን ልብስና ሰውነት ለማድረቅ ሚፈጀውን ጊዜ እንጂ!!!

አንዱ ለፍቶ ፣ ሰርቶ ሲያድግ አንዱ ደግሞ ስለ ሰሪው ዘግቦ ያድጋል!!!

ባለ'ማጎንበሴ ፣ ባለ'ማቀርቀሬ ፡ አንዳች አትሳቁ፥     የጎበጡ ናቸው ፤ ተገፍተው 'ሚወድቁ! አቡ(አላዛር)

አቆላምጦ ጠርቶ በውስጡ ሚንቅህን አንደበቱ ላይ ንቀቱን ታቀዋለህ!!!

ቤተሰቦች ከሰሞኑ አየር በላይ እናንተ ቀዝቅዛችሁብኛል ምክንያቱ ምንድነው? የምትሉኝ ካለ በዚች ሐሳብ አስተያየት አድርሱኝ @Abu1219

ከጥሩ ወዳጅህ ከመቶ ይልቅ መራራቅን ሚፈጥረው የ አንድ ብር ጥፋት ነው።