uz
Feedback
𝔼𝕋ℍ𝕀𝕆 ℕ𝔸𝕋𝕀𝕆ℕ𝔸𝕃 𝕊ℂℍ𝕆𝕆𝕃 (ኢትዮ ብሔራዊ ት/ቤት)

𝔼𝕋ℍ𝕀𝕆 ℕ𝔸𝕋𝕀𝕆ℕ𝔸𝕃 𝕊ℂℍ𝕆𝕆𝕃 (ኢትዮ ብሔራዊ ት/ቤት)

Kanalga Telegram’da o‘tish

Center for Excellence!! A K-12 school since 1991 E.C

Ko'proq ko'rsatish

📈 Telegram kanali 𝔼𝕋ℍ𝕀𝕆 ℕ𝔸𝕋𝕀𝕆ℕ𝔸𝕃 𝕊ℂℍ𝕆𝕆𝕃 (ኢትዮ ብሔራዊ ት/ቤት) analitikasi

𝔼𝕋ℍ𝕀𝕆 ℕ𝔸𝕋𝕀𝕆ℕ𝔸𝕃 𝕊ℂℍ𝕆𝕆𝕃 (ኢትዮ ብሔራዊ ት/ቤት) (@ethionationalschool) Ingliz til segmentidagi kanali faol ishtirokchi. Hozirda hamjamiyat 14 024 obunachidan iborat bo'lib, Taʼlim toifasida 14 234-o'rinni va Efiopiya mintaqasida 2 450-o'rinni egallagan.

📊 Auditoriya ko‘rsatkichlari va dinamika

невідомо sanasidan buyon loyiha tez o‘sib, 14 024 obunachiga ega bo‘ldi.

12 Sentabr, 2026 dagi oxirgi ma’lumotlarga ko‘ra kanal barqaror faollikka ega. Oxirgi 30 kunda obunachilar soni 122 ga, so‘nggi 24 soatda esa 11 ga o‘zgardi va umumiy qamrov yuqori darajada qolmoqda.

  • Tasdiqlash holati: Tasdiqlanmagan
  • Jalb etish (ER): Auditoriya o‘rtacha 82.17% darajada jalb etiladi. Nashrdan keyingi dastlabki 24 soatda kontent odatda umumiy obunachilar sonining 30.15% ini tashkil etuvchi reaksiyalarni to‘playdi.
  • Post qamrovi: Har bir post o‘rtacha 11 498 marta ko‘riladi; birinchi sutkada odatda 4 219 ta ko‘rish yig‘iladi.
  • Reaksiyalar va o‘zaro ta’sir: Auditoriya faol: har bir postga o‘rtacha 77 ta reaksiya keladi.
  • Tematik yo‘nalishlar: Kontent bnb, expectation kabi asosiy mavzularga jamlangan.

📝 Tavsif va kontent siyosati

Muallif resursni shaxsiy fikrni ifoda etish maydoni sifatida ta’riflaydi:
Center for Excellence!! A K-12 school since 1991 E.C

Yuqori yangilanish chastotasi (oxirgi ma’lumot 13 Sentabr, 2026 da olingan) sababli kanal doimo dolzarb va katta qamrovli bo‘lib qoladi. Analitika auditoriya kontent bilan faol hamkorlik qilishini, uni Taʼlim toifasidagi muhim ta’sir nuqtasiga aylantirishini ko‘rsatadi.

14 024
Obunachilar
+1124 soatlar
+417 kun
+12230 kun
Postlar arxiv
🌟🌟🌟🌟🎊🎊🎊እንኳን ደስ አላችሁ! 🎉🎉🎉🎉🎊🎊🎊🎊 በ2018 ዓ.ም በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ትምህርት ጽሕፈት ቤት ስር ከሚገኙ የመጀመሪያ እና መካከለኛ ደረጃ የግል ትምህርት ቤ
+9
🌟🌟🌟🌟🎊🎊🎊እንኳን ደስ አላችሁ! 🎉🎉🎉🎉🎊🎊🎊🎊 በ2018 ዓ.ም በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ትምህርት ጽሕፈት ቤት ስር ከሚገኙ የመጀመሪያ እና መካከለኛ ደረጃ  የግል ትምህርት ቤቶች መካከል የ6ኛ እና 8ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና በአማካይ የላቀ ውጤት በማምጣት በክፍለ ከተማው ካሉት የግል ትምህርት ቤቶች 2ኛ በመውጣት የዋንጫ  ተሸላሚ መሆናችንን ስናበስር በታላቅ ኩራት ነው። ወላጆች፣ ተማሪዎች፣ መምህራን እና አጠቃላይ የትምህርት ቤቱ ማህበረሰብ በሙሉ እንኳን ደስ አላችሁ።

ማስታወቂያ የ2018 ዓ.ም. የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ ሀገር አቀፍ ፈተና  ወስዳችሁ በመደበኛው የትምህርት መርሃ ግብር የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት መግቢያ ውጤት ላስመዘገባችሁ ተማሪዎች በሙሉ፡-   Ø የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት እና የትምህርት መስክ ምርጫችሁን ከነሐሴ 28 ቀን 2018 ዓ.ም እስከ ጳጉሜ 5 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ ከታች የተቀመጠውን ማስፈንጠሪያ (Link) በመጠቀም ምርጫችሁን ት/ቤት መሄድ ሳይጠበቅባችሁ ባላችሁበት ቦታ እራሳችሁ በመሙላት እንድታሳውቁ እንገልጻለን። Ø  ማስፈንጠሪያ (Link)  https://student.ethernet.edu.et/ ማሳሰቢያ፡- v የህክምና፣ የአካል ጉዳተኝነት፣ ተመሳሳይ ጾታ ያላቸው መንትያዎች እና ከ6 ወር በታች ህፃን የሚያጠቡ እናቶች አስፈላጊውን ሕጋዊ ማስረጃ ማያያዝ ይኖርባችኋል።   የትምህርት ሚኒስቴር

ለመላው የእስልምና እምነት ተከታይ የት/ቤታችን ማህበረሰብ በሙሉ እንኳን ለ1501ኛው የነብዩ መሀመድ ልደት (መውሊድ) በዓል በሰላም አደረሳችሁ። የኢትዮ ብሔራዊ ትምህርት ቤት አስተዳደር
ለመላው የእስልምና እምነት ተከታይ የት/ቤታችን ማህበረሰብ በሙሉ እንኳን ለ1501ኛው የነብዩ መሀመድ ልደት (መውሊድ) በዓል በሰላም አደረሳችሁ። የኢትዮ ብሔራዊ ትምህርት ቤት አስተዳደር

Repost from Tikvah-University
#National_Exam_Result | የትምህርት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) የ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት ሰኞ ወይም ማክሰኞ ለተማሪዎች ይላካል። አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ፣ እ
#National_Exam_Result | የትምህርት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) የ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት ሰኞ ወይም ማክሰኞ ለተማሪዎች ይላካል። አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ፣ እና የሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲዎች ምልመላ እና ቅበላ ካደረጉ በኋላ ሌሎቹም ዩኒቨርሲቲዎች ቶሎ ጥሪ እንዲያደርጉ እየሠራን ነው። መስከረም 05/2019 ዓ.ም ትምህርት ይጀመር የሚለውን ለመጠበቅ እንፈልጋለን። @tikvahuniversity

Repost from TIKVAH-ETHIOPIA
#MoE : ትምህርት ሚኒስቴር የ2018 ዓ/ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት ዙሪያ ከደቂቃዎች በኋላ መግለጫ ይሰጣል። መግለጫውን ቲክቫህ ኢትዮጵያ በቀጥታ ያስተላልፋል። @tikvahethiopia
#MoE : ትምህርት ሚኒስቴር የ2018 ዓ/ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት ዙሪያ ከደቂቃዎች በኋላ መግለጫ ይሰጣል። መግለጫውን ቲክቫህ ኢትዮጵያ በቀጥታ ያስተላልፋል። @tikvahethiopia