fa
Feedback
𝔼𝕋ℍ𝕀𝕆 ℕ𝔸𝕋𝕀𝕆ℕ𝔸𝕃 𝕊ℂℍ𝕆𝕆𝕃 (ኢትዮ ብሔራዊ ት/ቤት)

𝔼𝕋ℍ𝕀𝕆 ℕ𝔸𝕋𝕀𝕆ℕ𝔸𝕃 𝕊ℂℍ𝕆𝕆𝕃 (ኢትዮ ብሔራዊ ት/ቤት)

رفتن به کانال در Telegram

Center for Excellence!! A K-12 school since 1991 E.C

نمایش بیشتر

📈 تحلیل کانال تلگرام 𝔼𝕋ℍ𝕀𝕆 ℕ𝔸𝕋𝕀𝕆ℕ𝔸𝕃 𝕊ℂℍ𝕆𝕆𝕃 (ኢትዮ ብሔራዊ ት/ቤት)

کانال 𝔼𝕋ℍ𝕀𝕆 ℕ𝔸𝕋𝕀𝕆ℕ𝔸𝕃 𝕊ℂℍ𝕆𝕆𝕃 (ኢትዮ ብሔራዊ ት/ቤት) (@ethionationalschool) در بخش زبانی انگلیسی بازیگری فعال است. در حال حاضر جامعه شامل 14 024 مشترک است و جایگاه 14 234 را در دسته آموزش و رتبه 2 450 را در منطقه أثيوبيا دارد.

📊 شاخص‌های مخاطب و پویایی

از زمان ایجاد در невідомо، پروژه رشد سریعی داشته و 14 024 مشترک جذب کرده است.

بر اساس آخرین داده‌ها در تاریخ 12 سپتامبر, 2026، کانال فعالیت پایداری دارد. در ۳۰ روز گذشته تغییر اعضا برابر 122 و در ۲۴ ساعت گذشته برابر 11 بوده و همچنان دسترسی گسترده‌ای حفظ شده است.

  • وضعیت تأیید: تأیید نشده
  • نرخ تعامل (ER): میانگین تعامل مخاطب 82.17% است و در ۲۴ ساعت نخست پس از انتشار، محتوا معمولاً 30.15% واکنش نسبت به کل مشترکان کسب می‌کند.
  • دسترسی پست‌ها: هر پست به طور میانگین 11 498 بازدید دریافت می‌کند. در اولین روز معمولاً 4 219 بازدید جمع‌آوری می‌شود.
  • واکنش‌ها و تعامل: مخاطبان به‌طور فعال حمایت می‌کنند؛ میانگین واکنش به هر پست 77 است.
  • علایق موضوعی: محتوا بر موضوعات کلیدی مانند bnb, expectation تمرکز دارد.

📝 توضیح و سیاست محتوایی

نویسنده این فضا را محل بیان دیدگاه‌های شخصی توصیف می‌کند:
Center for Excellence!! A K-12 school since 1991 E.C

به لطف به‌روزرسانی‌های پرتکرار (آخرین داده در تاریخ 13 سپتامبر, 2026)، کانال همواره به‌روز و دارای دسترسی بالاست. تحلیل‌ها نشان می‌دهد مخاطبان به‌طور فعال با محتوا تعامل دارند و آن را به نقطه اثرگذاری مهم در دسته آموزش تبدیل کرده‌اند.

14 024
مشترکین
+1124 ساعت
+417 روز
+12230 روز
آرشیو پست ها
🌟🌟🌟🌟🎊🎊🎊እንኳን ደስ አላችሁ! 🎉🎉🎉🎉🎊🎊🎊🎊 በ2018 ዓ.ም በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ትምህርት ጽሕፈት ቤት ስር ከሚገኙ የመጀመሪያ እና መካከለኛ ደረጃ የግል ትምህርት ቤ
+9
🌟🌟🌟🌟🎊🎊🎊እንኳን ደስ አላችሁ! 🎉🎉🎉🎉🎊🎊🎊🎊 በ2018 ዓ.ም በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ትምህርት ጽሕፈት ቤት ስር ከሚገኙ የመጀመሪያ እና መካከለኛ ደረጃ  የግል ትምህርት ቤቶች መካከል የ6ኛ እና 8ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና በአማካይ የላቀ ውጤት በማምጣት በክፍለ ከተማው ካሉት የግል ትምህርት ቤቶች 2ኛ በመውጣት የዋንጫ  ተሸላሚ መሆናችንን ስናበስር በታላቅ ኩራት ነው። ወላጆች፣ ተማሪዎች፣ መምህራን እና አጠቃላይ የትምህርት ቤቱ ማህበረሰብ በሙሉ እንኳን ደስ አላችሁ።

ማስታወቂያ የ2018 ዓ.ም. የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ ሀገር አቀፍ ፈተና  ወስዳችሁ በመደበኛው የትምህርት መርሃ ግብር የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት መግቢያ ውጤት ላስመዘገባችሁ ተማሪዎች በሙሉ፡-   Ø የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት እና የትምህርት መስክ ምርጫችሁን ከነሐሴ 28 ቀን 2018 ዓ.ም እስከ ጳጉሜ 5 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ ከታች የተቀመጠውን ማስፈንጠሪያ (Link) በመጠቀም ምርጫችሁን ት/ቤት መሄድ ሳይጠበቅባችሁ ባላችሁበት ቦታ እራሳችሁ በመሙላት እንድታሳውቁ እንገልጻለን። Ø  ማስፈንጠሪያ (Link)  https://student.ethernet.edu.et/ ማሳሰቢያ፡- v የህክምና፣ የአካል ጉዳተኝነት፣ ተመሳሳይ ጾታ ያላቸው መንትያዎች እና ከ6 ወር በታች ህፃን የሚያጠቡ እናቶች አስፈላጊውን ሕጋዊ ማስረጃ ማያያዝ ይኖርባችኋል።   የትምህርት ሚኒስቴር

ለመላው የእስልምና እምነት ተከታይ የት/ቤታችን ማህበረሰብ በሙሉ እንኳን ለ1501ኛው የነብዩ መሀመድ ልደት (መውሊድ) በዓል በሰላም አደረሳችሁ። የኢትዮ ብሔራዊ ትምህርት ቤት አስተዳደር
ለመላው የእስልምና እምነት ተከታይ የት/ቤታችን ማህበረሰብ በሙሉ እንኳን ለ1501ኛው የነብዩ መሀመድ ልደት (መውሊድ) በዓል በሰላም አደረሳችሁ። የኢትዮ ብሔራዊ ትምህርት ቤት አስተዳደር

Repost from Tikvah-University
#National_Exam_Result | የትምህርት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) የ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት ሰኞ ወይም ማክሰኞ ለተማሪዎች ይላካል። አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ፣ እ
#National_Exam_Result | የትምህርት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) የ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት ሰኞ ወይም ማክሰኞ ለተማሪዎች ይላካል። አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ፣ እና የሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲዎች ምልመላ እና ቅበላ ካደረጉ በኋላ ሌሎቹም ዩኒቨርሲቲዎች ቶሎ ጥሪ እንዲያደርጉ እየሠራን ነው። መስከረም 05/2019 ዓ.ም ትምህርት ይጀመር የሚለውን ለመጠበቅ እንፈልጋለን። @tikvahuniversity

Repost from TIKVAH-ETHIOPIA
#MoE : ትምህርት ሚኒስቴር የ2018 ዓ/ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት ዙሪያ ከደቂቃዎች በኋላ መግለጫ ይሰጣል። መግለጫውን ቲክቫህ ኢትዮጵያ በቀጥታ ያስተላልፋል። @tikvahethiopia
#MoE : ትምህርት ሚኒስቴር የ2018 ዓ/ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት ዙሪያ ከደቂቃዎች በኋላ መግለጫ ይሰጣል። መግለጫውን ቲክቫህ ኢትዮጵያ በቀጥታ ያስተላልፋል። @tikvahethiopia