ch
Feedback
𝔼𝕋ℍ𝕀𝕆 ℕ𝔸𝕋𝕀𝕆ℕ𝔸𝕃 𝕊ℂℍ𝕆𝕆𝕃 (ኢትዮ ብሔራዊ ት/ቤት)

𝔼𝕋ℍ𝕀𝕆 ℕ𝔸𝕋𝕀𝕆ℕ𝔸𝕃 𝕊ℂℍ𝕆𝕆𝕃 (ኢትዮ ብሔራዊ ት/ቤት)

前往频道在 Telegram

Center for Excellence!! A K-12 school since 1991 E.C

显示更多

📈 Telegram 频道 𝔼𝕋ℍ𝕀𝕆 ℕ𝔸𝕋𝕀𝕆ℕ𝔸𝕃 𝕊ℂℍ𝕆𝕆𝕃 (ኢትዮ ብሔራዊ ት/ቤት) 的分析概览

频道 𝔼𝕋ℍ𝕀𝕆 ℕ𝔸𝕋𝕀𝕆ℕ𝔸𝕃 𝕊ℂℍ𝕆𝕆𝕃 (ኢትዮ ብሔራዊ ት/ቤት) (@ethionationalschool) 英语 语言赛道中的 是活跃参与者。目前社区聚集了 14 024 名订阅者,在 教育 类别中位列第 14 234,并在 埃塞俄比亚 地区排名第 2 450

📊 受众指标与增长动态

невідомо 创建以来,项目保持高速增长,吸引了 14 024 名订阅者。

根据 12 九月, 2026 的最新数据,频道保持稳定运转。过去 30 天订阅人数变化为 122,过去 24 小时变化为 11,整体触达仍然可观。

  • 认证状态: 未认证
  • 互动率 (ER): 平均受众互动率为 82.17%。内容发布后 24 小时内通常能获得 30.15% 的反应,占订阅者总量。
  • 帖子覆盖: 每篇帖子平均可获得 11 498 次浏览,首日通常累积 4 219 次浏览。
  • 互动与反馈: 受众积极参与,单帖平均反应数为 77
  • 主题关注点: 内容集中在 bnb, expectation 等核心主题上。

📝 描述与内容策略

作者将该频道定位为表达主观观点的平台:
Center for Excellence!! A K-12 school since 1991 E.C

凭借高频更新(最新数据采集于 13 九月, 2026),频道始终保持新鲜度与高覆盖。分析显示受众积极互动,使其成为 教育 类别中的关键影响点。

14 024
订阅者
+1124 小时
+417 天
+12230 天
帖子存档
🌟🌟🌟🌟🎊🎊🎊እንኳን ደስ አላችሁ! 🎉🎉🎉🎉🎊🎊🎊🎊 በ2018 ዓ.ም በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ትምህርት ጽሕፈት ቤት ስር ከሚገኙ የመጀመሪያ እና መካከለኛ ደረጃ የግል ትምህርት ቤ
+9
🌟🌟🌟🌟🎊🎊🎊እንኳን ደስ አላችሁ! 🎉🎉🎉🎉🎊🎊🎊🎊 በ2018 ዓ.ም በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ትምህርት ጽሕፈት ቤት ስር ከሚገኙ የመጀመሪያ እና መካከለኛ ደረጃ  የግል ትምህርት ቤቶች መካከል የ6ኛ እና 8ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና በአማካይ የላቀ ውጤት በማምጣት በክፍለ ከተማው ካሉት የግል ትምህርት ቤቶች 2ኛ በመውጣት የዋንጫ  ተሸላሚ መሆናችንን ስናበስር በታላቅ ኩራት ነው። ወላጆች፣ ተማሪዎች፣ መምህራን እና አጠቃላይ የትምህርት ቤቱ ማህበረሰብ በሙሉ እንኳን ደስ አላችሁ።

ማስታወቂያ የ2018 ዓ.ም. የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ ሀገር አቀፍ ፈተና  ወስዳችሁ በመደበኛው የትምህርት መርሃ ግብር የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት መግቢያ ውጤት ላስመዘገባችሁ ተማሪዎች በሙሉ፡-   Ø የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት እና የትምህርት መስክ ምርጫችሁን ከነሐሴ 28 ቀን 2018 ዓ.ም እስከ ጳጉሜ 5 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ ከታች የተቀመጠውን ማስፈንጠሪያ (Link) በመጠቀም ምርጫችሁን ት/ቤት መሄድ ሳይጠበቅባችሁ ባላችሁበት ቦታ እራሳችሁ በመሙላት እንድታሳውቁ እንገልጻለን። Ø  ማስፈንጠሪያ (Link)  https://student.ethernet.edu.et/ ማሳሰቢያ፡- v የህክምና፣ የአካል ጉዳተኝነት፣ ተመሳሳይ ጾታ ያላቸው መንትያዎች እና ከ6 ወር በታች ህፃን የሚያጠቡ እናቶች አስፈላጊውን ሕጋዊ ማስረጃ ማያያዝ ይኖርባችኋል።   የትምህርት ሚኒስቴር

ለመላው የእስልምና እምነት ተከታይ የት/ቤታችን ማህበረሰብ በሙሉ እንኳን ለ1501ኛው የነብዩ መሀመድ ልደት (መውሊድ) በዓል በሰላም አደረሳችሁ። የኢትዮ ብሔራዊ ትምህርት ቤት አስተዳደር
ለመላው የእስልምና እምነት ተከታይ የት/ቤታችን ማህበረሰብ በሙሉ እንኳን ለ1501ኛው የነብዩ መሀመድ ልደት (መውሊድ) በዓል በሰላም አደረሳችሁ። የኢትዮ ብሔራዊ ትምህርት ቤት አስተዳደር

Repost from Tikvah-University
#National_Exam_Result | የትምህርት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) የ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት ሰኞ ወይም ማክሰኞ ለተማሪዎች ይላካል። አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ፣ እ
#National_Exam_Result | የትምህርት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) የ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት ሰኞ ወይም ማክሰኞ ለተማሪዎች ይላካል። አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ፣ እና የሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲዎች ምልመላ እና ቅበላ ካደረጉ በኋላ ሌሎቹም ዩኒቨርሲቲዎች ቶሎ ጥሪ እንዲያደርጉ እየሠራን ነው። መስከረም 05/2019 ዓ.ም ትምህርት ይጀመር የሚለውን ለመጠበቅ እንፈልጋለን። @tikvahuniversity

Repost from TIKVAH-ETHIOPIA
#MoE : ትምህርት ሚኒስቴር የ2018 ዓ/ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት ዙሪያ ከደቂቃዎች በኋላ መግለጫ ይሰጣል። መግለጫውን ቲክቫህ ኢትዮጵያ በቀጥታ ያስተላልፋል። @tikvahethiopia
#MoE : ትምህርት ሚኒስቴር የ2018 ዓ/ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት ዙሪያ ከደቂቃዎች በኋላ መግለጫ ይሰጣል። መግለጫውን ቲክቫህ ኢትዮጵያ በቀጥታ ያስተላልፋል። @tikvahethiopia