ru
Feedback
𝔼𝕋ℍ𝕀𝕆 ℕ𝔸𝕋𝕀𝕆ℕ𝔸𝕃 𝕊ℂℍ𝕆𝕆𝕃 (ኢትዮ ብሔራዊ ት/ቤት)

𝔼𝕋ℍ𝕀𝕆 ℕ𝔸𝕋𝕀𝕆ℕ𝔸𝕃 𝕊ℂℍ𝕆𝕆𝕃 (ኢትዮ ብሔራዊ ት/ቤት)

Открыть в Telegram

Center for Excellence!! A K-12 school since 1991 E.C

Больше

📈 Аналитический обзор Telegram-канала 𝔼𝕋ℍ𝕀𝕆 ℕ𝔸𝕋𝕀𝕆ℕ𝔸𝕃 𝕊ℂℍ𝕆𝕆𝕃 (ኢትዮ ብሔራዊ ት/ቤት)

Канал 𝔼𝕋ℍ𝕀𝕆 ℕ𝔸𝕋𝕀𝕆ℕ𝔸𝕃 𝕊ℂℍ𝕆𝕆𝕃 (ኢትዮ ብሔራዊ ት/ቤት) (@ethionationalschool) языкового сегмента Английский является активным участником. Сейчас сообщество объединяет 14 024 подписчиков, занимая 14 234 место в категории Образование и 2 450 место в регионе Эфиопия.

📊 Показатели аудитории и динамика

С момента создания невідомо проект демонстрирует стремительный рост, собрав аудиторию из 14 024 подписчиков.

Согласно последним данным от 12 сентября, 2026, канал показывает стабильную активность. За последние 30 дней изменение числа участников составило 122, а за последние 24 часа — 11, при этом общий охват остаётся высоким.

  • Статус верификации: Не верифицирован
  • Уровень вовлечённости (ER): Средний показатель вовлечённости аудитории составляет 82.17%. В первые 24 часа после публикации контент обычно набирает 30.15% реакций от общего числа подписчиков.
  • Охват публикаций: В среднем каждый пост получает 11 498 просмотров. В течение первых суток публикация набирает 4 219 просмотров.
  • Реакции и взаимодействия: Аудитория активно поддерживает контент: среднее количество реакций на один пост — 77.
  • Тематические интересы: Контент сосредоточен на ключевых темах, таких как bnb, expectation.

📝 Описание и контентная политика

Автор описывает ресурс как площадку для выражения субъективного мнения:
Center for Excellence!! A K-12 school since 1991 E.C

Благодаря высокой частоте обновлений (последние данные получены 13 сентября, 2026) канал поддерживает актуальность и высокий уровень охвата публикаций. Аналитика показывает, что аудитория активно взаимодействует с контентом, что делает его важной точкой влияния в категории Образование.

14 024
Подписчики
+1124 часа
+417 дней
+12230 дней
Архив постов
🌟🌟🌟🌟🎊🎊🎊እንኳን ደስ አላችሁ! 🎉🎉🎉🎉🎊🎊🎊🎊 በ2018 ዓ.ም በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ትምህርት ጽሕፈት ቤት ስር ከሚገኙ የመጀመሪያ እና መካከለኛ ደረጃ የግል ትምህርት ቤ
+9
🌟🌟🌟🌟🎊🎊🎊እንኳን ደስ አላችሁ! 🎉🎉🎉🎉🎊🎊🎊🎊 በ2018 ዓ.ም በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ትምህርት ጽሕፈት ቤት ስር ከሚገኙ የመጀመሪያ እና መካከለኛ ደረጃ  የግል ትምህርት ቤቶች መካከል የ6ኛ እና 8ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና በአማካይ የላቀ ውጤት በማምጣት በክፍለ ከተማው ካሉት የግል ትምህርት ቤቶች 2ኛ በመውጣት የዋንጫ  ተሸላሚ መሆናችንን ስናበስር በታላቅ ኩራት ነው። ወላጆች፣ ተማሪዎች፣ መምህራን እና አጠቃላይ የትምህርት ቤቱ ማህበረሰብ በሙሉ እንኳን ደስ አላችሁ።

ማስታወቂያ የ2018 ዓ.ም. የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ ሀገር አቀፍ ፈተና  ወስዳችሁ በመደበኛው የትምህርት መርሃ ግብር የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት መግቢያ ውጤት ላስመዘገባችሁ ተማሪዎች በሙሉ፡-   Ø የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት እና የትምህርት መስክ ምርጫችሁን ከነሐሴ 28 ቀን 2018 ዓ.ም እስከ ጳጉሜ 5 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ ከታች የተቀመጠውን ማስፈንጠሪያ (Link) በመጠቀም ምርጫችሁን ት/ቤት መሄድ ሳይጠበቅባችሁ ባላችሁበት ቦታ እራሳችሁ በመሙላት እንድታሳውቁ እንገልጻለን። Ø  ማስፈንጠሪያ (Link)  https://student.ethernet.edu.et/ ማሳሰቢያ፡- v የህክምና፣ የአካል ጉዳተኝነት፣ ተመሳሳይ ጾታ ያላቸው መንትያዎች እና ከ6 ወር በታች ህፃን የሚያጠቡ እናቶች አስፈላጊውን ሕጋዊ ማስረጃ ማያያዝ ይኖርባችኋል።   የትምህርት ሚኒስቴር

ለመላው የእስልምና እምነት ተከታይ የት/ቤታችን ማህበረሰብ በሙሉ እንኳን ለ1501ኛው የነብዩ መሀመድ ልደት (መውሊድ) በዓል በሰላም አደረሳችሁ። የኢትዮ ብሔራዊ ትምህርት ቤት አስተዳደር
ለመላው የእስልምና እምነት ተከታይ የት/ቤታችን ማህበረሰብ በሙሉ እንኳን ለ1501ኛው የነብዩ መሀመድ ልደት (መውሊድ) በዓል በሰላም አደረሳችሁ። የኢትዮ ብሔራዊ ትምህርት ቤት አስተዳደር

Repost from Tikvah-University
#National_Exam_Result | የትምህርት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) የ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት ሰኞ ወይም ማክሰኞ ለተማሪዎች ይላካል። አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ፣ እ
#National_Exam_Result | የትምህርት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) የ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት ሰኞ ወይም ማክሰኞ ለተማሪዎች ይላካል። አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ፣ እና የሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲዎች ምልመላ እና ቅበላ ካደረጉ በኋላ ሌሎቹም ዩኒቨርሲቲዎች ቶሎ ጥሪ እንዲያደርጉ እየሠራን ነው። መስከረም 05/2019 ዓ.ም ትምህርት ይጀመር የሚለውን ለመጠበቅ እንፈልጋለን። @tikvahuniversity

Repost from TIKVAH-ETHIOPIA
#MoE : ትምህርት ሚኒስቴር የ2018 ዓ/ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት ዙሪያ ከደቂቃዎች በኋላ መግለጫ ይሰጣል። መግለጫውን ቲክቫህ ኢትዮጵያ በቀጥታ ያስተላልፋል። @tikvahethiopia
#MoE : ትምህርት ሚኒስቴር የ2018 ዓ/ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት ዙሪያ ከደቂቃዎች በኋላ መግለጫ ይሰጣል። መግለጫውን ቲክቫህ ኢትዮጵያ በቀጥታ ያስተላልፋል። @tikvahethiopia