Hintset
Відкрити в Telegram
Hintset is set up to have a contribution to the building-up process of the Ethiopian Evangelical Church, focusing on Biblical and Ethical values. Get hundreds of resources on hintset.org FB: fb.com/hintset YT: youtube.com/hintsetube @ContactHintsetBot
Показати більше4 608
Підписники
-124 години
+87 днів
+6030 день
Архів дописів
4 608
በሕንጸት የመጽሐፍ ክበብ አዘጋጅነት በየዓመቱ የሚካኼደው የመጽሐፍ ዕውቅና ሥነ ሥርዐት፣ ዘንድሮ ለአራተኛ ጊዜ ነሐሴ 30 ቀን፥ 2018 ዓ.ም. ከ9፡00 ጀምሮ በኢትዮጵያ ሥነ መለኮት ድኅረ ምረቃ ት/ቤት (EGST) መሰብሰቢያ አድራሽ ይካኼዳል። በዚህ መርሓ ግብር ላይ እንዲገኙ ስንጋብዝዎ በአክብሮት ነው።
ሕንጸት የመጽሐፍ ክበብ
ሕንጸት የመጽሐፍ ክበብ
4 608
የዚህ ሳምንት የመልካም ፖድካስት እንግዳ የሚዲያ፣ ኮሙኒኬሽን እና ማርኬቲን ባለ ሙያ የሆነው ግሩም ታሪኩ ነው። ግሩም የሚዲያ፣ ኮሙኒኬሽን እና የማርኬቲን ባለሙያ ሲሆን፣ ስለ ኮሙኒኬሽንና መሰል ጕዳዮች ልምዱንና ዕውቀቱን አካፍሎናል።
ከመልካም ፖድካስት ጋራ መልካም ቆይታ!
ይህ ፖድካስት ለብዙዎች እንዲደርስ በማጋራት፣ ዐብረውን እንዲያገለግሉ በአክብሮት እንጠይቃለን።
https://youtu.be/wwXBVI4nxOI
4 608
Repost from N/a
🌟 🌟 ሳምንታዊው መልካም ፖድካስት፣ የምዕራፍ 1፥ ክፍል 8 ዝግጅቱን ወደ ርስዎ ይዞ መጥቷል።
🎬https://youtu.be/wwXBVI4nxOI
👉ይመልከቱት፣ ያዳምጡት፤ ለሌሎችም ያጋሩ።
4 608
"As we journey in our faith, we should always examine our growth in dependence on God. I should be more dependent on God today than I was yesterday and more dependent on Him than I was the year before."
- Anene Negeri
https://hintset.org/articles/growing-in-dependency/
4 608
ለ2018 ዓ.ም. ሕንጸት የመጽሐፍ ዕውቅና ሥነ ሥርዐት፣ በፈጠራ ሥራ ዘርፍ፥ በልብ ወለድ ንዑስ ዘርፍ ለመጨረሻው ዙር ዕጩ ኾነው የቀረቡት የመጻሕፍት ዝርዝር በምስሉ ላይ የተመለከቱት ናቸው። በመኾኑም፣ ርስዎ ያነበቡትንና ዕውቅና ይገባዋል የሚሉትን አንድ መጽሐፍ፣ ዕጩ ከተደረገበት ዘርፍ ለመምረጥ ከዚህ በታች ያለውን ሊንክ ይጠቀሙ፦
https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLSeZMqmGgXJMRGUIvi6ZrTucv_j4H8vTTTe1vt-hpvod4AHvnQ/viewform
4 608
ለ2018 ዓ.ም. ሕንጸት የመጽሐፍ ዕውቅና ሥነ ሥርዐት፣ በፈጠራ ሥራ ዘርፍ፥ በኢ-ልብ ወለዳዊ ዘውግ በግለ ታሪክ ንዑስ ዘርፍ ለመጨረሻው ዙር ዕጩ ኾነው የቀረቡት የመጻሕፍት ዝርዝር በምስሉ ላይ የተመለከቱት ናቸው። በመኾኑም፣ ርስዎ ያነበቡትንና ዕውቅና ይገባዋል የሚሉትን አንድ መጽሐፍ፣ ዕጩ ከተደረገበት ዘርፍ ለመምረጥ ከዚህ በታች ያለውን ሊንክ ይጠቀሙ፦
https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLSeZMqmGgXJMRGUIvi6ZrTucv_j4H8vTTTe1vt-hpvod4AHvnQ/viewform
4 608
ለ2018 ዓ.ም. ሕንጸት የመጽሐፍ ዕውቅና ሥነ ሥርዐት፣ በታሪክ ዘርፍ ለመጨረሻው ዙር ዕጩ ኾነው የቀረቡት የመጻሕፍት ዝርዝር በምስሉ ላይ የተመለከቱት ናቸው። በመኾኑም፣ ርስዎ ያነበቡትንና ዕውቅና ይገባዋል የሚሉትን አንድ መጽሐፍ፣ ዕጩ ከተደረገበት ዘርፍ ለመምረጥ ከዚህ በታች ያለውን ሊንክ ይጠቀሙ፦
https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLSeZMqmGgXJMRGUIvi6ZrTucv_j4H8vTTTe1vt-hpvod4AHvnQ/viewform
4 608
ለ2018 ዓ.ም. ሕንጸት የመጽሐፍ ዕውቅና ሥነ ሥርዐት፣ በመንፈሳዊ ዕድገት ዘርፍ ለመጨረሻው ዙር ዕጩ ኾነው የቀረቡት የመጻሕፍት ዝርዝር በምስሉ ላይ የተመለከቱት ናቸው። በመኾኑም፣ ርስዎ ያነበቡትንና ዕውቅና ይገባዋል የሚሉትን አንድ መጽሐፍ፣ ዕጩ ከተደረገበት ዘርፍ ለመምረጥ ከዚህ በታች ያለውን ሊንክ ይጠቀሙ፦
https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLSeZMqmGgXJMRGUIvi6ZrTucv_j4H8vTTTe1vt-hpvod4AHvnQ/viewform
4 608
ለ2018 ዓ.ም. ሕንጸት የመጽሐፍ ዕውቅና ሥነ ሥርዐት፣ በነገረ መለኮት ዘርፍ፥ በተግባራዊ ነገረ መለኮት ንዑስ ዘርፍ ለመጨረሻው ዙር ዕጩ ኾነው የቀረቡት የመጻሕፍት ዝርዝር በምስሉ ላይ የተመለከቱት ናቸው። በመኾኑም፣ ርስዎ ያነበቡትንና ዕውቅና ይገባዋል የሚሉትን አንድ መጽሐፍ፣ ዕጩ ከተደረገበት ዘርፍ ለመምረጥ ከዚህ በታች ያለውን ሊንክ ይጠቀሙ፦
https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLSeZMqmGgXJMRGUIvi6ZrTucv_j4H8vTTTe1vt-hpvod4AHvnQ/viewform
4 608
ለ2018 ዓ.ም. ሕንጸት የመጽሐፍ ዕውቅና ሥነ ሥርዐት፣ በነገረ መለኮት ዘርፍ፥ በስልታዊ ነገረ መለኮት ንዑስ ዘርፍ ለመጨረሻው ዙር ዕጩ ኾነው የቀረቡት የመጻሕፍት ዝርዝር በምስሉ ላይ የተመለከቱት ናቸው። በመኾኑም፣ ርስዎ ያነበቡትንና ዕውቅና ይገባዋል የሚሉትን አንድ መጽሐፍ፣ ዕጩ ከተደረገበት ዘርፍ ለመምረጥ ከዚህ በታች ያለውን ሊንክ ይጠቀሙ፦
https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLSeZMqmGgXJMRGUIvi6ZrTucv_j4H8vTTTe1vt-hpvod4AHvnQ/viewform
4 608
ለ2018 ዓ.ም. ሕንጸት የመጽሐፍ ዕውቅና ሥነ ሥርዐት፣ በነገረ መለኮት ዘርፍ፥ በመጽሐፍ ቅዱሳዊ ነገረ መለኮት ንዑስ ዘርፍ ለመጨረሻው ዙር ዕጩ ኾነው የቀረቡት የመጻሕፍት ዝርዝር በምስሉ ላይ የተመለከቱት ናቸው። በመኾኑም፣ ርስዎ ያነበቡትንና ዕውቅና ይገባዋል የሚሉትን አንድ መጽሐፍ፣ ዕጩ ከተደረገበት ዘርፍ ለመምረጥ ከዚህ በታች ያለውን ሊንክ ይጠቀሙ፦
https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLSeZMqmGgXJMRGUIvi6ZrTucv_j4H8vTTTe1vt-hpvod4AHvnQ/viewform
4 608
"በጨለማ የተገለጠ ክብር" በተሠኘው የተሾመ ተስፋዬ (መጋቢ) መጽሐፍ ላይ የተደረገ የታዳምያን ውይይት - ክፍል ሁለት| ሕንጸት 2018 ዓ.ም.
https://youtu.be/09FuyY8kAg4
ሕንጸት የመጽሐፍ ክበብ
በፌስቡክ ገጻችን ይከተሉን:- http://facebook.com/hintset
ቴሌግራም ላይ ይከተሉን:- https://t.me/hintset
ዩትዩብ ላይ ሰብስክራይብ ያድርጉ:- http://youtube.com/hintsetube
በቲክቶክ፡- https://www.tiktok.com/@hintsetethiopia
ድረ ገጻችንን ይጎብኙ:- http://www.hintset.org
4 608
+1
#የአጋር_መልእክት
"ድምፅ አልባው ሞገድ" የተሠኘ፥ የኢቫሱን የ50 ዓመታት ታሪክ ጉዞ የሚዳስስ መጽሐፍ ቅዳሜ፣ ነሐሴ 9 ቀን 2018 ዓ.ም. ሣር ቤት በሚገኘው በIEC/ETC ከ8፡00 ሰዓት ጀምሮ ይመረቃል።
በዕለቱ ርስዎም እንዲገኙ በአክብሮት ተጋብዘዋል።
4 608
"ጨለማ የተገለጠ ክብር" በተሠኘው የተሾመ ተስፋዬ መጽሐፍ ላይ የተደረገ ግምገማ በአበባዬ ቢተው - ክፍል አንድ| ሕንጸት 2018 ዓ.ም.
https://youtu.be/YtNx9i-fN3U
ሕንጸት የመጽሐፍ ክበብ
በፌስቡክ ገጻችን ይከተሉን:- http://facebook.com/hintset
ቴሌግራም ላይ ይከተሉን:- https://t.me/hintset
ዩትዩብ ላይ ሰብስክራይብ ያድርጉ:- http://youtube.com/hintsetube
በቲክቶክ፡- https://www.tiktok.com/@hintsetethiopia
ድረ ገጻችንን ይጎብኙ:- http://www.hintset.org
4 608
በሕንጸት የመጽሐፍ ክበብ፣ እሑድ፥ ነሐሴ 03 ቀን፥ 2018 ዓ.ም. ለውይይት የሚቀርበው መጽሐፍ፣ “የግለሰብ ሚና (እኔ ቁም ነገር ነኝ)" የተሠኘው፥ በሺፈራው ወልደሚካኤል የተጻፈው መጽሐፍ ይኾናል። በውይይቱ ላይ መታደም የምትሹ ኹሉ፣ ከሣር ቤት ወደ ቫቲካን ኢምባሲ በሚወስደው መንገድ ላይ በሚገኘው የኢትዮጵያ ሥነ መለኮት ድኅረ ምረቃ ት/ቤት (EGST) መሰብሰቢያ አዳራሽ በ9 ሰዓት ላይ እንድትገኙ በአክብሮት እንጋብዛለን።
ሕንጸት የመጽሐፍ ክበብ
በፌስቡክ ገጻችን ይከተሉን:- http://facebook.com/hintset
ቴሌግራም ላይ ይከተሉን:- https://t.me/hintset
ዩትዩብ ላይ ሰብስክራይብ ያድርጉ:- http://youtube.com/hintsetube
በቲክቶክ፡- https://www.tiktok.com/@hintsetethiopia
ድረ ገጻችንን ይጎብኙ:- http://www.hintset.org
4 608
በሕንጸት የመጽሐፍ ክበብ፣ እሑድ፥ ነሐሴ 03 ቀን፥ 2018 ዓ.ም. ለውይይት የሚቀርበው መጽሐፍ፣ “የግለሰብ ሚና (እኔ ቁም ነገር ነኝ)" የተሠኘው፥ በሺፈራው ወልደሚካኤል የተጻፈው መጽሐፍ ይኾናል። በውይይቱ ላይ መታደም የምትሹ ኹሉ፣ ከሣር ቤት ወደ ቫቲካን ኢምባሲ በሚወስደው መንገድ ላይ በሚገኘው የኢትዮጵያ ሥነ መለኮት ድኅረ ምረቃ ት/ቤት (EGST) መሰብሰቢያ አዳራሽ በ9 ሰዓት ላይ እንድትገኙ በአክብሮት እንጋብዛለን።
ሕንጸት የመጽሐፍ ክበብ
በፌስቡክ ገጻችን ይከተሉን:- http://facebook.com/hintset
ቴሌግራም ላይ ይከተሉን:- https://t.me/hintset
ዩትዩብ ላይ ሰብስክራይብ ያድርጉ:- http://youtube.com/hintsetube
በቲክቶክ፡- https://www.tiktok.com/@hintsetethiopia
ድረ ገጻችንን ይጎብኙ:- http://www.hintset.org
4 608
Repost from Hintset
በሕንጸት የመጽሐፍ ክበብ፣ እሑድ፥ ሐምሌ 05 ቀን፥ 2018 ዓ.ም. ለውይይት የሚቀርበው መጽሐፍ፣ “በጨለማ የተገለጠ ክብር፥ የትንቢተ ዳንኤል ተዛምዷዊ ማብራሪያ" የተሠኘው፥ በተሾመ ተስፋዬ (መጋቢ) የተጻፈው መጽሐፍ ይኾናል። በውይይቱ ላይ መታደም የምትሹ ኹሉ፣ ከሣር ቤት ወደ ቫቲካን ኢምባሲ በሚወስደው መንገድ ላይ በሚገኘው የኢትዮጵያ ሥነ መለኮት ድኅረ ምረቃ ት/ቤት (EGST) መሰብሰቢያ አዳራሽ በ9 ሰዓት ላይ እንድትገኙ በአክብሮት እንጋብዛለን።
ሕንጸት የመጽሐፍ ክበብ
በፌስቡክ ገጻችን ይከተሉን:- http://facebook.com/hintset
ቴሌግራም ላይ ይከተሉን:- https://t.me/hintset
ዩትዩብ ላይ ሰብስክራይብ ያድርጉ:- http://youtube.com/hintsetube
በቲክቶክ፡- https://www.tiktok.com/@hintsetethiopia
ድረ ገጻችንን ይጎብኙ:- http://www.hintset.org
4 608
"በዐለቱ ላይ" በተሠኘው የሊድያ ተስፋዬ መጽሐፍ ላይ የተደረገ የታዳምያን ውይይት ክፍል ሁለት | ሕንጸት 2018 ዓ.ም.| ሕንጸት
https://youtu.be/yjsXfKgbpjE
ሕንጸት የመጽሐፍ ክበብ
በፌስቡክ ገጻችን ይከተሉን:- http://facebook.com/hintset
ቴሌግራም ላይ ይከተሉን:- https://t.me/hintset
ዩትዩብ ላይ ሰብስክራይብ ያድርጉ:- http://youtube.com/hintsetube
በቲክቶክ፡- https://www.tiktok.com/@hintsetethiopia
ድረ ገጻችንን ይጎብኙ:- http://www.hintset.org
4 608
በሕንጸት የመጽሐፍ ክበብ፣ እሑድ፥ ሐምሌ 05 ቀን፥ 2018 ዓ.ም. ለውይይት የሚቀርበው መጽሐፍ፣ “በጨለማ የተገለጠ ክብር፥ የትንቢተ ዳንኤል ተዛምዷዊ ማብራሪያ" የተሠኘው፥ በተሾመ ተስፋዬ (መጋቢ) የተጻፈው መጽሐፍ ይኾናል። በውይይቱ ላይ መታደም የምትሹ ኹሉ፣ ከሣር ቤት ወደ ቫቲካን ኢምባሲ በሚወስደው መንገድ ላይ በሚገኘው የኢትዮጵያ ሥነ መለኮት ድኅረ ምረቃ ት/ቤት (EGST) መሰብሰቢያ አዳራሽ በ9 ሰዓት ላይ እንድትገኙ በአክብሮት እንጋብዛለን።
ሕንጸት የመጽሐፍ ክበብ
በፌስቡክ ገጻችን ይከተሉን:- http://facebook.com/hintset
ቴሌግራም ላይ ይከተሉን:- https://t.me/hintset
ዩትዩብ ላይ ሰብስክራይብ ያድርጉ:- http://youtube.com/hintsetube
በቲክቶክ፡- https://www.tiktok.com/@hintsetethiopia
ድረ ገጻችንን ይጎብኙ:- http://www.hintset.org
4 608
"በዐለቱ ላይ" የተሠኘው የሊድያ ተስፋዬ መጽሐፍ ግምገማ በዶ/ር ተስፋዬ ያዕቆብ - ክፍል አንድ| ሕንጸት 2018 ዓ.ም.
https://youtu.be/dZGOAE3AY2k
ሕንጸት የመጽሐፍ ክበብ
በፌስቡክ ገጻችን ይከተሉን:- http://facebook.com/hintset
ቴሌግራም ላይ ይከተሉን:- https://t.me/hintset
ዩትዩብ ላይ ሰብስክራይብ ያድርጉ:- http://youtube.com/hintsetube
በቲክቶክ፡- https://www.tiktok.com/@hintsetethiopia
ድረ ገጻችንን ይጎብኙ:- http://www.hintset.org
