cookie

Ми використовуємо файли cookie для покращення вашого досвіду перегляду. Натиснувши «Прийняти все», ви погоджуєтеся на використання файлів cookie.

avatar

Hintset

Hintset is set up to have a contribution to the building-up process of the Ethiopian Evangelical Church, focusing on Biblical and Ethical values. Get hundreds of resources on hintset.org FB: fb.com/hintset YT: youtube.com/hintsetube @ContactHintsetBot

Більше
Рекламні дописи
3 068
Підписники
+1224 години
+337 днів
+15630 днів

Триває завантаження даних...

Приріст підписників

Триває завантаження даних...

በሕንጸት የመጽሐፍ ክበብ፣ በወርኀዊው መጽሐፍ ግምገማ መርሓ ግብር፣ የፊታችን እሑድ ለውይይት የሚቀርበው መጽሐፍ በአማረ ፈቃደ ታቦር የተጻፈው፣ "እምነት፥ ተስፋ፥ ፍቅር" የተሰኘው መጽሐፍ ይሆናል። በዕለቱ ተገኝተው የውይይቱ ተሳታፊ እንዲሆኑ በአክብሮት እንጋብዛለን። -- በፌስቡክ ገጻችን ይከተሉን:- http://facebook.com/hintset ቴሌግራም ላይ ይከተሉን:- https://t.me/hintset ዩትዩብ ላይ ሰብስክራይብ ያድርጉ:- http://youtube.com/hintsetube ድረ ገጻችንን ይጎብኙ:- http://www.hintset.org
Показати все...
👍 10
በሕንጸት የመጽሐፍ ክበብ፣ በወርኀዊው መጽሐፍ ግምገማ መርሓ ግብር፣ ግንቦት 4 ቀን፥ 2016 ዓ.ም. ለውይይት የሚቀርበው መጽሐፍ በአማረ ፈቃደ ታቦር የተጻፈው፣ "እምነት፥ ተስፋ፥ ፍቅር" የተሰኘው መጽሐፍ ይሆናል። በዕለቱ ተገኝተው የውይይቱ ተሳታፊ እንዲሆኑ በአክብሮት እንጋብዛለን። -- በፌስቡክ ገጻችን ይከተሉን:- http://facebook.com/hintset ቴሌግራም ላይ ይከተሉን:- https://t.me/hintset ዩትዩብ ላይ ሰብስክራይብ ያድርጉ:- http://youtube.com/hintsetube  ድረ ገጻችንን ይጎብኙ:- http://www.hintset.org
Показати все...
👍 5
“የአማርኛ አጻጻፍ መሠረታውያን” የተሰኘ የአንድ ቀን ሥልጠና፣ ለጸሓፍት እና ፍላጎቱ ላላቸው ተሳታፊዎች ተሰጠ። https://hintset.org/news/basic-amharic/
Показати все...
መሠረታዊ የአማርኛ አጻጻፍ ሥልጠና ተሰጠ — Hintset | Hintset

“የአማርኛ አጻጻፍ መሠረታውያን” የተሰኘ የአንድ ቀን ሥልጠና፣ ለጸሓፍት እና ፍላጎቱ ላላቸው ተሳታፊዎች ተሰጠ። በሕንጸት የመጽሐፍ ክበብ አዘጋጅነት የተዘጋጀው ሥልጠና፣ ቅዳሜ ሚያዝያ 19 ቀን፥ 2016 ዓ.ም. በኢትዮጵያ የሥነ መለኮት ድኅረ ምረቃ ት/ቤት ተካሂዷል።

👍 14👏 2
“የአማርኛ አጻጻፍ መሠረታውያን” የተሰኘ የአንድ ቀን ሥልጠና፣ ለጸሓፍት እና ፍላጎቱ ላላቸው ተሳታፊዎች ተሰጠ። በሕንጸት የመጽሐፍ ክበብ አዘጋጅነት የተዘጋጀው ሥልጠና፣ ቅዳሜ ሚያዝያ 19 ቀን፥ 2016 ዓ.ም. በኢትዮጵያ የሥነ መለኮት ድኅረ ምረቃ ት/ቤት ተካሂዷል። --  በፌስቡክ ገጻችን ይከተሉን:- http://facebook.com/hintset  ቴሌግራም ላይ ይከተሉን:- https://t.me/hintset  ዩትዩብ ላይ ሰብስክራይብ ያድርጉ:- http://youtube.com/hintsetube   ድረ ገጻችንን ይጎብኙ:- http://www.hintset.org https://hintset.org/news/basic-amharic/
Показати все...
Log in or sign up to view

See posts, photos and more on Facebook.

#የአጋር_መልእክት 📣ቀኑ እየደረሰ ነው! ተመዝግበዋል? 📣 🔸የፊታችን ሚያዚያ 23፣24 እና 25 🔸ከጠዋቱ 2:00 ጀምሮ 🔸በአዲስ አበባ ምሥራቅ መሠረተ ክርስቶስ ቤተ ክርስቲያን ልባችንን በተስፋ ኀይል ልናቀጣጥል እና ከመለኮታዊው ቃል ጋር ያለንን ግንኙነት ለማጠናክር ታላቅ ትምህርታዊ ድግስ ተሰናድቷል። በእግዚአብሔር ቃል ብርሃን ነጋችንን ለማየትና ለማቀድ ወደምንታጠቅበት ወደዚህ ታላቅ ጕባዔ ሁላችሁም ተጋብዛችኃል። ይደውሉ፣ ይመዝገቡ:- 0912296536/ 0116670057/ 0983115932 https://forms.gle/EcKX9FqsswNDJtst8 #elpis #elpisforafrica #tothenations #africa #gospel #christian #news #hope
Показати все...
#የአጋር_መልእክት የተስፋ ጉባኤ ተሰናድቷል! ከሚያዝያ 23- 25 ወጣቶች ስለ ማይደበዝዘው ተስፋ ሊማከሩ፣ ከመጽሐፍ ቅዱስ አስተማሪዎች መልእክትን ሊሰሙ ይሰበሰባሉ። እግዚአብሔር ለአፍሪካ ወጣቶች በቃሉ የሚናገረውን ለመስማት በርካቶች እየተመዘገቡ ነው። ለተጨማሪ መረጃ የሚከተሉትን ቁጥሮች ይጠቀሙ:- 0912296536 0116670057
Показати все...
በሕንጸት መጽሐፍ ክበብ አዘጋጅነት፣ በሚያዝያ 19 ቀን፥ 2016 ዓ.ም. "የአማርኛ አጻጻፍ መሠረታውያን" በተሰኘው ሥልጠና ላይ ለመሳተፍ በስልክ ቊጥር +251943109911 ይደውሉ።
Показати все...
👍 1
#የአጋር_መልእክት ለማንኛውም አስተያየት፤ ጥያቄ ወይም ጥቆማ በባንካችን የደንበኞች አገልግሎት መስመር #8292 ላይ ይደውሉ!                                                                                                                                                            #ብርሃን_ባንክ እንደ ስማችን ብርሃን ነው ስራችን!
Показати все...
👍 1
በሕንጸት የመጽሐፍ ክበብ፣ በወርኀዊው መጽሐፍ ግምገማ መርሓ ግብር፣ ግንቦት 4 ቀን፥ 2016 ዓ.ም. ለውይይት የሚቀርበው መጽሐፍ በአማረ ፈቃደ ታቦር የተጻፈው፣ "እምነት፥ ተስፋ፥ ፍቅር" የተሰኘው መጽሐፍ ይሆናል። በዕለቱ ተገኝተው የውይይቱ ተሳታፊ እንዲሆኑ በአክብሮት እንጋብዛለን። -- በፌስቡክ ገጻችን ይከተሉን:- http://facebook.com/hintset ቴሌግራም ላይ ይከተሉን:- https://t.me/hintset ዩትዩብ ላይ ሰብስክራይብ ያድርጉ:- http://youtube.com/hintsetube ድረ ገጻችንን ይጎብኙ:- http://www.hintset.org
Показати все...
👍 5
በሕንጸት የመጽሐፍ ክበብ አዘጋጅነት፣ ሚያዚያ 19 ቀን፣ 2016 ዓ.ም. ለሚካሄደው ሥልጠና ለመመዝገብ በ +251943109911 ይደውሉ። -- (Commercial Bank of Ethiopia) ሒሳብ ቁጥር፦ 1000084820947 (Berhan International Bank) ሒሳብ ቁጥር፦ 2600010008243 (Dashen Bank) ሒሳብ ቍጥር፦ 0444598070011
Показати все...
👍 2