Hintset
Kanalga Telegram’da o‘tish
Hintset is set up to have a contribution to the building-up process of the Ethiopian Evangelical Church, focusing on Biblical and Ethical values. Get hundreds of resources on hintset.org FB: fb.com/hintset YT: youtube.com/hintsetube @ContactHintsetBot
Ko'proq ko'rsatish4 641
Obunachilar
+124 soatlar
+147 kun
+3630 kun
Postlar arxiv
4 641
በሕንጸት የመጽሐፍ ክበብ፣ እሑድ፥ መስከረም 10 ቀን፥ 2019 ዓ.ም. ለውይይት የሚቀርበው መጽሐፍ፣ “በታችም በምድር" የተሠኘው፥ በሌሊሳ ግርማ የተጻፈው መጽሐፍ ይኾናል።
በውይይቱ ላይ መታደም የምትሹ ኹሉ፣ ከሣር ቤት ወደ ቫቲካን ኢምባሲ በሚወስደው መንገድ ላይ በሚገኘው የኢትዮጵያ ሥነ መለኮት ድኅረ ምረቃ ት/ቤት (EGST) መሰብሰቢያ አዳራሽ በ9፡00 ሰዓት ላይ እንድትገኙ በአክብሮት እንጋብዛለን።
ሕንጸት የመጽሐፍ ክበብ
በፌስቡክ ገጻችን ይከተሉን:- http://facebook.com/hintset
ቴሌግራም ላይ ይከተሉን:- https://t.me/hintset
ዩትዩብ ላይ ሰብስክራይብ ያድርጉ:- http://youtube.com/hintsetube
በቲክቶክ፡- https://www.tiktok.com/@hintsetethiopia
ድረ ገጻችንን ይጎብኙ:- http://www.hintset.org
4 641
በሕንጸት የመጽሐፍ ክበብ፣ እሑድ፥ መስከረም 10 ቀን፥ 2019 ዓ.ም. ለውይይት የሚቀርበው መጽሐፍ፣ “በታችም በምድር" የተሠኘው፥ በሌሊሳ ግርማ የተጻፈው መጽሐፍ ይኾናል።
በውይይቱ ላይ መታደም የምትሹ ኹሉ፣ ከሣር ቤት ወደ ቫቲካን ኢምባሲ በሚወስደው መንገድ ላይ በሚገኘው የኢትዮጵያ ሥነ መለኮት ድኅረ ምረቃ ት/ቤት (EGST) መሰብሰቢያ አዳራሽ በ9፡00 ሰዓት ላይ እንድትገኙ በአክብሮት እንጋብዛለን።
ሕንጸት የመጽሐፍ ክበብ
በፌስቡክ ገጻችን ይከተሉን:- http://facebook.com/hintset
ቴሌግራም ላይ ይከተሉን:- https://t.me/hintset
ዩትዩብ ላይ ሰብስክራይብ ያድርጉ:- http://youtube.com/hintsetube
በቲክቶክ፡- https://www.tiktok.com/@hintsetethiopia
ድረ ገጻችንን ይጎብኙ:- http://www.hintset.orgበሕንጸት የመጽሐፍ ክበብ፣ እሑድ፥ ሐምሌ 05 ቀን፥ 2018 ዓ.ም. ለውይይት የሚቀርበው መጽሐፍ፣ “በጨለማ የተገለጠ ክብር፥ የትንቢተ ዳንኤል ተዛምዷዊ ማብራሪያ" የተሠኘው፥ በተሾመ ተስፋዬ (መጋቢ) የተጻፈው መጽሐፍ ይኾናል። በውይይቱ ላይ መታደም የምትሹ ኹሉ፣ ከሣር ቤት ወደ ቫቲካን ኢምባሲ በሚወስደው መንገድ ላይ በሚገኘው የኢትዮጵያ ሥነ መለኮት ድኅረ ምረቃ ት/ቤት (EGST) መሰብሰቢያ አዳራሽ በ9 ሰዓት ላይ እንድትገኙ በአክብሮት እንጋብዛለን።
ሕንጸት የመጽሐፍ ክበብ
በፌስቡክ ገጻችን ይከተሉን:- http://facebook.com/hintset
ቴሌግራም ላይ ይከተሉን:- https://t.me/hintset
ዩትዩብ ላይ ሰብስክራይብ ያድርጉ:- http://youtube.com/hintsetube
በቲክቶክ፡- https://www.tiktok.com/@hintsetethiopia
ድረ ገጻችንን ይጎብኙ:- http://www.hintset.org
4 641
“የጌታ የኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋ፥ የእግዚአብሔርም ፍቅር፥ የመንፈስ ቅዱስም ኅብረት ከኹላችኹ ጋራ ይኹን። አሜን።" (2ቆሮንቶስ 13፥14)
እንኳን ለ2019 ዓ.ም. ዐዲስ ዘመን አደረሳችሁ!
ሕንጸት ክርስቲያናዊ ማኅበር
4 641
የአራተኛው ዙር ዓመታዊው የሕንጸት የመጽሐፍ ዕውቅና ሥነ ሥርዐት የ2018 ዓ.ም. የሕንጸት የሕይወት ዘመን ተሸላሚ አቶ ሚሊዮን በለጠ ናቸው።
አቶ ሚሊዮን በለጠ ከመሠረተ ክርስቶስ ቤተ ክርስቲያን ምሥረታ አንሥቶ በሊቀ መንበርነትና ተያያዥ የአመራር ሚናዎች ቤተ እምነቷን ያገለገሉ ጉምቱ ሰው ናቸው።
እንዲሁም በኢትዮጵያ የመጽሐፍ ቅዱስ ማኅበር የቦርድ አማካሪ እና የመጀመሪያው የማኅበሩ ሊቀ መንበር ሲኾኑ በመጽሐፍ ቅዱስ ማኅበር ሕንፃ ግንባታ ኺደትም ጉልህ ሚና የተጫወቱ ሰው ናቸው።
በተለምዶ የ1954ቱ በመባል የሚታወቀው የመጽሐፍ ቅዱስ ትርጉም ሲታተም የመጽሐፍ ቅዱስ ማኅበርን በመምራት የማስተባበር ኀላፊነታቸውን ተወጥተዋል።
በተጨማሪም በአፍሪካ የመጽሐፍ ቅዱስ ማኅበር በአመራር ደረጃ ተሳትፎ የነበራቸው ሲኾን የራእይ መጽሐፍ መደብር እና አሳታሚ አገልግሎት ላይ ከፍተኛ አስተዋጾ አላቸው።
ከመሠረተ ክርስቶስ መጽሐፍ ቤት መሥራቾች አንዱ ሲኾኑ የዐዲስ ኪዳንና የብሉይ ኪዳን ማብራሪያን የመሰሉ ደረጃቸው ከፍ ያለ መጽሐፍት በ"ራእይ መጽሐፍ ቤት" በኩል እንዲታተሙ የበኩላቸውን አስተዋጽኦ አድርገዋል።
በአጠቃላይ፥ ጋሽ ሚሊዮን በለጠ በኢትዮጵያ ክርስቲያናዊ ሥነ ጽሑፍ እድገት ውስጥ ላበረከቱት የላቀ አስተዋጽኦ እግዚአብሔርን እያመሰገንን የ2018 ዓ.ም. የሕንጸት የመጽሐፍ ዕውቅና፥ የሕይወት ዘመን ተሸላሚ መኾናቸውን እንገልጻለን።
4 641
በአራተኛው የሕንጸት የመጻሕፍት ዕውቅና ሥነ ሥርዐት በነገረ መለኮት ዘርፍ፥ በስልታዊ ነገረ መለኮት ንዑስ ዘርፍ የ2018 ዓ.ም. ተሸላሚ መጽሐፍ።
4 641
በአራተኛው የሕንጸት የመጻሕፍት ዕውቅና ሥነ ሥርዐት በነገረ መለኮት ዘርፍ፥ በተግባራዊ ነገረ መለኮት ንዑስ ዘርፍ የ2018 ዓ.ም. ተሸላሚ መጽሐፍ።
4 641
በአራተኛው የሕንጸት የመጻሕፍት ዕውቅና ሥነ ሥርዐት በነገረ መለኮት ዘርፍ፥ በመጽሐፍ ቅዱሳዊ ነገረ መለኮት ንዑስ ዘርፍ የ2018 ዓ.ም. ተሸላሚ መጽሐፍ።
4 641
በአራተኛው የሕንጸት የመጻሕፍት ዕውቅና ሥነ ሥርዐት በረጠራ ሥራ ዘርፍ፥ በኢ-ልብ ወለዳዊ ዘውግ በግለ ታሪክ ንዑስ ዘርፍ የ2018 ዓ.ም. ተሸላሚ መጽሐፍ።
