ru
Feedback
ሀገረ ማርያም መሰረተ ተዋሕዶ ሰ/ት/ቤት

ሀገረ ማርያም መሰረተ ተዋሕዶ ሰ/ት/ቤት

Открыть в Telegram

ይህ የሀገረ ማርያም ደብረ ገነት ቅድስት ማርያም ቤተ ክርስቲያን መሠረተ ተዋሕዶ ሰንበት ት/ት ቤት አባላት መማሪያና መልእክት መጋሪያ ብቻ ይሆን ዘንድ የተዘጋጀ አውታር ነው።

Больше
944
Подписчики
Нет данных24 часа
-17 дней
+430 день

Загрузка данных...

Привлечение подписчиков
июнь '26
июнь '26
+21
в 1 каналах
май '26
+31
в 2 каналах
Get PRO
апрель '26
+14
в 0 каналах
Get PRO
март '26
+10
в 1 каналах
Get PRO
февраль '26
+9
в 0 каналах
Get PRO
январь '26
+9
в 1 каналах
Get PRO
декабрь '25
+19
в 1 каналах
Get PRO
ноябрь '25
+12
в 0 каналах
Get PRO
октябрь '25
+21
в 2 каналах
Get PRO
сентябрь '25
+26
в 2 каналах
Get PRO
август '25
+14
в 1 каналах
Get PRO
июль '25
+13
в 0 каналах
Get PRO
июнь '25
+20
в 1 каналах
Get PRO
май '25
+12
в 0 каналах
Get PRO
апрель '25
+15
в 0 каналах
Get PRO
март '25
+13
в 2 каналах
Get PRO
февраль '25
+16
в 0 каналах
Get PRO
январь '25
+29
в 0 каналах
Get PRO
декабрь '24
+41
в 0 каналах
Get PRO
ноябрь '24
+45
в 0 каналах
Get PRO
октябрь '24
+39
в 1 каналах
Get PRO
сентябрь '24
+49
в 1 каналах
Get PRO
август '24
+68
в 1 каналах
Get PRO
июль '24
+85
в 2 каналах
Get PRO
июнь '24
+111
в 3 каналах
Get PRO
май '24
+146
в 3 каналах
Get PRO
апрель '24
+168
в 1 каналах
Get PRO
март '24
+199
в 1 каналах
Get PRO
февраль '24
+106
в 0 каналах
Get PRO
январь '24
+97
в 1 каналах
Get PRO
декабрь '23
+76
в 3 каналах
Get PRO
ноябрь '23
+292
в 3 каналах
Дата
Привлечение подписчиков
Упоминания
Каналы
28 июня0
27 июня+1
26 июня+2
25 июня0
24 июня0
23 июня0
22 июня+1
21 июня+1
20 июня+1
19 июня0
18 июня+2
17 июня0
16 июня0
15 июня+1
14 июня0
13 июня0
12 июня0
11 июня0
10 июня+2
09 июня+3
08 июня0
07 июня+2
06 июня+1
05 июня0
04 июня+1
03 июня+2
02 июня0
01 июня+1
Посты канала
በፍጹም ልብህ በእግዚአብሔር ታመን፤ በራስህም ማስተዋል አትደገፍ። በመንገድህ ሁሉ እርሱን እወቅ፥ እርሱም መንገድህን ያቀናል።" ‎ኢያሱ 1፥9 ‎እህታችን ቤተልሔም ትባላለች በሰንበት ትምሀርት ቤት የ
+1
በፍጹም ልብህ በእግዚአብሔር ታመን፤ በራስህም ማስተዋል አትደገፍ። በመንገድህ ሁሉ እርሱን እወቅ፥ እርሱም መንገድህን ያቀናል።" ‎ኢያሱ 1፥9 ‎እህታችን ቤተልሔም ትባላለች በሰንበት ትምሀርት ቤት የምናውቃት ለትንሽ ግዜ ነው ።ብሆንም ግን ቆም ብለን ሕይወቷን እና ጥንካሬዋን ስናይ በጣም አስተማሪ ነው። እኔ ለመጀመሪያ የማውቃት በግቢ ጉባኤ ኮርስ ለመስጠት በሄርኩ ሰዓት ነው። እናም በቃለ እግዘብሔርን በጣም ጎበዝ እንድሁም ክርስቲያናዊ ሕይወቷም መልካም ነው ። ነጋ ለኪዳን ከሰዓት ለቅዳሴ ስመሽ በሰር ክ በአገልግሎት ላይ በዝማሬ በገና በመማር ኮርስ በመማር ትታወቃለች እናም በሁለቱም መንገድ የተሳለች ለምስጥራት ቅርብ የሆነች እህታችን ለተከታታይ ለሰምንት አመታት ስትደክም ቆይታ የመውጫ ፈተና እንድሁም የሙያና ማረጋገጫ (licens ) ፈተናዎችን በምገባ በማለፍ ከቡሌ ሆራ ዩንቨርስቲ በመጀመሪያ ዲግር በጤና ከፍተኛ ወጤት በማምጣት የወርቅ መዳልያ ተሸላሚ ሆናለች ። እናም ለሁላችን ይጠቅመናል ብዬ የስከትሽ ምስጥሩ ምንድነው ብዬ ስጠይቃት መልሷ ይህ ነበር/ "እግዚአብሔር እና ጥረት"/ ልክ ናት እግዚአብሔር የሚባርከው ጥረታችንን ነው ።ሁላችንም እንደ እህታችን እግዚአብሔን አስቀድመን ከምስጥራት ሳንርቅ ባለንበት ስከታማ ለመሆን መጣር አለብን።እርሷን የረዳች ለሁላችን ቅርብ የሆነች እናታችን የቡሌ ሆራዋ ድንግል ማርያም ሁላችንንም ትርዳን አሜን።እናም እህቴ ዶክተር ቤተልሔም ሞላ እንኳን የተማመንሽው ፈጣርሽ ረዳሽ እንኳን ደስ አለሽ!!!!መልካም የስራ ዘመን

2
Нет текста...
2
3
የተከበራችሁ የመሰረተ ተዋህዶ እንቁዎች እንዴት ቆያችሁ የእህታችን የፍጹም ሲሳይ ወንድም የሆነው አቶ ወንድማገኝ (አቢ) ሲሳይ አርፏል ስለ ሆነም የቀብር ስነ ስርዓት በቀን 20/10/2018 ከቀኑ 9 ሰዓት ስለሆነ ሁላችንም በመገናኘት እንድናስቀብር ይሁን ።ሰላመ እግዚአብሔር ከሁላችንም ጋር ይሁን አሜን።
71
4
ከ1ኛ-8ኛ ክፍል ላሉት ተማሪዎች ልዩ የክረምት ትምህርት በቅዱስ ዮሐንስን ቤተክርስቲያን ሰንበት ትምህርት ቤት https://t.me/felege_yohanis
ከ1ኛ-8ኛ ክፍል ላሉት ተማሪዎች ልዩ የክረምት ትምህርት በቅዱስ ዮሐንስን ቤተክርስቲያን ሰንበት ትምህርት ቤት https://t.me/felege_yohanis
65
5
Нет текста...
10
6
በቡሌ ሆራ ከተማ የምትኖሩ ክርስቲያኖች በሙሉ መሠረተ ተዋህዶ ሰንበት ትምህርት ቤት በዚህ ክረምት የወንጌል ማአድ አሰናድቶ እናንተ እየጠበቀ ነው ። እናንተስ ከማአዱ ለመቋደስ ተዘጋጅታችኋል ?
በቡሌ ሆራ ከተማ የምትኖሩ ክርስቲያኖች በሙሉ መሠረተ ተዋህዶ ሰንበት ትምህርት ቤት በዚህ ክረምት የወንጌል ማአድ አሰናድቶ እናንተ እየጠበቀ ነው ። እናንተስ ከማአዱ ለመቋደስ ተዘጋጅታችኋል ?
74
7
Нет текста...
93
8
3❤ የሕይወት ውኃ የተባሉት 1 ሕገ እግዚአብሔር ነው  ካርያስ 14:8 ‎በዚያም ቀን የሕይወት ውኃ ከኢየሩሳሌም ይወጣል፤ እኵሌታው ወደ ምሥራቁ ባሕር፥ እኵሌታውም ወደ ምዕራቡ ባሕር ይሄዳል፤ ይህ በበጋና በክረምት ይሆናል። 2 ቅዱስ ወንጌለ ነው ሳይያስ 12:3 ውኃውንም ከመድኃኒት ምንጮች በደስታ ትቀዳላችሁ 3 ጸጋ መንፈስ መቅደስ (ልጅነት) ኢሳይያስ 55:1 እናንተ የተጠማችሁ ሁሉ፥ ወደ ውኃ ኑ፥ ገንዘብም የሌላችሁ ኑና ግዙ ብሉም፤ ኑ ያለ ገንዘብም ያለ ዋጋም የወይን ጠጅና ወተት ግዙ 4 ራሰ ኢየሱስ ክርስቶስ ነው ርምያስ 2: 13. ሕዝቤ ሁለቱን ክፉ ነገሮች አድርገዋልና፤ እኔን የሕያውን ውኃ ምንጭ ትተውኛል፥         4 ❤ ዛሬ ላይ ክርስቶስ አምላካችን ከእኛ የሚፈልገው ውሃ ምንድነው ? ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ አስተምህሮ ክርስቶስ እንደ አምላክ ከእኛ የሚያስፈልገው ምግብ ወይም መጠጥ የለም። ሁሉ የእርሱ ነው።መዝሙር 50:12 . ብራብም ለአንተ አልነግርህም፥ ዓለምና ሞላው የእኔ ነውና።              1. እምነት ያለ እምነት ግን ደስ ማሰኘት አይቻልም።" ዕብ. 11፥6 ቃስ 7:2. አንድ የመቶ አለቃም ነበረ፤ የሚወደውም ባሪያው ታሞ ሊሞት ቀርቦ ነበር።              2. ፍቅር አንተም አምላክህን ጌታ በፍጹም ልብህ... ውደድ።" (ማቴ. 22፥37) እርስ በርሳችሁ ተዋደዱ፤ እኔ እንደ ወደድኋችሁ።" (ዮሐ. 13፥34)              3. ንስሐ ‎ማቴዎስ4:17መንግሥተ ሰማያት ቀርባለችና ንስሐ ግቡ እያለ ይሰብክ ጀመር። በንስሐ ለሚመለስ አንድ ኃጢአተኛ ታላቅ ደስታ ይሆናል።" (ሉቃ. 15፥7)            4. ታዛዥነት የምትወዱኝ ከሆነ ትእዛዜን ጠብቁ።" (ዮሐ. 14፥15) የእግዚአብሔርን ቃል የሚሰሙና የሚጠብቁ ብፁዓን ናቸው።" (ሉቃ. 11፥28)               5. ምሕረት ማቴ. 5፥7)7. የሚምሩ ብፁዓን ናቸው፥ ይማራሉና። ምሕረትን እሻለሁ እንጂ መሥዋዕትን አይደለም።" (ማቴ. 9፥13)            6. በጎ ሥራ ቴዎስ 5:16. መልካሙን ሥራችሁን አይተው በሰማያት ያለውን አባታችሁን እንዲያከብሩ ብርሃናችሁ እንዲሁ በሰው ፊት ይብራ። ዕቆብ 2:26 መንፈስ የተለየ ሥጋ የሞተ እንደ ሆነ፣ ከሥራም የተለየ እምነት የሞተ ነው። ‎
89
9
የክረምት ኮርሳችን ሁለተኛ ቀን የቡሌ ሆራ ፈ/ዮ መ/መ/ቅ/ዮሐንስ ወልደታ ቤተክርስቲያን ሰንበት ትምህርት ቤት የክረምት ኮርሳችን ሁለተኛ ቀን ነገረ ድኅነት በዲ/ን ዳግም ይህን ይመስል ነበር። የቡሌ+9
የክረምት ኮርሳችን ሁለተኛ ቀን የቡሌ ሆራ ፈ/ዮ መ/መ/ቅ/ዮሐንስ ወልደታ ቤተክርስቲያን ሰንበት ትምህርት ቤት የክረምት ኮርሳችን ሁለተኛ ቀን ነገረ ድኅነት በዲ/ን ዳግም ይህን ይመስል ነበር። የቡሌ ሆራ ፈ/ዮ መ/መ/ቅ/ዮሐንስ ወልደታ ቤተክርስቲያን ሰንበት ትምህርት ቤት ሚዲያ https://t.me/felege_yohanis
92
10
የክረምት ኮርሳችን ሁለተኛ ቀን ነገረ ድኅነት በዲ/ን ዳግም ይህን ይመስል ነበር።+9
የክረምት ኮርሳችን ሁለተኛ ቀን ነገረ ድኅነት በዲ/ን ዳግም ይህን ይመስል ነበር።
63
11
Нет текста...
127
12
Нет текста...
119
13
+1
Нет текста...
187
14
+8
Нет текста...
214
15
Нет текста...
193
16
Нет текста...
1
17
2 ክርስቶስ የተጠማው ምንድነው ? ‎😍   ውኃ ነው ‎ጌታችን እውነተኛ ሰው ስለሆነ ጠምቶ ነበር። ‎“ኢየሱስም ከመንገድ ድካም የተነሣ በጕድጓዱ አጠገብ ተቀመጠ...” (ዮሐ. 4፥6)ከዚያም ለሳምራዊቷ ሴት፦“ውኃ አጠጪኝ” (ዮሐ. 4፥7)አላት። ይህ እውነተኛ ሰውነቱን ያሳያል። ‎    😍ክርስቶስ የተጠማው የሰው ልጅ ነፍስ ድህነት ‎“የሰው ልጅ የጠፋውን ሊፈልግና ሊያድን መጥቶአል።” (ሉቃ. 19፥10) ‎እና“እኔ የምሰጠውን ውኃ የሚጠጣ ለዘላለም አይጠማም።” (ዮሐ. 4፥14)ይህ ያሳያል ክርስቶስ የጠየቀው የቁሳዊ ውኃ ብቻ ሳይሆን ሴቲቱን ወደሕይወት ውኃ ለማምጣት እንደነበረ ነው። ‎😍 የሰው ፍቅር ‎ዮሐንስ 4:9 ‎ስለዚህ ሳምራዊቲቱ። አንተ የይሁዳ ሰው ስትሆን ሳምራዊት ሴት ከምሆን ከእኔ መጠጥ እንዴት ትለምናለህ? አለችው፤ አይሁድ ከሳምራውያን ጋር አይተባበሩም ነበርና። ‎😍 የሰው ልጅን ንስሐ ‎የ“ንስሐ” ትርጉም በክርስቲያናዊ እምነት ውስጥ ሰው ከኃጢአቱ በልቡ ተጸጽቶ፣ ስህተቱን አውቆ ወደ እግዚአብሔር መመለስ ማለት ነው። ንስሐ የአእምሮ፣ የልብ እና የኑሮ ለውጥን ያካትታል፤ ሰው የቀድሞ ኃጢአተኛ መንገዱን ትቶ በጽድቅ መኖር ሲጀምር እውነተኛ ንስሐ አድርጓል ይባላል። ‎            😍የንስሐ አስፈላጊነት ‎1 ከእግዚአብሔር ጋር ያለውን ግንኙነት ያድሳል – ኃጢአት ሰውን ከእግዚአብሔር ይለያል፤ ንስሐ ግን ወደ እርሱ ይመልሳል። 2 ኃጢአት ይቅርታ ያስገኛል – ሰው በቅን ልብ ሲናዘዝ እና ሲጸጸት የእግዚአብሔርን ምሕረት ይቀበላል። 3 መንፈሳዊ እድገት መሠረት ነው – ንስሐ የአዲስ ሕይወት ጅማሬ ሲሆን ሰውን ወደ ቅድስና ያመራል። የልብ ሰላም ያመጣል – ስህተትን አምኖ ይቅርታ ማግኘት ከውስጣዊ ጭንቀት እና ከነቀፋ ያሳርፋል።       3❤ የሕይወት ውኃ የተባሉት part three
176
18
ክርስቲያኖች ሆይ አስተውላችሁ ይሁን!! እስት ልጠይቃችሁ 👉ለምንድነው ብዙዎች ከሃይማኖት ወጥተው ወደ ምንፍቅና እና ወደተለያየ በቴ እምነት የሚገቡት? የክርስቲያኖች ብዛት እየቀነሰ ሌሎቹ እየበረቱ ያሉት? ኦርቶዶክስ ትክክል ስላልሆነች ሆነች ነው ወይም እየኖሩባት እርሷን ሳያውቁ ቀርቶ ነው? መልሱ ግልጽ ነው ሳያውቆት ቀርቶ ነው ። እና እኛስ እንደ እነርሱ ነገ ላለመውጣታችን እርግጠኞች ነን? ምንድነው ዋስትናችን? ምን ያህል ስለ ሃይማኖታችን እናውቃለን ? በጥቅቱ👉 5ቱ አዕማደ ምስጢር 👉 7ቱ ምስጢራ ነገረ ድኅነት 👉 ነገረ ማርያም 👉ነገረ ቅዱሳን የቤተክርስቲያን ታርክ 👉 የመጽሐፍ ቅዱስ ምንነት 👉ክርስቲያናዊ ስነምግባር እንኳን የማናውቅ ለማወቅ ለመማርም የማንጥር ሆነን በስም ብቻ ኦርቶዶክስ ነኝ ማለት ያዛልቀናል? ነጠላ ለብሰን በተለያየ ጊዜ መመላለሳችን ብቻውን ከዘመኑ ፈተና ያሻግረናል? ሌሎቹ ስስቱ ስለዩን ለራሳችን ለምን አንሰጋም ? በጥቅቱ ዓለማዊ ትምህርት ቤት ከ15-20 ዓመት በየቀኑ በየዓመቱ ከ5-10 ትምህርቶችን እየተመላለስን የሚንማር ከሆነ ምን አለበት ለነብሳችን ጥቅት ጊዜ እንኳን ሰጥተን ብንማር? ይሄ እኮ ጥቅሙ በዚህ ምድር ብቻ ነው እርሱም በዙ ከምንማረው የሚጠቅመን ምን ያህሉ መሆኑ ታውቁተላችሁ ። ይሄኛው ግን ጥቅሙ ከዚህ ምድር ጀምሮ ለዘላለም ህይወት ነው። እና የማንረው ለምንድነው ወገኖቼ ። ነገ ይርበናል ብለን ወጥተን ወርደን የሚንሠራ ከሆነ ነገ ነብሴ ትራባለች በምንፍቅና ተጠልፋ ከክርስቶስ ትለያለች ብላችሁ የሃይማኖት ትምህርት የማትማሩት ለምንድነው ? እስከ አሁን እስት ምን ያህል ተምራችሁ እንደ ሆነ ራሳችሁን መርምሩ ! ብዙ እንደሚቀራችሁ አያችሁ አይደል እና የዚህ ምክንያቱ ምንድነው ? የእኛ ቸልተኝነትና እምብተኝነት አይደለም ? ቤተክርስቲያንም በተለያየ መልኩ የትምህርት ማዕድ ዘርግታ ትጠብቀናላች። ምን ያረጋል ጥርዋን ተቀብሎ ከማዕድዋ የሚሳተፍ እምብዛም ነው። ክርስቲያኖች ሆይ ዛሬ ከውስጥ እስከ ውጭ በብዙ አቅጣጫ ቤተ ክርስቲያን መከራ እና ፈተና ላይ ናት። ይህን ጊዜ ለማለፍ እና የድርሻችን ለመወጣት ከሁሉም የመጀመሪያ ስለ እርሷ በቅ እውቀት ሊኖረን ያስፈልጋል ። ለዚህ ቅድሚያ ሰጥተን የሃይማኖት ትምህርት እንማር። የቡሌ ሆራ ፈለገ ዮርዳኖስ መጥምቀ መለኮት ቅዱስ ዮሐንስ ቤተ ክርስቲያን ሰንበት ትምህርት ቤት የክረምት ኮረስ አዘጋጅቶ ስለሚጠብቃችሁ ይህንን እድል ትጠቀሙ ዘንድ እናሳስባችኋለን ✍️ዲን እስራኤል ዘፈለገ ዮርዳኖስ ።https://t.me/felege_yohanis
141
19
ክረምቱን በትምህርተ ሃይማኖት !!!
ክረምቱን በትምህርተ ሃይማኖት !!!
128
20
ክርስቲያኖች ሆይ አስተውላችሁ ይሁን!! እስት ልጠይቃችሁ 👉ለምንድነው ብዙዎች ከሃይማኖት ወጥተው ወደ ምንፍቅና እና ወደተለያየ በቴ እምነት የሚገቡት? የክርስቲያኖች ብዛት እየቀነሰ ሌሎቹ እየበረቱ ያሉት? ኦርቶዶክስ ትክክል ስላልሆነች ሆነች ነው ወይም እየኖሩባት እርሷን ሳያውቁ ቀርቶ ነው? መልሱ ግልጽ ነው ሳያውቆት ቀርቶ ነው ። እና እኛስ እንደ እነርሱ ነገ ላለመውጣታችን እርግጠኞች ነን? ምንድነው ዋስትናችን? ምን ያህል ስለ ሃይማኖታችን እናውቃለን ? በጥቅቱ👉 5ቱ አዕማደ ምስጢር 👉 7ቱ ምስጢራ ነገረ ድኅነት 👉 ነገረ ማርያም 👉ነገረ ቅዱሳን የቤተክርስቲያን ታርክ 👉 የመጽሐፍ ቅዱስ ምንነት 👉ክርስቲያናዊ ስነምግባር እንኳን የማናውቅ ለማወቅ ለመማርም የማንጥር ሆነን በስም ብቻ ኦርቶዶክስ ነኝ ማለት ያዛልቀናል? ነጠላ ለብሰን በተለያየ ጊዜ መመላለሳችን ብቻውን ከዘመኑ ፈተና ያሻግረናል? ሌሎቹ ስስቱ ስለዩን ለራሳችን ለምን አንሰጋም ? በጥቅቱ ዓለማዊ ትምህርት ቤት ከ15-20 ዓመት በየቀኑ በየዓመቱ ከ5-10 ትምህርቶችን እየተመላለስን የሚንማር ከሆነ ምን አለበት ለነብሳችን ጥቅት ጊዜ እንኳን ሰጥተን ብንማር? ይሄ እኮ ጥቅሙ በዚህ ምድር ብቻ ነው እርሱም በዙ ከምንማረው የሚጠቅመን ምን ያህሉ መሆኑ ታውቁተላችሁ ። ይሄኛው ግን ጥቅሙ ከዚህ ምድር ጀምሮ ለዘላለም ህይወት ነው። እና የማንረው ለምንድነው ወገኖቼ ። ነገ ይርበናል ብለን ወጥተን ወርደን የሚንሠራ ከሆነ ነገ ነብሴ ትራባለች በምንፍቅና ተጠልፋ ከክርስቶስ ትለያለች ብላችሁ የሃይማኖት ትምህርት የማትማሩት ለምንድነው ? እስከ አሁን እስት ምን ያህል ተምራችሁ እንደ ሆነ ራሳችሁን መርምሩ ! ብዙ እንደሚቀራችሁ አያችሁ አይደል እና የዚህ ምክንያቱ ምንድነው ? የእኛ ቸልተኝነትና እምብተኝነት አይደለም ? ቤተክርስቲያንም በተለያየ መልኩ የትምህርት ማዕድ ዘርግታ ትጠብቀናላች። ምን ያረጋል ጥርዋን ተቀብሎ ከማዕድዋ የሚሳተፍ እምብዛም ነው። ክርስቲያኖች ሆይ ዛሬ ከውስጥ እስከ ውጭ በብዙ አቅጣጫ ቤተ ክርስቲያን መከራ እና ፈተና ላይ ናት። ይህን ጊዜ ለማለፍ እና የድርሻችን ለመወጣት ከሁሉም የመጀመሪያ ስለ እርሷ በቅ እውቀት ሊኖረን ያስፈልጋል ። ለዚህ ቅድሚያ ሰጥተን የሃይማኖት ትምህርት እንማር። ✍️ዲን እስራኤል ዘፈለገ ዮርዳኖስ ።https://t.me/felege_yohanis
1