fa
Feedback
ሀገረ ማርያም መሰረተ ተዋሕዶ ሰ/ት/ቤት

ሀገረ ማርያም መሰረተ ተዋሕዶ ሰ/ት/ቤት

رفتن به کانال در Telegram

ይህ የሀገረ ማርያም ደብረ ገነት ቅድስት ማርያም ቤተ ክርስቲያን መሠረተ ተዋሕዶ ሰንበት ት/ት ቤት አባላት መማሪያና መልእክት መጋሪያ ብቻ ይሆን ዘንድ የተዘጋጀ አውታር ነው።

نمایش بیشتر
948
مشترکین
-124 ساعت
-27 روز
+130 روز

در حال بارگیری داده...

جذب مشترکین
اوت '26
اوت '26
+18
در 0 کانال‌ها
ژوئیه '26
+24
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '26
+23
در 1 کانال‌ها
Get PRO
مه '26
+31
در 2 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '26
+14
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مارس '26
+10
در 1 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '26
+9
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '26
+9
در 1 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '25
+19
در 1 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '25
+12
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '25
+21
در 2 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '25
+26
در 2 کانال‌ها
Get PRO
اوت '25
+14
در 1 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '25
+13
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '25
+20
در 1 کانال‌ها
Get PRO
مه '25
+12
در 0 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '25
+15
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مارس '25
+13
در 2 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '25
+16
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '25
+29
در 0 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '24
+41
در 0 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '24
+45
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '24
+39
در 1 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '24
+49
در 1 کانال‌ها
Get PRO
اوت '24
+68
در 1 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '24
+85
در 2 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '24
+111
در 3 کانال‌ها
Get PRO
مه '24
+146
در 3 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '24
+168
در 1 کانال‌ها
Get PRO
مارس '24
+199
در 1 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '24
+106
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '24
+97
در 1 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '23
+76
در 3 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '23
+292
در 3 کانال‌ها
تاریخ
رشد مشترکین
اشارات
کانال‌ها
30 اوت0
29 اوت0
28 اوت+1
27 اوت+1
26 اوت+1
25 اوت0
24 اوت0
23 اوت0
22 اوت0
21 اوت0
20 اوت+1
19 اوت+1
18 اوت0
17 اوت0
16 اوت0
15 اوت+3
14 اوت+2
13 اوت+2
12 اوت0
11 اوت0
10 اوت0
09 اوت0
08 اوت+2
07 اوت0
06 اوت0
05 اوت0
04 اوت0
03 اوت0
02 اوت+3
01 اوت+1
پست‌های کانال
2
بدون متن...
142
3
+1
بدون متن...
135
4
በቡሌ ሆራ በፈለገ ዮርዳኖስ ቅዱስ ዮሐንስ ወልደታ ለማርያም ቤተክርስቲያን የሰዓታት አገልግሎት በጥቂት አገልጋዮች ብዙ አገልግሎት ሰካሄድ ቆይቷል ።እነዚህ አገልጋዮች ደግሞ ሰዓታት ቆሞ ቅዳሴ የሚቀድ+2
በቡሌ ሆራ በፈለገ ዮርዳኖስ ቅዱስ ዮሐንስ ወልደታ ለማርያም ቤተክርስቲያን የሰዓታት አገልግሎት በጥቂት አገልጋዮች ብዙ አገልግሎት ሰካሄድ ቆይቷል ።እነዚህ አገልጋዮች ደግሞ ሰዓታት ቆሞ ቅዳሴ የሚቀድሱ መሆናቸው በጣም ድንቅ ነገር ነው።እኛም ከእነርሱ ጋር ለማገልገል መገኘት የምንችል በመገኘት ብናገለግል በረከት እናገኛለን ።
65
5
ኦርቶዶክሳዊ ወጣት ሥልጠና ነገ ዕለተ እሁድ 9:30 በፈለገ ዮርዳኖስ ደብራችን ሰንበት ትምህርት ቤት ለሁለት ሳምንት (ለሁለት እሁድ) ይሰጣል ። ሁላችሁም ተጋብዛችኋል ! እንዳያመልጥዎ! Leenjii
ኦርቶዶክሳዊ ወጣት ሥልጠና ነገ ዕለተ እሁድ 9:30 በፈለገ ዮርዳኖስ ደብራችን ሰንበት ትምህርት ቤት ለሁለት ሳምንት (ለሁለት እሁድ) ይሰጣል ። ሁላችሁም ተጋብዛችኋል ! እንዳያመልጥዎ! Leenjiin dargaggoota Ortodoksii boru dilbaata sa'aatii 9:30 irratti Mana Barumsa Dilbata Mana kiriistiyaanna keenya Falaga Yordaanositti torban lamaaf (dilbaata lamaaf) ni kennama. Hundi keessaniyuu affeeramtaaniittu! akka isin jalaa hin darbne!
163
6
​«ቸልተኛ ወይም 'ግደለሽ' ክርስቲያን ምልክቶቹ እንዲህ ያሉ ናቸው። ✝️📣​የሚጸልየው ሲመቸው ብቻ ነው—ቸልተኛ ክርስቲያን የሚጸልየው ሲመቸው ነው እንጂ ጊዜ፣ ሰዓት መድቦ፣ 'ሥራዬ' ብሎ የጸሎት ሰዓት ጠብቆ አይጸልይም፤ ሲመቸው ይደርሳል። ✝️​ንስሐን ያዘገያል፤ 'ወደፊት ይደርሳል' በሚል ያልተገደበ ቀጠሮ ያራዝማል። ✝️ሕሊናውን 'ሥራዬ' ብሎ አይመረምርም—ሕሊናውን አይመረምርም። ' እያደረግኩት ያለው ምንድን ነው? እንዴት ነው ከእግዚአብሔር ጋር ያለኝ ሕይወት?' ብሎ ሕሊናውን አይመረምርም። ✝️​መንፈሳዊ መጻሕፍትን ለማንበብ ራብና ጥማት የለውም። የእግዚአብሔር ቃል አይርበውም፤ ምክንያቱም የታመመ ሰው አፒታይቱ ይዘጋል አይደል? እንደዚያ ነው። ቸልተኛ ሰው የእግዚአብሔር ቃል አይርበውም፣ አይጠማውም። ቢሰማም በመሰልቸት ነው—ገና ትምህርቱ ሲጀምር 'መቼ ነው የሚያበቃው?' ብሎ ማብቂያውን ይቃኛል። ይክበደዋል—የእግዚአብሔር ቃል ሲጀምር አይመቸውም። ✝️​ለኃጢአቶቹ ምክንያት ይደርድራል—ቸልተኛ ሰው። 'ይህን ያደረግኩት እንዲህ ስለሆነ ነው'—ያለ ምክንያት... በፍጹም ራሱን ነፃ ለማውጣት፣ ጥፋተኝነት ስሜት እንዳይሰማው ራሱን ለመከላከል ጥረት ያደርጋል፤ Justification ያበዛል። 'እግዚአብሔርንም እንዳላሳዝን፣ ሰውንም እንዳላስቀይም' ብሎ አይጨነቅም—ቸልተኛ ሰው። ​'ተወዳጆች ሆይ! የእግዚአብሔር ቤተሰቦች! በተቻለ መጠን እግዚአብሔርን እንዳናሳዝን፣ ሰውንም እንዳናስቀይም መሳቀቅ አለብን፤ የምናገረው ነገር ያስቀይም ይሆን? ድርጊቴ፣ ሁኔታዬ...' ብለን ማሰብ አለብን እንደ ሰው። ✝️ቸልተኛ ሰው ግን 'ግደለሽ' እየሆነ ነው የሚሄደው፤ 'ራሴን ገደልኩ? ሲመቸኝ፣ ሲመቸኝ እናገራለሁ... ምን አስጨነቀኝ?' የሚል የግደለሽነት መንፈስ ይጫጫነዋል ✝️​ሌላው የቸልተኛ ሰው ምልክት፡ ከሰማያዊ ነገሮች ይልቅ ስለ ምድራዊ ነገሮች አብዝቶ ያወራል፣ ይጨነቃል። 👉ስለ እግዚአብሔር ቃል፣ ስለ መሳሰለው፣ ስለ ዘላለም ሕይወት ሲነሳ ብዙም ደስ አይለውም። አብዛኛውን ጊዜ አጀንዳው ስለ ንግድ፣ ስለ ሥራ፣ ስለ መሳሰለው ነው። 'ይህ አያስፈልግም' እያልኩ አይደለም—ያሰልጋል። በዚህ ዓለም እስካለን ድረስ ለራሳችን ብቻ ሳይሆን ለሌላውም ያስፈልጋል። ክርስቲያን የሚሰራው ለራሱ ብቻ አይደለም፣ ለሌሎች የሥራ እድልም ለመክፈት፣ ሌሎችንም ለመርዳት ነው፤ የክርስትና የሥራ አስተምህሮ በጣም ገዳማዊ እና መሠረታዊ ነው። ✝️ካፒታሊዝም 'ለራሴ ብቻ' እና 'ለራሴ ጥቅም ብቻ' አይደለም፤ ለሌላውም ነው። ለሌላው ነው ኦርቶዶክሳዊነት። ​ግን ዋና ጉዳዩ ይህ ብቻ ይሆናል ማለት ነው። 'ሥራ፣ ሥራ፣ ሥራ' እያለ ሌላውን ነገር ይዘነጋል። ራሱን በሥራ ውስጥ Busy በማድረጉ ይደብቃል፤ እዛ ውስጥ ራሱን ይሰውራል። ይህ አደገኛ ነው። ✝️​ሌላው የቸልተኛ ሰው ምልክት ፡ በአምልኮ ቢሳተፍም ያለ ስሜት እና ትጋት እንዲሁ በልማድ እና 'በግብር ይውጣ' ነው፤ ሊያስቀድስ ይችላል፣ ሊጸልይ ይችላል—ግን በግደለሽነት። እንዳይለይ፣ 'ምን ሆኖ ነው?' እንዳይባል፣ የተለየ ነገር... ያው ሕሊናው ደግሞ በጣም እንዳይወቅሰው፣ 'አለሁ' ለማለት ያህል ሊሳተፍ ይችላል። 👉​እንዲሁም ሥርዓታዊ እና ሃይማኖታዊ ተግባራትን ከመንፈሳዊነት ጋር ያመታታቸዋል—ይህ ማለት Religious Routine የሆኑ ነገሮችን ከ መንፈሳዊ ሕይወት ጋር አማታታን ማለት ነው። ለምሳሌ ሰው ቤተክርስቲያን ጠዋት መጥቶ ሊሳለም ይችላል፣ ኪዳን ሊደርስ ይችላል፣ አንዳንዴ መጥቶ ቃል እግዚአብሔር ሊማር ይችላል፣ አንዳንዴ ሊጸልይ ይችላል—ይህ ማለት ግን 'መንፈሳዊ ነው' ማለት አይደለም። 👉​መንፈሳዊ ተግባርን ከ መንፈሳዊነት ጋር ሁልጊዜ ማመታታት የለብንም። 👉 መንፈሳዊ ሰው መንፈሳዊ ተግባር አለው፤ መንፈሳዊ ተግባር ያለው ሰው በሙሉ ግን መንፈሳዊ ላይሆን ይችላል—እንዲሁ ለልማድ፣ 'ግብር ይውጣ'፣ ከሰው ላለመለያየት ሊያደርግ ይችላል። ለምሳሌ ጾም ሲመጣ 'ልማዴ ነው እንጂ... ያመት ልማዴን አልተወውም' ብሎ ቤተክርስቲያን መጥቶ ምንጣፍ አንጥፎ ሱባኤ ሊይዝ ይችላል፤ ይህ በራሱ ግን መንፈሳዊነት ሊሆንም ላይሆንም ይችላል። ​እግዚአብሔር በውጫዊ ድርጊቶች የሚታለል አይደለም—ይህን መዘንጋት የለብንም! እኛ የሆነ ቦታ አምጥተን ስለከረምን እግዚአብሔር በዚህ የሚታለል አይደለም፤ ሕሊናችንን ነው የሚያየው እግዚአብሔር! ✝️ ልቦናችንን ነው የሚያየው እግዚአብሔር! የተሰበረ ልቦናን፣ መሻትን ነው እግዚአብሔር የሚያየው፤ እንጂ እኛ እዚህ የሆነ ቦታ መኝታ ስለለወጥን ብቻ እግዚአብሔር እንደ ትልቅ ተአምራት አድርጎ ላይቆጥረው ይችላል—ሕሊናችንን ነው የሚያየው። ✝️​ስለዚህ አንዱ የቸልተኝነት ምልክት እና አደጋ፡ ተግባራትን፣ ድርጊቶችን ከመንፈሳዊነት ጋር፣ ከእውነተኛ ከእግዚአብሔር ጋር ካለው ሕይወት ጋር ማመታታት ነው። 👉ሰዎች ሊመክሩት ሲሉ 'ምን አድርጌ ነው?' የምትል—'ይኸው አለሁ፣ ኪዳን አደርሳለሁ፣ ቤተክርስቲያን እሄዳለሁ፣ ምን አድርጌ ነው የምትለኝ? እጾማለሁ፣ ምን አጠፋሁ?' ይላል፤ ለንስሐ አባትም ለመካርም አስቸጋሪ ነው። እንዲህ ያለው መካሻ... ራሱን የማየት...አለበት ✝️ ​ስለዚህ እነዚህ ምልክቶች ማጠቃለያ ደወሎች እንጂ ተስፋ እንድንቆርጥ የሚያደርጉ አይደሉም። እነዚህን የመሰሉ ምልክቶች ካሉብን የቸልተኝነት መንፈስ ሊኖርብን ስለሚችል ራሳችንን እንድንመለከት እንደ ደወል ልንጠቀማቸው ይገባል፤ ...» ዲያቆን ያረጋል አበጋዝ https://t.me/felege_yohani
135
7
ክህነት ለመቀበል ቃለ እግዚአብሔርን መሸምደዱ እና ዜማ መቻል ዋናው እና መሠረታዊ ነገር ነው? ብቻውን መስፈርት ነውን? ለዚህ የክህነት ስርዓት ትልቁ ችግርም፤ መፍትሔውም እዚህ ጋር ነው፤ ብዙዎች ትኩረት የሚያደርጉት፤ ንባቡ እና ዜማው ላይ ነው፣ የሃይማኖታችን፣ መሰረት ከሁሉም ከምስጢራቱ በፊት ከአገልግሎቱ በፊት መቅደም ያለባቸው ትምህርቶች፤ በተለይ አንድ ዲያቆን ዲያቆን የሚሆነው በድንግልና ያለ ፣ ከግብረ ዲቁናው ማለት ከዜማው ፣ከንባቡ ትምህርት በላይ እነዚህን የተማረ፤ 1.      ሀልዎተ እግዚአብሔር 2.      ሥነ _ፍጥረት 3.      ነገረ ሃይማኖት ( ፭ቱ አዕማደ ምሥጢር ) 4.      ነገረ መላእክት 5.      ነገረ ቤተ ክርስቲያን 6.      ነገረ ክህነት ( ኖሎት ) 7.      ነገረ ( ትምህርተ ) ምንኩስና 8.      ነገረ ተክሊል ( የጋብቻ ትምህርት )ናቸው ። 9.      ነገረ ማርያም 10.  ነገረ ክርስቶስ 11.  ነገረ ድኅነት 12.  ነገረ ቅዱሳን 13.  ዕቅበተ እምነት ንባባቸውን ከነምሥጢራቸው የተማረ ፣ በመልካም ሥራው ሰዎች የሚያመሰግኑት ( የሚመሠክሩለት) ሊሾም ይገባል ። ቅስና ለመቀበል  አንድ ሚስት ያገባ ፣ገንዘብ የማይወድ ፣ የማይቆጣ . . . ከላይ የተዘረዘሩትን ጠንቅቆ የተማረ ፣ ሐዲስ ኪዳንን የተማረ ፣ ቢያንስ አራቱን ወንጌል የተማረ በመልካም ሥራው ምዕመናን የሚያመሰግኑት ይሾማል ። ለዲያቆናት ለካህናት ተወዳጆ ከዚህ ውስጥ ስንቱን ተምረናል፣ (ተረድተናል)። ዲ/ን ኪዳነ ወልድ
135
8
barattoota koorsii waggaa 1ffaa hundaaf: ለ1ኛ ዓመት ኮርስ ተማሪዎች በሙሉ ነገ ከሰዓት እንማር የነበረውን ትምህርት ወደ ጠዋት ተቀይሯል ። ስለዚህ ነገ ጠዋት ዕለት እሁድ ተዓምረ ማርያም ከተነበበ በኋላ በመማሪያ ቦታ እንድትገኙ ይሁን። ትምህርት ክፍል ​Barumsi boru waaree booda barachuu qabdan gara ganamaatti jijjiirameera. Kanaafuu, boru Dilbata ganama erga Ta'aamira Maariyaam dubbiifamee booda iddoo barumsaatti akka argamtan isiniif beeksisna. ​Kutaa Barumsaa irraa https://t.me/felege_yohanis
3
9
የጽናት እና ትጋት ምሳሌ የደብራችን አገልጋዮች በደብራችን ፈ/ዮ/መ/መ/ቅ/ዮሐንስ ወልደታ ለማርያም ቤተ ክርስቲያን ሰዓታት በቁጥር 10 በማይሞሉ አገልጋዮች እየተቆመ ይገኛል ። ሰዓታት ቆሞ ቅዳሴ መ+8
የጽናት እና ትጋት ምሳሌ የደብራችን አገልጋዮች በደብራችን ፈ/ዮ/መ/መ/ቅ/ዮሐንስ ወልደታ ለማርያም ቤተ ክርስቲያን ሰዓታት በቁጥር 10 በማይሞሉ አገልጋዮች እየተቆመ ይገኛል ። ሰዓታት ቆሞ ቅዳሴ መቀደስ ድካሙን የሚቆሙት ያውቃሉ ። ለዚያውም በተከታታይ  ። ያስጀመረን እግዚአብሔር በትጋት ያስፈጽመን ። https://t.me/felege_yohanis
239
10
https://youtu.be/tXHOReVM5E0?si=W9ve0ZfJJOATgyuO
314
11
ዛሬ የነበረን ልዩ መርሐግብር በእግዚአብሔር ቸርነት በዚህ መልኩ ፈጽመናል ። የጅማሬም የፍጸሜም ባለበት ስሙ የተመሰገነ ይሁን ፣ https://t.me/felege_yohanis
318
12
+1
بدون متن...
282
13
+9
بدون متن...
281
14
+9
بدون متن...
122
15
+9
بدون متن...
107
16
بدون متن...
79
17
‎በዚች ዓመት ደግሞ ተዋት። ‎ ‎ሉቃስ 13:8 ‎¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ‎⁶ ይህንም ምሳሌ አለ፦ ለአንድ ሰው በወይኑ አትክልት የተተከለች በለስ ነበረችው፥ ፍሬም ሊፈልግባት መጥቶ ምንም አላገኘም። ‎⁷ የወይን አትክልት ሠራተኛውንም፦ እነሆ፥ ከዚህች በለስ ፍሬ ልፈልግ ሦስት ዓመት እየመጣሁ ምንም አላገኘሁም፤ ቍረጣት፤ ስለ ምን ደግሞ መሬቱን ታጐሳቍላለች? አለው። ‎⁸ እርሱ ግን መልሶ፦ ጌታ ሆይ፥ ዙሪያዋን እስክኰተኵትላትና ፋንድያ እስካፈስላት ድረስ በዚች ዓመት ደግሞ ተዋት። ‎⁹ ወደ ፊትም ብታፈራ፥ ደኅና ነው፤ ያለዚያ ግን ትቈርጣታለህ አለው። ‎ ‎👉የይህንን ቃል የተናገረው የእግዚአብሔር መላክ ነው ‎ ‎👉   የትምህርቱ መሰረታዊ አላማ ሰለ ቅዱሳን መላእክት ጥቅማቸውን በኑሮአያችን ያላቸው ጥቅም እና ለቅዱሳን መላእክት መደረግ ያለበት ክብር እና ማድረግ የለለብንን ነገሮች በጥቅቱ ማሳወቅ ነው። ‎   *መላእክት የሚለው ቃል ሁለት ትርጉም አለው ‎1 መላእክት ማለት ተላላኪዎች ማለት ነው ይህም ተግባር ..ለቅዱሳን መላእክት የተሰጠ ትርጉም ነው። ‎2 መላእክት አለቃ ማለት ነው ይህ ደግሞ በስልጣን ላይ ያሉትን ያካትታል ‎   “በኤፌሶን ወዳለው ወደ ቤተ ክርስቲያን መልአክ እንዲህ ብለህ ጻፍ፦  ራእይ 2፥1 ‎ ‎በዚህ መሰረት ቅዱሳን መላእክት ስራቸውን ምንድነው ? ‎     👉1 ዘወትር ቅዱስ ቅዱስ እያሉ ማመስገን ነው። ‎“አንዱም ለአንዱ፦ ቅዱስ፥ ቅዱስ፥ ቅዱስ፥ የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር፤ ምድር ሁሉ ከክብሩ ተሞልታለች እያለ ይጮኽ ነበር።” ‎  — ኢሳይያስ 6፥3 ‎     👉2 ከእግዚአብሔር ወደ ሰው ከሰው ወደ እግዚአብሔር የመላክ ነው።የሚላኩትም ለምህረት እና ለመአት ነው። ‎......  የዘካርያስን ታርክ  ......ለ ‎        👉3 ጸሎት አሳራግዎች ናቸው ‎ ‎ጦቢት 12:6 የቅዱሳንን ጸሎት ከሚያሳርጉ ወደ ከበረ ወደ ገነነ ወደ እግዚአብሔር ጌትነትም ከሚያገቡ ከከበሩ ከአለቆች አንዱ አለቃ እኔ ሩፋኤል ነኝ አላቸው፡፡ ‎       👉4 ጠባቂዎቻችን ናቸው ‎“በመንገድህ ሁሉ ይጠብቁህ ዘንድ መላእክቱን ስለ አንተ ያዝዛቸዋልና፤” ‎  — መዝሙር 91፥11 ‎           👉5 መላእክት አማላጆቻችን ናቸው ‎        “ይህንም ምሳሌ አለ፦ ለአንድ ሰው በወይኑ አትክልት የተተከለች በለስ ነበረችው፥ ፍሬም ሊፈልግባት መጥቶ ምንም አላገኘም።” ‎  — ሉቃስ 13፥6 ‎የወይን ባለበት የተባለው እ/ር ነው ‎የወይን ጠብቅ የተባለው የእ/ር አገልጋዮች ቅዱሳን መላእክት ነው። ‎ፈንድያ ፍቅግ የተባለው  ቃለ እግዚአብሔር ነው  ‎ከዚህ ትምህርት ምን እንማራለን ? ‎1.ክብር (ማክበር) – መላእክት የእግዚአብሔር አገልጋዮችና መልእክተኞች ስለሆኑ ይከበራሉ። ‎ዕብራውያን 1፥14፦ "ሁሉም ለማገልገል የተላኩ አገልጋይ መናፍስት አይደሉምን?" ‎2.ፍቅር – በእግዚአብሔር ፈቃድ የሚያገለግሉ ስለሆኑ እንወዳቸዋለን። ‎3.ርአያነታቸውን መከተል – ትሕትናቸውን፣ ታዛዥነታቸውን፣ ቅድስናቸውን ለመከተል መጣር ‎4.ቅዱሳን መላእክት ምልጃ ላይ መጠቀም እንዳለብን ‎የተፈጠርንበትን አላማ አውቀን እኛም እንደ ቅዱሳን መላእክት አመስጋኞች መሆን እንዳለብን ‎
114
18
ለመሰረተ ተዋህዶ ሰንበት ትምህርት ቤት አንደኛ አመት የክረምት ኮርስ ተማሪዎች በሙሉ ትምህርተ ሀይማኖት ምዕራፍ አንድ እና ሁለትን ያጠቃለለ መመዘኛ ፈተና እሁድ እለት በመደበኛ የትምህርት ሰአታችን የሚሰጥ ስለሆነ እንድትዘጋጁ እና አለመፈተን እንደማይቻል ከወዲሁ ላሳውቅ እወዳለሁ። ሠላመ እግዚአብሔር አይለያችሁ። ዲ/ን ታሪኩ ነኝ።
116
19
እኛም ባሪያዎቹ ተነሥተን እንሠራለን፤ የሰማይ አምላክ ያከናውንልናል:: ነህምያ 2:20: ልዩ የመሰባሰብ እና አንድነት መርሃ ግብር ኑ! ቤተክርስቲያናችንን አውቀን፣ በምግባር አጊጠን እናገልግል! በሚ
እኛም ባሪያዎቹ ተነሥተን እንሠራለን፤ የሰማይ አምላክ ያከናውንልናል:: ነህምያ 2:20: ልዩ የመሰባሰብ እና አንድነት መርሃ ግብር ኑ! ቤተክርስቲያናችንን አውቀን፣ በምግባር አጊጠን እናገልግል! በሚል መርሕ ቃል የቡሌ ሆራ ፈ/የ/መ/መ/ቅ/ዮሐንስ ወልደታ ለማርያም ቤ/ክ ሰ/ት ቤት የራቁትን አባላት እና አዳድስ አባላት (ለሁሉም ኦርቶዶክሳውያን ወጣቶች እና አዳጊዎች) ኑ አብረን ቤተ ክርስቲያን እያወቅን እናገግል የሚል ጥሪ እያደረገ ይገኛል ። ለዚህ ጥሪ በቀን 12/11/2018 ዓ.ም ዕለተ እሁድ ልዩ መርሃ ግብር አዘጋጅቶ ይጠብቃችኋል ። በዕለቱም የሚኖረው መርሃግብር ዝማሬ ኪነ ጥበብ ሥልጠና እና ውይይት ይሆናል ሁላችሁም በእግዚአብሔር ፍቅር ተጋብዛችኋል
55
20
بدون متن...
48