ar
Feedback
ሀገረ ማርያም መሰረተ ተዋሕዶ ሰ/ት/ቤት

ሀገረ ማርያም መሰረተ ተዋሕዶ ሰ/ት/ቤት

الذهاب إلى القناة على Telegram

ይህ የሀገረ ማርያም ደብረ ገነት ቅድስት ማርያም ቤተ ክርስቲያን መሠረተ ተዋሕዶ ሰንበት ት/ት ቤት አባላት መማሪያና መልእክት መጋሪያ ብቻ ይሆን ዘንድ የተዘጋጀ አውታር ነው።

إظهار المزيد
942
المشتركون
-124 ساعات
-47 أيام
+130 أيام

جاري تحميل البيانات...

جذب المشتركين
يونيو '26
يونيو '26
+13
في 0 قنوات
مايو '26
+31
في 2 قنوات
Get PRO
أبريل '26
+14
في 0 قنوات
Get PRO
مارس '26
+10
في 1 قنوات
Get PRO
فبراير '26
+9
في 0 قنوات
Get PRO
يناير '26
+9
في 1 قنوات
Get PRO
ديسمبر '25
+19
في 1 قنوات
Get PRO
نوفمبر '25
+12
في 0 قنوات
Get PRO
أكتوبر '25
+21
في 2 قنوات
Get PRO
سبتمبر '25
+26
في 2 قنوات
Get PRO
أغسطس '25
+14
في 1 قنوات
Get PRO
يوليو '25
+13
في 0 قنوات
Get PRO
يونيو '25
+20
في 1 قنوات
Get PRO
مايو '25
+12
في 0 قنوات
Get PRO
أبريل '25
+15
في 0 قنوات
Get PRO
مارس '25
+13
في 2 قنوات
Get PRO
فبراير '25
+16
في 0 قنوات
Get PRO
يناير '25
+29
في 0 قنوات
Get PRO
ديسمبر '24
+41
في 0 قنوات
Get PRO
نوفمبر '24
+45
في 0 قنوات
Get PRO
أكتوبر '24
+39
في 1 قنوات
Get PRO
سبتمبر '24
+49
في 1 قنوات
Get PRO
أغسطس '24
+68
في 1 قنوات
Get PRO
يوليو '24
+85
في 2 قنوات
Get PRO
يونيو '24
+111
في 3 قنوات
Get PRO
مايو '24
+146
في 3 قنوات
Get PRO
أبريل '24
+168
في 1 قنوات
Get PRO
مارس '24
+199
في 1 قنوات
Get PRO
فبراير '24
+106
في 0 قنوات
Get PRO
يناير '24
+97
في 1 قنوات
Get PRO
ديسمبر '23
+76
في 3 قنوات
Get PRO
نوفمبر '23
+292
في 3 قنوات
التاريخ
نمو المشتركين
الإشارات
القنوات
18 يونيو0
17 يونيو0
16 يونيو0
15 يونيو+1
14 يونيو0
13 يونيو0
12 يونيو0
11 يونيو0
10 يونيو+2
09 يونيو+3
08 يونيو0
07 يونيو+2
06 يونيو+1
05 يونيو0
04 يونيو+1
03 يونيو+2
02 يونيو0
01 يونيو+1
منشورات القناة
2
لا يوجد نص...
1
3
2 ክርስቶስ የተጠማው ምንድነው ? ‎😍   ውኃ ነው ‎ጌታችን እውነተኛ ሰው ስለሆነ ጠምቶ ነበር። ‎“ኢየሱስም ከመንገድ ድካም የተነሣ በጕድጓዱ አጠገብ ተቀመጠ...” (ዮሐ. 4፥6)ከዚያም ለሳምራዊቷ ሴት፦“ውኃ አጠጪኝ” (ዮሐ. 4፥7)አላት። ይህ እውነተኛ ሰውነቱን ያሳያል። ‎    😍ክርስቶስ የተጠማው የሰው ልጅ ነፍስ ድህነት ‎“የሰው ልጅ የጠፋውን ሊፈልግና ሊያድን መጥቶአል።” (ሉቃ. 19፥10) ‎እና“እኔ የምሰጠውን ውኃ የሚጠጣ ለዘላለም አይጠማም።” (ዮሐ. 4፥14)ይህ ያሳያል ክርስቶስ የጠየቀው የቁሳዊ ውኃ ብቻ ሳይሆን ሴቲቱን ወደሕይወት ውኃ ለማምጣት እንደነበረ ነው። ‎😍 የሰው ፍቅር ‎ዮሐንስ 4:9 ‎ስለዚህ ሳምራዊቲቱ። አንተ የይሁዳ ሰው ስትሆን ሳምራዊት ሴት ከምሆን ከእኔ መጠጥ እንዴት ትለምናለህ? አለችው፤ አይሁድ ከሳምራውያን ጋር አይተባበሩም ነበርና። ‎😍 የሰው ልጅን ንስሐ ‎የ“ንስሐ” ትርጉም በክርስቲያናዊ እምነት ውስጥ ሰው ከኃጢአቱ በልቡ ተጸጽቶ፣ ስህተቱን አውቆ ወደ እግዚአብሔር መመለስ ማለት ነው። ንስሐ የአእምሮ፣ የልብ እና የኑሮ ለውጥን ያካትታል፤ ሰው የቀድሞ ኃጢአተኛ መንገዱን ትቶ በጽድቅ መኖር ሲጀምር እውነተኛ ንስሐ አድርጓል ይባላል። ‎            😍የንስሐ አስፈላጊነት ‎1 ከእግዚአብሔር ጋር ያለውን ግንኙነት ያድሳል – ኃጢአት ሰውን ከእግዚአብሔር ይለያል፤ ንስሐ ግን ወደ እርሱ ይመልሳል። 2 ኃጢአት ይቅርታ ያስገኛል – ሰው በቅን ልብ ሲናዘዝ እና ሲጸጸት የእግዚአብሔርን ምሕረት ይቀበላል። 3 መንፈሳዊ እድገት መሠረት ነው – ንስሐ የአዲስ ሕይወት ጅማሬ ሲሆን ሰውን ወደ ቅድስና ያመራል። የልብ ሰላም ያመጣል – ስህተትን አምኖ ይቅርታ ማግኘት ከውስጣዊ ጭንቀት እና ከነቀፋ ያሳርፋል።       3❤ የሕይወት ውኃ የተባሉት part three
73
4
ክርስቲያኖች ሆይ አስተውላችሁ ይሁን!! እስት ልጠይቃችሁ 👉ለምንድነው ብዙዎች ከሃይማኖት ወጥተው ወደ ምንፍቅና እና ወደተለያየ በቴ እምነት የሚገቡት? የክርስቲያኖች ብዛት እየቀነሰ ሌሎቹ እየበረቱ ያሉት? ኦርቶዶክስ ትክክል ስላልሆነች ሆነች ነው ወይም እየኖሩባት እርሷን ሳያውቁ ቀርቶ ነው? መልሱ ግልጽ ነው ሳያውቆት ቀርቶ ነው ። እና እኛስ እንደ እነርሱ ነገ ላለመውጣታችን እርግጠኞች ነን? ምንድነው ዋስትናችን? ምን ያህል ስለ ሃይማኖታችን እናውቃለን ? በጥቅቱ👉 5ቱ አዕማደ ምስጢር 👉 7ቱ ምስጢራ ነገረ ድኅነት 👉 ነገረ ማርያም 👉ነገረ ቅዱሳን የቤተክርስቲያን ታርክ 👉 የመጽሐፍ ቅዱስ ምንነት 👉ክርስቲያናዊ ስነምግባር እንኳን የማናውቅ ለማወቅ ለመማርም የማንጥር ሆነን በስም ብቻ ኦርቶዶክስ ነኝ ማለት ያዛልቀናል? ነጠላ ለብሰን በተለያየ ጊዜ መመላለሳችን ብቻውን ከዘመኑ ፈተና ያሻግረናል? ሌሎቹ ስስቱ ስለዩን ለራሳችን ለምን አንሰጋም ? በጥቅቱ ዓለማዊ ትምህርት ቤት ከ15-20 ዓመት በየቀኑ በየዓመቱ ከ5-10 ትምህርቶችን እየተመላለስን የሚንማር ከሆነ ምን አለበት ለነብሳችን ጥቅት ጊዜ እንኳን ሰጥተን ብንማር? ይሄ እኮ ጥቅሙ በዚህ ምድር ብቻ ነው እርሱም በዙ ከምንማረው የሚጠቅመን ምን ያህሉ መሆኑ ታውቁተላችሁ ። ይሄኛው ግን ጥቅሙ ከዚህ ምድር ጀምሮ ለዘላለም ህይወት ነው። እና የማንረው ለምንድነው ወገኖቼ ። ነገ ይርበናል ብለን ወጥተን ወርደን የሚንሠራ ከሆነ ነገ ነብሴ ትራባለች በምንፍቅና ተጠልፋ ከክርስቶስ ትለያለች ብላችሁ የሃይማኖት ትምህርት የማትማሩት ለምንድነው ? እስከ አሁን እስት ምን ያህል ተምራችሁ እንደ ሆነ ራሳችሁን መርምሩ ! ብዙ እንደሚቀራችሁ አያችሁ አይደል እና የዚህ ምክንያቱ ምንድነው ? የእኛ ቸልተኝነትና እምብተኝነት አይደለም ? ቤተክርስቲያንም በተለያየ መልኩ የትምህርት ማዕድ ዘርግታ ትጠብቀናላች። ምን ያረጋል ጥርዋን ተቀብሎ ከማዕድዋ የሚሳተፍ እምብዛም ነው። ክርስቲያኖች ሆይ ዛሬ ከውስጥ እስከ ውጭ በብዙ አቅጣጫ ቤተ ክርስቲያን መከራ እና ፈተና ላይ ናት። ይህን ጊዜ ለማለፍ እና የድርሻችን ለመወጣት ከሁሉም የመጀመሪያ ስለ እርሷ በቅ እውቀት ሊኖረን ያስፈልጋል ። ለዚህ ቅድሚያ ሰጥተን የሃይማኖት ትምህርት እንማር። የቡሌ ሆራ ፈለገ ዮርዳኖስ መጥምቀ መለኮት ቅዱስ ዮሐንስ ቤተ ክርስቲያን ሰንበት ትምህርት ቤት የክረምት ኮረስ አዘጋጅቶ ስለሚጠብቃችሁ ይህንን እድል ትጠቀሙ ዘንድ እናሳስባችኋለን ✍️ዲን እስራኤል ዘፈለገ ዮርዳኖስ ።https://t.me/felege_yohanis
62
5
ክረምቱን በትምህርተ ሃይማኖት !!!
ክረምቱን በትምህርተ ሃይማኖት !!!
73
6
ክርስቲያኖች ሆይ አስተውላችሁ ይሁን!! እስት ልጠይቃችሁ 👉ለምንድነው ብዙዎች ከሃይማኖት ወጥተው ወደ ምንፍቅና እና ወደተለያየ በቴ እምነት የሚገቡት? የክርስቲያኖች ብዛት እየቀነሰ ሌሎቹ እየበረቱ ያሉት? ኦርቶዶክስ ትክክል ስላልሆነች ሆነች ነው ወይም እየኖሩባት እርሷን ሳያውቁ ቀርቶ ነው? መልሱ ግልጽ ነው ሳያውቆት ቀርቶ ነው ። እና እኛስ እንደ እነርሱ ነገ ላለመውጣታችን እርግጠኞች ነን? ምንድነው ዋስትናችን? ምን ያህል ስለ ሃይማኖታችን እናውቃለን ? በጥቅቱ👉 5ቱ አዕማደ ምስጢር 👉 7ቱ ምስጢራ ነገረ ድኅነት 👉 ነገረ ማርያም 👉ነገረ ቅዱሳን የቤተክርስቲያን ታርክ 👉 የመጽሐፍ ቅዱስ ምንነት 👉ክርስቲያናዊ ስነምግባር እንኳን የማናውቅ ለማወቅ ለመማርም የማንጥር ሆነን በስም ብቻ ኦርቶዶክስ ነኝ ማለት ያዛልቀናል? ነጠላ ለብሰን በተለያየ ጊዜ መመላለሳችን ብቻውን ከዘመኑ ፈተና ያሻግረናል? ሌሎቹ ስስቱ ስለዩን ለራሳችን ለምን አንሰጋም ? በጥቅቱ ዓለማዊ ትምህርት ቤት ከ15-20 ዓመት በየቀኑ በየዓመቱ ከ5-10 ትምህርቶችን እየተመላለስን የሚንማር ከሆነ ምን አለበት ለነብሳችን ጥቅት ጊዜ እንኳን ሰጥተን ብንማር? ይሄ እኮ ጥቅሙ በዚህ ምድር ብቻ ነው እርሱም በዙ ከምንማረው የሚጠቅመን ምን ያህሉ መሆኑ ታውቁተላችሁ ። ይሄኛው ግን ጥቅሙ ከዚህ ምድር ጀምሮ ለዘላለም ህይወት ነው። እና የማንረው ለምንድነው ወገኖቼ ። ነገ ይርበናል ብለን ወጥተን ወርደን የሚንሠራ ከሆነ ነገ ነብሴ ትራባለች በምንፍቅና ተጠልፋ ከክርስቶስ ትለያለች ብላችሁ የሃይማኖት ትምህርት የማትማሩት ለምንድነው ? እስከ አሁን እስት ምን ያህል ተምራችሁ እንደ ሆነ ራሳችሁን መርምሩ ! ብዙ እንደሚቀራችሁ አያችሁ አይደል እና የዚህ ምክንያቱ ምንድነው ? የእኛ ቸልተኝነትና እምብተኝነት አይደለም ? ቤተክርስቲያንም በተለያየ መልኩ የትምህርት ማዕድ ዘርግታ ትጠብቀናላች። ምን ያረጋል ጥርዋን ተቀብሎ ከማዕድዋ የሚሳተፍ እምብዛም ነው። ክርስቲያኖች ሆይ ዛሬ ከውስጥ እስከ ውጭ በብዙ አቅጣጫ ቤተ ክርስቲያን መከራ እና ፈተና ላይ ናት። ይህን ጊዜ ለማለፍ እና የድርሻችን ለመወጣት ከሁሉም የመጀመሪያ ስለ እርሷ በቅ እውቀት ሊኖረን ያስፈልጋል ። ለዚህ ቅድሚያ ሰጥተን የሃይማኖት ትምህርት እንማር። ✍️ዲን እስራኤል ዘፈለገ ዮርዳኖስ ።https://t.me/felege_yohanis
1
7
የሳምራዊቷ ሴት ታርክ እና ትምህርት ‎ ‎በደንብ አንብቡት በቀን 5/10/2018 በአርብ ጸሎት ላይ እንማማራለን ብየ አስበው የነበረው ትምህርት ነው ከተመቻችሁ በክፍል ክፍል እለቃለሁ ጽሑፉን ‎ ‎   ። ውኃ አጠጪኝ ፤ዮሐንስ 4:7 ‎ ‎ቃሉን የተናገረው በቃሉ .....ጌታችን መድሃንታች ኢየሱስ ክርስቶስ ነው። ‎ቃሉ የተነገረላት በሰማርያ በምትባል መንደር ላይ ትኖር ለነበረችው ለአንድት ሳምራዊት ሴት ነው። ‎ ‎ዮሐንስ 4:7  ከሰማርያ አንዲት ሴት ውኃ ልትቀዳ መጣች። ኢየሱስም። ውኃ አጠጪኝ አላት፤ ‎ ‎የክርስቶስ አምላካችን ደቀመዛሙርት መብዛት በጀመሩ ጊዜ ከይሁዳ ምድር ወደ ገሊላ .......በሰማርያ ምትባል መንደር ልያልፍ ግድ ሆነበት ...... ዮሐንስ 4 ተመልከቱ ‎ ‎***አራት ቁልፍ ሀሳቦችን እንመልከት ። ‎==1ለምን ውኃ አጠጪኝ ብሎ ለመናት? 2 ክርስቶስ የተጠማው ምንድነው ?  3 የሕይወት ውኃ የተባሉት  ምንድናቸው ?  4 ዛሬ ላይ ክርስቶስ አምላካችን ከእኛ የሚፈልገው ውሃ ምንድነው ? ‎❤1 ለምን ውኃ አጠጪኝ ብሎ ለመናት? ‎ክርስቶስ አምላካችን ሁሉን ማድረግ የሚችል አምላክ ነው በምድር ላይ ሁሉን ያከናወነ መጽሐፍ እንዳለ ሁሉ በእርሱ የሆነ ነው ።. ሁሉ በእርሱ ሆነ፥ ከሆነውም አንዳች ስንኳ ያለ እርሱ አልሆነም።ዮሐንስ 1:3 ስለዚህ ሁሉን ማድርግ እየቻለ ለምን ውኋ አጠጭኝ አላት ? የሚከተለሉትን ነጥቦች ልያስተምረን ነው ‎1:::እውነተኛ ሰው መሆኑን ለማሳየት ‎ክርስቶስ ፍጹም አምላክ እንደሆነ ሁሉ ፍጹም ሰውም ነው።ድካም፣ ረሃብ እና ጥማት እንደ ሰው ተቀብሎ ነበር። ‎“ውኃ አጠጪኝ” ማለቱ ጥማቱን ያሳያል።6. በዚያም የያዕቆብ ጕድጓድ ነበረ። ኢየሱስም መንገድ ከመሄድ ደክሞ በጕድጓድ አጠገብ እንዲህ ተቀመጠ፤ ጊዜውም ስድስት ሰዓት ያህል ነበረ።ዮሐንስ 4:6 በእግሩ ብዙ ምዕራፍ በመጓዙ ለስም አጠራሩ አምልኮትና ሰግደት ይሁንና በለበሰው ስጋ ተጠማ ተራበ በዚህም ሁሉ ፍጹም ሰው ፍጹም አምላክ መሆኑን ገለጠልን ።ቅዱስ ቀርሎስ ዘእስክንድርያ እንደተናገሩት ፣ ጌታ የሰውን ባሕርይ በእውነት ስለ ተዋሐደ ጥማትን፣ ድካምንና ረሃብን በሰውነቱ ተቀብሏል፤ ነገር ግን እነዚህ መለኮቱን አይቀንሱም። ‎2  ሳምራዊቷን ሴት ወደ እምነት ለማቅረብ ‎ውይይቱን የጀመረው በውኃ ጥያቄ ነበር። ‎ከዚያም ሴቲቱን ወደ “ሕይወት ውኃ” ማለትም ወደ መንፈሳዊ ጸጋ አመራት። ‎3  ትሕትናውን ለማሳየት ‎የዓለም ፈጣሪ ሆኖ ሳለ ከአንዲት ሴት ውኃ ጠየቀ። ‎ይህ የታላቅ ትሕትና ምሳሌ ነው። ‎     2 ክርስቶስ የተጠማው ምንድነው part Two
77
8
ቅዱስ አምብሮስ፦ ​"የሃይማኖት ትምህርትን መማር ማለት የሕይወትን መሪ ማግኘት ማለት ነው። ማዕበል በበዛበት የዚህ ዓለም ባሕር ላይ መጻሕፍትና የአባቶች ትምህርት እንደ ኮምፓስ (አቅጣጫ ጠቋሚ) ሆነ
ቅዱስ አምብሮስ፦ ​"የሃይማኖት ትምህርትን መማር ማለት የሕይወትን መሪ ማግኘት ማለት ነው። ማዕበል በበዛበት የዚህ ዓለም ባሕር ላይ መጻሕፍትና የአባቶች ትምህርት እንደ ኮምፓስ (አቅጣጫ ጠቋሚ) ሆነው ይመሩሃል።" ተመዝግቦ በመማርና Share በማድረግ ሃይማኖታዊ ግዴታዎን ይወጡ !!!
24
9
ቅዱስ አምብሮስ፦ ​"የሃይማኖት ትምህርትን መማር ማለት የሕይወትን መሪ ማግኘት ማለት ነው። ማዕበል በበዛበት የዚህ ዓለም ባሕር ላይ መጻሕፍትና የአባቶች ትምህርት እንደ ኮምፓስ (አቅጣጫ ጠቋሚ) ሆነ
ቅዱስ አምብሮስ፦ ​"የሃይማኖት ትምህርትን መማር ማለት የሕይወትን መሪ ማግኘት ማለት ነው። ማዕበል በበዛበት የዚህ ዓለም ባሕር ላይ መጻሕፍትና የአባቶች ትምህርት እንደ ኮምፓስ (አቅጣጫ ጠቋሚ) ሆነው ይመሩሃል።"
35
10
لا يوجد نص...
72
11
لا يوجد نص...
102
12
አስራት ምንድን ነው? ‎አስራት ማለት ከሰው ገቢ፣ ምርት ወይም ንብረት አስረኛውን (10%) ለእግዚአብሔር መለየት ማለት ነው። "አስራት" የሚለውም ቃል ከ"አስር" የተገኘ ነው። ‎የአስራት ታሪክ ‎1. ከሕግ በፊት በአብርሃም ዘመን ‎አስራት የጀመረው በሙሴ ሕግ አይደለም። ከሙሴ በፊት በብሉይ ኪዳን አባቶች ዘመን ይታያል። ‎አብርሃም ነገሥታትን ድል ካደረገ በኋላ ከያዘው ምርኮ አስረኛውን ለመልከ ጼዴቅ ሰጠ (ዘፍጥረት 14፥20)። ‎ይህ የሚያሳየው አስራት ከሕግ በፊትም እንደ ምስጋናና እንደ አምልኮ መቅረቡን ነው። ‎2. በያዕቆብ ዘመን ‎ያዕቆብ በቤቴል እግዚአብሔርን ሲማጸን፦ ‎"ከምትሰጠኝ ሁሉ አስረኛውን ለአንተ እሰጣለሁ" ‎ብሎ ተሳለ (ዘፍጥረት 28፥22)። ‎ይህም አስራት ከእግዚአብሔር በረከት ጋር የተያያዘ መሆኑን ያሳያል። ‎3. በሙሴ ሕግ ‎እግዚአብሔር ለእስራኤል ሕዝብ አስራትን እንዲያቀርቡ አዘዘ። ‎የአስራት ዓላማዎች፦ ‎ሀ. ለሌዋውያን ‎ሌዊ ወገን ለቤተ መቅደስ አገልግሎት ተለይቶ ነበር፤ የራሱ የመሬት ርስት ስላልነበረው ሕዝቡ ከአስራታቸው ይደግፉት ነበር። (ዘኍልቍ 18፥21) ‎ለ. ለቤተ መቅደስ አገልግሎት ‎የመቅደስ አገልግሎት፣ መሥዋዕት እና ሌሎች ቅዱሳን ሥራዎች በአስራት ይደገፉ ነበር። ‎ሐ. ለድሆች ‎በየሦስት ዓመቱ የሚሰበሰብ አስራት ለመጻተኞች፣ ለድሆች፣ ለድሀ አደጎችና ለመበለቶች ይውል ነበር (ዘዳግም 14፥28-29)። ‎4. በነቢያት ዘመን ‎ሕዝቡ አስራት መስጠት ሲተው እግዚአብሔር በነቢዩ ሚልክያስ አማካኝነት እንዲህ አለ፦ ‎"ሙሉ አስራቱን ወደ ጎተራ አምጡ" (ሚልክያስ 3፥10) ‎ይህ የተነገረው ሕዝቡ የቤተ መቅደስን አገልግሎት ችላ ስላለ ነበር። ‎5. በአዲስ ኪዳን ‎ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ አስራትን በቀጥታ አልሻረውም፤ ነገር ግን ከአስራት ይልቅ ፍትሕ፣ ምሕረትና እምነት እንዳይረሱ አስተማረ። ‎"እነዚህን ማድረግ ሳይተዉ ያንንም ማድረግ ይገባችኋል" (ማቴ 23፥23) ‎በሐዋርያት ዘመን ምዕመናን ከአስረኛ በላይ እንኳ ንብረታቸውን ለችግረኞችና ለቤተ ክርስቲያን ያካፍሉ ነበር (ሐዋ. 4፥32-35)። ‎በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ‎ቤተ ክርስቲያኒቱ አስራትን እንደ ቅዱስ ልማድ ትቀበላለች። ምዕመናን ከገቢያቸው አስረኛውን ለቤተ ክርስቲያን፣ ለካህናት አገልግሎት፣ ለድሆች እና ለወንጌል ሥራ እንዲያወጡ ትመክራለች። ‎ነገር ግን አስራት በፍርሃት ወይም በግዴታ ሳይሆን፣ በፍቅርና በምስጋና መሰጠት አለበት። ቅዱስ ጳውሎስም፦ ‎"እያንዳንዱ በልቡ እንዳሰበ ይስጥ፤ በኀዘን ወይም በግድ አይደለም፤ እግዚአብሔር በደስታ የሚሰጥን ይወዳል" (2ኛ ቆሮ. 9፥7)። ‎ የአባቶች ማብራሪያ ‎የኦርቶዶክስ አባቶች አስራትን እንደ "የምስጋና መጀመሪያ ፍሬ" ይመለከቱታል። ሰው 100% ያለው ሁሉ የእግዚአብሔር ስጦታ መሆኑን በመቀበል 10% በመለየት ለፈጣሪው ምስጋና ያቀርባል። ‎ስለዚህ በኦርቶዶክስ አስተምህሮ አስራት የገንዘብ ጉዳይ ብቻ ሳይሆን የእምነት፣ የምስጋና እና የታዛዥነት ጉዳይ ነው።
120
13
لا يوجد نص...
148
14
لا يوجد نص...
143
15
لا يوجد نص...
133
16
لا يوجد نص...
134
17
لا يوجد نص...
111
18
لا يوجد نص...
118
19
በንስሐ ውስጥ ያላችሁ ራሳችሁን ዝቅ ዝቅ አድርጉ ይ.ዲ፦ ❝እለ ውስተ ንስሐ ሐሎክሙ አትሕቱ ርዕሰክሙ — በንስሐ ውስጥ ያላችሁ ራሳችሁን ዝቅ ዝቅ አድርጉ❞ ትርጓሜ፦ ዲያቆኑ «ራሳችሁን ዝቅ ዝቅ አድርጉ» ማለቱ ልቡናችሁን ከትዕቢት ለዩ ማለት ነው፡፡ ይኸውም ዮሐንስ መጥምቅ ትዕቢትን በተራራና በኮረብታ መስሎ ሲናገር፦ ❝ተራራውም፣ ኮረብታው ሁሉ ዝቅ ይበል፤ ሰንከልካላውም የቀና ጥርጊያ ይሁን ወጣ ገባ መንገድም ይስተካከል❞ — ብሏል (ሉቃ ፫፥፭-፯) ይህም ማለት ተራራ/ኮረብታ የተባለው ትዕቢተኛ ልቡና፤ ሰንከልካላ ወጣ ገባ መንገድ የተባለው ደግሞ የኢየሱስ ክርስቶስን አምላክነት የሚጠራጠር ተጠራጣሪ ልብ ነው። ስለዚህ ከጥርጥርና ከትዕቢት፣ ተለይታችሁ በፍጹም ትሕትና ሁናችሁ ካህኑ የሚለውን አድምጡ ለማለት ነው። ካህኑም አያይዞ ለምዕመናኑ፦ ❝አምላካችን እግዚአብሔር ሆይ በንስሐ ውስጥ ወዳሉት ወገኖችህ ምዕመናን ተመልከት እንደ ይቅርታህም ብዛት ይቅር በላቸው፤ እንደ ቸርነህትህ ብዛት በደላቸውን አጥፋላቸው፤ ከክፉ ነገርም ሁሉ ጠብቃቸው፥ ሰውራቸውም፡፡ የቀደመ ሥራቸውን ይቅር ብለህ በሰላም ነፍሳቸውን አድን❞ — እያለ ሲጸልይላቸው ልቡናቸው ከትዕቢት የለዩ ሰዎች ሁሉ ጸሎቱ ይደርሳቸዋል፡፡ ጸሎቱ እንዲደርሰው የሚፈልግ ሁሉ ልቡናችሁን ሊያዋርድ ይገባዋል ማለት ነው፤ ጸጋ እግዚአብሔር በትዕቢት አትገኝም። ራስን ዝቅ ዝቅ በማድረግ፥ ጌታዬ ሆይ በአንተ ምህረት እንጂ እንደ ስራዬ ቢሆንማ በመቅደስህ መገኘት ቀርቶ ልጅህ ለመባል ስንኳ ባልተገባኝ ነበር እያሉ ከልብ ራስን ዝቅ ዝቅ በማድረግ ሲሆን ግን ያኔ ትገኛለች። ❝ራሱን ከፍ ከፍ የሚያደርግ ሁሉ ይዋረዳል፤ ራሱንም የሚዋርድ ይከብራል❞ — እንዲል ቅዱስ መጽሐፍ (ሉቃስ ፲፰፥፲፫-፲፰)። ከዚህ በኋላ ዲያቆኑ፣ ካህኑና ሕዝቡ በንባብ «ተንሥኡ ለጸሎት» ፥ «እግዚኦ ተሣሃለነ» ፤ «ሰላም ለኩልክሙ» ፥ «ምስለ መንፈስከ» ይላሉ፡፡ ይህም በተለየ ሁኔታ በንባብ ብቻ መባሉ መንፈስ ቅዱስ ሕብስቱን ለውጦ ሥጋ ወልደ አምላክ አምላክ፥ ወይኑንም ለውጦ ደመ አምላክ አድርጎ በቅዳሴው ጊዜ ምን ሰዓት እንደሚለውጠው አለመታወቁን ያስገነዝበናል፤ ዜማ እንደሚታወቀው የጩኸት ነው ከሩቅ ይሰማል፤ በትሑት ዜማ ወይም በንባብ ከሆነ ግን ጩኸቱ ብዙ አይደለምና በዜማ ጮክ ብሎ ያለመሰማቱ መንፈስ ቅዱስ ሥጋ ወደሙን ሲለውጥ እዚህ ሰዓት ላይ ነው የሚለውጠው ተብሎ አለመታወቁን ያሳስባል። ከዚህ ቀጥሎ ኅብስቱ ተለውጦ ሥጋ ወልደ አምላክ፤ ወይኑም ተለውጦ ደመ ወልደ አምላክ መሆኑን ካህኑ ይመሰክራል፤ እምነቱንም ይገልጣል፡፡ ዲ/ን ኃይለራጉኤል
185
20
لا يوجد نص...
146