ru
Feedback
ያሬዳውያን

ያሬዳውያን

Открыть в Telegram

የየበዓላቱ ስርአተ #ዋዜማ ፤ #ማኅሌት ፤ #ወረብ ከ፯ ቀናት በፊት እንዲሁም የየሳምንቱ መዝሙራት እና ምስባክ በጽሑፍ እና በድምጽ የሚቀርቡበት ቻናል ነው #ሁሉም_ነገር_ስለ_ማኅሌት ለማስታወቂያ እና ለማንኛውም ጥያቄ ከፈለጉን አለን በዚህ ያናግሩን 👉 @Yaredawi_admin እናመሰግናለን

Больше

📈 Аналитический обзор Telegram-канала ያሬዳውያን

Канал ያሬዳውያን (@eotcmahlet) языкового сегмента Амхарский является активным участником. Сейчас сообщество объединяет 124 128 подписчиков, занимая 248 место в категории Религия и духовность и 239 место в регионе Эфиопия.

📊 Показатели аудитории и динамика

С момента создания невідомо проект демонстрирует стремительный рост, собрав аудиторию из 124 128 подписчиков.

Согласно последним данным от 18 сентября, 2026, канал показывает стабильную активность. За последние 30 дней изменение числа участников составило 2 738, а за последние 24 часа — -18, при этом общий охват остаётся высоким.

  • Статус верификации: Не верифицирован
  • Уровень вовлечённости (ER): Средний показатель вовлечённости аудитории составляет 12.74%. В первые 24 часа после публикации контент обычно набирает 7.91% реакций от общего числа подписчиков.
  • Охват публикаций: В среднем каждый пост получает 15 807 просмотров. В течение первых суток публикация набирает 9 812 просмотров.
  • Реакции и взаимодействия: Аудитория активно поддерживает контент: среднее количество реакций на один пост — 46.

📝 Описание и контентная политика

Автор описывает ресурс как площадку для выражения субъективного мнения:
የየበዓላቱ ስርአተ #ዋዜማ ፤ #ማኅሌት ፤ #ወረብ ከ፯ ቀናት በፊት እንዲሁም የየሳምንቱ መዝሙራት እና ምስባክ በጽሑፍ እና በድምጽ የሚቀርቡበት ቻናል ነው #ሁሉም_ነገር_ስለ_ማኅሌት ለማስታወቂያ እና ለማንኛውም ጥያቄ ከፈለጉን አለን በዚህ ያናግሩን 👉 @Yaredawi_admin እናመሰግናለን

Благодаря высокой частоте обновлений (последние данные получены 19 сентября, 2026) канал поддерживает актуальность и высокий уровень охвата публикаций. Аналитика показывает, что аудитория активно взаимодействует с контентом, что делает его важной точкой влияния в категории Религия и духовность.

124 128
Подписчики
-1824 часа
+1897 дней
+2 73830 дней
Архив постов
ሁሌ የሚባል ተ ኣምረ ማርያም ከመባሉ በፊት የሚደርስ እንደ ቀፀላ እንጠቀምበት

መልክአ ሥዕል

🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹 ሥርዓተ ማኅሌት አመ ፲ ለመስከረም ጼዴንያ 🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺 ሥርዓተ ነግስ፦ ስምዓኒ እግዚኦ ጸሎትየ፤ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ፤ወይብጻሕ ቅድሜከ ገአርየ፤ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ፤ወኢትሚጥ ገጸከ እምኔየ፤በዕለተ ምንዳቤየ አጽምእ እዝነከ ኀቤየ፤ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ፤አመ ዕለተ እጼውአከ ፍጡነ ስምዓኒ፤ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ፤ለዓለም ወለዓለመ ዓለም፤ሃሌ ሉያ ዘውእቱ ብሂል፤ንወድሶ ለዘሃሎ እግዚአብሔር ልዑል፤ስቡሕ ወውዱስ ዘሣረረ ኲሎ ዓለመ፤በአሐቲ ቃል። @EOTCmahlet መልክአ ሥላሴ ሰላም ለኲልያቲክሙ እለ ዕሩያን በአካል፤ዓለመክሙ ሥላሴ አመ ሐወጸ ለሣሕል፤እምኔክሙ አሐዱ እግዚአብሔር ቃል፤ተፈጸመ ተስፋ አበው በማርያም ድንግል፤ወበቀራንዮ ተተክለ መድኃኒት መስቀል። @EOTCmahlet ዚቅ:- ኦሪት ትዜኑ እምጥንታ መስቀሎ ለማርያም ትርሲታ። @EOTCmahlet ሰላም ለዝክረ ስምኪ ዘመንክር ጣዕሙ፤ለወልድኪ አምሳለ ደሙ፤መሠረተ ህይወት ማርያም ወጥንተ መድኃኒት ዘእምቀዲሙ፤ኪያኪ ሠናይተ ዘፈጠረ ለቤዛ ዓለሙ፤እግዚአብሔር ይትባረክ ወይትአኮት ስሙ። @EOTCmahlet ዚቅ ወሀለወት አሐቲ ድንግል ብርህት ከመ ፀሐይ እንተ ታስተርኢ እምአርዕስተ አድባር ወትትመረጎዝ በትእምርተ መስቀል። @EOTCmahlet መልክአ ሥዕል ኦ ርኅርኅተ ሕሊና አፍቅሮተ ሰብእ ልማዳ፤ሰአሊተ ምሕረት ይእቲ ሐፁረ መስቀል ዘየዐውዳ፤ንትቀበላ ንዑ ለወለተ ዳዊት ዘይሁዳ፤መጽአት ነያ ኅቡረ ምስለ ወልዳ፤ናንፈርዕጽ ቅድመ ሥዕላ እንዘ ንሁብ ጋዳ፤ለለጌሠሙ ትመስል እንግዳ። @EOTCmahlet ዚቅ ለኢየሩሳሌም ሐፁር የዓውዳ በኃይለ መስቀሉ ጸንዓ ማኅፈዳ ዕዝራኒ ርእያ ወፈርሐ ቀሪቦታ ዐቢይ ኃይል ተገብረ በውስቴታ ደብተራ እንተ እግዚአብሔር ተከላ መልአክ ተናገራ ወማኅደሮ ረሰያ። @EOTCmahlet መልክአ ሥዕል ሰላም ለሥዕልኪ ሐፈ ማኅየዌ፤በጼዴንያ ወግብጽ ዘአውኃዘት በኢሕሳዌ፤ለመጸብሐዊ ማቴዎስ ማርያም እንተ ረሰይኪዮ ወንጌላዌ፤ይኩነኒ ዘልፈ ጸሎትኪ እምዘመነ ኲሉ ምንሳዌ፤ዐቃቤ ዘመዓልት ወዘሌሊት ሐላዌ። @EOTCmahlet ዚቅ ወላህያ ከመ ጽጌረዳ ከመ ፍህም ቀይሕ ከናፍሪሃ እስመ ወለደት ለነ መና ኅቡዓ ዘውእቱ ኅብስተ ሕይወት መፍትሔ ሕማማት። @EOTCmahlet መልክአ ሥዕል በኢትዮጵያ ወግብፅ ወሶርያ በአንጾኪያ ወሮም፤ለሥዕላትኪ ዘሀለዋ ማርያም ሰላም፤ምስለ ኤጲስ ቆጶስ ያዕቆብ ዘኢየሩሳሌም፤ይምጽኡ ኀቤነ ዘእምኀቤኪ ለባርኮትነ ዮም፤ማርቆስ ዘአንበሳ ወሉቃስ ዘላሕም። @EOTCmahlet ዚቅ ደብረ መቅደሱ ለእግዚአብሔር ማርያም ሰላም ጼዴንያ ሰላም ዘአኅጉር እም ለስእላትኪ ሰላም ሰላም ለላህይኪ አዳም። @EOTCmahlet መልክአ ማርያም ሰላም ለእመታትኪ እለ ጸንዓ ይፍትላ፤ሜላተ ወወርቀ በናዝሬት ወበገሊላ፤ማርያም ድንግል ለዮዲት ጥበበ ቃላ፤ብጽሒ በሠረገላ ንትመሐል መሐላ፤ከመ ታኅድርኒ በብሔር ዘተድላ። @EOTCmahlet ዚቅ ቀዳሜ ጥበብ ፈሪሃ እግዚአብሔር ዮዲት ሠናይት ሃይማኖት ርትዕት አልቦ ዘይመስላ ለጥበብ ማርያም ተዓቢ እምብዙኃት አንስት ኢወርቅ ሤጡ ወኢብሩር ተውላጡ ክቡራት ዕንቊ መሠረታ ሐፁር የዓውዳ ማርያም ተዓቢ እምብዙኃት አንስት። @EOTCmahlet ዓዲ ዚቅ እስመ እምንእሳ ደመ መንግሥተ እስራኤላዊት ዮዲት ቅድስት በምግባራ ሠናይት ወበቃላ ጥዕምት ወረሰት መንግሥተ ሰማያተ። @EOTCmahlet ምልጣን፦ ዓይ ይእቲ ዛቲ መድኃኒት እንተ ኃሠሥዋ ወዖድዋ ነቢያት ወይቤሎ ለኖኅ አመ አይኅ ግበር ታቦተ በዘትድኅን እትአመን ባቲ እስመ አርአያ መስቀል ይእቲ አክሊለ ተቀጺላ ታንሶሱ። አመላለስ፦ አክሊለ ተቀጺላ/፪/ አክሊለ ተቀጺላ ታንሶሱ/፬/ @EOTCmahlet እስመ ለዓለም ዘሰንበት ፦ አአትብ ገጽየ በዕፀ መስቀል፣ወእትፌሣሕ በአድኅኖትከ፤ማርያምሃ ወሀብከ ለወልደ ሰብእ፤እግዚአ ለሰንበት ወአቡሃ ለምሕረት ስብሐት ለከ 🇪🇹🌼🌼🌼🌼🌼🌼🇪🇹 🌼@EOTCmahlet 🌼 🌼@EOTCmahlet 🌼 🌼@EOTCmahlet 🌼 🇪🇹🌼🌼🌼🌼🌼🌼🇪🇹

+4
ወረብ ዘፄዴንያ ማርያም

🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼 መዝሙር እኩት አንተ ከመስረም ፱ - ፲፭ 🕊🕊🕊🕊🕊🕊🕊🕊🕊🕊🕊🕊 (በ፭/ር) እኩት አንተ ወስቡሕ ስምከ ፤ ወዓቢይ ኃይልከ ፤ ዘተአርፍ በአርያም ወትሴባሕ በትሑታን ፤ ዘአንተ ሠራዕከ ሰንበተ ለዕረፍት ፤ ወወሀብከ ሲሳየ ዘበጽድቅ ለኵሉ ፤ እግዚኦ ባርክ ፍሬሃ ለምድር ፤ መሐሪ ወጻድቅ መኑ ከማከ ፤ ዘታርኁ ክረምተ በጸጋከ ፤ ማ ፦ ነፍስ ድኅንት ወነፍስ ርኅብት ፤ እንተ ጸግበት ተአኵተከ ። አመላለስ፦ ነፍስ ድኅንት ወነፍስ ርኅብት/፪/ እንተ ጸግበት ተአኵተከ/፬/ 🇪🇹👇👇👇👇👇👇🇪🇹 👉@EOTCmahlet👈 👉@EOTCmahlet👈 👉@EOTCmahlet👈 🇪🇹👆👆👆👆👆👆🇪🇹 @EOTCmahlet # Join & share

🔅🔅🔅🔅🌿🌿🔅🔅🔅🔅 ምስባክ ዘመስከረም ፲ ዘቅዳሴ(ሰንበተ ክርስቲያን) 👉 @misbakze 👈

🔅🔅🔅🔅🌿🌿🔅🔅🔅🔅 ግጻዌ ዘመስከረም ፲ ዘቅዳሴ(ሰንበተ ክርስቲያን) 👉 @misbakze 👈
🔅🔅🔅🔅🌿🌿🔅🔅🔅🔅 ግጻዌ ዘመስከረም ፲ ዘቅዳሴ(ሰንበተ ክርስቲያን) 👉 @misbakze 👈

ሰላም ያሬዳውያን ቅዳሴ በዜማ ከመጀመሪያው ጀምሮ ይፈልጋሉ? እንግዲያው ቅዳሴ የሚለውን በመጫን ማግኘት ይችላሉ ከፈለጉ ይችን ጠቅ 👉 ቅዳሴ

+1
mahlete tsige 1.pdf7.53 MB

ኦርቶዶክሳዊት ቤተክርስቲያን ያላስተማረቸውን እንዳስተማረች ያላለችውን እንደተናገረች ተደረጎ ትምህርት የሚሰጥበት ነገር አንዱ የቅዱሳን ቃልኪዳን ነው ጥንቃቄ ከሚያስፈልጋቸው ትምህርቶች መካከል አንደኛው ነው ። ስለ ቅዱሳን ቃልኪዳን የተዘጋጀ ጽሑፍ አለ፤ስለ ቅዱሳን ቃልኪዳን ሲነሳ ጥያቄ የላችሁም ? መጠየቅ ይቻላል... ስለ ተዘጋጀው ጽሑፍ ቅዱሳን ቃልኪዳን ምትለዋን በመጫን ያንብቡ ለማንበብ ይችን ጠቅ👉 ቅዱሳን ቃልኪዳን

🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼 መዝሙር እኩት አንተ ከመስረም ፱ - ፲፭ 🕊🕊🕊🕊🕊🕊🕊🕊🕊🕊🕊🕊 (በ፭/ር) እኩት አንተ ወስቡሕ ስምከ ፤ ወዓቢይ ኃይልከ ፤ ዘተአርፍ በአርያም ወትሴባሕ በትሑታን ፤ ዘአንተ ሠራዕከ ሰንበተ ለዕረፍት ፤ ወወሀብከ ሲሳየ ዘበጽድቅ ለኵሉ ፤ እግዚኦ ባርክ ፍሬሃ ለምድር ፤ መሐሪ ወጻድቅ መኑ ከማከ ፤ ዘታርኁ ክረምተ በጸጋከ ፤ ማ ፦ ነፍስ ድኅንት ወነፍስ ርኅብት ፤ እንተ ጸግበት ተአኵተከ ። አመላለስ፦ ነፍስ ድኅንት ወነፍስ ርኅብት/፪/ እንተ ጸግበት ተአኵተከ/፬/ 🇪🇹👇👇👇👇👇👇🇪🇹 👉@EOTCmahlet👈 👉@EOTCmahlet👈 👉@EOTCmahlet👈 🇪🇹👆👆👆👆👆👆🇪🇹 @EOTCmahlet # Join & share

መልክአ-ሥዕል-በዜማ.m4a14.34 MB

መልክአ ሥዕል

ውድ ያሬዳውያን የመጀመሪያ ቻሌንጃችሁ እንሆ ተዘጋጅቷል፣ የያዛችሁት ጥሩ ለጀማሪዎች ግን ይህ የምታዩት በዓሉን የሚነካ መልክዓ ሥላሴ ወይም ገባሬ ኩሉ ዓለም ከተባለ በኃላ የሚባል ነው በስልክ እያዩ
ውድ ያሬዳውያን የመጀመሪያ ቻሌንጃችሁ እንሆ ተዘጋጅቷል፣ የያዛችሁት ጥሩ ለጀማሪዎች ግን ይህ የምታዩት በዓሉን የሚነካ መልክዓ ሥላሴ ወይም ገባሬ ኩሉ ዓለም ከተባለ በኃላ የሚባል ነው በስልክ እያዩ ማለት የለም 😉 ሁላችሁም በቃል ሸምድዱ ሙሉ ነግሥ በዚህ መሠረት በቻሌንጅ ይሰጣል ከነ ዜማው በቃል ይያዛል ማለት ነው 🙂 #challenge_3 እንሆ share 👉 @EOTCmahlet

ምል ይቤሎሙ ኢየሱስHA.m4a3.54 MB

#ሊቀ #ካህናት #ኢየሱስ #ክርስቶስ 1) ራሱ መሥዋእት አቅራቢ 2) ራሱ መሥዋእት 3) ራሱ መሥዋእት ተቀባይ ነገረ ሥላሴን አለማወቅ ነገረ ሥጋዌ ላይ እንድትስት ያደርግሀል። ሥላሴን በአካል ሦስት በባሕርይ አንድ እንላለን። አንዲት ባሕርይ ደግሞ ሦስት ከዊን አላት። ስለዚህ አዳም በሳተ ጊዜ በኋላ አዳምን ለማዳን የአዳምን ሥጋ የተዋሐደው ወልድ ነው። ይህም ሲሆን ወልድ በተለየ አካሉ አካለ ሥጋን ገንዘቡ አደረገ። ሥጋን ገንዘብ ያደረገ በተለየ አካሉ ወልድ ነው። ቅዱስ ቄርሎስ እንቲኣሁ ለቃል ኮነ ለሥጋ ወእንቲኣሁ ለሥጋ ኮነ ለቃል ያለው። አስተውል ወንድማለም እንቲኣሁ ለልብ ኮነ ለሥጋ ወእንቲኣሁ ለሥጋ ኮነ ለልብ አላለም። አብ ሰውን አልሆነምና። በተለየ አካሉ ሰው የሆነ ወልድ ነው። ከሁለት አካል አንድ አካል ማለት አካለ ወልድ አንድ፣ አካለ ሥጋ ሁለት ነው። እኒህ በተዋሕዶ በተዓቅቦ አንድ መሆን ነው።ሊቁ እስመ ተዋሕዶ አእተታ ለምንታዌ ተዋሕዶ ሁለትነትን አጥፍቷልና ይላል። ከተዋሕዶ በኋላ የቃል የሥጋ እያልን የምንለየው ነገር የለም። የቃል የሆነው ሁሉ የሥጋ የሥጋ የሆነው ሁሉ የቃል ሆኗልና። ምን ማለት ነው። ሥጋ ውሱንነቱን ሳይለቅ መላ። በአንድ ቦታ መሆኑን ሳይለቅ በሁሉ ቦታ ሆነ። ቃል ምልዐቱን ሳይለቅ በድንግል ማኅፀን ተወሰነ። ሥጋ ሐማሚነቱን ሳይለቅ ኢሐማሚ ሆነ። ቃል ኢሐማሚነቱን ሳይለቅ ሐማሚ ሆነ። ሥጋ ግዙፍነቱን ሳይለቅ ረቀቀ ስለዚህም በተዘጋ ቤት ገባ። ከድንግል ማኅፀን ተወለደ። ቃል ረቂቅነቱን ሳይለቅ ገዘፈ ስለዚህም በድንግል ማኅፀን ተወሰነ። ቅዱስ ኤፍሬም ድንግል ወለደቶ ለገባሪሃ ወውእቱኒ ፈጠረ ወላዲቶ እንዳለ። ፈጣሪ እናቱን ፈጠረ ድንግል ደግሞ ፈጣሪዋን ወለደችው። እንግዲህ የአካል ተዋሕዶ እንዲህ ነው። ። የባሕርይ ተዋሕዶስ እንዴት ነው? ከሁለት ባሕርይ አንድ ባሕርይ እንላለን። ባሕርየ ሥላሴ አንዲት ናት። ስለዚህ ከሁለት ባሕርይ አንድ ባሕርይ ስንል ባሕርየ ሥላሴ ሰው ሆነች ወደማለት አያመራም ወይ የሚል ብዙ ጊዜ ጥያቄ ይነሳል። የዚህም መልሱ ባሕርየ ሥላሴ በቃል ከዊን ሰው ሆነች ይባላል እንጂ በልብ ከዊን ወይም በእስትንፋስነት ከዊን ስላልሆነ አያሰኝም። ስለዚህ ወልድ በተለየ ባልተለየ ባሕርዩ ሰው ሆነ። በተለየ በቃል ከዊኑ ከአሐቲ ባሕርይ ሳይለይ ሰው ሆነ። ለኩነት እንደ አካል ተሌልዮ አይነገርም። ሁልጊዜም ኩነታት ተገናዝቦ እንጂ ተፈልጦ የለባቸውምና። ። ይህንን ካልን መሥዋእት የሆነው ማን ነው ከተባለ። ከሦስቱ አካላት ወልድ በተዋሐደው ሥጋ ነው። አብ መሥዋእት ሆነ መንፈስ ቅዱስ መሥዋእት ሆነ አንልም። በመስቀል ተሰቅሎ መሥዋእት የሆነ በተለየ ወልድ ነው። እንጂ አብና መንፈስ ቅዱስ አልተሰቀሉም። አብ ልቡ መንፈስ ቅዱስ እስትንፋሱ የሆነ ቃል በሥጋ ተሰቀለ እንላለን እንጂ። የምንቀበለው ሥጋ ወደሙም ሥጋ ወልደ እግዚአብሔር ነው። እንጂ አብና መንፈስ ቅዱስ ሥጋን ስላልለበሱ የአብን ወይም የመንፈስ ቅዱስን ሥጋ አይደለም። ይህን ስንል ግን መረሳት የሌለበት ነገር አለ። በጊዜ ተዋሕዶ ሥጋ ቃልን ሆኗል። ስለዚህም ሥጋ በቃል የአብ ቃሉ የመንፈስ ቅዱስ ቃሉ ሆኗል። አብ በቃል የሥጋ ልቡ ሆኗል። መንፈስ ቅዱስ በቃል የሥጋ እስትንፋሱ ሆኗል።ቃል ልብን ወደመሆን አይለወጥም። ቃል ቃል ነው። በሦስትነቱ ርባዔ በአንድነቱ ምንታዌ የሌለበት ልዑል እግዚአብሔር የተመሰገነ ይሁን ያሉት ሊቃውንት ይህንን ያጎላል። መሥዋእት የሆነው በተዋሐደው ሥጋ ኢየሱስ ክርስቶስ ነው። ይህም አንድ ጊዜ በመስቀል ላይ የተደረገ ነው። ። በጊዜ መስቀል መሥዋእት አቅራቢ ሊቀ ካህናትም ወልድ ነው። ወልድ ሊቀ ካህናት መባሉ ሰው በመሆኑ ነው። አብ እና መንፈስ ቅዱስ ሰው አልሆኑም። ስለዚህ በተለየ አካሉ ለአዳም ቤዛ ሆኖ መሥዋእትን ያቀረበው ሊቀ ካህናት ኢየሱስ ክርስቶስ ነው። ትልቁ ጥያቄ ወደማን አቀረበ የሚለው ነው። መልሱም ወደራሱ ወደ አብ ወደ መንፈስ ቅዱስ ነው። አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አንድ ፈቃድ አንድ ሥልጣን አንዲት ስምረት አንዲት ክሂል አላቸው። ስለዚህ መሥዋእት ተቀባይነት የሦስቱም አንዲት ግብረ ባሕርይ ስለሆነ መሥዋእት ተቀባይነት ለሥላሴ ይሰጣል ማለት ነው። ክርስቶስ ያደረገውን የማዳን ሥራ ዝቅ ማድረግ አይገባም። ስለዚህ ወልድ በመስቀል ተሰቅሎ ከራሱ ጋር ከአብ ጋር ከመንፈስ ቅዱስ ጋር አስታረቀን እንላለን። ። በተለየ የምንቀበለው ቁርባን የክርስቶስን ሥጋና ደም ነው። ለዚህ ሥጋና ደም ደግሞ አብ ልቡ መንፈስ ቅዱስ እስትንፋሱ ነው።ለዚያም ነው ነፍስ የተለየው መለኮት የተዋሐደው የምንለው። ስለዚህ በተለየ የክርስቶስን ሥጋና ደም ስንቀበል የምናገኘው ድኅነት እና ጸጋ ግን የአብን የወልድን የመንፈስ ቅዱስን ነው። ማዳን መፍጠር የመሳሰሉ ቃላት ሦስቱ አካላት በአንዲት ግብረ ባሕርይ የሚያደርጉት እንጂ በተለየ ለአንዱ አካል የሚሰጥ አይደለም። ። ለቡ (አስተውል) በብሉይ ኪዳን ሊቀ ካህናቱ መሥዋእት ሊያቀርብ ወደ ደብተራ ሲገባ።መጀመርያ እርሱ ራሱም ከኃጢኣት ንጹሕ ስላልነበረ። ለራሱም ወደ እግዚአብሔር መሥዋእት ካቀረበ በኋላ ነበር። እንደገና መሥዋእቱ ይቀርብ የነበረው በየዓመቱ በየጊዜው ነበር። ክርስቶስን ሊቀ ካህናት ስንለው ግን ከዚህ በተለየ ነው። ምክንያቱም እርሱ ንጹሐ ባሕርይ አምላክ ስለሆነ ምንም ምን በደል የለበትም።ወኮነ ሰብአ ዘእንበለ ኃጢኣት ባሕቲታ እንዲል። ስለዚህ መሥዋእቱን ያቀረበው ለራሱ እጠቀም ብሎ ክብርን ሽቶ አይደለም። እርሱ በባሕርይው ክቡር ነውና። መሥዋእቱን ያቀረበውም መሥዋእቱን የሚቀበል ከእርሱ በላይ ላለ ከእርሱ ለሚበልጥ ሌላ አካል አይደለም። መሥዋእት ተቀባይ (ተወካፌ መሥዋእት) ራሱ ወልድ ከአብ ከመንፈስ ቅዱስ ጋር ነው እንጂ። ያስታረቀን ከራሱ ጋር ነው።መሥዋእቱም የተሰዋው አንድ ጊዜ በመስቀል ነው። አንድ ጊዜ በመስቀል የቀረበውን መሥዋእት እስከ እለተ ምጽአት እየፈተትን ንሥሐ ገብተን እንቀበለዋለን። እርሱም ድኅነተ ሥጋ ወነፍስ ይሰጠናል። ይቀድሰናል። ስለዚህ ንሥሓ ገብተን ክብር ሥጋውን ክቡር ደሙን ለመቀበል እግዚአብሔር በቸርነቱ ይርዳን። ። ረድኤተ እግዚአብሔር አይለየን። ።

+8
ዚቅ ዘመስቀል-1631514657033.mp33.50 MB

ዓመተ ወንጌላዊ ወንጌላውያን 4 ናቸው።ወንጌልን ለ4 ተካፍለው እንደጻፉት ሁሉ።ዘመናትንም ለ4 ተካፍለው ይመግቡታል።ስለዚህ በሚቀጥለው ዓመት ዘመኑ ዘመነ ማን ነው የሚለውን ለማወቅ ስንፈልግ ዓመተ ዓለሙን ለ4 አካፍለን                ቀሪው 1 ከሆነ ዘመነ ማቴዎስ                ቀሪው 2 ከሆነ ዘመነ ማርቆስ                ቀሪው 3 ከሆነ ዘመነ ሉቃስ                ያለ ቀሪ ከተካፈለ ዘመነ ዮሐንስ ነው።                             መደብና ወንበር ስንል ምን ማለታችን ነው? መባጃ ሐመርና ተውሳክ ስንል ምን ማለታችን ነው? የአጽዋማትና በዓላት አወጣጥ ማወቅ ይፈልጋሉ? ኢየአርግና ኢይወርድ ስንል ምን ማለታችን ነው? ሠርቃት/አሥርቆት ሲባልስ? ስለ ብርሃናትና ነፋሳት አፈጣጠር ምን ያህል ያውቃሉ? ዓመተ ሰማዕታት ምን ማለት ይመስላቹሀል? ስለ ኬክሮስና ኬንትሮስ ምን ያህል እውቀት አሎት? ስለ ባሕረ ሀሳብ ማወቅ ከፈለጉ ...ቻናሉን ይቀላቀሉ ይችን ተጫኑና አዳምጡ 👉 ባሕረ ሐሳብ መግቢያ