es
Feedback
ያሬዳውያን

ያሬዳውያን

Ir al canal en Telegram

የየበዓላቱ ስርአተ #ዋዜማ ፤ #ማኅሌት ፤ #ወረብ ከ፯ ቀናት በፊት እንዲሁም የየሳምንቱ መዝሙራት እና ምስባክ በጽሑፍ እና በድምጽ የሚቀርቡበት ቻናል ነው #ሁሉም_ነገር_ስለ_ማኅሌት ለማስታወቂያ እና ለማንኛውም ጥያቄ ከፈለጉን አለን በዚህ ያናግሩን 👉 @Yaredawi_admin እናመሰግናለን

Mostrar más

📈 Análisis del canal de Telegram ያሬዳውያን

El canal ያሬዳውያን (@eotcmahlet) en el segmento lingüístico de Amárico es un actor destacado. Actualmente la comunidad reúne a 111 442 suscriptores, ocupando la posición 311 en la categoría Religión y espiritualidad y el puesto 254 en la región Etiopía.

📊 Métricas de audiencia y dinámica

Desde su creación el невідомо, el proyecto ha mostrado un crecimiento acelerado, reuniendo a 111 442 suscriptores.

Según los últimos datos del 10 junio, 2026, el canal mantiene una actividad estable. En los últimos 30 días la variación de miembros fue de -144, y en las últimas 24 horas de -17, conservando un alto alcance.

  • Estado de verificación: No verificado
  • Tasa de interacción (ER): El promedio de interacción de la audiencia es 12.37%. Durante las primeras 24 horas tras publicar, el contenido suele obtener 7.06% de reacciones respecto al total de suscriptores.
  • Alcance de las publicaciones: Cada publicación recibe en promedio 13 780 visualizaciones. En el primer día suele acumular 7 870 visualizaciones.
  • Reacciones e interacción: La audiencia responde de forma activa: el promedio de reacciones por publicación es 40.

📝 Descripción y política de contenido

El autor describe el recurso como un espacio para expresar opiniones subjetivas:
የየበዓላቱ ስርአተ #ዋዜማ ፤ #ማኅሌት ፤ #ወረብ ከ፯ ቀናት በፊት እንዲሁም የየሳምንቱ መዝሙራት እና ምስባክ በጽሑፍ እና በድምጽ የሚቀርቡበት ቻናል ነው #ሁሉም_ነገር_ስለ_ማኅሌት ለማስታወቂያ እና ለማንኛውም ጥያቄ ከፈለጉን አለን በዚህ ያናግሩን 👉 @Yaredawi_admin እናመሰግናለን

Gracias a la alta frecuencia de actualizaciones (últimos datos recibidos el 11 junio, 2026), el canal mantiene la vigencia y un amplio alcance. La analítica demuestra que la audiencia interactúa activamente con el contenido, lo que lo convierte en un punto de referencia dentro de la categoría Religión y espiritualidad.

111 442
Suscriptores
-1724 horas
-697 días
-14430 días
Archivo de publicaciones
ባሕራንኒ ይቤ ዘነገደ ባሕረ/፪/ ርኢክዎ ለሚካኤል ወስዕንኩ ጠይቆቶ ስዕንኩ/፪/ ዘነገደ ባሕረ ዘነገደ ባሕረ/፪/ ባሕራንኒ ዘነገደ ባሕረ ባሕራንኒ ዘነገደ ባሕረ/፪/ @EOTCmahlet እንኳን አደረሳችሁ 🥰

እስመ ለዓለም ቅኝት መቃኘታቸው -=አይሁድ ጌታን ለመያዝ ይሁዳን አመልካች አድርገው ለመፈለጋቸው ምሳሌ ነው መቀበላቸው፦የአይሁድ ጭፍሮች ጌታን ከይሁዳ ተረክበው ውሳኔያቸውን የመፈጸማቸው ምሳሌ

ምስጢረ መለኮት ዘርእያ አዕይንቲከ/፪/ ሚካኤል መልአክ መልአክ ወሐዋርያ ሚካኤል መልአክ/፪/ ሐዋርያ ሐዋርያ ሐዋርያ/፪/ ሚካኤል መልአክ ሚካኤል መልአክ ሐዋርያ /፪/ እንኳን አደረሳችሁ 🥰 @EOTCmahlet

ወከሢቶ ረከበ ወከሢቶ ረከበ ኀበ ይብል እዜንዎሙ ለነዳያን ፈነወኒ/፪/ ወእስብክ ሎሙ ግዕዛነ ለጼውዋን ወእስምዮ ለባሕራን ኅሩየ/፪/ ለባሕራን ኅሩየ ለባሕራን ኅሩየ ወእስምዮ/፪/ ወእስምዮ ለባሕራን ኅሩየ ወእስምዮ ለባሕራን ኅሩየ /፪/ እንኳን አደረሳችሁ 🥰 @EOTCmahlet

ወረብ ሀበነ ሰላመከ ንጸውዕ ስመከ/፪/ ዘኢትነውም ትጉሕ ኖላዊነ ኄር ኖላዊነ ኄር/፪/ ኖላዊነ ኄር ኖላዊነ ኄር ኖላዊነ ኄር/፪/ ዘኢትነውም ዘኢትነውም  ዘኢትነውም ኖላዊነ/፪/ @EOTCmahlet እንኳን አደረሳችሁ 🥰

ሁሉም አለ ኑ ​1.መሰረታዊ ሰዋስው 2.ምስጢረ ቅኔ 3.አዋጅ፤እርባቅምር፤አገባብ፤መንገዲ ቅኔ 4.መጽናዕቲ ግዕዝ ​"አጥርዮታ ለጥበብ ይትበደር እምወርቅ ወአጥርዮታ ለአእምሮ ይኄይስ እምብሩር" ምሳ16
ሁሉም አለ ኑ ​1.መሰረታዊ ሰዋስው 2.ምስጢረ ቅኔ 3.አዋጅ፤እርባቅምር፤አገባብ፤መንገዲ ቅኔ 4.መጽናዕቲ ግዕዝ ​"አጥርዮታ ለጥበብ ይትበደር እምወርቅ ወአጥርዮታ ለአእምሮ ይኄይስ እምብሩር" ምሳ16.16
ይህ እድል አያምልጦት
ቻናላችንን ይቀላቀላሉ 😊 በመምህር አቤሜሌክ 👉 https://t.me/MemhirRobelGeezandQene

በዘባነ ኪሩብ በዘባነ ኪሩብ ለሚቀመጠው በእሳት ድንጋዮች ቅጥሩን ላጠራው ዘምሩ ለእግዚአብሔር ለጌታ ዘምሩ የተከበረ ነው በሰማይ በምድሩ /2×/ /አዝ/ ኢሳይያስ ሲያየው በእጅግ አፈረ የተፈራ ነው የተከበረ የሰማይ ደጆች ተንቀጠቀጡ ለቅዱስ ስሙ ክብርን ሲሰጡ /አዝ/ ያልተቀደሰ ለምጽ ያነደደው እንዴት ይችላል ሊያመሰግነው በል ፍቀድልኝ ፍቅር ነህና ልግባ መቅደስህ ላቅርብ ምስጋና /አዝ/ ዙፋንህ ታየኝ ትምክህቴ ሆይ ስትመሰገን በሰማይ ላይ ሲያመሰግንህ ያልተደሰተ ባይተዋር አልሁን አልወጣ ከአንተ /አዝ/ ቅኔ የሞላበት ያንን ሰገነት ልቀላቀለው ተመኘሁ በእውነት ልዘምርልህ ባይገባኝም ዝም የሚል ልሳን አልሰጠኸኝም    ሊቀ መዘምራን ቴዎድሮስ ዮሴፍ

2 ቀናት ብቻ ቀርተዋል ✓ ጥቂት ወራት ብዙ ሙያ 🎉 ✓ ላፕቶፕ የለኝም ማለት ቀረ እጃቹ ላይ ባለው ስልክ » ተማሩ » ተሸለሙ ✓ ሙያን መማር እንዲህ ቀላል ሆኖ አያውቅም 🤗 ዛሬውኑ ተመዝገቡ @g
2 ቀናት ብቻ ቀርተዋል ✓ ጥቂት ወራት ብዙ ሙያ 🎉 ✓ ላፕቶፕ የለኝም ማለት ቀረ እጃቹ ላይ ባለው ስልክ » ተማሩ » ተሸለሙ ✓ ሙያን መማር እንዲህ ቀላል ሆኖ አያውቅም 🤗 ዛሬውኑ ተመዝገቡ @greenbirdtechnology ___________________________ Click Here For Details . . . @greenbirdtechs @greenbirdtechs የለውጥዎ ክንፍ 🔑 🐥

#

+1
Record006-1.amr0.49 KB

💠💠💠💠💠💠 ስርአተ ዋዜማ (እግዚአብሔር ነግሠ) 🌹🌹🌹🌹🌹🌹 መዝሙር 92 ላይ ያለ ሲሆን መስተበቁዕ ከተደረሰ በኃላ መሪ እና ተመሪ በመሆን ያደርሱታል አባባሉ ይ.ካ. ወካዕበ ናስተበቁዕ... @EOTCmahlet መሪ፦እግዚአብሔር ነግሠ ተመሪ፦ እግዚአብሔር ነግሠ መሪ፦ስብሀቲሁ ለብሰ ተመሪ፦ስብሀቲሁ ለብሰ መሪ፦ሃሌሉያ ሃሌ ሉያ ተመሪ፦ሃሌሉያ ሃሌ ሉያ መሪ፦ለብሰ ተመሪ፦ለብሰ መሪ፦እግዚአብሔር ተመሪ፦እግዚአብሔር መሪ፦ኃይሎ ወቀነተ ተመሪ፦ኃይሎ ወቀነተ መሪ፦ሃሌሉያ ሃሌ ሉያ ተመሪ፦ ሃሌሉያ ሃሌ ሉያ መሪ፦ወአጽንዓ ለዓለም ከመ ኢታንቀልቅል ተመሪ፦ ወአጽንዓ ለዓለም ከመ ኢታንቀልቅል አንሽ-እግዚአብሔር ነግሠ ስብሀቲሁ ለብሰ ሃሌሉያ ሃሌ ሉያ መሪ ወገን- ለብሰ እግዚአብሔር ኃይሎ ወቀነተ ሃሌሉያ ሃሌ ሉያ አንሽ ወገን-ወአጽንዓ ለዓለም ከመ ኢታንቀልቅል #ድልው_መንበርከ_እግዚኦ ሃሌሉያ ሃሌ ሉያ እምትካት ወእስከ ለዓለም አንተ ክመ ሃሌሉያ ሃሌ ሉያ አልዐሉ አፍላግ እግዚኦ #አልዐሉ_አፍላግ_ቃላቲሆሙ ሃሌሉያ ሃሌ ሉያ እምቃለ ማያት ብዙኅ ሃሌሉያ ሃሌ ሉያ መንክር ተላህያ ለባሕር #መንክርሰ_እግዚአብሔር_በአርያሙ ሃሌሉያ ሃሌ ሉያ ስምዐ ዚአከ እሙን ፈድፋደ ሃሌሉያ ሃሌ ሉያ ለቤትከ ይደሉ ስብሐት እግዚኦ ለነዋኅ መዋዕል #ስብሐት_ለአብ_ወወልድ_ወመንፈስ_ቅዱስ ሃሌሉያ ሃሌ ሉያ ስብሐት ለአብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ ሃሌሉያ ሃሌ ሉያ ለዓለም ወለዓለመ ዓለም ሁሉም በዜማ- ዓርገ እግዚአብሔር በይባቤ: ወእግዚእነ በቃለ ቀርን: ኲሎሙ መላእክቲሁ ትንሣኤሁ ሰበኩ: ወዜነዉ ዕርገቶ ውስተ ሰማያት: ዓርገ በስብሐት ውስተ ሰማያት: ወዕርገቱ ዮም በይባቤ ወበቃለ ቀርን: ለአምላክነ ዘምሩ። ይሕ በዜማ እንደተባለ ዋዜማ ቅኔ ይቀጥላል

ሰኔ ሚካኤል እኮ በሚያስገርም ፍጥነት እየቀረበ ነው 🥰 አልጓጓችሁም? ቸብቸቦ እና አቀራረብ ነገ ይላካል እስከዛ ይችን ወረብ ተጋበዙልን 😉 like subscribe share በማድረግ አበረታቱና ያለናንተ ማን አለን?🤗 link 👉 https://youtu.be/FsKhY5TxAuM?si=4pAaybe3FVE6x_oO

መንግሥቱ ዘለዓለም የከበሮ አመታቱን በvideo ከፈለጋችሁ ከታች ያለውን ሊንክ ይጫኑ 👉 https://youtu.be/ro9YIMq4xnU?si=rCyDK_7cQi_UFk6O

መንግሥቱ ዘለዓለም/፪/ ወምኩናኑኒ ለትውልደ ትውልድ/፪/

እስመ ኪየከ ጽፋት(ክስተት) እስመ ኪያከ ይሴብሑ ኩሉ ኃይለ ሰማያት ወለከ ስብሐት ለዓለም አሜን ሃሌ ሉያ ለእግዚአብሔር ለዘረድአነ ስብሐተ ንፌኑ ለዘፈለጠ ብርሃነ ይረድአነ አምላክነ ወመድኃኒነ አምላክነሰ አምላክ አድኅኖ ስብሐት ለአብ ስብሐት ለወልድ ስብሐት ለመንፈስ ቅዱስ አአኵቶ ወእሴብሖ ወአልዕሉ ለንግሠ ስብሐት እስመ ጽድቅ ቃሉ እሙን ነገሩ ወርቱዕ ኵሉ ፍናዊሁ መንግሥቱ ዘለዓለም መምኵናኑኒ ለትውልደ ትውልድ

"በአርሲ የተቃጠለውን ቤተ ክርስቲያን እንሠራለን" የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የገዳማትና አድባራት አስተዳዳሪዎች (#EOTCTV ሰኔ ፪ቀን ፳፻፲፰ ዓ/ም ) 🚶‍♂

አክለውም የተቀበልነው ሕያው ተልእኮ ቤተ ክርስቲያንን የመጠበቅ ብቻ ሳይሆን በታማኝነት በመንፈሳዊ ትርፍ ዘመኑን በዋጀ መልኩ ለቀጣዩ ትውልድ በክብር የማስተላላፍ ድርሻ አለብን ለዚህ ደግሞ የቤተ ክርስቲያን ገቢ በአግባቡ መጠበቅና ቤተ ክርስቲያን ጠቀም ሥራዎችን በመሥራት መሆን አለበት ብለዋል። የሀገረ ስብከቱ ሊቀ ብፁዕ አቡነ ሕርያቆስ የተሰጠንን ሐላፊነት በአግባቡ መተርጎምና ለቤተ ክርስቲያን ብልጫ ላለው አገልግሎት ማውል ይኖርብናል ያሉ ሲሆን በተለይም አሠራራችን ዘመኑን የዋጀ፣ ለምእምናን ቅርብ የሆነና ዘላቂ ለውጥ ላይ መሠረት ያደረገ መሆን አለበት ብለዋል። ቀጥለውም የቤተ ክርስቲያን ገቢ ከምእመናን መቀነት እስከ ጠቅላይ ቤተ ክህነት የሚደርስ መስመር ያለው ተቋማዊ አሠራር ያለው በመሆኑ አልቅሳ አንብታ ለሐጢአት ሥርየት ብላ የምትሰጥውን የአንዲት ምእመን ስጦታና ዛሬን ለነገ እናሻግር በሚል መርሕ የተሠሩ የራስ አገዝ ልማቶች ገቢዎች በሰዓቱ መሰብሰብና ለታለመው ዓላማ ማዋል ይገባናል ብለዋል። የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የሁሉም አህጉረ ስብከት ደጋፊ፣ የጠቅላይ ቤተ ክህነት ዋና መጋቢ የሁሉ መጠጊያ እንደሆነ የገለጹት ብፁዕ ጠቅላይ ሥራ አስኪያጅ አቡነ ሳዊሮስ ሊቀ ጳጳስ በቤተ ክርስቲያናችን ተቋማዊ ህልውና እና ተልእኮ ማስፈጸም ረገድ ድርሻው ሰፊ ነው ብለዋል። በመሆኑም የሰው ልማት ላይና የተቋማት ዕድገት ላይ በእጅጉ መሥራት እንደሚገባው የተጠቆሙት ጠቅላይ ሥራ አስኪያጁ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት በጠቅላይ ቤተ ክህነቱ የሚሠሩ ወንጌልን የሚስፋፋባቸው፣ የገጠር አብያተ ክርስቲያናት የሚረዱበት እና ራሳቸውን ያልቻሉ አህጉረ ስብከት የሚደጎሙበት ሁሉን አቀፍ የራስ አገዝ ልማቶች ላይ በማገዝ ትልቁን ድርሻ እንደሚወጣ ተስፋቸውን ገልጸዋል። የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት በተለያዩ አህጉረ ስብከት በበምእመናንና በአብያተ ክርስቲያናት ጉዳት ሲያጋጥም ቅዱስ ሲኖዶስ የሚያዘው በፍጥነት ለችግር የሚደርስ ሀገረ ስብከት መሆኑ ይታወቃል።

photo content
+2

ወጣቱ ሰባኬ ወንጌል ዲያቆን ዘላለም ታዬ ታሰረ። ዲ/ን ዘላለም ታዬ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ውስጥ በማስተማር፣ በሥነ ልቦና ምክር እና በማኅበራዊ አገልግሎት የሚሳተፍ ንቁ ወጣት
ወጣቱ ሰባኬ ወንጌል ዲያቆን ዘላለም ታዬ ታሰረ። ዲ/ን ዘላለም ታዬ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ውስጥ በማስተማር፣ በሥነ ልቦና ምክር እና በማኅበራዊ አገልግሎት የሚሳተፍ ንቁ ወጣት ሰባኬ ወንጌል ነው። በተለይም ለሰንበት ትምህርት ቤቶች ተከታታይ ኮርሶችን በመስጠትና በቅን አገልግሎቱ ይታወቃል። ይህ ሰላማዊ ወጣት ሰባኬ ወንጌል ትናንት መታሰሩ ታውቋል። እስሩ የተፈጸመው ስለ አርሲ ክርስቲያኖች ፍጅት ጽፈሀል በሚል ምክንያት ሳይሆን እንደማይቀር ይገመታል። የታሰረው በአዲስ አበባ ማዕከላዊ ፖሊስ መምሪያ ነው።          መ/ር ነቢዩ ኤልያስ

ወረብ ሀበነ ሰላመከ ንጸውዕ ስመከ/፪/ ዘኢትነውም ትጉሕ ኖላዊነ ኄር ኖላዊነ ኄር/፪/ @EOTCmahlet