ch
Feedback
ያሬዳውያን

ያሬዳውያን

前往频道在 Telegram

የየበዓላቱ ስርአተ #ዋዜማ ፤ #ማኅሌት ፤ #ወረብ ከ፯ ቀናት በፊት እንዲሁም የየሳምንቱ መዝሙራት እና ምስባክ በጽሑፍ እና በድምጽ የሚቀርቡበት ቻናል ነው #ሁሉም_ነገር_ስለ_ማኅሌት ለማስታወቂያ እና ለማንኛውም ጥያቄ ከፈለጉን አለን በዚህ ያናግሩን 👉 @Yaredawi_admin እናመሰግናለን

显示更多

📈 Telegram 频道 ያሬዳውያን 的分析概览

频道 ያሬዳውያን (@eotcmahlet) 阿姆哈拉语 语言赛道中的 是活跃参与者。目前社区聚集了 111 442 名订阅者,在 宗教与灵性 类别中位列第 311,并在 埃塞俄比亚 地区排名第 254

📊 受众指标与增长动态

невідомо 创建以来,项目保持高速增长,吸引了 111 442 名订阅者。

根据 10 六月, 2026 的最新数据,频道保持稳定运转。过去 30 天订阅人数变化为 -144,过去 24 小时变化为 -17,整体触达仍然可观。

  • 认证状态: 未认证
  • 互动率 (ER): 平均受众互动率为 12.37%。内容发布后 24 小时内通常能获得 7.06% 的反应,占订阅者总量。
  • 帖子覆盖: 每篇帖子平均可获得 13 780 次浏览,首日通常累积 7 870 次浏览。
  • 互动与反馈: 受众积极参与,单帖平均反应数为 40

📝 描述与内容策略

作者将该频道定位为表达主观观点的平台:
የየበዓላቱ ስርአተ #ዋዜማ ፤ #ማኅሌት ፤ #ወረብ ከ፯ ቀናት በፊት እንዲሁም የየሳምንቱ መዝሙራት እና ምስባክ በጽሑፍ እና በድምጽ የሚቀርቡበት ቻናል ነው #ሁሉም_ነገር_ስለ_ማኅሌት ለማስታወቂያ እና ለማንኛውም ጥያቄ ከፈለጉን አለን በዚህ ያናግሩን 👉 @Yaredawi_admin እናመሰግናለን

凭借高频更新(最新数据采集于 11 六月, 2026),频道始终保持新鲜度与高覆盖。分析显示受众积极互动,使其成为 宗教与灵性 类别中的关键影响点。

111 442
订阅者
-1724 小时
-697
-14430
帖子存档
ባሕራንኒ ይቤ ዘነገደ ባሕረ/፪/ ርኢክዎ ለሚካኤል ወስዕንኩ ጠይቆቶ ስዕንኩ/፪/ ዘነገደ ባሕረ ዘነገደ ባሕረ/፪/ ባሕራንኒ ዘነገደ ባሕረ ባሕራንኒ ዘነገደ ባሕረ/፪/ @EOTCmahlet እንኳን አደረሳችሁ 🥰

እስመ ለዓለም ቅኝት መቃኘታቸው -=አይሁድ ጌታን ለመያዝ ይሁዳን አመልካች አድርገው ለመፈለጋቸው ምሳሌ ነው መቀበላቸው፦የአይሁድ ጭፍሮች ጌታን ከይሁዳ ተረክበው ውሳኔያቸውን የመፈጸማቸው ምሳሌ

ምስጢረ መለኮት ዘርእያ አዕይንቲከ/፪/ ሚካኤል መልአክ መልአክ ወሐዋርያ ሚካኤል መልአክ/፪/ ሐዋርያ ሐዋርያ ሐዋርያ/፪/ ሚካኤል መልአክ ሚካኤል መልአክ ሐዋርያ /፪/ እንኳን አደረሳችሁ 🥰 @EOTCmahlet

ወከሢቶ ረከበ ወከሢቶ ረከበ ኀበ ይብል እዜንዎሙ ለነዳያን ፈነወኒ/፪/ ወእስብክ ሎሙ ግዕዛነ ለጼውዋን ወእስምዮ ለባሕራን ኅሩየ/፪/ ለባሕራን ኅሩየ ለባሕራን ኅሩየ ወእስምዮ/፪/ ወእስምዮ ለባሕራን ኅሩየ ወእስምዮ ለባሕራን ኅሩየ /፪/ እንኳን አደረሳችሁ 🥰 @EOTCmahlet

ወረብ ሀበነ ሰላመከ ንጸውዕ ስመከ/፪/ ዘኢትነውም ትጉሕ ኖላዊነ ኄር ኖላዊነ ኄር/፪/ ኖላዊነ ኄር ኖላዊነ ኄር ኖላዊነ ኄር/፪/ ዘኢትነውም ዘኢትነውም  ዘኢትነውም ኖላዊነ/፪/ @EOTCmahlet እንኳን አደረሳችሁ 🥰

ሁሉም አለ ኑ ​1.መሰረታዊ ሰዋስው 2.ምስጢረ ቅኔ 3.አዋጅ፤እርባቅምር፤አገባብ፤መንገዲ ቅኔ 4.መጽናዕቲ ግዕዝ ​"አጥርዮታ ለጥበብ ይትበደር እምወርቅ ወአጥርዮታ ለአእምሮ ይኄይስ እምብሩር" ምሳ16
ሁሉም አለ ኑ ​1.መሰረታዊ ሰዋስው 2.ምስጢረ ቅኔ 3.አዋጅ፤እርባቅምር፤አገባብ፤መንገዲ ቅኔ 4.መጽናዕቲ ግዕዝ ​"አጥርዮታ ለጥበብ ይትበደር እምወርቅ ወአጥርዮታ ለአእምሮ ይኄይስ እምብሩር" ምሳ16.16
ይህ እድል አያምልጦት
ቻናላችንን ይቀላቀላሉ 😊 በመምህር አቤሜሌክ 👉 https://t.me/MemhirRobelGeezandQene

በዘባነ ኪሩብ በዘባነ ኪሩብ ለሚቀመጠው በእሳት ድንጋዮች ቅጥሩን ላጠራው ዘምሩ ለእግዚአብሔር ለጌታ ዘምሩ የተከበረ ነው በሰማይ በምድሩ /2×/ /አዝ/ ኢሳይያስ ሲያየው በእጅግ አፈረ የተፈራ ነው የተከበረ የሰማይ ደጆች ተንቀጠቀጡ ለቅዱስ ስሙ ክብርን ሲሰጡ /አዝ/ ያልተቀደሰ ለምጽ ያነደደው እንዴት ይችላል ሊያመሰግነው በል ፍቀድልኝ ፍቅር ነህና ልግባ መቅደስህ ላቅርብ ምስጋና /አዝ/ ዙፋንህ ታየኝ ትምክህቴ ሆይ ስትመሰገን በሰማይ ላይ ሲያመሰግንህ ያልተደሰተ ባይተዋር አልሁን አልወጣ ከአንተ /አዝ/ ቅኔ የሞላበት ያንን ሰገነት ልቀላቀለው ተመኘሁ በእውነት ልዘምርልህ ባይገባኝም ዝም የሚል ልሳን አልሰጠኸኝም    ሊቀ መዘምራን ቴዎድሮስ ዮሴፍ

2 ቀናት ብቻ ቀርተዋል ✓ ጥቂት ወራት ብዙ ሙያ 🎉 ✓ ላፕቶፕ የለኝም ማለት ቀረ እጃቹ ላይ ባለው ስልክ » ተማሩ » ተሸለሙ ✓ ሙያን መማር እንዲህ ቀላል ሆኖ አያውቅም 🤗 ዛሬውኑ ተመዝገቡ @g
2 ቀናት ብቻ ቀርተዋል ✓ ጥቂት ወራት ብዙ ሙያ 🎉 ✓ ላፕቶፕ የለኝም ማለት ቀረ እጃቹ ላይ ባለው ስልክ » ተማሩ » ተሸለሙ ✓ ሙያን መማር እንዲህ ቀላል ሆኖ አያውቅም 🤗 ዛሬውኑ ተመዝገቡ @greenbirdtechnology ___________________________ Click Here For Details . . . @greenbirdtechs @greenbirdtechs የለውጥዎ ክንፍ 🔑 🐥

#

+1
Record006-1.amr0.49 KB

💠💠💠💠💠💠 ስርአተ ዋዜማ (እግዚአብሔር ነግሠ) 🌹🌹🌹🌹🌹🌹 መዝሙር 92 ላይ ያለ ሲሆን መስተበቁዕ ከተደረሰ በኃላ መሪ እና ተመሪ በመሆን ያደርሱታል አባባሉ ይ.ካ. ወካዕበ ናስተበቁዕ... @EOTCmahlet መሪ፦እግዚአብሔር ነግሠ ተመሪ፦ እግዚአብሔር ነግሠ መሪ፦ስብሀቲሁ ለብሰ ተመሪ፦ስብሀቲሁ ለብሰ መሪ፦ሃሌሉያ ሃሌ ሉያ ተመሪ፦ሃሌሉያ ሃሌ ሉያ መሪ፦ለብሰ ተመሪ፦ለብሰ መሪ፦እግዚአብሔር ተመሪ፦እግዚአብሔር መሪ፦ኃይሎ ወቀነተ ተመሪ፦ኃይሎ ወቀነተ መሪ፦ሃሌሉያ ሃሌ ሉያ ተመሪ፦ ሃሌሉያ ሃሌ ሉያ መሪ፦ወአጽንዓ ለዓለም ከመ ኢታንቀልቅል ተመሪ፦ ወአጽንዓ ለዓለም ከመ ኢታንቀልቅል አንሽ-እግዚአብሔር ነግሠ ስብሀቲሁ ለብሰ ሃሌሉያ ሃሌ ሉያ መሪ ወገን- ለብሰ እግዚአብሔር ኃይሎ ወቀነተ ሃሌሉያ ሃሌ ሉያ አንሽ ወገን-ወአጽንዓ ለዓለም ከመ ኢታንቀልቅል #ድልው_መንበርከ_እግዚኦ ሃሌሉያ ሃሌ ሉያ እምትካት ወእስከ ለዓለም አንተ ክመ ሃሌሉያ ሃሌ ሉያ አልዐሉ አፍላግ እግዚኦ #አልዐሉ_አፍላግ_ቃላቲሆሙ ሃሌሉያ ሃሌ ሉያ እምቃለ ማያት ብዙኅ ሃሌሉያ ሃሌ ሉያ መንክር ተላህያ ለባሕር #መንክርሰ_እግዚአብሔር_በአርያሙ ሃሌሉያ ሃሌ ሉያ ስምዐ ዚአከ እሙን ፈድፋደ ሃሌሉያ ሃሌ ሉያ ለቤትከ ይደሉ ስብሐት እግዚኦ ለነዋኅ መዋዕል #ስብሐት_ለአብ_ወወልድ_ወመንፈስ_ቅዱስ ሃሌሉያ ሃሌ ሉያ ስብሐት ለአብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ ሃሌሉያ ሃሌ ሉያ ለዓለም ወለዓለመ ዓለም ሁሉም በዜማ- ዓርገ እግዚአብሔር በይባቤ: ወእግዚእነ በቃለ ቀርን: ኲሎሙ መላእክቲሁ ትንሣኤሁ ሰበኩ: ወዜነዉ ዕርገቶ ውስተ ሰማያት: ዓርገ በስብሐት ውስተ ሰማያት: ወዕርገቱ ዮም በይባቤ ወበቃለ ቀርን: ለአምላክነ ዘምሩ። ይሕ በዜማ እንደተባለ ዋዜማ ቅኔ ይቀጥላል

ሰኔ ሚካኤል እኮ በሚያስገርም ፍጥነት እየቀረበ ነው 🥰 አልጓጓችሁም? ቸብቸቦ እና አቀራረብ ነገ ይላካል እስከዛ ይችን ወረብ ተጋበዙልን 😉 like subscribe share በማድረግ አበረታቱና ያለናንተ ማን አለን?🤗 link 👉 https://youtu.be/FsKhY5TxAuM?si=4pAaybe3FVE6x_oO

መንግሥቱ ዘለዓለም የከበሮ አመታቱን በvideo ከፈለጋችሁ ከታች ያለውን ሊንክ ይጫኑ 👉 https://youtu.be/ro9YIMq4xnU?si=rCyDK_7cQi_UFk6O

መንግሥቱ ዘለዓለም/፪/ ወምኩናኑኒ ለትውልደ ትውልድ/፪/

እስመ ኪየከ ጽፋት(ክስተት) እስመ ኪያከ ይሴብሑ ኩሉ ኃይለ ሰማያት ወለከ ስብሐት ለዓለም አሜን ሃሌ ሉያ ለእግዚአብሔር ለዘረድአነ ስብሐተ ንፌኑ ለዘፈለጠ ብርሃነ ይረድአነ አምላክነ ወመድኃኒነ አምላክነሰ አምላክ አድኅኖ ስብሐት ለአብ ስብሐት ለወልድ ስብሐት ለመንፈስ ቅዱስ አአኵቶ ወእሴብሖ ወአልዕሉ ለንግሠ ስብሐት እስመ ጽድቅ ቃሉ እሙን ነገሩ ወርቱዕ ኵሉ ፍናዊሁ መንግሥቱ ዘለዓለም መምኵናኑኒ ለትውልደ ትውልድ

"በአርሲ የተቃጠለውን ቤተ ክርስቲያን እንሠራለን" የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የገዳማትና አድባራት አስተዳዳሪዎች (#EOTCTV ሰኔ ፪ቀን ፳፻፲፰ ዓ/ም ) 🚶‍♂

አክለውም የተቀበልነው ሕያው ተልእኮ ቤተ ክርስቲያንን የመጠበቅ ብቻ ሳይሆን በታማኝነት በመንፈሳዊ ትርፍ ዘመኑን በዋጀ መልኩ ለቀጣዩ ትውልድ በክብር የማስተላላፍ ድርሻ አለብን ለዚህ ደግሞ የቤተ ክርስቲያን ገቢ በአግባቡ መጠበቅና ቤተ ክርስቲያን ጠቀም ሥራዎችን በመሥራት መሆን አለበት ብለዋል። የሀገረ ስብከቱ ሊቀ ብፁዕ አቡነ ሕርያቆስ የተሰጠንን ሐላፊነት በአግባቡ መተርጎምና ለቤተ ክርስቲያን ብልጫ ላለው አገልግሎት ማውል ይኖርብናል ያሉ ሲሆን በተለይም አሠራራችን ዘመኑን የዋጀ፣ ለምእምናን ቅርብ የሆነና ዘላቂ ለውጥ ላይ መሠረት ያደረገ መሆን አለበት ብለዋል። ቀጥለውም የቤተ ክርስቲያን ገቢ ከምእመናን መቀነት እስከ ጠቅላይ ቤተ ክህነት የሚደርስ መስመር ያለው ተቋማዊ አሠራር ያለው በመሆኑ አልቅሳ አንብታ ለሐጢአት ሥርየት ብላ የምትሰጥውን የአንዲት ምእመን ስጦታና ዛሬን ለነገ እናሻግር በሚል መርሕ የተሠሩ የራስ አገዝ ልማቶች ገቢዎች በሰዓቱ መሰብሰብና ለታለመው ዓላማ ማዋል ይገባናል ብለዋል። የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የሁሉም አህጉረ ስብከት ደጋፊ፣ የጠቅላይ ቤተ ክህነት ዋና መጋቢ የሁሉ መጠጊያ እንደሆነ የገለጹት ብፁዕ ጠቅላይ ሥራ አስኪያጅ አቡነ ሳዊሮስ ሊቀ ጳጳስ በቤተ ክርስቲያናችን ተቋማዊ ህልውና እና ተልእኮ ማስፈጸም ረገድ ድርሻው ሰፊ ነው ብለዋል። በመሆኑም የሰው ልማት ላይና የተቋማት ዕድገት ላይ በእጅጉ መሥራት እንደሚገባው የተጠቆሙት ጠቅላይ ሥራ አስኪያጁ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት በጠቅላይ ቤተ ክህነቱ የሚሠሩ ወንጌልን የሚስፋፋባቸው፣ የገጠር አብያተ ክርስቲያናት የሚረዱበት እና ራሳቸውን ያልቻሉ አህጉረ ስብከት የሚደጎሙበት ሁሉን አቀፍ የራስ አገዝ ልማቶች ላይ በማገዝ ትልቁን ድርሻ እንደሚወጣ ተስፋቸውን ገልጸዋል። የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት በተለያዩ አህጉረ ስብከት በበምእመናንና በአብያተ ክርስቲያናት ጉዳት ሲያጋጥም ቅዱስ ሲኖዶስ የሚያዘው በፍጥነት ለችግር የሚደርስ ሀገረ ስብከት መሆኑ ይታወቃል።

photo content
+2

ወጣቱ ሰባኬ ወንጌል ዲያቆን ዘላለም ታዬ ታሰረ። ዲ/ን ዘላለም ታዬ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ውስጥ በማስተማር፣ በሥነ ልቦና ምክር እና በማኅበራዊ አገልግሎት የሚሳተፍ ንቁ ወጣት
ወጣቱ ሰባኬ ወንጌል ዲያቆን ዘላለም ታዬ ታሰረ። ዲ/ን ዘላለም ታዬ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ውስጥ በማስተማር፣ በሥነ ልቦና ምክር እና በማኅበራዊ አገልግሎት የሚሳተፍ ንቁ ወጣት ሰባኬ ወንጌል ነው። በተለይም ለሰንበት ትምህርት ቤቶች ተከታታይ ኮርሶችን በመስጠትና በቅን አገልግሎቱ ይታወቃል። ይህ ሰላማዊ ወጣት ሰባኬ ወንጌል ትናንት መታሰሩ ታውቋል። እስሩ የተፈጸመው ስለ አርሲ ክርስቲያኖች ፍጅት ጽፈሀል በሚል ምክንያት ሳይሆን እንደማይቀር ይገመታል። የታሰረው በአዲስ አበባ ማዕከላዊ ፖሊስ መምሪያ ነው።          መ/ር ነቢዩ ኤልያስ

ወረብ ሀበነ ሰላመከ ንጸውዕ ስመከ/፪/ ዘኢትነውም ትጉሕ ኖላዊነ ኄር ኖላዊነ ኄር/፪/ @EOTCmahlet