ru
Feedback
Egziabher Meslene እግዚአብሔር ምስሌነ

Egziabher Meslene እግዚአብሔር ምስሌነ

Открыть в Telegram

ይህ ይፋዊ የደብረ ገሊላ ዐማኑኤል ካቴድራል እግዚአብሔር ምስሌነ ሰንበት ት/ቤት ገጽ ነው፡፡ በዚህ ገጽ - የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን እምነትና ሥርዓት የጠበቁ ትምህርቶችን እናሰራጫለን፡፡ - የቅድስት ቤተክስቲያናችን እና የሰንበት ት/ቤቱን እንቅስቃሴ ወቅታዊ መረጃ እናደርስበታለን፡፡ ገጹን ለሌሎችም እያጋራችሁ

Больше
8 452
Подписчики
+824 часа
+187 дней
+6830 дней
Архив постов
🌸እንኳን ለእመቤታችን ለቅድስት ድንግል ማርያም ዓመታዊ በዓል አደረሳችሁ🌸 " ኢንኅድግ ማኅበረነ እግዚአብሔር ምስሌነ" 📌የቴሌግራም ቻናል https://t.me/EMislene
+2
🌸እንኳን ለእመቤታችን ለቅድስት ድንግል ማርያም ዓመታዊ በዓል አደረሳችሁ🌸 " ኢንኅድግ ማኅበረነ እግዚአብሔር ምስሌነ" 📌የቴሌግራም ቻናል https://t.me/EMislene

በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን! 🗓መስከረም 10- 2019 ዓ.ም። ✨የሰንበተ ክርስቲያን መዝሙር፣ የሥርዓተ ቅዳሴ ምንባባት፣ የዕለቱ ምስባክ፣ የወንጌል ክፍል እና በዕለቱ የ
+1
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን! 🗓መስከረም 10- 2019 ዓ.ም።   ✨የሰንበተ ክርስቲያን መዝሙር፣ የሥርዓተ ቅዳሴ ምንባባት፣ የዕለቱ ምስባክ፣ የወንጌል ክፍል እና በዕለቱ የሚቀደሰው ፍሬ ቅዳሴ ከላይ በተቀመጠው መልኩ ተዘጋጅቷል።    ማሳሰቢያ 👉 ይህንን ምስባክ ስናዘጋጅ በግጻዌው መሠረት ቢሆንም አንዳንድ ጊዜ ሊቃውንቱ ከወቅቱ፣ ከደብሩ፣ ከዕለቱ እና ከምሥጢሩ ተነሥተው እንደ ሁኔታው ሊቀይሩት ስለሚችሉ ይህንን ከግንዛቤ ውስጥ እንዲገባ ለማለት እንወዳለን።                          " ኢንኅድግ ማኅበረነ እግዚአብሔር ምስሌነ "    የዩቲዩብ ቻናል፡ http://youtube.com/@EMislene የቴሌግራም ቻናል፡ https://t.me/EMislene የፌስቡክ ገጽ፡ https://www.facebook.com/EMislene/ የኢንስታግራም ገጽ፡ https://www.instagram.comS/egziabher_meslene28/ የቲክቶክ ገጽ፡ https://www.tiktok.com/@egziabhermeslene28 ድኅረ ገጽ፡ www.debregelila.org

"ስለዚህ ሰው አባቱን እና እናቱን ይተዋል ፤ ከሚስቱም ጋር ይተባበራል ሁለቱም አንድ ሥጋ ይሆናሉ ፤ ይህ ምሥጢር ታላቅ ነው ፤ እኔ ግን ይህን ስለ ክርስቶስ እና ስለ ቤተ-ክርስቲያን እላለሁ።" ኤፌ
"ስለዚህ ሰው አባቱን እና እናቱን ይተዋል ፤ ከሚስቱም ጋር ይተባበራል ሁለቱም አንድ ሥጋ ይሆናሉ ፤ ይህ ምሥጢር ታላቅ ነው ፤ እኔ ግን ይህን ስለ ክርስቶስ እና ስለ ቤተ-ክርስቲያን እላለሁ።" ኤፌ.፭ ፥ ፴፩ - ፴፪ ✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨ መስከረም ፫ ቀን ፳፻፲፱ ዓ.ም በደብረ ገሊላ አማኑኤል ካቴድራል የጋብቻ ሥነ-ሥርዓታችሁን የፈፀማችሁ የሰንበት ት/ቤታችን አባላት ወንድማችን አቶ አማኑኤል ሚሊዮን (ሠይፈ ሚካኤል ) እና እኅታችን ወ/ሮ እንቁጣጣሽ ብዙነህ (አመተ ማርያም) እንኳን ደስ አላችሁ!!! የአብርሃምን እና የሣራን ጋብቻ የባረከ አምላክ አንድነታችሁን ይባርክ! እመብርሃን በአማላጅነቷ አትለያችሁ! እያለች እግዚአብሔር ምስሌነ ሰ/ት/ቤት መልካም የትዳር ሕይወት ትመኝላችኋለች!!! ✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨

" ኢንኅድግ ማኅበረነ እግዚአብሔር ምስሌነ" 📌የቴሌግራም ቻናል https://t.me/EMislene
+1
" ኢንኅድግ ማኅበረነ እግዚአብሔር ምስሌነ" 📌የቴሌግራም ቻናል https://t.me/EMislene

📢 የደብረ ገሊላ አማኑኤል ካቴድራል ሰንበት ት/ቤት በ2019 ዓ.ም የትምህርት ዘመን የተከታታይ እና የተልእኮ ትምህርት ለማስተማር ዝግጅቱን አጠነቋል። የምዝገባ ቀናት 🗓 ነሐሴ 25/2018 ዓ.ም
📢 የደብረ ገሊላ አማኑኤል ካቴድራል ሰንበት ት/ቤት በ2019 ዓ.ም የትምህርት ዘመን የተከታታይ እና የተልእኮ ትምህርት ለማስተማር ዝግጅቱን አጠነቋል።
የምዝገባ ቀናት 🗓 ነሐሴ 25/2018 ዓ.ም ----መስከረም 25/2019 ዓ.ም የምዝገባ ቦታ 🧭 በሰንበት ት/ቤቱ ትምህርት እና ሐዋርያዊ አገልግሎት ክፍል 🕰 የምዝገባ ሰዓት ዘወትር ከሰኞ - እሑድ ከምሽት 12:30 -2:00 ሰዓት
 " ኢንኅድግ ማኅበረነ እግዚአብሔር ምስሌነ" 📌የዩቲዩብ ቻናል፡ http://youtube.com/@EMislene

" ኢንኅድግ ማኅበረነ እግዚአብሔር ምስሌነ" 📌የቴሌግራም ቻናል https://t.me/EMislene
+2
" ኢንኅድግ ማኅበረነ እግዚአብሔር ምስሌነ" 📌የቴሌግራም ቻናል https://t.me/EMislene

" ኢንኅድግ ማኅበረነ እግዚአብሔር ምስሌነ" 📌የቴሌግራም ቻናል https://t.me/EMislene
+2
" ኢንኅድግ ማኅበረነ እግዚአብሔር ምስሌነ" 📌የቴሌግራም ቻናል https://t.me/EMislene

" ኢንኅድግ ማኅበረነ እግዚአብሔር ምስሌነ" 📌የቴሌግራም ቻናል https://t.me/EMislene
" ኢንኅድግ ማኅበረነ እግዚአብሔር ምስሌነ" 📌የቴሌግራም ቻናል https://t.me/EMislene

" ኢንኅድግ ማኅበረነ እግዚአብሔር ምስሌነ" 📌የቴሌግራም ቻናል https://t.me/EMislene
" ኢንኅድግ ማኅበረነ እግዚአብሔር ምስሌነ" 📌የቴሌግራም ቻናል https://t.me/EMislene

በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን! 🗓መስከረም 2- 2019 ዓ.ም። ✨የሰንበተ ክርስቲያን መዝሙር፣ የሥርዓተ ቅዳሴ ምንባባት፣ የዕለቱ ምስባክ፣ የወንጌል ክፍል እና በዕለቱ የሚ
+1
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን! 🗓መስከረም 2- 2019 ዓ.ም።   ✨የሰንበተ ክርስቲያን መዝሙር፣ የሥርዓተ ቅዳሴ ምንባባት፣ የዕለቱ ምስባክ፣ የወንጌል ክፍል እና በዕለቱ የሚቀደሰው ፍሬ ቅዳሴ ከላይ በተቀመጠው መልኩ ተዘጋጅቷል።    ማሳሰቢያ 👉 ይህንን ምስባክ ስናዘጋጅ በግጻዌው መሠረት ቢሆንም አንዳንድ ጊዜ ሊቃውንቱ ከወቅቱ፣ ከደብሩ፣ ከዕለቱ እና ከምሥጢሩ ተነሥተው እንደ ሁኔታው ሊቀይሩት ስለሚችሉ ይህንን ከግንዛቤ ውስጥ እንዲገባ ለማለት እንወዳለን።                          " ኢንኅድግ ማኅበረነ እግዚአብሔር ምስሌነ "    የዩቲዩብ ቻናል፡ http://youtube.com/@EMislene የቴሌግራም ቻናል፡ https://t.me/EMislene የፌስቡክ ገጽ፡ https://www.facebook.com/EMislene/ የኢንስታግራም ገጽ፡ https://www.instagram.comS/egziabher_meslene28/ የቲክቶክ ገጽ፡ https://www.tiktok.com/@egziabhermeslene28 ድኅረ ገጽ፡ www.debregelila.org

" ኢንኅድግ ማኅበረነ እግዚአብሔር ምስሌነ" 📌የቴሌግራም ቻናል https://t.me/EMislene
+1
" ኢንኅድግ ማኅበረነ እግዚአብሔር ምስሌነ" 📌የቴሌግራም ቻናል https://t.me/EMislene

🎙የደብረ ገሊላ አማኑኤል ካቴድራል እግዚአብሔር ምስሌነ ሰንበት ት/ቤት የህጻናት እና ማዕከላዊያን ተማሪዎች አበባየሽ ሆይ ዝማሬን አቀረቡ። " ኢንኅድግ ማኅበረነ እግዚአብሔር ምስሌነ" 📌የቴሌግራም
+3
🎙የደብረ ገሊላ አማኑኤል ካቴድራል እግዚአብሔር ምስሌነ ሰንበት ት/ቤት የህጻናት እና ማዕከላዊያን ተማሪዎች አበባየሽ ሆይ ዝማሬን አቀረቡ። " ኢንኅድግ ማኅበረነ እግዚአብሔር ምስሌነ" 📌የቴሌግራም ቻናል https://t.me/EMislene

ሰላም ውድ የማየ ሕይወት ዲጂታል መጽሔት አንባብያን 🌼እነሆ ለአዲሱ የዘመን መለወጫ እና ለመስከረም ወር የተሰናዳችው  የማየ ሕይወት የዲጂታል መጽሔታችን አዲሱን ዘመን በንባብና በመንፈሳዊ ዕውቀት እንድንጀምር የተለመዱትንና ማራኪ አምዶቿን ይዛ በቅጽ 2 ብቅ ብላለች። 🌼 መጽሔታችን መስከረም 1ቀን ከባህልና ከተፈጥሮ ዑደት ባሻገር፤ ጥልቅ የሆነ ሃይማኖታዊ፣ ሥነ-ፈለካዊ (የዘመን ስሌት) እና ታሪካዊ መሠረት ያለው ልዩ ዕለት መሆኑንና በዕለቱ በቅድስት ቤተክርስቲያን ቀኖና መሰረት የሚከናወኑ ሥርዓቶችን በሚገባ ታስረዳናለች። የክረምት መውጫና የአዲስ ዘመን መግቢያ ስለሆነችው ወርኅ መስከረም ስያሜና ትርጓሜ እያስረዳች በዓሉ ስለምን ቅዱስ ዮሐንስ እንደሚባል ትነግናለች።  አራቱም ወንጌላት የተጻፉልን እኛም በቃሉ ውስጥ ራሳችንን እንድንፈልግና ዘመናችንን ከቅዱሳን ጋር እንድንጋራ የሚመክሩ፤ ልብንም የሚያነቃቁ ጽሑፎችንም እናገኛለን።ከዚያም መካከል የወጣትነት ዘመናችን እንዲባረክ፣ ከስንፍና እንድንወጣ፣ የዘመናት ጌታ ፍጹም እርጋታን እንዲያድለንና ጠላትን እንዲያሸንፍልን የምንማጸንበት ልዩ መንፈሳዊ ግጥም አንዱ ነው። ንግስት እሌኒ አይሁድ ለሦስት መቶ ዓመታት ቀብረውት የነበረውና ለክርስቲያኖች የድል አርማ የሆነውን የጌታችንን ቅዱስ የዕጣኑን ጢስ ተከትላ በማስቆፈር እንዳገኘችው የሚተርክ ሰፊ ትምህርትም ተካትቷል።  መርገመ ነፍስና ሥጋ የተወገደበት፣ ዲያብሎስ የተሸነፈበት፣ የጥል ግድግዳ የፈረሰበትና የገነት በር የተከፈተበት ቅዱስ መስቀሉን ከመጽሔታችን በሰፊው እንማራለን። በዋነኞቻችን አምዳችንም በመስከረም ፰ ቀን በዓለ ዕረፍቱ የሚከበረውን የእጅግ የዋሁን ሰው የሊቀ ነቢያት ቅዱስ ሙሴን ሕይወት እንዘክራለን። 📜 መልካም ንባብ

የመጨረሻ ክፍል " ኢንኅድግ ማኅበረነ እግዚአብሔር ምስሌነ" 📌የቴሌግራም ቻናል https://t.me/EMislene
+3
የመጨረሻ ክፍል " ኢንኅድግ ማኅበረነ እግዚአብሔር ምስሌነ" 📌የቴሌግራም ቻናል https://t.me/EMislene

የማየ ሕይወት ዲጂታል መጽሔታችን እነሆ አንድ ዓመት ሞላት! የመስከረም 2019 ዓ.ም ቅጽ 2 ቁጥር 1 ዲጂታል መጽሔት ጳጉሜን 5 በቴሌግራም ቻናላችን ይጠብቁን!
የማየ ሕይወት ዲጂታል መጽሔታችን እነሆ አንድ ዓመት ሞላት! የመስከረም 2019 ዓ.ም  ቅጽ 2 ቁጥር 1 ዲጂታል መጽሔት ጳጉሜን 5 በቴሌግራም ቻናላችን ይጠብቁን!

ክፍል ፬ " ኢንኅድግ ማኅበረነ እግዚአብሔር ምስሌነ" 📌የቲክቶክ ገጽ https://www.tiktok.com/@egziabhermeslene28
+2
ክፍል " ኢንኅድግ ማኅበረነ እግዚአብሔር ምስሌነ" 📌የቲክቶክ ገጽ https://www.tiktok.com/@egziabhermeslene28

🎙የገብርኄር ምስጋና እና የሰንበት ትምህርት ቤት የክብር አባልነትን ማሳወቅ መርሐ ግብር በታላቅ ድምቀት ተከናወነ ቅዱስ ጳውሎስ በመልእክቱ "የእግዚአብሔርን ቃል የተናገሩአችሁን ዋኖቻችሁን ዐስቡ የ
+2
🎙የገብርኄር ምስጋና  እና የሰንበት ትምህርት ቤት የክብር አባልነትን ማሳወቅ  መርሐ ግብር በታላቅ ድምቀት ተከናወነ ቅዱስ ጳውሎስ በመልእክቱ  "የእግዚአብሔርን ቃል የተናገሩአችሁን ዋኖቻችሁን ዐስቡ የኑሮአቸውንም ፍሬ እየተመለከታችሁ በእምነታቸው ምሰሉአቸው።" ዕብ.፲፫፥፯ እንዳለ ለሌሎችም አርአያ እንዲሆን በደብረ ገሊላ አማኑኤል ካቴድራል እግዚአብሔር ምስሌነ ሰንበት ትምህርት ቤት የገብርኄር የምስጋና እና የእውቅና መርሐ ግብር የደብሩ ዋና አስተዳዳሪ  መልአከ መዊዕ ቆሞስ አባ ገ/ሥላሴ  ጠባይ ፣የካቴድራሉ ሰበካ ጉባዔ ም/ሰብሳቢ አቶ ተስፋዬ ይዘንጋው እና የካቴድራሉ ዋና ጸሐፊ ላዕከ ሰላም ሙሉጌታ ዋለ፣የሰበካ ጉባዔ አባላት እንዲሁም ተጋባዥ እንግዶች በተገኙበት በታላቅ ድምቀት ተከናወነ። በመርሐ ግብሩ "መኳንንት" ሆነው የዋሉት: ፩. በግለሰብ ዘርፍ፡ ሀ..ረዳት ፕሮፌሰር ቀሲስ መዝገቡ ካሣ ለ. አቶ ተስፋዬ ይዘንጋው ፪. የሰንበት ትምህርት ቤት የሕይወት ዘመን ተሸላሚ:- መምህር ሚሊዮን ከድር ከልጅነት እስከ ጎልማሳነት ዕድሜ በሰ/ትምህርት ቤት፣  በየቤተክርስቲያኑ በነበራቸው ሐዋርያዊ አገልግሎት፣ ላሳዩት አርአያነት ላለው ሥራ የዚህ ዓመት የሕይወት ዘመን ተሸላሚ ሆነዋል እንዲሁም በዚህ ዓመት የሰንበት ትምህርት ቤቱ የክብር አባላት ሆነው የተመረጡት ፩. ቀኝጌታ የኔታ ልሳነወርቅ ሶሎሞን ፪. ቀሲስ ታደሰ ለገሰ ፫. ዘማሪት ሲስተር መሠረት ኩማ ፬. አቶ ተስፋዬ ይዘንጋው ፭. አቶ ብርሃኑ ገ/ሚካኤል ፮. አቶ ሲሳይ ፍቅሩ ሰንበት ትምህርት ቤቷ ከ፲፱፻፺፯ ዓ.ም. ጀምሮ " ነገር ግን በጎ ሥራ ለሚያደርጉ ሁሉ ምስጋናና ክብር ሰላምም ይሆንላቸዋል" ሮሜ ፪÷፲  በሚለው አምላካዊ ቃል መሠረት ይህንን ተግባር እያከናወነች ትገኛለች። ጳጉሜን ፩/ ፳፻፻፰ ዓ.ም. ዕለተ እሑድ