መጽሐፍቶችን በpdf📚
"እንኳን ደህና መጣችሁ"Welcome! በpdf(በሶፍት ኮፒ) ለማንበብ ራሳችንን እናስለምድ! ፨ተራ ነገር በመስራት የሚባክነውን ጊዜያችንን በንባብ ላይ ስናውለው ከራሳችን አልፈን ለብዙዎች የመለወጥ ምክንያት እንሆናለን፡የንባብ ባህላችንን እናዳብር! ባለንበት ራሳችንን በእውቀት እንገንባ! ፨በዚህ ቻናል የተለያዩ መፅሐፎች፣ጠቃሚ ሀሳቦች፣አፕልኬሽኖች፣አነቃቂ ምስሎች ቀርቦላችኋል አውርደው ይጠቀሙ።
Больше📈 Аналитический обзор Telegram-канала መጽሐፍቶችን በpdf📚
Канал መጽሐፍቶችን በpdf📚 (@pdfffb) языкового сегмента Амхарский является активным участником. Сейчас сообщество объединяет 14 957 подписчиков, занимая 2 458 место в категории Книги и 2 259 место в регионе Эфиопия.
📊 Показатели аудитории и динамика
С момента создания невідомо проект демонстрирует стремительный рост, собрав аудиторию из 14 957 подписчиков.
Согласно последним данным от 13 июня, 2026, канал показывает стабильную активность. За последние 30 дней изменение числа участников составило 713, а за последние 24 часа — 26, при этом общий охват остаётся высоким.
- Статус верификации: Не верифицирован
- Уровень вовлечённости (ER): Средний показатель вовлечённости аудитории составляет 19.19%. В первые 24 часа после публикации контент обычно набирает 5.45% реакций от общего числа подписчиков.
- Охват публикаций: В среднем каждый пост получает 2 869 просмотров. В течение первых суток публикация набирает 815 просмотров.
- Реакции и взаимодействия: Аудитория активно поддерживает контент: среднее количество реакций на один пост — 16.
📝 Описание и контентная политика
Автор описывает ресурс как площадку для выражения субъективного мнения:
“"እንኳን ደህና መጣችሁ"Welcome!
በpdf(በሶፍት ኮፒ) ለማንበብ ራሳችንን እናስለምድ!
፨ተራ ነገር በመስራት የሚባክነውን ጊዜያችንን በንባብ ላይ ስናውለው ከራሳችን አልፈን ለብዙዎች የመለወጥ ምክንያት እንሆናለን፡የንባብ ባህላችንን እናዳብር! ባለንበት ራሳችንን በእውቀት እንገንባ!
፨በዚህ ቻናል የተለያዩ መፅሐፎች፣ጠቃሚ ሀሳቦች፣አፕልኬሽኖች፣አነቃቂ ምስሎች ቀርቦላችኋል አውርደው ይጠቀሙ።”
Благодаря высокой частоте обновлений (последние данные получены 14 июня, 2026) канал поддерживает актуальность и высокий уровень охвата публикаций. Аналитика показывает, что аудитория активно взаимодействует с контентом, что делает его важной точкой влияния в категории Книги.
Загрузка данных...
| Дата | Привлечение подписчиков | Упоминания | Каналы | |
| 14 июня | +18 | |||
| 13 июня | +26 | |||
| 12 июня | +13 | |||
| 11 июня | +9 | |||
| 10 июня | +26 | |||
| 09 июня | +19 | |||
| 08 июня | +24 | |||
| 07 июня | +30 | |||
| 06 июня | +22 | |||
| 05 июня | +46 | |||
| 04 июня | +25 | |||
| 03 июня | +23 | |||
| 02 июня | +28 | |||
| 01 июня | +30 |
| 2 | የፀሐይ እልፍኝ
በትላንትናው ዕለት እኔና ባልደረቦቼ ስድስት ኪሎ በሚገኘው «የፀሐይ እልፍኝ» የፀሐይ አሳታሚ የምርምር ማዕከል የጉብኝትና ፍሬያማ ውይይት አድርገናል።
የፀሐይ አሳታሚ መሥራችና ባለቤት ለሆነው ወንድማችን ኤልያስ ወንድሙ እና ባለቤቱ ታዋቂዋ አርቲስት ብሩክታዊት ጌታሁን (ቤቲ ጂ) እና ባልደረቦቻቸው ላደረጉልን ሞቅ ያለ አቀባበል ከልብ የመነጨ ምስጋናዬን አቀርባለሁ።
ፀሐይ አሳታሚ የሀገራችንን ታሪክ፣ ባህል እና ቅርስ ሰንዶ ለትውልድ የሚያስተላልፍ ዘመን ተሻጋሪ ተቋም ነው። በዓለም ዙሪያ ተበታትነው የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ምሁራንን እና ስለ ኢትዮጵያ ያጠኑ የውጭ አገር ተመራማሪዎችን በማፈላለግና በማሰባሰብ ረገድ የሚከተሉትን አንጸባራቂ ሥራዎች አከናውኗል፦
1. አያሌ ቁጥር ያላቸው አዳዲስ መጻሕፍትን በጥራት አሳትሟል።
2. ከገበያ የጠፉ ነባርና ንጥር ሥራዎችን (classics) እንደገና እያሳተመ አሰራጭቷል።
3. "International Journal of Ethiopian Studies" እንዲሁም "Ethiopian Journal of Religious Studies" የተሰኙ ዓለም አቀፍ ጥናታዊ መጽሔቶችን ያሳትማል።
4. በውጭ አገራት የመጻሕፍት አውደ-ርዕዮችንና ልዩ ልዩ ከጥበብና ከመጻሕፍት ጋር የተገናኙ ዝግጅቶችን ያቀርባል።
5. የአገር መሪዎችን (ከነገሥታቱ ጀምሮ እስከ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ድረስ) መጻሕፍት በጥራት አሳትሞ ለንባብ አብቅቷል።
6. በግል ደረጃም በርካታ ጠቃሚ ሥራዎችን አዘጋጅቶ አሳትሟል።
በአሜሪካ አገር ከ28 ዓመታት በፊት የተቋቋመው ፀሐይ አሳታሚ፣ በአሁኑ ወቅት በአገራችን በአንድነት ፓርክ ውስጥ እና በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ስድስት ኪሎ ግቢ (ታሪካዊው የካቲት 12 መታሰቢያ ትይዩ በሚገኘው የፎረም ሕንጻ ሥር) የፀሐይ የምርምር ማዕከል ከፍቶ በመሥራት ላይ ይገኛል።
በቀጣይም ኢትዮጵያን የአፍሪካ የዕውቀት ማዕክል የሚያደርጉና አገራችንንም ብቃት የሚያግዙ ስራዎችን እየሰሩ ይገኛል።
የአቶ ኤልያስ ባለቤትና ሁላችንም የምናከብራት አርቲስት ብሩክታዊት ጌታሁን (ቤቲ ጂ) በበኩሏ በረቂቅ የጥበብ ሥራዎቿ አገሯን በዓለም አደባባይ እያስጠራች ትገኛለች። እዚህ ላይ አንድ ወንድሜ የነገረኝን ገጠመኝ ማጋራት ይገባኛል። "Kinokuniya" የተባለ ዓለም አቀፍ የጃፓን የመጻሕፍት መደብር አለ፤ ይህ ወንድሜ በሲንጋፖር በሚገኘው ቅርንጫፍ ውስጥ መጻሕፍት እየመረጠ ሳለ የቤቲ ጂ ሙዚቃ በመደብር ውስጥ ይሰማና በደስታ ይፈነጥዛል። "በሰው አገር፣ ያውም በትልቅ የመጻሕፍት መደብር ውስጥ የአገሬን ሙዚቃ ስሰማ ሰውነቴን ነዘረኝ፤ ደስታዬን የሚጋራኝ ሰው በአቅራቢያዬ በማጣቴ ግን ቆጨኝ" ብሎ በስልክ ነግሮኛል።
ፀሐይ አሳታሚ ከ2010 ዓ.ም ጀምሮ ከዩኒቨርሲቲያችን ጋር የአጋርነት ስምምነት ተፈራርሞ እየሠራ ይገኛል። በቅርቡ የጀመርነው የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ፕሬስ (UoG Press) እውን መሆንና በቀጣይም ፕሬሱ የሚጠበቅበትን አገራዊና ሳይንሳዊ ተልዕኮ በስኬት እንዲወጣ የፀሐይ አሳታሚ አጋርነትና ተሞክሮ ወሳኝ ነው።
አቶ ኤልያስ ወንድሙና ባለቤቱ አርቲስት ብሩክታዊት (ቤቲ ጂ) ላደረጉልን አቀባበልና ፍሬያማ ውይይት በራሴና በባልደረቦቼ ስም ከልብ አመሰግናለሁ!
© አስራት አፀደወይን
ሁሌም ማንበብ! | 863 |
| 3 | Нет текста... | 992 |
| 4 | Trauma has a way of turning shame into an inner voice that says:
“You’re too sensitive.”
“You’re too much.”
“You’re difficult.”
“You’re a burden.”
“You’ll never be enough.”
Those beliefs didn't appear out of nowhere.
They're often the echoes of environments where you had to shrink yourself, stay quiet, overperform, people-please, or blame yourself just to survive.
That is not the same thing as truth.
Healing begins when you reject the shame and labels that were never yours to carry.
You are not “too sensitive” for being affected by what hurt you.
You are not weak for needing support.
You are not difficult for needing safety, boundaries, rest, or care.
You were injured.
And you deserve the space to heal without carrying shame that never belonged to you in the first place.
Engaged in reading always! | 1 306 |
| 5 | Нет текста... | 1 444 |
| 6 | 👉ቡና መጀመሪያ ላይ እንደ ምግብ ነበር የሚጠቀሙት
ቡና እንደ መጠጥ ከመታወቁ በፊት፣ ሰዎች የቡና ፍሬን ከቅቤ ጋር በመለወስ እንደ "ኢነርጂ ቦል" ለረጅም ጉዞ እና ለጥንካሬ ይበሉት ነበር። ዛሬም ድረስ በአንዳንድ የኢትዮጵያ አካባቢዎች "ቡና ቁርስ" ላይ ይህ ባህል ይስተዋላል።
👉በአለም ላይ ከውሃ ቀጥሎ በብዛት የሚጠጣ መጠጥ ነው
በአለም ዙሪያ በየቀኑ ከ2 ቢሊዮን ሲኒ በላይ ቡና ይጠጣል። ከነዳጅ (Oil) ቀጥሎም በአለም አቀፍ ግብይት ላይ ከፍተኛውን ድርሻ የሚይዝ ምርት ነው።
👉ቡና ፍራፍሬ እንጂ ጥራጥሬ አይደለም
ምንም እንኳን "የቡና ፍሬ" ብንላቸውም፣ በሳይንሳዊ አነጋገር ቡና የቤሪ አይነት ፍሬ ውስጥ የሚገኝ ዘር ነው። ራሱ የቡና ፍሬው ሲበስል ጣፋጭነት አለው።
👉ሌሎች አጫጭር እውነታዎች፡-
ረጅም እድሜ፡ ቡና ለልብ ጤና እና ለተለያዩ በሽታዎች መከላከያነት ጠቃሚ የሆኑ አንቲ-ኦክሲዳንቶች አሉት።
ቡናን ማሽተት፡ አንድ ጥናት እንደሚለው ቡናን መጠጣት ብቻ ሳይሆን ሽታውን ማሽተት እንኳ አንጎላችን እንዲነቃቃ ያደርጋል።
ውድ ቡና፡ በዓለም ላይ በጣም ውድ የሚባሉት የቡና አይነቶች (ለምሳሌ 'Kopi Luwak') የሚመረቱት እንስሳት የቡናውን ፍሬ በልተው ካስወጡት በኋላ ተለቅሞ የሚዘጋጀው ነው።
ሁሌም ማንበብ! | 1 431 |
| 7 | Нет текста... | 1 758 |
| 8 | Real power is not about controlling the world.
It is about learning how to control yourself.
Your mind. Your emotions. Your body. Your time. Your habits. Your focus. Your standards. Your environment. Your purpose.
Because if your inner system is not trained, even the right opportunities can get blocked by old patterns.
You can know what to do and still not do it.
You can want more and still keep returning to the same version of yourself.
You can have ambition, goals, and potential — but still feel like something inside keeps pulling you back.
That is often where self-sabotage begins. Not because you are weak.
But because there may be hidden inner blocks, subconscious rules, fear, guilt, shame, limiting beliefs, or old identity patterns running underneath the surface.
Inside Mental Fitness Gym, I created the 3-Phase Self-Sabotage Reset System to help you identify what’s holding you back, reset the inner block, and protect the breakthrough.
Engaged in reading always! | 1 918 |
| 9 | እንኳን ጨፋሪወቹ ጨፍጫፊወቹም ኢትዮጵያዊያን ናቸው!
ሁልጊዜ ንፁሀን በግፍ በተገደሉ ቁጥር ብዙሃኑ ያዝናል ይንገበገባል፣ የሰብዓዊነት የፍትህ ጥያቄ ያነሳል። አልፎ አልፎ እንደ ዘፈን እና ሌላ የደስታ መግለጫ የሆኑ ጉዳዮች ከእንደዚህ ያለ ሐዘን ጋር ቢገጣጠሙ እንኳን ባህላችን ብቻ ሳይሆን ሰብዓዊነትም ግድ ብሎን ፕሮግራም ይሰረዛል አልያም ይራዘማል።
ግን ደግሞ እንደትላንቱ ያለ ብሽሽቅ የሚመስል ድርጊት ከሐዘኑ ባለፈ የሚነግረን እንደ ህዝብ የደረሰብንን የሰብዓዊነት መናጋት፣ እንደ መንግስት ያቃተንን ሐላፊነት ያለመወጣት ድክመት በጨረባ የማድበስበስ ባህሪ ነው። የሰው ልጅ ሕይወት በግፍ ሲቀጠፍ አብሮ ማዘን፣ ቆም ብሎ ማሰብ እና ለሟቾች ክብር መስጠት የሰው ልጅነት መሠረታዊ መገለጫ ነው። አንድ የጥበብ ሰው ሲሞት ከዳር እስከ ዳር ቀልድና የእለት ጉዳዮን ትቶ ሶሻል ሚዲያውን በሐዘን መግለጫ የሚያጥለቀልቅ ሕዝብ ላይ ምላስ አውጥቶ የማላገጥ ያህል የተደረገው ነገር ይቀፋል።
ሰው ሲሞት ለቅሶ አለመድረስ ይቻላልኮ፤ ግን የሟች በር ላይ ቁሞ እስክስታ መውረድ ፀያፍ ድርጊት ነው!! ንፁሐን አርሲ ላይ በገፍ ተጨፍጭፈዋል። አንዴ ሁለቴ ሶስቴ አይደለም... በተደጋጋሚ! መንግስት ተቀዳሚ ተግባሩ የሆነውን ደርሶ ለዜጎቹ የደህንነት ዋስትና መስጠትና መታደግ አልቻለም! ይሁንና አገር አቀፍ የሐዘን ቀን ማወጅ፣ ቁጭ ብሎ ተነጋግሮ በቀጣይ የማያዳግም ውሳኔ አስተማማኝ የደህንነት ዋስትናና ህጋዊ ተጠያቂነት ማስቀመጥ የሚገባው አካል የጭፈራ ስፖንሰር መሆኑና "ሁሉ ሰላም ነው" በሉልኝ ማለት ያሳዝናል።
ኢትዮጵያዊ ነን ፣ ለኢትዮጵያ ማሰብ ከእኛ ወዲያ ላሳር ማለት ብቻውን ምንድነው? ገዳዮቹም'ኮ ኢትዮጵያዊያን ናቸው!! "ማንነን" የሚለውን የሚወስነው "ምን እያደረግን ነው " በሚለው ነው።
አሁንም አስተማማኝ የደህንነት ዋስትና ለዜጎች፣ አሁንም ፍትህ
© አሌክስ አብርሃም
ሁሌም ማንበብ! | 2 238 |
| 10 | Нет текста... | 2 516 |
| 11 | ሰው ሲሸነፍ
ማሸነፍ ምንድነው?
የምኞት አዝመራ
የደስታ መከር፤
የታጨደ ጣጣ
የተወቃ ችግር፤
የሞተ መከራ፤
የሚነድ እሳት ነው ተዳፍኖ የበራ።
እያደር ጠፊ ነው፤
እያደር ቀሪ ነው ሲቆይ ይሰለቻል፤
ዋጋው ይቀነሳል።
ሁልጊዜ በማግኘት፤
ዘወትር በማሸነፍ ዘወትር በመመከት፤
በመግዛት በመቅጣት፤
ደስታ አይገኝም።
ሌላ ይፈልጋል የሰው ልብ አይጠግብም።
ለጥቅሙ የሚያስብ የተስገበገበ፤
መንገዱን የማያቅ ግቡ የጠበበ፤
ስስታም ይሆናል
ለፍቶ ጥሮ ግሮ ሲያጋጥመው ዕድል።
ዕረፍት አያገኝም።
ሲያስብ፣ ሲያጠነጥን፣ ሲታትር፤ ሲደክም፤
አንዱን በመጨረስ መጥኖ ሌላውን፤
ያንን በመሰልቸት ሲጀምር አዲሱን፤
ያቅበዘብዘዋል፤
ትዕግሥት ይነሳዋል።
ትንሽ መሰናክል እሾህ መንገዱ ላይ፤
የኑሮ ሕመም ነው የሕይቱ ሥቃይ።
ያገባዋል እልክ ደሙን አስቆጥቶ፤
ንዴቱን አምጥቶ።
ይተዋል ይሉኝታን ከግቡ ለመድረስ
ወዲያ ወዲህ ብሎ ኃይሉን እስኪጨርስ።
በመሸነፍም ነው፤
ሰው ደስታ ያለው።
በመተው በመርሳት፤
በመልቀቅ በማጣት፤
በመሸሽ በመፍራት።
ወደፊት ከመሔድ አውቆ በማፈግፈግ፤
ከማሰብ ለብዙ ጥቂት በመፈለግ፤
በማነስ ከማደግ።
በመጣል ከማንሣት፤ በመስጠት ከመውሰድ፤
በማልቀስ ከመሣቅ በመቅረት ከመሔድ፤
ከመውጣታት በመውረድ።
ከመልበስ መታረዝ፤
ከማምለጥ በመያዝ።
ክብርን ለመጠበቅ ደፍሮ ከመናገር፤
አንገት በማቀርቀር።
በመዋረድና በችግር ተጎድቶ፤
በመውደቅ ተገፍቶ፤ በመናቅ ተጠልቶ፤
በሐዘን፤ በድካም፤ በሕመም፤ ባርምሞ፤
አግኝቶ በመስከር በመሻር ተሹሞ፤
ያውቃል ማ መሆኑን፤
ይረዳል አቅሙን።
የሕይወት ለውጥ ነው ያለ በኑሮ ላይ፤
እንደ ቀን፤ እንደ ሌት፤ እንደ መሬት ሰማይ፤
እንደ ውሀ እንደሳት እንደ ልቅሶ ሣቅ፤
እንደርጥብ ደረቅ፤
ሁሉም ተለውጦ አንጻሩን ይይዛል፤
የሚሮጠው ጊዜ ጥቂት ይታገሣል።
ሰዓቱ ይቆማል፤
ደቂቃው ይተኛል።
ይሸፈናል ወሩ፤
ይታሰራል ቀኑ፤
ቀስ ይላል ዘመኑ።
© ገብረክርስቶስ ደስታ
ሁሌም ማንበብ! | 2 406 |
| 12 | Нет текста... | 2 679 |
| 13 | War and Peace
is an epic novel by Leo Tolstoy that intertwines the lives of Russian aristocratic families with the historical events of the Napoleonic Wars, exploring love, fate, and the philosophy of history.
Overview
"War and Peace" (Russian: Voyna i mir) was written by Leo Tolstoy and published in its entirety in 1869, after serial publication beginning in 1865 The novel is set during the Napoleonic Wars, particularly focusing on the French invasion of Russia and its aftermath, blending fictional narratives with philosophical and historical discussions Tolstoy himself described the work as “not a novel, even less is it a poem, and still less a historical chronicle”, emphasizing its unique form that combines storytelling with reflections on history and human nature.
Plot and Structure
The novel follows five interlocking narratives centered on Russian aristocratic families, including the Bezukhovs, Bolkonskys, Rostovs, and Kuragins. Key characters include:
* Pierre Bezukhov: An awkward but idealistic heir who seeks meaning in life.
* Prince Andrey Bolkonsky: A nobleman disillusioned by war and personal loss.
* Natasha Rostov: A young woman whose romantic and personal growth is central to the story.
The narrative begins in St. Petersburg in 1805, with social gatherings introducing the main characters and their relationships. The story then moves to the battlefields of Austria and Russia, depicting events such as the Battle of Austerlitz and the French invasion of Moscow, while exploring the psychological and moral development of the characters. Tolstoy also includes philosophical digressions on history, free will, and the forces shaping human events.
Themes
* War and Peace: The contrast between the chaos of war and the stability of domestic life.
* Fate and Free Will: Tolstoy examines how individuals influence history versus the larger forces of society.
* Love and Family: Personal relationships and family bonds are central to character development.
* Historical Philosophy: Tolstoy challenges traditional historical narratives, emphasizing the collective actions of people over the decisions of great leaders
Literary Significance
"War and Peace" is widely regarded as Tolstoy’s masterpiece and one of the greatest novels in world literature. Its realistic detail, psychological depth, and philosophical insight have influenced countless writers and remain a benchmark for epic storytelling. The novel is also notable for its length and complexity, spanning over one thousand pages and one million words.
Reading the Text
The novel is available in English translation (first translated in 1899) and can be read online for free through sources like Project Gutenberg. It is often recommended to approach the text with patience due to its interwoven narratives and philosophical passages.
In summary, "War and Peace" is a rich exploration of human life, history, and morality, combining the personal and the historical in a way that continues to captivate readers worldwide.
Engaged in reading always! | 2 508 |
| 14 | 👌🏾 | 1 883 |
| 15 | ሃይማኖቱን እንኳ ተዉለት !
በዓለም ከድካም በቀር ምንም ላልተረፈው፤ የዕለት ተዕለት ሕይወቱን ለማሸነፍ ብርቱ ትግል ለሚያደርገው፤ መሠረታዊ የሚባሉ ነገሮችን ለሟሟላት ብቻ ሲለፋ ዘመኑን ለሚፈጀው፤ ቢከፋው፣ ቢያዝን፣ ቢመረው በምድር ምንም መጽናኛ ለሌለው፣ ለዚህ ምስኪን ሕዝብ... ልቡ ሲበርደው፤ አንጀቱ አልችል ሲለው የሚጽናናበትን ሃይማኖት እንኳ ተዉለት እንጂ።
በብዙ መከራ ውስጥ ለሚያልፍ፤ ከፀሐይ በታች ሁሉም ዓይነት የመከራ ዶፍ ለዘነበበት፤ አለኝ ብሎ የሚማጸንበትን፣ ይኽን ዓለም የሚንቅበትን፤ የተጓደለበትን ምድራዊ ፍትሕ በትዕግሥት እንዲያሳልፍ ምክንያት የሆነውን እምነቱን እንዴት አይተዉለትም?
እንደ ሕዝብ ከቀዬው ተፈናቅሏል፣ በቋንቋው ተሰዷል፣ በሰውነቱ ተጎሳቁሏል፣ በቅድመ አያቶቹ ታሪክ ምንም የማያውቀው ሰው፤ ላልነበረበት ጊዜ በመካካሻነት በጠላትነት እየተፈራረጀ እንዲኖር ተፈርዶበታል። ይኽ በሕዝቦች መካከል የተዘራ እንክርዳድ ነው። በፓለቲካው ዓለም በጸብ ለሚነግዱ አካላት ይኽ እንክርዳድ እንደ ትልቅ የኃይል መሣርያ በማገልገል ዘልቋል።
ሃይማኖት ግን መነካት የሌለበት እሳት ነው። ሃይማኖት የምትጫወትበት ምድራዊ እሳት አይደለም። ለሚያምኑት የመለኮት እሳት ነው። ከቅጽሩ ወዳልተቀደሰ የፖለቲካ ሜዳ ልታወጣው ብትሞክር ቅድሚያ የሚፈጅህ አንተኑ ነው። ሃይማኖት ሀገር እንደ ሀገር እንድትቀጥል ሕዝብን ከሕዝብ አንድ አድርጎ አያይዞ በኅብረት አቆይቷል።
ፈርሀ እግዜርም ከትውልዱ ላይ እንዳይጠፋ ግብረገብን በማሥረጽ “moral compass” ሆኖ ያገለገለውም ሃይማኖት ነው። ኅሊናውን በጥላቻ የታወረ ሰው ሊገድልህ ቢመጣ ቢያንስ “በእግዜር፥ በጌታ፣ በማርያም፥ በአሏህ፥ በዋቃ... ብቻ በፈጠረህ!” ትለዋለህ። እንደ ሕዝብ ተከባብረን የኖርነው የሠለጠነ ሕግና ሥርዓት ስላለን አልነበረም። ይልቁንም በፈጠረን አምላክ በኩል አንድ እንደሆንን ስለሚሰማን ነበር። እንደ ሕዝብ የሥልጣኔ ታሪክ ቢኖረንም ቅርብ ጊዜ ያስተናገድናቸው ቀውሶችና የሰማናቸው ዜናዎች ባለአእምሮዎች ለመሆን ብዙ እንደሚቀረን፤ ሥልጡን ነን ብለን የምንመጻደቀውን ያህል ሥልጡን እንዳልሆንን ይናገራሉ። የትምህርት፣ የጤና፣ የፍትሕ... ሥርዓቶቻችን በስብራት የተሞሉ ናቸው። ምንን ተማምነን ምንን እንደምናፈርስ አናውቅም።
በርሀብ ብዛት ከአንጀቱ የተጣበቀ ሆዱ እስኪቀደድ ድረስ እያከከ የፒያሳን ወርቅ ቤቶች ያለስርቆት ውልብታ ደክሞት የሚደገፍ የ'ኔ ቢጤና ምንዱባን ያላጣነው በእንተ ስማ ለማርያም ብሎ የሚላስ የሚቀመስ በማምሻ እንደማያጣ ተስፋ ስለሚያደርግ ነው። እንጂማ የሚበላው ያጣ ሕዝብ መሪውንም እስከ መብላት ይደርሳል።
የሃይማኖትን አንድነትን የነጠቅከውን ሕዝብ በምን አንድ ታደርገዋለህ? ነገ ከነገ ወዲያ የእንትን ክልል እግዜር ከእንትን ክልል እግዜር ጋር ኅብረት እንደሌለው በግልጽ የሚሰበክበት ጊዜ ይመጣል። የሃይማኖት አንድነትን ማዳከም (ሲዳከምም በዝምታ ማየት) እያደር ቅጥ ላጣ ዓለማዊነት፣ ግብረሰዶማዊነት... አውሮፓ እየተሰቃየ ላለበት የስመ ሥልጣኔ በሽታና ውጥንቅጥ ሁሉ በር እንደመክፈት ነው። በቀሪው ዓለም ሲቀደስባቸው የነበሩ ትላልቅ ካቴድራሎች መጠጥ ቤትና የምሽት ጭፈራ ቤቶች ሆነዋል።
በክርስትና ከክርስቶስ ጋር አንድ ትሆኑ ዘንድ የተጠመቃችሁ ሁሉ ክርስቶስን ለብሳችኋልና።
አይሁዳዊ ወይም የግሪክ ሰው የለም፥ ባሪያ ወይም ጨዋ ሰው የለም፥ ወንድም ሴትም የለም፤ ሁላችንም በክርስቶስ ኢየሱስ አንድ ሰው ነን። (ገላ. 3፥27-28) ክርስቶስ በሞቱ ያላስታረቀው የለም። አንድ በየቀኑ በአባታችን ሆይ ጸሎቱ “ይቅር በለን... እኛም የበደሉንን ይቅር እንደምንል” እያለ የሚጸልይ ሰው እንዴት እና ከመቼው ? የሀጢአት ማወራረድ ውስጥ ይገባል?
በክርስቶስ ስም የተመሠረተች ቤተ ክርስቲያንን ለመከራ አዲስ አይደለችም። የመከራ ዘመናቶች አሏት። ነገር ግን ክርስትና ሥር የሚሰደው ደግሞ በመከራ ውስጥ ነው። ሊቁ ጠርጡለስ “The blood of the Martyrs is the seed of the church” ይላል። ሰማዕታት የቤተ ክርስቲያን ምርጥ ዘር ናቸው። በዚህ ሁሉ መሃል ግን ቤተ ክርስቲያንን የነኳት ኔሮን እና ማርከስ ኦሬሊየስ የት ናቸው?
ቤተ ክርስቲያን ግን ይኸው አለች። ትኖራለችም። ይኽች ቤተ ክርስቲያን በየሆስፒታሉ ለወደቁ ሕሙማን፣ በየወኅኒው ለታሰሩ፣ አርሰው ዝናምን ለሚጠብቁ፣ በስደት በሰው ሀገር ላሉ፣ ለአእዋፋትና ለአራዊት፣ ይልቁንም ደግሞ ስለአገር ሰላም ሌሊት ተቀን የምትጸልይና የምትማልድ እመቤት ናት። በደመራ ዕለት እኔ በጥምቀት ዕለት ብቻ ሳይሆን በመከራዋ ቀን የሚመጡላት እልፍ ልጆች አሏት። ኖረው ብቻ ሳይሆን ሞተው የሚያከብሯት አዕላፍ ልጆች አሏት። የድረሱልኝ ጥሪዋን ሰምተው ልጅ የእናቱን ድምፅ ሰምቶ እንደሚገሰግስ በጓቿ ድምፃን ሰምተው በቅጥር ግቢዋ ይሰበሰባሉ። በክንፎቿ ይጋረዳሉ ይጋርዱማል።
ቤተ ክርስቲያን ሆይ እንደ አንድ ዜጋ በአንቺ ወቅታዊ ጉዳይ ከመጨነቅ የሚይዘኝ ነገር የለም። እናም ስለሰላምሽ እጸልያለሁ!
አገሬ ሆይ እንደ አንድ ከምድርሽ እንደ በቀለ ዜጋ በአንቺ ወቅታዊ ጉዳይ ከመተከዝ የሚይዘኝ ነገር የለም። እናም ስለሰላምሽ አጥብቄ አነባለሁ !
© ዮናስ ዘውዴ ከበደ
ሁሌም ማንበብ! | 2 600 |
| 16 | “Cutting through the clutter, Martin Musiol explains generative AI with great insight and clarity. The reader is left with a clear understanding of the technology, without the need to master complex mathematics or code. A must-read for those who want to understand the future.” 📚🚀
— Rens ter Weijde, Chairman & CEO of KIMO.AI
“An illuminating guide through the evolving landscape of generative AI and AGI, this book masterfully demystifies complex concepts, making them accessible to all and igniting the imagination about the boundless possibilities of the future.” 🔮💡
— David Foster, author of Generative Deep Learning, Partner at Applied Data Science Partners
“This book is a must-read for anyone wanting to improve their understanding of where AI has come from, where it stands today, and, importantly, where it is heading. The advent of AGI and ASI is too important not to understand, and Martin meticulously explains many potential outcomes with a factual and unbiased perspective.” 🌍🔍
— Roy Bhasin (Zeneca), author, entrepreneur, angel investor
“Highly recommended. Musiol deeply and expertly demonstrates how to navigate the complex, exhilarating, and essential landscape of generative AI.” 🧭🌟
— Katie King, published author, CEO of AI in Business
“Generative AI by Martin Musiol offers a comprehensive overview of the GenAI technology and skillfully demystifies complex concepts of this transformative AI.” 🧠💻
— Sheamus McGovern, entrepreneur, investor, Founder & CEO, Open Data Science
Engaged in reading always! | 2 678 |
| 17 | 👤 | 2 471 |
| 18 | Generative AI
“Cutting through the clutter, Martin Musiol explains generative AI with
great insight and clarity. The reader is left with a clear understanding of the
technology, without the need to master complex mathematics or code. A must
read for those who want to understand the future.”
— Rens ter Weijde, Chairman & CEO of KIMO.AI
“An illuminating guide through the evolving landscape of generative AI and
AGI, this book masterfully demystifies complex concepts, making them acces
sible to all and ignites the imagination about the boundless possibilities of
the future.”
— David Foster, author of Generative Deep Learning, Partner at
Applied Data Science Partners
“This book is a must-read for anyone wanting to improve their understand
ing of where AI has come from, where it stands today, and, importantly,
where it is heading. The advent of AGI and ASI is too important not to
understand, and Martin meticulously explains many potential outcomes
with a factual and unbiased perspective.”
— Roy Bhasin (Zeneca), author, entrepreneur,
angel investor
“Highly recommended. Musiol deeply and expertly demonstrates how to
navigate the complex, exhilarating, and essential landscape of generative AI.”
— Katie King, published author,
CEO of AI in Business
“Generative AI by Martin Musiol offers a comprehensive overview of the
GenAI technology and skillfully demystifies complex concepts of this trans
formative AI.”
— Sheamus McGovern, entrepreneur, investor, Founder & CEO Open
Data Science | 1 |
| 19 | ጋናዊው የነጻነት አባት ክዋሜ ንኩሩማህ
ግንቦት 25 ቀን 1963 ዓ.ም. ለኢትዮጵያ የተቀኘላት ግጥም እንዴት ልብ ይነካል
"ኢትዮጵያማ ትነሳለች!
ተፈጥሮ በቀደሰው ...ውበት በነገሠበት
ማማው ላይ ያለሽ ...የእኛ ልዕልት
አፍሪካዊቷ አንጸባራቂ እንቁ...የጥቁር ሕዝቦች ኩራት
በነጻነት ተፈጥሮ ... ነጻ ሆኖ የመኖር ተምሳሌት
ለዓባይ የበኩር እናት ...ለምለም አድባር መልካሚቱ
የልዋዕላዊነት ናሙና
አንች የሁላችን ፋና
ኦ! ኢትዮጵያ!
ያንችማ ልቀት ገና ነው ...ከፍ ትያለሽ ገና።
የጠቢባን ሀገር ኢትዮጵያ
የጥቁር ሕዝቦች መኩሪያ
የአፍሪካዊነት መሠረት
የታሪካችን ትምህርት ቤት
የህልውናችን ማሕደር
የትናታችን ምስክር
የባሕላችን ሞሰበ ወርቅ
አፈጣጠርሽ ግሩም ድንቅ
የአባቶቻችንን አሻራ
የብርሃናችን ደመራ
ምስጢራት ተጠንስሰው...በረቂቅነት የሠሩሽ
በጀግኖችሽ ደም የፀናሽ
አንች እኮ ራስሽ ጥበብ ነሽ
ኦ! ኢትዮጵያ!
ያንችማ ልደት ነው ገና
ገና ነው ገና እናታለም ...ከፍ ትያለሽ ገና።
የአፍሪካ ብቸኛ ኩራት
የነጻነታችን ምልክት
"እኛ እኮ እንዲህ ነበርን" እያልን
የምንዘክርሽ በታሪካችን
አንች እማማ ኢትዮጵያ
የአፍሪካውያኑ ሁሉ መመኪያ
የወደፊታችን ላንባዲና
የመንገዳችን መቅረዝ ፋና
የእጣ ፋንታችን ምልክት
የመክበራችን ምክንያት
አንች እኮ እንቁ ነሽ ኩራት
እናማ...
አንች የእኛ ሙሽራ
የአፍሪካዊነት አሻራ
ያንችማ ልቀት ገና ነው
ልደትሽ ገና ነው ገና
ከፍ ትያለሽ ገና!
ሁሌም ማንበብ! | 3 203 |
| 20 | የሆነ ቀን አሞኝ አልጋ ላይ ብዙ ጌዜ ከረምኩ ምኔም እምድን አይመስልም ነበር እሚያስቡልኝ አምላክ ሞቴን ቢያፋጥንልኝ ጥሩ እንደሆነ በልባቸው የተመኙልኝ ይመስለኛል ...
እኔ ግን ዳንኩ
የሆነ ግዜ ሱስ ጀመርኩ ጫት ሲጋራ መጠጥ ፊቴን እስኪቀይረው ተከተብኩ አዬ መና ቀረ ተባልኩ
እኔ ግን ሱስ አቆምኩኝ ።
የሆነ ቀን ጓደኞቼ ሁሉ አልፈው እኔ አስረኛ ክፍል ወደኩ ሁሉም በጋራ አዘኑልኝ ብለን ነበረ አሉኝ ሰፈር ቀረ አሉኝ እኔ ግን ተመልሼ private ተፈትኜ አልፌ እስከሁለተኛ ድግሪ ድረስ ተማርኩ
የሆነ ግዜ እናቴ ለቅሶ ልቴድ ፈልጋ ነጠላ ስትበደር አይቻት እኔ ሳድግ አምስት ቅያሪ ነጠላ እገዛልሻለሁ አልኩኝ የሰሙ ሰዎች ሳቁብኝ ለምን እንደሳቁ አላቅም እኔ ግን ስራ ስይዝ አረ አምስት ነጠላ ምን ይሰራል እያሉኝ ጥለቱን እየቀያየርኩ ገዛው ....
ትላንት ብዙ አይሆንምን አልፌያለሁ ። ብዙ አበቃለትን ተሻግርያለሁ ፣ ነገ የተሻለ እንደሚሆን ትላንት ምስክሬ ነው ።
መሞከር ፣መማር፣ ለመሻሻል መጣር ፣መታገስ አናቆምም ሁሉም ይስተካከላል✊
© አድኃኖም ምትኩ
ሁሌም ማንበብ! | 3 173 |
Уже доступно! Исследование Telegram 2025 — ключевые инсайты года 
