es
Feedback
መጽሐፍቶችን በpdf📚

መጽሐፍቶችን በpdf📚

Ir al canal en Telegram

"እንኳን ደህና መጣችሁ"Welcome! በpdf(በሶፍት ኮፒ) ለማንበብ ራሳችንን እናስለምድ! ፨ተራ ነገር በመስራት የሚባክነውን ጊዜያችንን በንባብ ላይ ስናውለው ከራሳችን አልፈን ለብዙዎች የመለወጥ ምክንያት እንሆናለን፡የንባብ ባህላችንን እናዳብር! ባለንበት ራሳችንን በእውቀት እንገንባ! ፨በዚህ ቻናል የተለያዩ መፅሐፎች፣ጠቃሚ ሀሳቦች፣አፕልኬሽኖች፣አነቃቂ ምስሎች ቀርቦላችኋል አውርደው ይጠቀሙ።

Mostrar más

📈 Análisis del canal de Telegram መጽሐፍቶችን በpdf📚

El canal መጽሐፍቶችን በpdf📚 (@pdfffb) en el segmento lingüístico de Amárico es un actor destacado. Actualmente la comunidad reúne a 15 466 suscriptores, ocupando la posición 2 367 en la categoría Libros y el puesto 2 189 en la región Etiopía.

📊 Métricas de audiencia y dinámica

Desde su creación el невідомо, el proyecto ha mostrado un crecimiento acelerado, reuniendo a 15 466 suscriptores.

Según los últimos datos del 02 julio, 2026, el canal mantiene una actividad estable. En los últimos 30 días la variación de miembros fue de 775, y en las últimas 24 horas de 29, conservando un alto alcance.

  • Estado de verificación: No verificado
  • Tasa de interacción (ER): El promedio de interacción de la audiencia es 16.68%. Durante las primeras 24 horas tras publicar, el contenido suele obtener 4.84% de reacciones respecto al total de suscriptores.
  • Alcance de las publicaciones: Cada publicación recibe en promedio 2 579 visualizaciones. En el primer día suele acumular 749 visualizaciones.
  • Reacciones e interacción: La audiencia responde de forma activa: el promedio de reacciones por publicación es 11.

📝 Descripción y política de contenido

El autor describe el recurso como un espacio para expresar opiniones subjetivas:
"እንኳን ደህና መጣችሁ"Welcome! በpdf(በሶፍት ኮፒ) ለማንበብ ራሳችንን እናስለምድ! ፨ተራ ነገር በመስራት የሚባክነውን ጊዜያችንን በንባብ ላይ ስናውለው ከራሳችን አልፈን ለብዙዎች የመለወጥ ምክንያት እንሆናለን፡የንባብ ባህላችንን እናዳብር! ባለንበት ራሳችንን በእውቀት እንገንባ! ፨በዚህ ቻናል የተለያዩ መፅሐፎች፣ጠቃሚ ሀሳቦች፣አፕልኬሽኖች፣አነቃቂ ምስሎች ቀርቦላችኋል አውርደው ይጠቀሙ።

Gracias a la alta frecuencia de actualizaciones (últimos datos recibidos el 03 julio, 2026), el canal mantiene la vigencia y un amplio alcance. La analítica demuestra que la audiencia interactúa activamente con el contenido, lo que lo convierte en un punto de referencia dentro de la categoría Libros.

15 466
Suscriptores
+2924 horas
+1827 días
+77530 días

Carga de datos en curso...

Atraer Suscriptores
julio '26
julio '26
+59
en 0 canales
junio '26
+781
en 0 canales
Get PRO
mayo '26
+784
en 0 canales
Get PRO
abril '26
+536
en 1 canales
Get PRO
marzo '26
+176
en 1 canales
Get PRO
febrero '26
+135
en 0 canales
Get PRO
enero '26
+165
en 0 canales
Get PRO
diciembre '25
+158
en 0 canales
Get PRO
noviembre '25
+164
en 0 canales
Get PRO
octubre '25
+224
en 0 canales
Get PRO
septiembre '25
+215
en 0 canales
Get PRO
agosto '25
+258
en 1 canales
Get PRO
julio '25
+326
en 1 canales
Get PRO
junio '25
+322
en 2 canales
Get PRO
mayo '25
+420
en 2 canales
Get PRO
abril '25
+384
en 3 canales
Get PRO
marzo '25
+433
en 0 canales
Get PRO
febrero '25
+404
en 1 canales
Get PRO
enero '25
+865
en 1 canales
Get PRO
diciembre '24
+1 253
en 1 canales
Get PRO
noviembre '24
+1 550
en 0 canales
Get PRO
octubre '24
+1 274
en 0 canales
Get PRO
septiembre '24
+749
en 3 canales
Get PRO
agosto '24
+961
en 1 canales
Get PRO
julio '24
+492
en 1 canales
Get PRO
junio '24
+342
en 0 canales
Get PRO
mayo '24
+465
en 1 canales
Get PRO
abril '24
+393
en 0 canales
Get PRO
marzo '24
+395
en 0 canales
Get PRO
febrero '24
+323
en 0 canales
Get PRO
enero '24
+205
en 0 canales
Get PRO
diciembre '23
+184
en 0 canales
Get PRO
noviembre '23
+24
en 0 canales
Get PRO
octubre '23
+27
en 0 canales
Get PRO
septiembre '23
+25
en 0 canales
Get PRO
agosto '23
+31
en 0 canales
Get PRO
julio '23
+38
en 0 canales
Get PRO
junio '23
+46
en 0 canales
Get PRO
mayo '23
+20
en 0 canales
Get PRO
abril '23
+29
en 0 canales
Get PRO
marzo '23
+46
en 0 canales
Get PRO
febrero '23
+30
en 0 canales
Get PRO
enero '23
+31
en 0 canales
Get PRO
diciembre '22
+40
en 0 canales
Get PRO
noviembre '22
+27
en 0 canales
Get PRO
octubre '22
+31
en 0 canales
Get PRO
septiembre '22
+40
en 0 canales
Get PRO
agosto '22
+53
en 0 canales
Get PRO
julio '22
+58
en 0 canales
Get PRO
junio '22
+45
en 0 canales
Get PRO
mayo '22
+40
en 0 canales
Get PRO
abril '22
+57
en 0 canales
Get PRO
marzo '22
+28
en 0 canales
Get PRO
febrero '22
+36
en 0 canales
Get PRO
enero '22
+34
en 0 canales
Get PRO
diciembre '21
+42
en 0 canales
Get PRO
noviembre '21
+30
en 0 canales
Get PRO
octubre '21
+44
en 0 canales
Get PRO
septiembre '21
+57
en 0 canales
Get PRO
agosto '21
+27
en 0 canales
Get PRO
julio '21
+22
en 0 canales
Get PRO
junio '21
+22
en 0 canales
Get PRO
mayo '21
+37
en 0 canales
Get PRO
abril '21
+34
en 0 canales
Get PRO
marzo '21
+45
en 0 canales
Get PRO
febrero '21
+39
en 0 canales
Get PRO
enero '21
+53
en 0 canales
Get PRO
diciembre '20
+1 205
en 0 canales
Fecha
Crecimiento de Suscriptores
Menciones
Canales
03 julio+5
02 julio+29
01 julio+25
Publicaciones del Canal
አ ት ቅ ሩ 🤌🏾
አ ት ቅ ሩ 🤌🏾

2
Sin texto...
655
3
መኖሪያ ቤታቸውን የህዝብ ቤተ-መጻሕፍት ያደረጉት አዛውንት #Ethiopia | የንባብ ባህል ማደግ የግለሰቦችን ስብዕና ከማነፅ ጀምሮ አገር በመገንባት ረገድ ትልቅ ሚና ይጫወታል። ኢትዮጵያ ያልታዩና ያልተነገሩ በርካታ ታሪኮች እንዳሏት ቢታወቅም፤ የዜጎቿ የንባብ ባህል ግን የታሪኳን ያህል አለማደጉ ይነገራል። ለዚህ ደግሞ ዘመኑ የፈጠረው የማኅበራዊ ሚዲያ ተፅዕኖ፣ የመጻሕፍት ዋጋ መናር እንዲሁም በቂና ምቹ የቤተ-መጻሕፍት አለመኖር በምክንያትነት የሚጠቀሱ ናቸው። ታዲያ የንባብ ባሕልን ለማዳበርና ምክንያታዊ ትውልድ ለመፍጠር የንባብ ማዕከላትን ከማስፋፋት ጀምሮ አስፈላጊውን ግብዓት ማሟላት ለነገ የማይባል ተግባር ነው። ያነበበና ያወቀ ትውልድ የመፍጠር ኃላፊነት ከመንግሥት ባሻገር የረድኤት ድርጅቶችና የሌሎች በጎ ፈቃደኛ ግለሰቦች ሚና የጎላ መሆኑን በተግባር ያሳዩ አንድ አዛውንት በባሕር ዳር ከተማ ይገኛሉ። እኚህ በጎ ፈቃደኛ የ74 ዓመቱ አዛውንትና ጡረተኛው የባሕር ዳር ከተማ ነዋሪ አቶ ሕሩይ ደመላሽ ናቸው። ግለሰቡ አገራቸውን ለ37 ዓመታት በተለያዩ የሙያ መስኮች በታማኝነት ያገለገሉ ሲሆን፤ በጡረታ ከተሰናበቱበት ከ2004 ዓ.ም ጀምሮ በመኖሪያ ቤታቸው መለስተኛ ቤተ-መጻሕፍት በመክፈት ለአካባቢው ማኅበረሰብ ነፃ የንባብ አገልግሎት እየሰጡ ይገኛሉ። ከ20 ዓመታቸው ጀምሮ መጻሕፍትን መግዛትና ማንበብ የጀመሩት አቶ ሕሩይ፤ "ንባብ ለሕይወቴ መሠረት፣ ከሰዎች ጋር መግባቢያ፣ የዕለት ተዕለት እንቅስቃሴዬን የምመለከትበት እንዲሁም ማኅበረሰቡን በጥልቀት የማውቅበት መነጽሬ ነው" ይላሉ። አዛውንቱ ባለፉት 50 ዓመታት በትጋት የሰበሰቧቸውን ከ2,530 በላይ መጻሕፍት በመኖሪያ ቤታቸው ቅጥር ግቢ ባዘጋጁት መለስተኛ ቤተ-መጻሕፍት ውስጥ ለንባብ በማብቃት ለአንባቢያን አገልግሎት በመስጠት ላይ ናቸው። ሳይንሳዊ፣ ታሪካዊ፣ ማኅበራዊና ኢኮኖሚያዊ ጉዳዮችን የሚዳስሱ መጻሕፍትን በዕድሜ ዘመናቸው መሰብሰብ የቻሉት አቶ ሕሩይ፤ ለባሕር ዳር ከተማና ለአካባቢው ማኅበረሰብ ያለምንም ክፍያ መጻሕፍትን በውሰት በመስጠት ትውልዱ እንዲያውቅና እንዲያነብ በማድረግ የዜግነት ድርሻቸውን በከፍተኛ ኃላፊነት እየተወጡ ይገኛሉ። በአሁኑ ወቅትም በርካታ መደበኛ አንባቢ ደንበኞችን ማፍራት እንደቻሉ ተናግረዋል። አሁን ላይ የንባብ ባህል ከጊዜ ወደ ጊዜ እየቀነሰ መምጣቱን የሚጠቁሙት አቶ ሕሩይ፤ ለዚህም ማኅበራዊ ሚዲያ፣ የመጻሕፍት ዋጋ መናርና የምቹ ቦታዎች እጥረት ተግዳሮት መሆናቸውን ያነሳሉ። ትውልዱ ከስሜት የፀዳና ምክንያታዊ መሆን ይኖርበታል ያሉት አዛውንቱ፤ የንባብ ባሕልን ለማዳበር ከግለሰቦች ጀምሮ ማኅበረሰቡ፣ ረድኤት ድርጅቶችና መንግሥት ለዘርፉ ልዩ ትኩረት ሊሰጡ እንደሚገባ አሳስበዋል። Credit : ebc ©Getu Temesgen ሁሌም ማንበብ!
1 001
4
Sin texto...
869
5
የአዳራሽ ለውጥ ማሳወቂያ       ======== የኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ “ሰው ሠራሽ አስተውሎት እና ኪነጥበብ፤ ዕድሉ፣ ተግዳሮቱ እና መፍትሔው” በተሰኘ ርዕስ ያዘጋጀውን የፓናል ውይይት በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የቴክኖሎጂና ቢልት ኢንቫይሮመንት ኮሌጅ (5 ኪሎ ካምፓስ) አዳራሽ ለማካሄድ ቀደም ሲል ጥሪ ማስተላለፉ ይታወሳል። ሆኖም ግን፣ በዩኒቨርሲቲው ግቢ ውስጥ የዘንድሮው የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና እየተሰጠ በመሆኑ የፓናል ውይይቱን እዚያው አቅራቢያ ከዩኒቨርስቲው ፊት ለፊት ወደሚገኘው #የኢትዮጵያ_ቅርስ_ባለሥልጣን _አዳራሽ (በኢትዮጵያ ብሔራዊ ሙዚየም 5 ኪሎ ግቢ) የተቀየረ መሆኑን በአክብሮት እንገልጻለን። 🗓ቀን፦ ሐሙስ ሰኔ 25 ቀን 2018 ዓ.ም ⏰ሰዓት፦ ከቀኑ 9፡00 ሰዓት -12፡00 ሰዓት መድረኩ ለሁሉም ክፍትና ነፃ በመሆኑ፤ ጥሪ የተደረገላችሁ የመንግሥትና መንግሥታዊ ያልሆኑ ተቋማት ተወካዮች፣ የክብር እንግዶች፣ የዘርፉ ባለሙያዎች፣ ጋዜጠኞች፣ ተማሪዎች እና ፍላጎቱ ያላችሁ ዜጎች በሙሉ በተለወተለወጠው አዳራሽ በተጠቀሰው ሰዓት ተገኝታችሁ እንድትሳተፉ በአክብሮት እንጋብዛለን። በአካል መገኘት ለማትችሉ በዙም (Zoom) ወይም በፖስተሩ ላይ ያለውን QR code በመጠቀም መከታተል ትችላላችሁ። 🔗Zoom link: https://us06web.zoom.us/j/86023294307?pwd=p6iQ4yPvX5udQy5OAmbCER2NIYLO4J.1 👉Meeting ID: 860 2329 4307 👉Passcode: 798030
1 296
6
Sin texto...
1 157
7
ሁላችሁም በአክብሮት በነጻ ተጋብዛችኋል!          ``````````````` የኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ የፓናል ውይይት መድረክ አካዳሚው በተለያዩ ሀገራዊ ፋይዳ ባላቸው ርዕሰ ጉዳዮች ላይ የኅብረተሰቡን ግንዛቤ ለማሳደግና ሳይንሳዊ አሠራሮችን ለማጎልበት ሕዝባዊ የገለጻና የፓናል ውይይት መድረኮችን ሲያካሂድ ቆይቷል። ይህንን ሂደት በማስቀጠል “ሰው ሠራሽ አስተውሎት እና ኪነጥበብ፤ ዕድሉ፣ ተግዳሮቱ እና መፍትሔው” በሚል ርዕስ በዕውቀትና የመረጃው ዓለም ላይ ጉልህ ተጽዕኖ እየፈጠረ በሚገኘው የሰው ሠራሽ አስተውሎት (#ArtificialIntelligence/ #AI) ላይ አካዳሚው ሊያከናውናቸው ካቀዳቸው ተከታታይ መድረኮች የመጀመሪያውን የፓናል ውይይት በዘርፉ ከፍተኛ ምሑራን አቅራቢነትና አወያይነት ያካሂዳል። አቅራቢዎች፡- 🟢ሰርጸ ፍሬ ስብሃት፡- ፖሊሲ፣ አርካይቭ እና የኪነጥበብ ሀብቶች ጥበቃ 🟢ወንድወሰን ሙሉጌታ (ዶ/ር): - ለሰውሠራሽ አስተውሎት ሀገራዊ የቋንቋ እና ሥነጥበብ     መረጃን ማሰልጠን (Data Feeding) እና ማላመድ ላይ ህጋዊና ሥነምግባራዊ መርሆዎች 🟢በአካል ግዛቸው (ዶ/ር): -የቴክኖሎጂውእድገትና ዓለም አቀፋዊ ተጽዕኖ 🟢በሰናይት ጥበቡ (AI  እና ሥነጽሑፍ) እንዲሁም በመድኅን ተሰማ (AI እና የኢትዮጵያ      ሙዚቃ ዳሰሳ ጥናት) ተግባራዊ ልምድ እና ዳሰሳ  ይካሄዳል። 🟢የፓናል ውይይቱን  ብርሃኑ በሻህ (ዶ/ር) ይመሩታል። ስለሆነም የዘርፉ ባለሙያዎች፣ ጥሪ የተደረገላችሁ የክብር እንግዶች፣ ጋዜጠኞች፣ ተማሪዎች እና በፓናል ውይይቱ መሳተፍ የምትፈልጉ ዜጎች በሙሉ መድረኩ ለሁሉም ነጻና ክፍት ስለሆነ በተጠቀሰው ቀንና ሰዓት በአካል በመገኘት እንድትሳተፉ በአክብሮት ተጋብዛችኋል። 🗓ቀን፦ ሐሙስ ሰኔ 25 ቀን 2018 ዓ.ም ⏰ሰዓት፦ ከቀኑ 9፡00 ሰዓት -12፡00 ሰዓት 📍ቦታ፦ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የቴክኖሎጂና ቢልት ኢንቫይሮመንት ኮሌጅ (አአዩ-5 ኪሎ ካምፓስ)              ኦዲተሪየም - አዳራሽ በአካል መገኘት ለማትችሉ በዙም (Zoom) ወይም በፖስተሩ              ላይ ያለውን QR code በመጠቀም መከታተል ትችላላችሁ። 🔗Zoom link: https://us06web.zoom.us/j/86023294307?                        pwd=p6iQ4yPvX5udQy5OAmbCER2NIYLO4J.1 👉Meeting ID: 860 2329 4307 👉Passcode: 798030
281
8
Sin texto...
281
9
Sin texto...
1
10
❝ሀገር የምትራመደው በአንድ ሳንቲ ሜትር ዕውቀት፤ መቶ ሳንቲ ሜትር ሥነ-ሥርዓት ነው።❞ ‎አንዳንድ ጊዜ ሰዎች መጽሐፍን ከመክፈታቸው በፊት ይመዝኑታል። ሐሳቡን ከመረዳት ይልቅ ገጾቹን መቁጠር ይቀላቸዋል። ምክንያቱም ቁጥር መቁጠር ቀላል ነው፤ ሐሳብን መሸከም ግን ከባድ ነው። ‎ ‎የወረቀት ብዛት ብዙዎችን ያስጨንቃል፤ የሐሳብ ብዛት ግን ጥቂቶችን ብቻ ያስደስታል። ወረቀት ለመግዛት ገንዘብ ያስፈልጋል፤ ሐሳብን ለመቀበል ግን ክፍት አእምሮ፣ ትዕግሥት እና ራስን ለመጠየቅ ድፍረት ያስፈልጋል። ‎ ‎ሰውን የሚያስፈራው ብዙ ጊዜ የመጽሐፉ ዋጋ አይደለም፤ የሚያስፈራው ከመጽሐፉ ጋር የሚጀምረው ውይይት ነው። ጥልቅ መጽሐፍ መረጃ አይጨምርልህም፤ የነበርክበትን አስተሳሰብ ይፈታተነዋል። አንዳንድ መጽሐፍት ሲዘጉ አያልቁም፤ ያኔ ነው በውስጥህ መነበብ የሚጀምሩት። ‎ ‎1,008 ገጽ ያለውን መጽሐፍ ሲያዩ በመጀመሪያ የሚያስቡት "ስንት ይሆን?" የሚለውን ነው። ነገር ግን 1,008 ሰዓት በስልካቸው ላይ ሲያሳልፉ የጠፋውን ጊዜ አይቆጥሩትም። ገንዘብ ሲወጣ ዓይናችን ያየዋል፤ ጊዜ ሲወጣ ግን ሕይወታችን ብቻ ያውቀዋል። ‎ ‎እውነታው ግን መጽሐፍ በገጹ አይመዘንም፤ በውስጡ በተቀመጠው ሕይወት ነው የሚመዘነው። 1,008 ገጾች 1,008 ወረቀቶች አይደሉም፤ 1,008 ሐሳቦች፣ 1,008 ጥያቄዎች፣ 1,008 ጉዞዎች፣ 1,008 ነፍሳት የተደበቁባቸው መስኮቶች ናቸው። ታላቅ መጽሐፍ ወረቀት አይሸጥም፤ አዲስ የማየት ዓይን ይሰጣል። ‎ይህን ስንረዳ ደግሞ መጽሐፉ የማን እንደሆነ ማወቅ ይገባናል። ‎ ‎"መዝሙረ ሄላም" የኢትዮጵያ ዘመናዊ ሥነ-ጽሑፍ ውስጥ ልዩ አሻራ ያለው ደራሲ አዳም ረታ አዲስ ለኛ የሚሰጠን መጽሀፉ ነው። አዳም ረታን የሚያነብ ሰው በቀላሉ ታሪክ አያነብም፤ ቋንቋ ውስጥ ይጓዛል። ሐረጎቹን ብቻ አይከተልም፤ በእነሱ መካከል የተደበቁትን ዝምታዎችም ያዳምጣል። ‎ ‎ደራሲው "ማሕሌት"፣ "አለንጋና ምስር"፣ "እቴሜቴ ሎሚ ሽታ"፣ "ከሰማይ የወረደ ፍርፍር"፣ "ይወስዳል መንገድ ያመጣል መንገድ"፣ "ሕማማትና በገና" የተሰኙ የአጫጭር ልቦለዶችን፣ እንዲሁም "ግራጫ ቃጭሎች"፣ "የስንብት ቀለማት" እና "መረቅ" የተሰኙ ረጅም ልቦለዶችን ለአንባቢያን አበርክቷል። በአጻጻፍ ስልቱ ልዩነት፣ በቋንቋው ውበት እና በሐሳቡ ጥልቀት የሚጠቀስ ደራሲ ነው። ‎ ‎እናም 1,008 ገጽ ሲባል የሚቆጠረው የወረቀት ብዛት ብቻ አይደለም፤ የአንድ ደራሲ የዓመታት ጉዞ፣ የንባብ ትዕግሥት፣ የጥናት ልፋት፣ የልምድ ጭማቂ፣ የጥያቄ ሸክም እና የሕይወት ትርጉም ነው። የምንከፍለውም ለወረቀት ሳይሆን፣ ለዚያ የተጨመቀ ዘመን ነው። ‎ ‎የሐሳብ ዋጋ በብር ሊለካ ቢችል ኖሮ፣ የዓለም ታላላቅ መጽሐፍት በሀብታሞች መደርደሪያ ላይ ብቻ በተቀመጡ ነበር። ነገር ግን ታሪክ የሚያስተምረን ሌላ ነው፤ ዓለምን የለወጡት መጽሐፍት በወረቀታቸው ብዛት አይደለም፣ በያዙት ሐሳብ ጥልቀት ነው። ‎ ‎ስለዚህ መጽሐፍን በገጹ አትመዝነው። አንዳንድ ጊዜ በጣም ውድ የሆነው የገዛኸው መጽሐፍ አይደለም፤ በፍርሃትህ ምክንያት ሳታነበው የተውኸው መጽሐፍ ነው። ‎ ‎ምክንያቱም እውቀት ዋጋ አለው፤ ግን የእውቀት ዋጋ በብር አይለካም፤ በሕይወትህ ውስጥ በሚፈጥረው ለውጥ ነው እንጂ። ©የሶሪት ማስታወሻ ሁሌም ማንበብ!
1 497
11
+9
Sin texto...
1 300
12
+9
Sin texto...
1 121
13
+9
Sin texto...
1 224
14
+9
Sin texto...
1 192
15
እማማ አፀደ የሚባሉ ጎረቤት አሉን የእናቴ ጓደኛ ናቸው። እማማ አፀደ አመም አድርጓቸው ህመማቸው በባሰ ቁጥር እናቴን ጠሏት። ይሰድቧታል ሌባ ናት ይላሉ። መሰሪ ናት ይላሉ። ልትገለኝ ትፈልጋለች ይላሉ። መርዝ አበላቺኝ ይላሉ ። አትምጣብኝ ብለው ስሞታ ይናገራሉ ሌሊት እቤቴ ልትገባ ነበር ይላሉ ። ሰው እንዳትመስላችሁ ይላሉ ። እናቴ ቤታቸው መሄድ አቆመች ። ከቤት መውጣት እያቆሙ ግቢያቸው መዋል ጀመሩ .... እናቴ እሷ መሆኗን አትንገሩ ብላ ፤ ምግብ ትልክላቸዋለች ። በእህታቸውን  ልጅ ፤ ምን ጎደለ ጤናቸው እንዴት ነው እያለች ትሰልላቸዋለች... ንዴት ሊገድለኝ ይደርሳል ። እቆጣታለሁ << ስምሽን እያጠፉሽ እየሰደቡሽ እየጠሉሽ አትተያቸውም ወይ?>> እላታለሁ!! <<ጭንቅላታቸው እጢ ወጥቶባቸዋል እሱ ነው ትንሽ ቀየር ያደረጋቸው እንጂ ፤ እሳቸው እንኳን ሳልበድል ብበድላቸው እንኳን በክፉ አያነሱኝም>> ትለኛለች። ምግብ ትልክላቸዋለች ። በእህታቸው ልጅ በኩል የሚያስፈልጋቸውን  መድኃኒት መግዣ ከኛ ወስዳ ... ተበድራም ቢሆን  ትገዛላቸዋለች ። እሳቸው ያቺ ምናምንቴ ፣ ድግምታም ያቺ ነጠላ እያሉ ጮክ ብለው እናቴን ሲሰድቧት ይውላሉ  ። ጠላኋቸው !! አንድ ቀን ለምን ግን እንዲ ስምሽን እያጠፉ እየጠሉሽ እያልፈለጉሽ አልጠላሻቸውም? ብዬ እናቴን ጠየቅኋት። <<ጓደኛዬ ናቸው! እዚህ ሰፈር ስመጣ እሳቸው ናቸው ያለመዱኝ ። እድር ያስገቡኝ ፥ የሌለኝን እቃ ያዋሱኝ ፥ የተቆረቆሩልኝ ፥ የአረሱኝ ፣የመከሩኝ... እንዲህ አይባልም እያሉ መንገድ ያሳዩኝ እርሳቸው ናቸው ። ድንገት ታመው ነው የተቀየሩት ።ከሁሉም ጋር ነው መጣላት የጀመሩት እኔ ላይ ትንሽ ጠንከር አሉ እንጂ ... በክፉ ግዜ እንኳን ወዳጅ ላይ ጠላት ላይ አይጨከንም!! የጨዋ ሰው ልክ የሚታየው ሲጣሉት ነው ። በፍቅር ግዜ ሰው አይመዘንም ክፉ ግዜ ነው ሰው የሚያጠለው .... አፀዱ እንዴት አይነት ጥሩ ሰው መሰሉህ ዛሬ ህመም ተጣብቷቸው እን'ጂ ። ስንት ቀን መሰለህ እጦት በሳቸው ሳብያ ከቤታችን የተባረረው ። አፀደ ደግ 'ሩህሩህ ናቸው... እናንተ ሳትወለዱ ማንም ሳይኖረኝ ነው ከኔ ጋር የነበሩት...       የአፀደ ውለታ አለብኝ !>>   © Adhanom Mitiku ሁሌም ማንበብ!
1 891
16
Sin texto...
1 570
17
🤌🏾
2 093
18
This text provides a fresh, alternative approach to school leadership by arguing that profound professional development must be built on a foundation of self-understanding and self-management 🏫🧠. While it is highly relevant for headteachers and school principals, its insights apply to educators and staff at all levels who want to enhance their effectiveness ✨. Key Themes & Structure 📚 The Individual & Personal Foundation: The first part of the book explores personality, identity, emotional intelligence, and brain-based learning 🧠💡. It introduces practical techniques—including Neuro-Linguistic Programming (NLP)—to help educators improve their communication skills, manage stress, and model professional excellence 🎯. Interpersonal & Team Dynamics: The middle chapters transition into collaborative skills, focusing on career management, effective decision-making, team learning, coaching, and mentoring strategies 🤝📈. School-Wide Leadership: The final sections address broader institutional health, explor
2 017
19
ኢትዮጵያዊ ሀገሩ የት ነው? "..እንደኔ እምነት ስለኢትዮጵያዊነት በአደባባይ ከመሰበካችን በፊት “የየምናባችንን ኢትዮጵያ” የጋራ ጠረጴዛ ላይ አስቀምጠንየ“ኢትዮጵያዊነት” ፍቺ ላይ በግልጽ መነጋገር መጀመር አለብን። ኢትዮጵያ🇪🇹 ስንል ማን ማንን ታካትታለች? ማን ሲወጣ ትፈርሳለች? ማን ሲያኮርፍ ትጎላለች? ማንስ ሲቀር ሙሉ ትሆናለች? የሚለው ሐሳብ ላይ እንግባባ። ከዚያ የእኔ ኢትዮጵያ፣ ከአንተ እና ከአንቺ ኢትዮጵያ ጋር በምን ትመሳሰላለች ? የምትለያየውስ በምንድነው? ብለን በግልጽ እንነጋገርበት። ይህን ማድረግ ስንችል ብሔራዊ መግባባት ላይ መድረስ የሚያቅተን አይመስለኝም። አንድነታቸውን እና ልዩነታቸው ላይ ስንስማማ “ኢትዮጵያ ትፈርሳለች አትፈርስም፣ አለች የለችም፣ ታሸንፋለች አታሸንፍም” በሚል ክርክር ጊዜ ማባከን የምናቆም ይመስለኛል። እኔ እንደ አንድ ኢትዮጵያዊ ለእነዚህ ጥያቄዎች መልስ ፍለጋ ወጥቻለሁ። ለጥያቄዬ መልስ ፍለጋ ስባዝን የገባኝ ነገር ግን፣ ፀቤ ከማስታወቂያው ጋር ሳይሆን ከጊዜ ወደ ጊዜ “በኢትዮጵያዊነቴ እኮራለሁ” የምትለው እሳቤ አድጋ ወደ ማን አህሎኝነት፣ ከዚያም አልፎ ‹እኔ ካንተ እበልጣለሁነት› ሲተካ በማየቴ እየረበሸኝ መምጣቱን ነው። ምናልባት ይሄን እንድል ያስገደደኝ በአደባባይ ኢትዮጵያዊ ብሔርተኝነትን ማቀንቀን ከሁሉም በላይ አደገኛ ነገር እየሆነ እንደመጣና "ኢትዮጵያ" በምትባል አጥር ውስጥ መደበቅ የአንዱን ብሔር ተወላጅ ለመስደብ ፈቃድ የሚያሰጥ መሆኑን ስለታዘብኩም ይሆናል። በበኩሌ እንዲህ ዓይነት ግራ መጋባት ውስጥ የገባሁት አንድ ከመሆናችን በፊት የተለያየን መሆናችንን ለመቀበል ‹ዲናያል› ላይ ስላለን ብሔርን ለየብቻ ስሙ ተጠርቶ ማየት የማይሹ እና ማንነቴ ኢትዮጵያዊነቴ ብቻ ነው ብለው ድርቅ የሚሉ አንዳንድ ሰዎችን ስለሚያስታውሰኝም ይሆናል።  ከኢትዮጵያዊ ሀገሩ የት ነው? ገፅ 364 ©እስከዳር ግርማይ ሁሌም ማንበብ!
2 073
20
Sin texto...
1 712