es
Feedback
መጽሐፍቶችን በpdf📚

መጽሐፍቶችን በpdf📚

Ir al canal en Telegram

"እንኳን ደህና መጣችሁ"Welcome! በpdf(በሶፍት ኮፒ) ለማንበብ ራሳችንን እናስለምድ! ፨ተራ ነገር በመስራት የሚባክነውን ጊዜያችንን በንባብ ላይ ስናውለው ከራሳችን አልፈን ለብዙዎች የመለወጥ ምክንያት እንሆናለን፡የንባብ ባህላችንን እናዳብር! ባለንበት ራሳችንን በእውቀት እንገንባ! ፨በዚህ ቻናል የተለያዩ መፅሐፎች፣ጠቃሚ ሀሳቦች፣አፕልኬሽኖች፣አነቃቂ ምስሎች ቀርቦላችኋል አውርደው ይጠቀሙ።

Mostrar más

📈 Análisis del canal de Telegram መጽሐፍቶችን በpdf📚

El canal መጽሐፍቶችን በpdf📚 (@pdfffb) en el segmento lingüístico de Amárico es un actor destacado. Actualmente la comunidad reúne a 15 992 suscriptores, ocupando la posición 2 289 en la categoría Libros y el puesto 2 113 en la región Etiopía.

📊 Métricas de audiencia y dinámica

Desde su creación el невідомо, el proyecto ha mostrado un crecimiento acelerado, reuniendo a 15 992 suscriptores.

Según los últimos datos del 22 julio, 2026, el canal mantiene una actividad estable. En los últimos 30 días la variación de miembros fue de 776, y en las últimas 24 horas de 15, conservando un alto alcance.

  • Estado de verificación: No verificado
  • Tasa de interacción (ER): El promedio de interacción de la audiencia es 19.86%. Durante las primeras 24 horas tras publicar, el contenido suele obtener 5.47% de reacciones respecto al total de suscriptores.
  • Alcance de las publicaciones: Cada publicación recibe en promedio 3 174 visualizaciones. En el primer día suele acumular 874 visualizaciones.
  • Reacciones e interacción: La audiencia responde de forma activa: el promedio de reacciones por publicación es 15.

📝 Descripción y política de contenido

El autor describe el recurso como un espacio para expresar opiniones subjetivas:
"እንኳን ደህና መጣችሁ"Welcome! በpdf(በሶፍት ኮፒ) ለማንበብ ራሳችንን እናስለምድ! ፨ተራ ነገር በመስራት የሚባክነውን ጊዜያችንን በንባብ ላይ ስናውለው ከራሳችን አልፈን ለብዙዎች የመለወጥ ምክንያት እንሆናለን፡የንባብ ባህላችንን እናዳብር! ባለንበት ራሳችንን በእውቀት እንገንባ! ፨በዚህ ቻናል የተለያዩ መፅሐፎች፣ጠቃሚ ሀሳቦች፣አፕልኬሽኖች፣አነቃቂ ምስሎች ቀርቦላችኋል አውርደው ይጠቀሙ።

Gracias a la alta frecuencia de actualizaciones (últimos datos recibidos el 23 julio, 2026), el canal mantiene la vigencia y un amplio alcance. La analítica demuestra que la audiencia interactúa activamente con el contenido, lo que lo convierte en un punto de referencia dentro de la categoría Libros.

15 992
Suscriptores
+1524 horas
+1747 días
+77630 días

Carga de datos en curso...

Atraer Suscriptores
julio '26
julio '26
+589
en 0 canales
junio '26
+781
en 0 canales
Get PRO
mayo '26
+784
en 0 canales
Get PRO
abril '26
+536
en 1 canales
Get PRO
marzo '26
+176
en 1 canales
Get PRO
febrero '26
+135
en 0 canales
Get PRO
enero '26
+165
en 0 canales
Get PRO
diciembre '25
+158
en 0 canales
Get PRO
noviembre '25
+164
en 0 canales
Get PRO
octubre '25
+224
en 0 canales
Get PRO
septiembre '25
+215
en 0 canales
Get PRO
agosto '25
+258
en 1 canales
Get PRO
julio '25
+326
en 1 canales
Get PRO
junio '25
+322
en 2 canales
Get PRO
mayo '25
+420
en 2 canales
Get PRO
abril '25
+384
en 3 canales
Get PRO
marzo '25
+433
en 0 canales
Get PRO
febrero '25
+404
en 1 canales
Get PRO
enero '25
+865
en 1 canales
Get PRO
diciembre '24
+1 253
en 1 canales
Get PRO
noviembre '24
+1 550
en 0 canales
Get PRO
octubre '24
+1 274
en 0 canales
Get PRO
septiembre '24
+749
en 3 canales
Get PRO
agosto '24
+961
en 1 canales
Get PRO
julio '24
+492
en 1 canales
Get PRO
junio '24
+342
en 0 canales
Get PRO
mayo '24
+465
en 1 canales
Get PRO
abril '24
+393
en 0 canales
Get PRO
marzo '24
+395
en 0 canales
Get PRO
febrero '24
+323
en 0 canales
Get PRO
enero '24
+205
en 0 canales
Get PRO
diciembre '23
+184
en 0 canales
Get PRO
noviembre '23
+24
en 0 canales
Get PRO
octubre '23
+27
en 0 canales
Get PRO
septiembre '23
+25
en 0 canales
Get PRO
agosto '23
+31
en 0 canales
Get PRO
julio '23
+38
en 0 canales
Get PRO
junio '23
+46
en 0 canales
Get PRO
mayo '23
+20
en 0 canales
Get PRO
abril '23
+29
en 0 canales
Get PRO
marzo '23
+46
en 0 canales
Get PRO
febrero '23
+30
en 0 canales
Get PRO
enero '23
+31
en 0 canales
Get PRO
diciembre '22
+40
en 0 canales
Get PRO
noviembre '22
+27
en 0 canales
Get PRO
octubre '22
+31
en 0 canales
Get PRO
septiembre '22
+40
en 0 canales
Get PRO
agosto '22
+53
en 0 canales
Get PRO
julio '22
+58
en 0 canales
Get PRO
junio '22
+45
en 0 canales
Get PRO
mayo '22
+40
en 0 canales
Get PRO
abril '22
+57
en 0 canales
Get PRO
marzo '22
+28
en 0 canales
Get PRO
febrero '22
+36
en 0 canales
Get PRO
enero '22
+34
en 0 canales
Get PRO
diciembre '21
+42
en 0 canales
Get PRO
noviembre '21
+30
en 0 canales
Get PRO
octubre '21
+44
en 0 canales
Get PRO
septiembre '21
+57
en 0 canales
Get PRO
agosto '21
+27
en 0 canales
Get PRO
julio '21
+22
en 0 canales
Get PRO
junio '21
+22
en 0 canales
Get PRO
mayo '21
+37
en 0 canales
Get PRO
abril '21
+34
en 0 canales
Get PRO
marzo '21
+45
en 0 canales
Get PRO
febrero '21
+39
en 0 canales
Get PRO
enero '21
+53
en 0 canales
Get PRO
diciembre '20
+1 205
en 0 canales
Fecha
Crecimiento de Suscriptores
Menciones
Canales
23 julio+11
22 julio+15
21 julio+36
20 julio+26
19 julio+7
18 julio+41
17 julio+28
16 julio+25
15 julio+29
14 julio+31
13 julio+27
12 julio+18
11 julio+40
10 julio+25
09 julio+24
08 julio+27
07 julio+19
06 julio+40
05 julio+23
04 julio+33
03 julio+10
02 julio+29
01 julio+25
Publicaciones del Canal
🤌🏾

2
ዶክተር እጓለ ገብረ ዮሐንስ ዶክተር እጓለ ገብረ ዮሐንስ (1905 - 1968 ዓ.ም / 1913 - 1976 እ.ኤ.አ) በኢትዮጵያ ዘመናዊ የስነ-ጽሑፍ፣ የፍልስፍና እና የከፍተኛ ትምህርት ታሪክ ውስጥ ታላቅ ስም እና ጉልህ አስተዋጽኦ የነበራቸው ምሁርና ደራሲ ናቸው። ዶክተር እጓለ ገብረ ዮሐንስ የተወለዱት በሸዋ ክፍለ ሀገር (ቡልጋ) ነው። እንደ ብዙዎቹ የዚያ ዘመን ምሁራን፣ መጀመሪያ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያንን ባህላዊና መንፈሳዊ ትምህርት (ንባብ፣ ዜማ፣ ቅኔና መጻሕፍት) አጠናቀዋል። ይህም ለቋንቋና ለፍልስፍና ያላቸውን ጥልቅ ፍቅር መሠረት ጣለላቸው። ዘመናዊ ትምህርታቸውን በውጭ ሀገር በመከታተል በጀርመን ሀገር በፖርቱጋልኛና በፍልስፍና ትምህርት ከፍተኛ የዶክቶሬት (Ph.D.) ዲግሪያቸውን አግኝተዋል። በወቅቱ «ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ዩኒቨርሲቲ» (የአሁኑ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ) በመምህርነት እና በዲንነት አገልግለዋል። ለተማሪዎቻቸው ከፍተኛ የአስተሳሰብና የፍልስፍና መነቃቃትን ፈጥረዋል። የአማርኛ ቋንቋ የሳይንስና የፍልስፍና ጽንሰ-ሀሳቦችን መሸከም እንደሚችል በተግባር ያሳዩ ምሁር ነበሩ። ዶክተር እጓለ በኢትዮጵያ ፍልስፍናና ስነ-ጽሑፍ ውስጥ የሚጠቀሱ በርካታ ድንቅ መጻሕፍትን አበርክተዋል፦ «የከፍተኛ ትምህርት ዘይቤ» (1956 ዓ.ም)፦ ለኢትዮጵያ ተማሪዎች የተጻፈ ድንቅ የአካዳሚክና የጥናት መመሪያ ነው። ዘመናዊ የጥናት ስልቶችን ከኢትዮጵያ ባህላዊ የእውቀት መቅሰሚያ መንገዶች ጋር በማቀናጀት የቀረበበት ሥራቸው ነው። «የከበሩ ድንጋዮች»፦ የተለያዩ የፍልስፍና፣ የስነ-ምግባር እና የህይወት እውነቶችን በጥበብና በምሳሌያዊ አነጋገር የሚያብራራ የታወቀ የመጣጥፎች ስብስብ ነው። «የኢትዮጵያ የእውቀት መንገድ» (የአእምሮ ስራ)፦ የኢትዮጵያን የቆየ የፍልስፍናና የትምህርት ባህል ከዘመናዊ እውቀት ጋር የሚያነጻጽርና አቅጣጫ የሚያሳይ ጥልቅ ምሁራዊ ጽሑፍ ነው። ሀገር በቀል ፍልስፍና (Indigenous Philosophy)፦ ዶክተር እጓለ የውጭ ሀገር እውቀትን እና ፍልስፍናን ቢማሩም፣ የኢትዮጵያን የራሷን የነገረ-መለኮት፣ የቅኔና የፍልስፍና ሀብት ከዘመናዊው ዓለም ጋር ማያያዝ እንደሚገባ አጥብቀው ያምኑ ነበር። የአጻጻፍ ዘይቤ፦ የሳቸው የጽሑፍ ስልት ረቂቅ የሆኑ የፍልስፍና ሀሳቦችን በተዋበ፣ ግልጽ እና ጥቁር በሆኑ የአማርኛ ቃላት የመግለጽ ልዩ ችሎታ ነበረው። ሁሌም ማንበብ!
234
3
Sin texto...
914
4
Contested Issues in Ethiopian Historiography contested Issues in Ethiopian Historiography (2025), edited by Prof. Bahru Zewde—one of Ethiopia’s most prominent historians—is a collaborative publication produced by the Association of Ethiopian Historians in partnership with the Life & Peace Institute. The book directly addresses how competing interpretations of Ethiopia’s past fuel contemporary political polarization, ethnic tensions, and national identity debates. Rather than claiming to offer a single, authoritative account, it serves as a scholarly attempt to promote civic dialogue, constructive disagreement, and inclusive historical inquiry. Literature Context & Core Debates To understand this volume, an intermediate reader should be familiar with the main fault lines in Ethiopian historical literature: Ethio-Nationalist (Mainstream) Narrative: Historically focused on the state formation, continuity, and political legacy of northern/highland Ethiopia, emphasizing national unity, resistance to colonial aggression (e.g., the Battle of Adwa), and shared historical ties. Ethno-Nationalist Counter-Narratives: Emerging heavily since the 1960s, these perspectives critique traditional historiography as exclusionary, arguing that state expansion during the late 19th century marginalized southern and non-Semitic populations, reducing multi-ethnic experiences into a single dominant story. The Search for Plurality: The volume attempts to bridge this chasm by examining controversial themes—such as the role of various ethnic groups (e.g., the Oromo in national discourses), state formation under Emperor Menelik II, regional vs. central power dynamics, and minority rights under federal arrangements—with academic rigor rather than partisan rhetoric. Accessibility: Despite handling complex historiographical theory, Bahru Zewde and the contributing scholars present arguments in a structured, analytical manner accessible to readers moving beyond introductory textbooks. Balance and Civility: It deliberately moves away from "my-nation-at-all-costs" polemical writing toward empirical, nuanced historical debate. Relevance: It provides essential background for understanding current Ethiopian politics, constitutional debates, and peacebuilding efforts. Potential Challenges Context Dependency: Readers need a foundational understanding of key Ethiopian historical figures (e.g., Tewodros II, Menelik II, Haile Selassie) and political eras (the 1974 Revolution, 1995 Constitution) to fully grasp the historiographical arguments being critiqued. Engaged in reading always!
1 328
5
Contested Issues in Ethiopian Historiography.pdf
1 215
6
እናቴዋ ዛላ! ​ትምህርት ቤቶች ዕድሚያቸው የገፉ ልጆችን ከሕፃናት ጋር ቀላቅለው ማስተማር የለባቸውም የሚል ፅኑ እምነት አለኝ። ሕፃናቱን እንዳልነበሩ አድርገው ነው የሚያበላሿቸው፤ አደገኛ ነገር ነው። ወላጆች ይህንን ነገር በዝምታ ማለፍ የለባቸውም፤ ትምህርት ቤቶችም ጭምር። በእኛ ጊዜ የተለመደ ነበር፣ አሁን ግን እንጃ! ​አምስተኛ ክፍል ሆነን፣ እንዴት እንደሆነ እንጃ፣ ትልልቅ ልጆች ወደ ክፍላችን ገብተው ከኋላ ተቀመጡ። ድምፃቸው የጎረነነና የተስረቀረቀ ጎረምሶች ነበሩ። ሦስቱ እስከ አሁን አይረሱኝም። መዓዛ የምትባል፣ ማርያም ፊቷ ላይ አራት ቦታ ላይ የሳመቻት ድምቅ ያለች ቀይ ልጅ፣ ሕፃን ሕፃን የማትሸት፣ አጠገባችን ስትቀመጥ ሽቶና የላብ ጠረን ከላይዋ ላይ የሚተን ልጅ፤ ማስቲካ ከአፏ የማይለይ፣ ደግሞ ስታላምጥ «ቀጭ ቀጭ» የምታደርግ... በመጀመሪያው ቀን «ራሳችሁን አስተዋውቁ» ሲባል፣ «መዓዛ እባላለሁ፤ የምሠራው ቢዝነስ ነው» አለች እየተሽኮረመመች። «ቢዝነስ» የሚለውን ቃል መጀመሪያ የሰማሁት ከእሷ ነው። ደግሞ «ተማሪ ሥራ አለው እንዴ?» ብለናልም።​ቆይታ፣ በተለይ የሳይንስ ትምህርትን ትደፍነው ጀመር። «እንዴት ነው የደፈንሽው?» አልናት በልጅነት ጉጉት። «ወንድ ያችን ነገር ካገኘ... ሂሂሂሂ...» ነበር መልሷ። ያች ነገር ምን እንደሆነች ለማወቅ የደከምነው ድካም! በኋላ፣ እዚያ ፊቱ የማይፈታው የሳይንስ አስተማሪያችን ጋር የሆነ አልጋ ቤት ሲገቡ የአልጋ ቤቱ ባለቤቶች ልጅ አይቶ ነገረን (ጠባብ ከተማ!)። ቆይቶ ሴተኛ አዳሪ እንደነበረች አወቅን። በከተማችን ውስጥ ማታ ማታ ሴቶች ለዚሁ ሥራ የሚቆሙበት ሰፈር አለ፤ እኔ ራሴ አንዴ አየኋት። ከእህቴ ጋር ዘመድ ቤት አምሽተን በታክሲ እየተመለስን ነበር። እያለፍን ያኔ ያየኋት መዓዛ (በውልብታ ቢሆንም) ያ ቀይ ፊቷ ከመንገዱ መብራት ጋር በአእምሮዬ ላይ ታትሞ ቀርቷል። በደንብ የታተመው ደግሞ በግርምት አንገቴ እስኪሰበር ዙሬ በታክሲው መስኮት መንገድ ላይ ወደተደረደሩት ሴቶች ስመለከት፣ መብረቅ የሚያስንቅ የእህቴ ጥፊ ጭንቅላቴን 360 ዲግሪ አዞረው (ቸንቧ!)። ከዚያ ቀን ጀምሮ ሰፈሩን እራሱን ዙሬ ባይ፣ እንደ ሎጥ ሚስት የጨው ዓምድ ሆኜ የምቀር ነው የሚመስለኝ። ሴተኛ አዳሪ ምን እንደሆነችም ያወቅነው ያኔ ነው። የሚገርመው፣ ብዙ ሴት ተማሪዎች ነፍሳቸው እስኪወጣ መዓዛን ይወዷት ነበር። አረማመድና አወራራቸው፣ ማስቲካ አለማመጥና አሳሳቃቸው ሁሉ እንደ እሷ ሆኖ ነበር። ነፍሳቸውን ይማረውና እሷም፣ የሳይንስ አስተማሪያችንም መሞታቸውን አሥረኛ ክፍል ሆነን ሰማን። ​ሁለተኛው ልጅ ታጋይ ነበር፤ ዕድሜው 20 ገደማ የሚሆን። አስተማሪያችንን ሁሉ የሚቆጣ፣ በማትስ ክላስ ሳይቀር «ዲሞክራሲ!» የሚል ነበር። ሰብስቦ ስለ ትግል ያወራናል፦ «አነጣጠርኩና ቃታ ስስብ ጠላት ጭንቅላቱ እንደ ሰርዲን ተነደለ... ደሙ ፊን ብሎ ... አንጎሉ...» እያለ ምድረ ሕፃን ስንቃዥ እናድራለን። አስታውሳለሁ እኔ ራሱ ሌሊት ስጨነቅ ነበር የማድረው። ለቤተሰብ ደግሞ አንናገርም። አፋችሁን ከፍታችሁ ወሬ ብለው እኛው ላይ ይዞሩብናል። ​ሦስተኛው ልጅ ከገጠር የመጣ ነበር፤ ያኔ ዕድሜው 17 ወይም 18፣ ኧረ ቀንጭሮ ነው እንጂ 25ም ሊሆን ይችላል። ወሬው ሁሉ የወሲብና የሴት ሰውነት ነው። ደግሞ የክፍል አለቃ ነበር። ((አሁን ላይ ሳስበው ከከሰዓት ፈረቃ በኋላ «የቤት ጠረጋ» የሚባል ፕሮግራም ነበር፤ በየሳምንቱ የመማሪያ ክፍል እናፀደለን። ይሄ ልጅ ደጋግሞ ከኋላ የሚያስቀረው ሴቶችን ብቻ ነበር። ልጆቹ አንዳንዶቹ ያለቅሱ ነበር፣ ግን ጊዜው እንደ አሁኑ አልነበረም። አሁን ላይ አስባለሁ፣ ደፍሯቸው ይሆን? ያኔ ምንም አይገባንም ነበር።)) ​አንድ ቀን የማትስ አስተማሪያችን ቲቸር ፀሐይ ብላክቦርድ ላይ «ሒሳብ» ብላ ልትጽፍ ስትንጠራራ፣ ድብልቅ ባለ ድምፅ ምላሱን «ጧ» አድርጎ አጣጣመና «እናቴዋ ዛላ!» አለ። ዛላ ማለት ሰውነት፣ አቋም ማለት ነው። ለመደብን! ምድረ ማቲ ሬንቦውንም ቡርስሊንም ስናይ «እናቴዋ ዛላ!» እንላለን። ​አንድ ቀን «120» ፕሮግራም ላይ ቴሌቪዥን እያየን፣ የሆነች ገጸ ባህሪ(መሠረት መብራቴ ትመስለኛለች) ስትንጠራራ «እናቴዋ ዛላ!» አልኩ። ከእናቴና ከእህቴ እኩል የተወረወሩ ነጠላ ጫማዎች ጎንበስ በማለቴ በባዶ አየር ላይ ተጋጩ (አልበርት አንስታይን ራሱ «በሚሊዮን የብርሃን ዓመት አንዴ የሚከሰት ግጭት» እንዳለው በኋላ ፊዚክስ ስማር ደረስኩበት 😁)። (ቁም ነገሩ፣ በዕድሜ የጎረመሱ ልጆች በልዩ ሁኔታ የሚማሩበት ፕሮግራም ሊመቻችላቸው ይገባል እንጂ ከሕፃናት ጋር ተቀላቅለው መማር የለባቸውም!!) ​©አሌክስ አብርሃም ሁሌም ማንበብ!
1 713
7
Sin texto...
1 464
8
“Injustice anywhere is a threat to justice everywhere.” — Martin Luther King Jr. When injustice is ignored in one place, it can spread and affect everyone. A society cannot enjoy lasting peace if people remain silent while others are treated unfairly. Justice is strongest when people stand up for what is right, regardless of who is affected. This quote reminds us that fairness, equality, and respect for human dignity are everyone’s responsibility. Ignoring injustice because it does not affect us today may allow it to grow until it affects us tomorrow. A student who speaks up when a classmate is being bullied helps create a safer school for everyone. A community that refuses to tolerate corruption strengthens trust and accountability. A nation that protects the rights of all its citizens is more likely to enjoy peace, unity, and lasting progress. Stand for justice, even when it does not directly benefit you. A better society is built when ordinary people choose fairness over silence and courage over indifference. Protecting the rights of others helps protect the rights of everyone. Engaged in reading always!
2 121
9
ሐምሌ 11 /2018 ዓ.ም (ቅዳሜ ከ8:00 ጀምሮ) ሁላችሁም በነጻ ተጋብዛችኋል! ነገረ መጻሕፍት! ተጋባዥ እንግዳ:- ተስፋዬ ኃ/ማርያም የተመረጡት መጻሕፍት:- የባሻዬ ውጎች አዘጋጅና አቅራቢ:- እ
ሐምሌ 11 /2018 ዓ.ም (ቅዳሜ ከ8:00 ጀምሮ) ሁላችሁም በነጻ ተጋብዛችኋል! ነገረ መጻሕፍት! ተጋባዥ እንግዳ:- ተስፋዬ ኃ/ማርያም የተመረጡት መጻሕፍት:- የባሻዬ ውጎች አዘጋጅና አቅራቢ:- እንዳለጌታ ከበደ አሰናጅ:- ዛጎል የመጻሕፍት ባንክ የዝግጅት ቦታ:- FSS. አዳራሽ በዝግጅቶቻችን ላይ በአካል በመገኘት መሳተፍ ለምትፈልጉ አድራሻችን:- ቀበና፣ ካቶሊክ፣ ኪዳነምሕረት ቤተክርስቲያን አቅራቢያ፣ ወደ ሳንፎርድ ትምህርት ቤት በሚወስደው መንገድ፣ ባማ አዲስ ሕንፃ አጠገብ፣ FSS አዳራሽ ሲሆን፣ የመገኛ ቦታው Google Map link:- https://maps.app.goo.gl/2n1myQXCCaTteCw69?g_st=ic ለበለጠ መረጃ:-    0976066720                                0900651010
2 578
10
ጓደኛዬ ቤት ሁሌ የምሄደው ታናሽ እህቱን ለማየት ነበር ። ታናሽ እህቱ ዘቢብ ትባላለች ። አጠያየሟ ፣ ድርብ ጥርሷ  ፣ ሳቋ ፣ የፀጉሯ ብዛት፣  ድምጿ ፣ ፈገግታዋ ስለሚናፍቀኝ ቤታቸው እሄዳለሁ ። የታላቅ ወንድሟ ጓደኛ ስለሆንኩ እንደወንድ እያየችኝ አትሽኮረመምም እንደታላቅ ወንድሟ ነው የምትሰማኝ ።    እሷ ካለች ቤታቸው  ጭር አይልም  ። እጫወታለሁ፣ አመሻለሁ ፣ ከቤታቸው ውጣ ውጣ አይለኝም ፤ ከሷ ሌላ የማየው ሰው አልነበረም ። ታላቅ ወንድሟ ሲቆጣት በስሱ አግዝላታለሁ ። ድንገት ግን ከጓደኛዬም በላይ፣ ከዘቢብም በላይ ጋሽ ንጉሴ ቀልቤን ገዙኝ ። ጋሽ ንጉሴ አባታቸው ናቸው። ምናቸውም ደስ አይለኝም ነበር ። ኮስተር ይላሉ፣ ግንባራቸው አይፈታም ከሙሉ ቀን ጋር ብቻ ነው የሚጫወቱት። ሙሉቀን የቤቱ የመጀመሪያ ልጅ ነው  የአእምሮ እድገት ውስንነት አለበት ። እቤት ሲገቡ "ሙሌስ?" ይላሉ ።  በእጃቸው ይዘው የሚመጡትን በቆሎ ፣ ቆሎ ፣ ዳቦ  ጠቅላላ ላንተ ነው  ይሉታል። ሁሉንም እንደዋዛ ጨብጠው "ሙሌ" ብለው ያቅፉታል ።  ሙሌን ከጓደኛዬ በላይ፣ ከዘቢብ በላይ፣ ከቤቱ  መጨረሻ ልጅ ከሚኪ በላይ ፣  ይወዱታል።  ጓደኛቸው ነው ። ብዙ ግዜ አመሻሽ ላይ  ሸራተን ሆቴል ጋር   ባለው ቁልቁለት እና ዳገት  መውረጃ እና መውጫውን በዝግታ እየተላፉ ፣ እየታገሉ ፣ እጅ ለእጅ ተያይዘው ሲንሸራሸሩ  አይቻቸው አውቃለሁ  ።  ከልጆቻቸው ሁሉ ሙሌን እንደሚወዱት አወቅኩኝ።  የጋሽ ንጉሴ እና የሙሌ ሁኔታ ቀልቤን ገዛኝ ፤ ሁሉንም ረሳኋቸው ። ጓደኛዬን "ጋሽ ንጉሴ ሙሌን ይወዱታል ኣ?" ስለው ፤ "ሰምተኽው አታውቅም  እንዴ ? ሙሌ ይሙት እያለ ነው እኮ የሚምለው ።  ሙሌ ካመመው እኮ ስራ ራሱ አይሄድም። የኔ ዘንካታ ፣ የኔ የዋህ ሲለው ነው የሚውለው ። ያበዘዋል ባክህ ! ሲፀልይ ከኔ በፊት ያድርገው እያለ እኮ ነው ። " አለኝ። ጋሽ ንጉሴ ሙሌ አድጎ  እንደማይጦራቸው ፣ ስማቸውን እንደማያስጠራላቸው ፣ ውለታቸውን እንደማይተነትን ያውቃሉ። ግን ሙሌን በበለጠ ይወዱታል ። እውነተኛ ፍቅር ምላሽ ሳይጠብቁ ውለታ እንደማያገኙ እያወቁ መውደድ ነው አይደል?   ©  Adhanom Mitiku
2 810
11
Sin texto...
3 134
12
Authors: Mark Hatmaker and Doug Werner Genre: Sports Instructional / Martial Arts Literature Overview In the vast landscape of combat sports literature, many texts falter by treating boxing as a simple sequence of punches. Mark Hatmaker and Doug Werner’s Boxing Mastery: Advanced Technique, Tactics and Strategies avoids this pitfall entirely. Positioned not as an introductory primer, but as an advanced masterclass, the book functions as a conceptual and physical blueprint for turning a fundamentally sound boxer into a highly tactical ring general. Thematic Analysis and Structure The core thesis of Boxing Mastery is that elite boxing is a cerebral game of chess played at high velocity. The book elegantly moves past basic jabs and crosses to dissect the hidden architecture of ring combat. Hatmaker’s instructional style is clinical and highly detailed. Rather than offering generic advice, the text breaks down specific strategic scenarios: The Geometry of the Ring: The authors focus heavily on positional dominance, offering brilliant insights into cutting off the ring, manipulating an opponent into corners, and fighting effectively off the ropes. Psychological Warfare: A standout element of the book is its dedication to deception. It thoroughly analyzes the mechanics of feints, draws, and traps—teaching practitioners how to manipulate their opponent’s reactions rather than just reacting to them. Style Adaptability: The literature shines brightest when discussing tactical tailoring. The authors provide concrete, actionable game plans for dismantling various archetypes, such as how a shorter fighter can systematically break down a rangy out-boxer or how to neutralize an aggressive brawler. Prose and Visual Integration Written in a pragmatic, no-nonsense prose style, the book reads like a seasoned coach speaking directly to an athlete. There is little room for fluff; every page is dense with technical theory. Crucially, the book utilizes extensive step-by-step sequential photography. In sports literature, text alone often fails to capture the nuance of weight distribution or micro-pivots. The included visuals successfully bridge this gap, precisely mapping out the kinetic chains required for advanced defensive slipping, counter-punching combos, and fluid infighting. Critical Verdict While the text is incredibly thorough, its dense nature and assumption of prior knowledge mean it is not suited for absolute beginners. Those looking for basic fitness boxing or fundamental stance work will find themselves overwhelmed. However, as a piece of advanced martial arts literature, Boxing Mastery is exceptional. It strips away the mystique of elite boxing and replaces it with logic, physics, and tactical rigor. For intermediate practitioners, coaches, and dedicated students of the "Sweet Science," it remains an indispensable reference manual that rewards repeated reading and gym application. Engaged in reading!
3 285
13
🤌🏾
2 661
14
ሮዛ ሮዚና ! እሰራበት የነበረ ድርጅት ውስጥ ሮዛ የምትባል የሃብታም ልጅ "ስራ ትልመድ" ተብሎ በግድ በአካውንታትነት ተቀጥራ ነበር። የድርጅቱ ባለቤት የእህት ልጅ ናት አሉ። እንዳለ የድርጅቱ ሰራተኛ በአንድ አፍ "ክፍት አፍ ናት" ነበር የሚላት። እኔ ደግሞ በእርግጥ ክፍት አፍ ናት፣ ግን ቆንጆና ስራ ላይ ጎበዝ፣ በዚያ ላይ አዝናኝም ናት አልኩ። "ስለየትኛው ስራ ነው የምታወራው? በግል የምታውቀው ስራ ሰርታችሁ ከሆነ ንገረን?" አሉ። በጣም እድለኛ ሰው አድርገው ነው እንዴ የሚያዩኝ ? "በምን እድሌ" ብየ ዝም አልኩ። እሷም እነሱም ጠመዱኝ። (ምናለ እሷ ከምትጠምደኝ ቆንጆ ብቻ ናት ብየ የምስራቅና መካከለኛው አፍሪካ ሕዝብ ቢጠምደኝ) ሮዛ በቃ ድህነት የሚባለው ነገር አይገባትም። እኔ እንኳን ፊት ነሳችኝ እንጅ ልቀርባትና ድህነትን ላስረዳት በጣም ፈልጌ ነበር። እና ሮዛ ሮዚና የመጀመሪያ ቀን ፔሮል ስትሰራ የሰራተኛውን ደመወዝ እያየች ተገርማ ልትሞት! በቃ ደመወዛችንን ስታይ አስጠላናት፤ ቀፈፍናት! ለምን እንደምንኖር ግራ ገባት! ምን አለች አሉ ? "ኦ ማይ ጋድ! ትልልቅ ሰወች የከረሜላ መግዣ እየተሰጣቸው ወር ሙሉ ይሰራሉ?! ወደዛ ሰጥተዋቸው ለምን አይከፋፈሉም? ለዚች ደግሞ ፔሮል ምናምን...." ይህንን የምትነግረን ፀሐፊዋ ናት። የተነፈሰችው አይቀራትም ፤ስለማትወዳት እያመጣች ትነግረን ነበር። በኋላ ሊያልቅ አንድ እሽሽሽሽሽ ብቻ የቀረው ሽቶ ሰጥታት እኛን ክዳ ከእርሷ ጋር ተሰለፈች። ለሽቶ ዕቃ የአንድ ድርጅት ሰራተኛ ይካዳል? እና ሮዛ ፔሮል እየሰራች "ፍስሃ ማነው?" አለች አሉ "ጋሽ ፍስሃ ይሄ የሰው ሃይል አስተዳደር ማናጀሩ ነው" "ወይኔ ...ይሄ ሱፍ ለብሶ የሚንጎራደደውና ሁሉንም ሰው ጎንበስ እያለ ሰላም የሚለው ሰውየ? እና ደመወዙ እች ናት? እኔ እሱን ብሆን አልንጎማለልም፣ ማንንም ሰላም አልልም!" (ተበሳጨን) ሳምራዊትስ ? ሳምሪ የጋሽ ልሳኑ ፀሃፊ ናት ኦ ያች ሁልጊዜ የቀንድ ሂል ጫማ ለብሳ በተራመደች ቁጥር የምታደነቁረን? በዚች ደመወዝ ነው ሆ! (ሳምሪ ይች ለካፊ ከመምጣቷ በፊት የድርጅታችን ቆንጆ ነበረች፣ የጫማዋ ቋቋታም ቢሆን ሙዚቃችን ነበር) አብርሃም ማነው? ... አብርሽ... ነገረቻት ፀሐፊዋ! ስለ እኔ አለች የተባለው ነገር ፅኑ ሰው በመሆኔ እንጅ በረኪና በወተት ያስጠጣ ነበር። "እና ደመወዙ ይች ናት? ይች? ...አባ ስለሽ ቢቀጥሩት ከዚህ የተሻለ ያገኛል....ምኑ ሙትቻ ነው በማሚ ሞት! ወጣት አይደል በሱዳን ምናምን አይሰደድም! (አባ ስለሽ መስሪያ ቤታችን ፊት ለፊት መንገድ ላይ የሚለምኑ የኔ ቢጤ ናቸው። አይነ ስውርና አመለ ቢስ ስለሆኑ የሚመራቸው ሰው አይበረክትላቸውም፣ ሁሌ አዲስ መሪ ይቀጥራሉ! ያን ሰሞን ራሱ የምትመራቸው ልጅ ትታቸው ሄዳ ሌላ እየፈለጉ ነበር። በስህተት እያስመሰሉ የመሪዋን ደረት አካባቢ እየነካኩ አስቸግረዋት ነው አሉ የሄደችው) ብበሳጭም "እዳን ወደምንዳ" ለመቀየር በማሰብ ሳገኛት ፈገግ ብየ "ሮዚ ሲቪየን ልስጥሽ አባ ስለሺ ጋር ታስቀጥሪኛለሽ፣ ዘንድሮ በዘመድ ሆኗል ቅጥር" አልኳት። ከእግር እስከራሴ በብስጭት አይታኝ "እኔን ለማሽሞር ከሆነ ቅጠሩኝ አላልኩም ፤ አምጥተው ነው የጣሉኝ...እና ደግሞ አባ ስለሽን ለመምራት መጀመሪያ ራስህን ምራ" ብላኝ ሰበር ሰካ እያለች ሄደች። ማስቲካዋን ቀጭ እያደረገችና ቁልፏን እያቅጨለጨለች። ማስቲካ ማኘክ የሚያምርባት ሴት እንደሷ አይቸ አላውቅም። ሰው እንዴት በከንፈሩ ማስቲካ ያኝካል? በኋላ መስሪያ ቤቱን ስትለቅ መቸም የአለቃችን ዘመድ ናት ብለን መሸኛ ተዘጋጀ። አዋጥተን ኮምፎርት የሚባል ብርድ ልብስ ገዝተን ሰጠናት። ለምንና በማን ብርድ ልብሱ እንደተመረጠ አላውቅም። አርብ ቀን ነበር። ሰኞ አርፍጀ ስገባ ሰራተኛው ሁሉ በብስጭት ፀጉሩን እየነጨ ጠበቀኝ ። ያ መላጣ የግዢ ሰራተኛ ሀይሌ ራሱ ፀጉር ስለሌለው በቀጣይ ወር ከሚያቆጠቁጡት ሰባት ፀጉሮች አራቱን ተበድሮ ሲነጭ ነበር😁 ምን አበሳጫችሁ ብል "ሮዛ አዋጥተን የገዛንላትን ምን የመሰለ ኮምፎርት ለድርጅቱ ዘበኛ ሰጥታቸው ነው የሄደችው" አሉኝ በሳቅ ፈረስኩ! በስርዓት ቃለ ጉባዔ ይዘው "ጥርስህ ይርገፍ" የሚል መግለጫ አወጡብኝ። ©አሌክስ አብርሃም ሁሌም ማንበብ!
3 857
15
The hardest conversations we have are often the silent ones. The arguments between who we are, who we were, and who we still hope to become. In Hamlet, William Shakespeare gives us these unforgettable lines: “There is nothing either good or bad, but thinking makes it so.” The sentence is not an invitation to deny reality. It is a reminder that experience is never untouched by interpretation. The same failure can become a lesson. The same solitude can become freedom. The same ending can become a beginning. Perhaps wisdom begins when we stop asking what life means, and start asking what meaning we are bringing to life. Engaged in reading always!
3 633
16
Sin texto...
3 689
17
ራስ ቢትወደድ መኰንን እንዳልካቸው ራስ ቢትወደድ መኰንን እንዳልካቸው በ20ኛው ክፍለ ዘመን የነበሩ ታላቅ የሀገር መሪ፣ ዲፕሎማት፣ ወታደራዊ አዛዥ እና በኢትዮጵያ ስነጽሁፍ ታሪክ ውስጥ ጉልህ ስፍራ ያላቸው ቀዳሚ ጸሐፊ ናቸው። በአጼ ኃይለ ሥላሴ ዘመነ መንግሥት የመጀመሪያው የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር በመሆን ማገልገላቸው ይታወቃል። ራስ ቢትወደድ መኰንን እንዳልካቸው በየካቲት 1890 ዓ.ም. (በፈረንጆቹ 1898) በሸዋ ጠቅላይ ግዛት፣ በተጉለትና ቡልጋ አውራጃ ተወለዱ። አስተዳደጋቸውና የቀለም ትምህርታቸው በቤተ እምነትና በባህላዊው የቅኔና የሃይማኖት ትምህርት የተቃኘ ነበር። ይህም በኋላ ላይ ለሚጽፏቸው መጻሕፍት ጥልቅ የሆነ የሃይማኖት፣ የሞራልና የባህል እውቀት መሠረት ሆኗቸዋል። በተጨማሪም በዘመኑ የነበረውን የፈረንሳይኛ ቋንቋና ዘመናዊ ትምህርት ተከታትለዋል። መኰንን እንዳልካቸው በአጼ ኃይለ ሥላሴ መንግሥት ውስጥ እጅግ ታማኝና ተደማጭነት ያላቸው ባለሥልጣን ነበሩ። ያገለገሉባቸው ዋና ዋና የኃላፊነት ቦታዎች፦ የውጭ ሀገር አምባሳደር፦ በ1920ዎቹ መጀመሪያ ላይ በዩናይትድ ኪንግደም (ለንደን) የኢትዮጵያ ልዩ መልዕክተኛና ባለሙሉ ሥልጣን ሚኒስትር ሆነው አገልግለዋል። የአገር መከላከያና የጦር ሜዳ ተሳትፎ፦ ፋሺስት ጣሊያን ኢትዮጵያን በወረረበት ወቅት (1928 ዓ.ም.) በኦጋዴን ግንባር የነበረውን የጦር ሰራዊት በበላይነት ከመሩት አዛዦች አንዱ ነበሩ። ሀገሪቱ በጣሊያን እጅ ስትወድቅ ከአጼ ኃይለ ሥላሴ ጋር ወደ ኢየሩሳሌም በመሰደድ የነጻነት ዲፕሎማሲያዊ ትግሉን ቀጥለዋል። በኋላም በ1933 ዓ.ም. የሀገር ፍቅር አርበኞችን በማስተባበርና ከጃንሆይ ጋር ወደ ሀገር ውስጥ በመግባት ጣሊያንን በማስወጣት ረገድ ትልቅ ሚና ተጫውተዋል። ሀገር ነጻ ከወጣች በኋላ፣ መዋቅራዊ ለውጥ ሲደረግ በ1935 ዓ.ም. (እ.ኤ.አ. 1943) የመጀመሪያው የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ሆነው ተሾሙ። በዚህ ሥልጣን ላይ እስከ 1950 ዓ.ም. ድረስ ለ15 ዓመታት አገልግለዋል። ከጠቅላይ ሚኒስትርነታቸው ከተነሱ በኋላ የሕግ መወሰኛ ምክር ቤት (ሴኔት) ፕሬዝዳንት ሆነው እስከ ጡረታቸው ድረስ ሰርተዋል። ራስ ቢትወደድ መኰንን እንዳልካቸው በፖለቲካው ስራቸው ብቻ ሳይሆን በብዕራቸውም የሚታወቁ ክላሲክ ጸሐፊ ናቸው። የአጻጻፍ ስልታቸው በአብዛኛው ታሪክን፣ ፍልስፍናን፣ ክርስትናንና የሞራል እሴቶችን ያጣመረ ነው። በወቅቱ ማህበረሰቡ ከቅኝ ግዛትና ከጦርነት ማግስት ሊኖረው ስለሚገባው ስነ-ምግባር አጥብቀው ይጽፉ ነበር። «አልሞትኩም ብዬ አልዋሽም»፦ በጣሊያን ወረራ ወቅት የነበረውን መከራ፣ የሕዝቡን ስቃይ እና የነጻነት ተስፋን የሚያሳይ ግሩም ታሪካዊ መጽሐፍ ነው። «ጣይቱ ብጡል»፦ የታላቋን እቴጌ ጣይቱን ታሪክና የአድዋን ድል የሚዘክር ተውኔት (ድራማ) ነው። «የአርሙኝሙኝ ጋብቻ» እና «የደመ ነፍስ ህይወት»፦ ማህበራዊና ሃይማኖታዊ ይዘት ያላቸው፣ የሰው ልጅ በምድር ላይ ስላለው ፈተናና ስለ ጽድቅ የሚተርኩ ስራዎች ናቸው። «ያይኔ አበባ»፦ ሌላኛው ታዋቂ ልብወለዳዊ ስራቸው ነው። ራስ ቢትወደድ መኰንን እንዳልካቸው የጦር መሪ፣ የሀገር መተዳደሪያ ሕግጋት አርቃቂ እና የጥበብ ሰው ነበሩ። በተለይ በሳቸው ዘመን የተነሱትን እንደ ከበደ ሚካኤል ያሉ ታላላቅ ጸሐፊያንን ያበረታቱና ይረዱ እንደነበር ይነገራል። ይህ ታላቅ የሀገር ባለውለታ በየካቲት ወር 1955 ዓ.ም. (በፈረንጆቹ 1963) በተወለዱ በ65 ዓመታቸው ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል። ስማቸውና ስራዎቻቸው ግን ዛሬም ድረስ በኢትዮጵያ የፖለቲካና የስነጽሁፍ ታሪክ ውስጥ በታላቅነት ይጠቀሳሉ። ሁሌም ማንበብ!
4 242
18
ፀሐይ_መስፍን_ልብ_ወለድ_ታርክ_በ_ቢትወደድ_መኰንን.pdf
2 932
19
አርቲስት ጌትነት እንየው አምነው የወደዱ፣ ወደው የተካዱ፣ ተክደው የራዱ፣ ፍርሃት አንሸራቶ ቁልቁል የጣላቸው፣ የብቸኛ ልቦች የትነው መውደቂያቸው? የትነው መድረካቸው? ማነው አጃቢያቸው? እንዴት ነው+7
አርቲስት ጌትነት እንየው አምነው የወደዱ፣ ወደው የተካዱ፣ ተክደው የራዱ፣ ፍርሃት አንሸራቶ ቁልቁል የጣላቸው፣ የብቸኛ ልቦች የትነው መውደቂያቸው? የትነው መድረካቸው? ማነው አጃቢያቸው? እንዴት ነው ምታቸው? የተካዱ ልቦች አጋር የራቃቸው፣ የሚያቀነቅኑት ምንድን ነው ዜማቸው? የተመረኮዙት እምነት ታጥፎባቸው፣ ድንገት የወደቁ ፍቅር ያዳጣቸው፣ ሚስጥር የሚያጋሩት ሰው የበረዳቸው፣ ብቸኝነት ሰርጎ ብቻ ያስቀራቸው፣ ዝምተኛ ልቦች ምን ይሆን ቋንቋቸው? ከየት ነው ጥሪያቸው? በየት ነው ጉዟቸው? የት ነው መድረሻቸው? እንደ ሰብአሰገል ጠቅሶ የሚመራቸው፣ የቃተቱ ልቦች የታል ኮከባቸው? መቼም ከአምላክ ትንፋሽ ከውሃ ከአፈሩ፣ ከእምንት እና እውነት ከፍቅር ሲሰሩ፣ ዝምተኛ ልቦች ጥንቱን ሲፈጥሩ፣ ተገፍትረው ወድቀው፣ ደቀው እንዳይቀሩ፣ በተስፋ ጸንተው ነው ዘላለም ሊኖሩ። © አርቲስት ጌትነት እንየው ሁሌም ማንበብ!
4 544
20
👌🏾
2 950