ru
Feedback
Yehmdar Family School 1-8 Campus 2017E.C

Yehmdar Family School 1-8 Campus 2017E.C

Открыть в Telegram
888
Подписчики
+124 часа
+27 дней
+1930 день

Загрузка данных...

Облако тегов
Нет данных
Возникли проблемы? Пожалуйста, обновите страницу или обратитесь к нашему support-менеджеру .
Входящие и исходящие упоминания
---
---
---
---
---
---
Привлечение подписчиков
июнь '26
июнь '26
+19
в 0 каналах
май '26
+26
в 0 каналах
Get PRO
апрель '26
+9
в 0 каналах
Get PRO
март '26
+14
в 0 каналах
Get PRO
февраль '26
+8
в 0 каналах
Get PRO
январь '26
+34
в 0 каналах
Get PRO
декабрь '25
+36
в 0 каналах
Get PRO
ноябрь '25
+21
в 0 каналах
Get PRO
октябрь '25
+23
в 0 каналах
Get PRO
сентябрь '25
+45
в 0 каналах
Get PRO
август '25
+9
в 0 каналах
Get PRO
июль '25
+21
в 0 каналах
Get PRO
июнь '25
+29
в 0 каналах
Get PRO
май '25
+24
в 0 каналах
Get PRO
апрель '25
+12
в 0 каналах
Get PRO
март '25
+13
в 0 каналах
Get PRO
февраль '25
+8
в 0 каналах
Get PRO
январь '25
+32
в 0 каналах
Get PRO
декабрь '24
+30
в 0 каналах
Get PRO
ноябрь '24
+29
в 0 каналах
Get PRO
октябрь '24
+37
в 0 каналах
Get PRO
сентябрь '24
+56
в 0 каналах
Get PRO
август '24
+30
в 0 каналах
Get PRO
июль '24
+59
в 0 каналах
Get PRO
июнь '24
+28
в 1 каналах
Get PRO
май '24
+30
в 0 каналах
Get PRO
апрель '24
+37
в 0 каналах
Get PRO
март '24
+40
в 0 каналах
Get PRO
февраль '24
+39
в 0 каналах
Get PRO
январь '24
+46
в 0 каналах
Get PRO
декабрь '23
+589
в 0 каналах
Дата
Привлечение подписчиков
Упоминания
Каналы
14 июня+2
13 июня+2
12 июня+1
11 июня0
10 июня+1
09 июня+2
08 июня0
07 июня+1
06 июня0
05 июня0
04 июня+1
03 июня+1
02 июня+4
01 июня+4
Посты канала
🇪🇹 ለየህምዳር የቤተሰብ ትምህርት ቤት የ6ኛ ክፍል ተማሪዎች ወላጆች 🇪🇹 ከሰኞ 08/10/2018 ዓ.ም እስከ ረቡዕ 10/10/2018 ዓ.ም ለሚሰጠው ብሔራዊ ፈተና ተማሪዎች ይዘው መምጣት ያለባቸው፦ 👉 እርሳስ 👉 ላጲስ 👉 መቅረጫ 👉 ምሳቸውን 👉 የመጠጥ ውኃ ማሳሰቢያ፦ 1.ተማሪዎች ቁርሳቸውን በደንብ ተመግበው እንዲመጡ ያድርጉ። 2.የትራንስፕርት የከፈሉ ጠዋት 1፡30 ላይ በትምህርት ቤቱ ግቢ እንዲገኙ ያድርጉ። የምሳ እቃቸውን በትምህርት ቤቱ በማስቀመጥ ወደ ፈተና ማዕከል ይሄዳሉ። የትራንስፕርት ያልከፈሉ ተማሪዎች ጀሞ በሚፈተኑበት ትምህርት ቤት 1፡50 ላይ መገኘት ስላለባቸው በተጠቀሰው ሰዓት እንዲደርሱ እንጠይቃለን። ከተባለው ሰዓት አርፍደው ለሚመጡ ተማሪዎች ትምህርት ቤቱ ኃላፊነት እንደማይወስድ በአክብሮት እናሳውቃለን። መልካም ዕድል ለሁሉም ተማሪዎቻችን! 🇪🇹 የህምዳር የቤተሰብ ትምህርት ቤት 📅 07/10/2018 ዓ.ም 🇪🇹

2
🇪🇹ለየህምዳር የቤተሰብ ት//ቤት የስድስተኛ ክፍል ተማሪ ወላጆች። ከሰኞ 08/10/2018 ዓ.ም እስከ ረቡዕ10/10/2018 ዓ.ም ለሚሰጠው ብሔራዊ ፈተና ይዘው የሚመጡት:- 👉 እርሳስ 👉ላጲስ እና 👉መቅረጫ እንዲሁም ምሳቸውንና የመጠጥ ውኃ ብቻ እንደሆነ እያሳወቅን ቁርሳቸውን በደንብ እንዲመገቡ በማድረግ ጠዋት 1:30 ትምህርት ቤት ግቢ እንዲገኙ ምሳ እቃቸውን ት/ቤታቸው በማስቀመጥ ሚፈተኑበት ት/ቤት 1:50 መገኘት ስላለባቸው በተባለው ሰዓት እንዲደርሱ ያድርጉልን ዘንድ ለውድ ወላጆች መልክት እያስተላለፍን ። ከተባለው ሰዓት አርፍደው ለሚገኙ ተማሪዎች ሀላፊነቱን ት/ቤቱ እንደማይወስድ እናሳውቃለን።          🇪🇹የህምዳር የቤተሰብ ትምህርት ቤ/ት          7/10/2018 ዓ.ም🇪🇹🇪🇹🇪🇹
1
3
ለየህምዳር የቤተሰብ ትምህርት ቤት ከ1ኛ–8ኛ ክፍል ተማሪዎች ወላጆች በ2018 ዓ.ም. የሚሰጠው የ6ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ አንደኛ ደረጃ መልቀቂያ ፈተና ከ8–10/10/2018 ዓ.ም. እንዲሁም የ8ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ የመካከለኛ ደረጃ ማጠናቀቂያ ፈተና ከ11–12/10/2018 ዓ.ም. እንደሚሰጥ እያሳወቅን፣ ወላጆች የሚከተሉትን እንድትገነዘቡ እናሳስባለን። ለ6ኛ ክፍል ተማሪዎች 👉 ተማሪዎች የጠዋቱን ፈተና በፈተና ጣቢያ ከጨረሱ በኋላ ለምሳ ወደ ትምህርት ቤታቸው ይመለሳሉ። ስለዚህ ወላጆች እንደተለመደው ምሳቸውንና የመጠጥ ውኃቸውን በማዘጋጀት ከቀኑ 1፡30 ላይ በትምህርት ቤቱ ቅጥር ግቢ እንዲገኙ እናሳስባለን። 👉 ተማሪዎች የዕለቱን ፈተና አጠናቀው ወደ ትምህርት ቤቱ ስለሚመለሱ፣ ከቀኑ 9፡30 ላይ በሰዓቱ መጥታችሁ ልጆቻችሁን እንድትወስዱ እናሳስባለን። ለ8ኛ ክፍል ተማሪዎች 👉 የ8ኛ ክፍል ፈተና ከ11–12/10/2018 ዓ.ም. እንደሚሰጥ በድጋሚ እናሳውቃለን። 👉 ተማሪዎች የጠዋቱን ፈተና ከጨረሱ በኋላ ለምሳ ወደ ትምህርት ቤቱ ስለሚመለሱ፣ ምሳቸውንና የመጠጥ ውኃቸውን ይዘው መምጣት ይኖርባቸዋል። 👉 በፈተናው የመጀመሪያ ቀን ጠዋት 1፡30 ላይ ሁሉም ተማሪዎች በትምህርት ቤቱ ቅጥር ግቢ እንዲገኙ በጥብቅ እናሳስባለን። መልካም የፈተና ጊዜ እንመኛለን! የየህምዳር የቤተሰብ ትምህርት ቤት
231
4
የፈተና መስጫ የጊዜ ሰሌዳ
247
5
Нет текста...
238
6
Нет текста...
232
7
6ኛ እና 8ኛ ክፍል ተፈታኝ ተማሪዎች የፈተና መልስ መስጫ ወረቀት አጠቃቀም ዙሪያ  ሊያውቋቸው የሚገቡ  ጉዳዮች ✅የተማሪዎች መለያ ቁጥር እና የትምህርት ዓይነት መለያ ቁጥር ለእያንዳንዳቸው በተቀመጠው ሳጥን ውስጥ ከላይ ወደ ታች መፃፍ አለበት፡፡ ✅ በተፃፈው መለያ ቁጥር ፊት ለፊት የተፃፈውን ቁጥር የያዘውን አራት ማዕዘን ቅንፍ (Square Bracket) ብቻ ማጥቆር አለበት፡፡ ✅ ተማሪዎች የመረጡትን መልስ ትይዩ በተሰጠው አራት ማዕዘን ቅንፍ (Square Bracket) ላይ በትክክል ማጥቆር አለባቸው፡፡ ✅ ተማሪዎች ያጠቆሩትን መልስ መቀየር ቢፈልጉ መጀመሪያ ያጠቆሩትን የአራት ማዕዘን ቅንፍ (Square Bracket) በደንብ ማጥፋት አለባቸው፡፡ ✅በአንድ ረድፍ ከአንድ በላይ መልስ (የአራት ማዕዘን ቅንፍ/Square Bracket) ማጥቆር የተከለከለ ነው፡፡ ✅ ለመፃፍ እና ለማጥቆር ከተፈቀደው ቦታ ውጭ ምንም አይነት ፅሁፍም ሆነ ጭረት ማድረግ የተከለከለ ነው፡፡ ✅ለመፃፍ ከተፈቀደው ቦታ ውጭ ተፅፎ ወይም ትንሽ ጭረት እና ነጥብ ከተገኘ የመልስ መስጫ ወረቀቱ ሙሉ  በሙሉ ተቀባይነት አይኖረውም፡፡ ✅ መልስ በሚጠቆርበት ጊዜ እርሳሱ ከተሰጠው አራት ማዕዘን ቅንፍ (Square Bracket) መውጣት የለበትም። ከወጣም በማጥፊያ ማጥፋት ይጠበቅባችኋል። ✅መልስ መስጫ ኮርነር ላይ ያሉትን አራት ጠርዞች መንካትም ፈጽሞ የተከለከለ ነው፡፡ ✅ ተፈታኞች የመልስ መስጫ ወረቀታቸውን በንፅህና መያዝ አለባቸው ማለትም እንዳይቆሽሽ፣ እርጥበት  እንዳይነካው፤ እንዳይቀደድ እና እንዳይታጠፍ መጠንቀቅና ሙሉ ኃላፊነት መውሰድ አለባቸው፡፡ ✅ በእስክሪብቶ መፃፍ አይፈቀድም። ስለዚህ እርሳስ፣ ላጲስ እና መቅረጫ አይለያችሁ ✅ ፈተና ጨረስኩ ብሎ አላስፈላጊ የሆነ ነገር፤ ስዕል ወይም ሌላ ከጀርባም ይሁን ከፊት ፖሊሲ ም። ✅ በጣም የተቀረፀ ሹል እርሳስ በምንጠቀም ወቅት ወረቀቱ እንዳይቀደድ መጠንቀቅ አለብን።      የህምዳር የቤተሰብ ት/ቤት 👏👏🇪🇹🇪🇹🇪🇹
232
8
የ8ኛ ክፍል ተማሪዎች+5
የ8ኛ ክፍል ተማሪዎች
227
9
የ6ኛ ክፍል ተማሪዎች+5
የ6ኛ ክፍል ተማሪዎች
228
10
ለክቡራን የ6ኛ እና 8ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ተፈታኝ ተማሪ ወላጆች ለልጆቻችሁ የተዘጋጀው የኦረንቴሽን ፕሮግራም በሰላም ተጠናቋል። በፕሮግራሙ ወቅት ስለ ከተማ አቀፍ ፈተና፣ የዝግጅት ሂደት የሚፈተኑበት ክፍል እና የፈተና ሥነ-ሥርዓት አስፈላጊ ማብራሪያዎች ለተማሪዎች ተሰጥተዋል።
223
11
Нет текста...
220
12
ከ1ኛ እስከ 12ኛ ክፍል ለሆናችሁ ተማሪዎች በሙሉ! የኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት በተከታዮቹ መስኮች ራሳችሁን የምታንጹበት ታላቅ የክረምት ስልጠና አዘጋጅቶላችኋል። 🤖በፈንዳሜንታል ኦፍ ኤ.አይ፣ 💻 ፕሮግራሚንግ፣ 🧠 ማሽን ለርኒንግ፣ ⚙️ በሮቦቲክስ እና IOT፣ 📊 ዳታ ሳይንስ እና በሌሎችም የሰው ሰራሽ አስተውሎት ቴክኖሎጂ ዘርፎች ራሳችሁን የምታንጹበት ታላቅ የክረምት ስልጠና ተዘጋጅቶላችኋል። እስከ ሰኔ 30፤ 2018 ዓ.ም ድረስ ባለው ጊዜ ውስጥ በተከታዩ የጉግል ፎርም https://forms.gle/uDGPmQsiZcWWeNuRA በመጠቀም ይመዝገቡ።
218
13
ለ6ኛ እና 8ኛ ክፍል ተማሪዎች ወላጆች በ2018 የትምህርት ዘመን ለሚካሄደው የኦሪየንቴሽን (Orientation) ፕሮግራም ተማሪዎች በተከታታይ መርሃ ግብር መሠረት እንዲገኙ እናሳስባለን። 🔹 6ኛ ክፍል 📅 አርብ፣ ሰኔ 5/2018 ዓ.ም. 🕑 ጠዋት 2፡00 📍 ጀሞ 🕓 የመመለሻ ሰዓት፡ 4፡00 🔹 8ኛ ክፍል 📅 አርብ፣ ሰኔ 5/2018 ዓ.ም. 🕓 ከረፋዱ 4፡00 📍 ዋቆ ጉቱ ቁጥር 2 🕕 የመመለሻ ሰዓት፡ 6፡00 🚌 ለትራንስፖርት ክፍያ የፈጸሙ ተማሪዎች ትምህርት ቤት ዋና ግቢ የምትገኙበት ሰዓት • 6ኛ ክፍል፡ 1፡50 • 8ኛ ክፍል፡ 3፡50 ⚠️ ዘግይቶ መምጣትም ሆነ መቅረት አይፈቀድም። ተማሪዎች በተወሰነው ሰዓት በመገኘት በፕሮግራሙ ሙሉ በሙሉ እንዲሳተፉ ይጠበቃል። ከሰላምታ ጋር ትምህርት ቤቱ
300
14
ለየህምዳር የቤተሰብ ት/ቤት የተማሪ ወላጆች በሙሉ:-👇 👉በ7ኛው ሀገራዊ ምርጫ ምክንያት ሰኞ፣ግንቦት 24/2018ዓ.ም፣ ማክሰኞ፣ግንቦት 25/2018ዓ.ም እና ረቡዕ፣ግንቦት 26/2018ዓ.ም ትምህርት የማይኖር መሆኑን እናሳውቃለን።                       ት/ቤቱ
699
15
ለየህምዳር የቤተሰብ ት/ቤት የተማሪ ወላጆች በሙሉ:-👇 👉በ7ኛው ሀገራዊ ምርጫ ምክንያት ሰኞ፣ግንቦት 24/2018ዓ.ም፣ ማክሰኞ፣ግንቦት 25/2018ዓ.ም እና ረቡዕ፣ግንቦት 26/2018ዓ.ም ትምህርት እንደማይኖር መሆኑን እናሳውቃለን።                       ት/ቤቱ
1
16
ለየህምዳር የቤተሰብ ት/ቤት የተማሪ ወላጆች በሙሉ:-👇 👉ረቡዕ፣ ግንቦት 19/2018ዓ.ም የኢድ አል-አድሃ (አረፋ) በዓል ስለሆነ ትምህርት አይኖርም። 👉ሐሙስ፣ግንቦት 20/2018ዓ.ም የበዓል ማግስት ስለሆነ ትምህርት እንደማይኖር እናሳውቃለን።                       ት/ቤቱ
807
17
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ በ2018 የትምህርት ዘመን የ12ኛ ፣ የ8ኛ እና የ6ኛ ክፍል የሁለተኛ ሴሚስተር ከተማ አቀፍ ሞዴል ፈተና መስጫ ጊዜ ሰሌዳ (ግንቦት 6/2018 ዓ.ም)+1
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ በ2018 የትምህርት ዘመን የ12ኛ ፣ የ8ኛ እና የ6ኛ ክፍል የሁለተኛ ሴሚስተር ከተማ አቀፍ ሞዴል ፈተና መስጫ ጊዜ ሰሌዳ (ግንቦት 6/2018 ዓ.ም)
1 089
18
እንኳን ደስ አላችሁ! እንኳን ደስ አለን!👏👏👏 ናትናኤል ጌጤነው የህምዳር ቤተሰብ ትምህርት ቤት ካፈራቸው ምርጥ ተማሪዎች አንዱ ነው። በደረሰበት ደረጃ እና ባሸነፈው ዓለም አቀፍ ውድድር  እጅግ በጣም ደስተኞች ነን እና እጅግ በጣም እንኮራለን!!!! የህምዳር ቤተሰብ ትምህርት ቤት!
921
19
Нет текста...
861
20
🚨 ታሪካዊ ድል ለኢትዮጵያ! በአማዞን (AWS) የዓለም አቀፍ የቴክኖሎጂ ውድድር ኢትዮጵያዊው ወጣት አሸነፈ! 🇪🇹🏆 #Ethiopia | ባለፉት ቀናት የዓለምን ትኩረት በሳበውና ከ10,000 በላይ የዓለም ሀገራት ተወዳዳሪዎች በተሳተፉበት የዓለም ትልቁ የአማዞን (Amazon Web Services) የቴክኖሎጂ ውድድር፤ ኢትዮጵያዊው የ24 ዓመቱ ሶፍትዌር መሃንዲስ ናትናኤል ጌጤነው ዘለቀ የዓለም አቀፍ የፈጠራ አሸናፊ (Global Innovation Award) ሆኗል! ናትናኤል የሰራው "Ivy" የተሰኘው አርቴፊሻል ኢንተለጀንስ (AI) ቴክኖሎጂ፣ ኢንተርኔት በሌለበት ሁኔታ በሞባይል ስልኮች ላይ እየሰራ ተማሪዎችን የሚያስተምር ዘመን አሻጋሪ የቴክኖሎጂ ውጤት ነው። የአማዞን ዋና ኢንጂነሮች የህንድ፣ የአውሮፓ እና የአሜሪካ ግዙፍ የቴክኖሎጂ ተቋማትን ስራ ወደ ጎን በመተው የናትናኤልን ስራ "የላቀ የቴክኖሎጂ ፈጠራ" በማለት በአንደኛነት መርጠውታል። ይህ የአማዞን ሽልማት የውድድሩ ማብቂያ ሳይሆን የትልቅ ራዕይ ጅማሮ ነው። ናትናኤል ይህንን ቴክኖሎጂ ወደ ተግባር በመቀየር በመላው አፍሪካ የሚገኙ ተማሪዎችን ተደራሽ ለማድረግ ዝግጅቱን አጠናቋል። በዚህ ወሳኝ ሳምንት ድምፃችሁን በመስጠት ከጎኑ ለቆማችሁ ኢትዮጵያውያን በሙሉ እንኳን ደስ አለን! ኢትዮጵያዊ ፈጠራ በዓለም መድረክ አሸንፏል! 🇪🇹🔥 ​#technology #innovation #artificialintelligence #ethiopianexcellence #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
702