ru
Feedback
የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU

የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU

Открыть в Telegram

📈 Аналитический обзор Telegram-канала የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU

Канал የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU (@eotcgssu21) языкового сегмента Амхарский является активным участником. Сейчас сообщество объединяет 14 442 подписчиков, занимая 6 042 место в категории Религия и духовность и 2 328 место в регионе Эфиопия.

📊 Показатели аудитории и динамика

С момента создания невідомо проект демонстрирует стремительный рост, собрав аудиторию из 14 442 подписчиков.

Согласно последним данным от 28 июня, 2026, канал показывает стабильную активность. За последние 30 дней изменение числа участников составило 550, а за последние 24 часа — 26, при этом общий охват остаётся высоким.

  • Статус верификации: Не верифицирован
  • Уровень вовлечённости (ER): Средний показатель вовлечённости аудитории составляет 37.47%. В первые 24 часа после публикации контент обычно набирает 10.23% реакций от общего числа подписчиков.
  • Охват публикаций: В среднем каждый пост получает 5 412 просмотров. В течение первых суток публикация набирает 1 477 просмотров.
  • Реакции и взаимодействия: Аудитория активно поддерживает контент: среднее количество реакций на один пост — 33.

📝 Описание и контентная политика

Описание канала не предоставлено.

Благодаря высокой частоте обновлений (последние данные получены 29 июня, 2026) канал поддерживает актуальность и высокий уровень охвата публикаций. Аналитика показывает, что аудитория активно взаимодействует с контентом, что делает его важной точкой влияния в категории Религия и духовность.

14 442
Подписчики
+2624 часа
+1347 дней
+55030 день
Архив постов
የአዲስ አበባ ሰንበት ት/ቤቶች አንድነት ልዑክ ከስልጤ ቅበት ከተማ በሃይማኖታቸው ምክንያት ተፈናቅለው ሀብት ንብረታቸውን ጥለው ቡታጅራ ደብረ ጽዮን ቅድስት ማርያም ቤተክርስቲያን የሚገኙ ምእመናንን
+9
የአዲስ አበባ ሰንበት ት/ቤቶች አንድነት ልዑክ ከስልጤ ቅበት ከተማ በሃይማኖታቸው ምክንያት ተፈናቅለው ሀብት ንብረታቸውን ጥለው ቡታጅራ ደብረ ጽዮን ቅድስት ማርያም ቤተክርስቲያን የሚገኙ ምእመናንን በቦታው ድረስ በመገኘት ጎብኝተው ከአልባሳት ውጪ #ከ600_000 (ከስድስት መቶ ሺህ ብር) በላይ ድጋፍ አደረገ። (ጥቅምት 10/2016 ዓ.ም የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት) ✍️YouTube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu ✍️ FaceBook 👇 https://www.facebook.com/EOTC.GSSU ✍️Telegram 👇 https://t.me/EOTCNSSU ✍️Website👇 https://eotc-gssu.org/a/ ✍️Tiktok👇 https://www.tiktok.com/@sundayschoolunion

"የእግዚአብሔር መልአክ በሕልሙ ተገልጦ እንደነገረው ከእንቅልፉ ተነስቶ ሕፃኑነ ከእናቱ ከማርያም ጋር ይዞ ዮሴፍ ወደ ግብጽ ሀገር ሸሸ፤ እሷም እያለቀሰች የልጄ ደም ሲፈስ ከማይ እኔን አስቀድመው ይግ
"የእግዚአብሔር መልአክ በሕልሙ ተገልጦ እንደነገረው ከእንቅልፉ ተነስቶ ሕፃኑነ ከእናቱ ከማርያም ጋር ይዞ ዮሴፍ ወደ ግብጽ ሀገር ሸሸ፤ እሷም እያለቀሰች የልጄ ደም ሲፈስ ከማይ እኔን አስቀድመው ይግደሉኝ አለች!" ሰቆቃወ ድንግል የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! ✍️Youtube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu

ብፁዕ አቡነ ሄኖክ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ እና የተዋህዶ ሚዲያ ማዕከል የበላይ ጠባቂ በስልጤ ዞን በደረሰባቸው አደጋ ምክንያት ተፈናቅለው በቡታጅራ የሚገኙ ኦርቶደክሳዊያን ወገኖቻችንን ለመደገፍ የአዲስ አበባ ሰንበት ት/ቤቶች አንድነት ነገ ጥቅምት 10/2016 ዓ.ም በቦታው ተገኝቶ ለሚያደርገው ድጋፍ አባታዊ ቡራኬ እና ሽኝት አደረጉ። (ጥቅምት 9/2016 ዓ.ም የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት) የሽኝት መርሐግብሩ በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የተደረገ ሲሆን ላዕከ ኄራን መንክር ግርማ የአዲስ አበባ ሰንበት ት/ቤቶች አንድነት ሰብሳቢ ለብፁዕ አባታችን ገለጻ ያደረጉ ሲሆን ይህ ድጋፍም የሚደረገው ለሁለተኛ ዙር መሆኑን በመጥቀስ ድጋፉ ከሰንበት ት/ቤቶች እና ከአባላት እንዲሁም ከበጎ አድራጊ ምዕመናን የተሰበሰበ መሆኑን ተናግረዋል። ከአልባሳት ውጪ ሳሙና ፥ ዳይፐር ፥ ሞዴስ ፥ ፖስታ ፥ መኮረኒ ፥ ሩዝ ፥ ምስር ፥ባቄላ ፥ አተር ክክ ፥ የጤፍ ዱቄት፥ የስንዴ ዱቄት ፥በርበሬ ፥ሽሮ የመሳሰሉት በአጠቃላይ #ከ554_000 (አምስት መቶ ሀምሳ አራት ሺህ) ብር በላይ የሚያወጣ ድጋፍ በቦታው ላይ በመገኘት የሚለገስ መሆኑን ተናግረዋል። ይህንን የበጎ አድራጎት ሥራ ያለመሰልቸት እያከናወነ የሚገኘውን የአንድነቱን ልማት እና በጎ አድራጎት ክፍልንም አመስግነዋል። ከላዕከ ኄራን መንክር ግርማ ገለጻ በኃላ ብፁዕ አቡነ ሄኖክ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ እና የተዋህዶ ሚዲያ ማዕከል የበላይ ጠባቂ በጎ ማድረግ ከአንድ ኦርቶዶክሳዊ ግዴታ የሚጠበቅ መሆኑን ገልጸው የአዲስ አበባ ሰንበት ት/ቤቶች አንድነትም ለሁለተኛ ዙር ይኽን እገዛ ማድረጉ ያስመሰግነዋል ብለዋል። በቦታው ተገኝቶ በሃይማኖቱ ምክንያት ተፈናቅሎ ሰማዕት ሆኖ የሚገኘውን ምዕመን መጎብኘት እና መርዳት ከዕርዳታው በተጨማሪ ወገን አለን ብለው እንዲጽናኑ የሚያበረታ ነውና እግዚአብሔር ይባርካችሁ ሲሉ መርቀዋል ። በመጨረሻም በነገው ዕለት ወደቦታው ለሚጓዙ የአንድነቱ ልዑካን አባታዊ ቡራኬ እና መልካም መንገድ እንዲሆን በመጸለይ ሽኝት አድርገዋል። (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት) ✍️YouTube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu ✍️ FaceBook 👇 https://www.facebook.com/EOTC.GSSU ✍️Telegram 👇 https://t.me/EOTCNSSU ✍️Website👇 https://eotc-gssu.org/a/ ✍️Tiktok👇 https://www.tiktok.com/@sundayschoolunion