uk
Feedback
የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU

የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU

Відкрити в Telegram

📈 Аналітичний огляд Telegram-каналу የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU

Канал የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU (@eotcgssu21) у мовному сегменті Амхарська є активним учасником. На даний момент спільнота об'єднує 14 442 підписників, посідаючи 6 042 місце в категорії Релігія і духовність та 2 328 місце у регіоні Ефіопія.

📊 Показники аудиторії та динаміка

З моменту свого створення невідомо, проект продемонстрував стрімке зростання, зібравши аудиторію у 14 442 підписників.

За останніми даними від 28 червня, 2026, канал демонструє стабільну активність. Хоча за останні 30 днів спостерігається зміна кількості учасників на 550, а за останні 24 години на 26, загальне охоплення залишається високим.

  • Статус верифікації: Не верифікований
  • Рівень залученості (ER): Середній показник залученості аудиторії становить 37.47%. Протягом перших 24 годин після публікації контент зазвичай збирає 10.23% реакцій від загальної кількості підписників.
  • Охоплення публікацій: В середньому кожен допис отримує 5 412 переглядів. Протягом першої доби публікація в середньому набирає 1 477 переглядів.
  • Реакції та взаємодія: Аудиторія активно підтримує контент: середня кількість реакцій на один пост – 33.

📝 Опис та контентна політика

Опис каналу не надано.

Завдяки високій частоті оновлень (останні дані отримано 29 червня, 2026), канал підтримує актуальність та високий рівень охоплення публікацій. Аналітика показує, що аудиторія активно взаємодіє з контентом, що робить його важливою точкою впливу в категорії Релігія і духовність.

14 442
Підписники
+2624 години
+1347 днів
+55030 день
Архів дописів
የአዲስ አበባ ሰንበት ት/ቤቶች አንድነት ልዑክ ከስልጤ ቅበት ከተማ በሃይማኖታቸው ምክንያት ተፈናቅለው ሀብት ንብረታቸውን ጥለው ቡታጅራ ደብረ ጽዮን ቅድስት ማርያም ቤተክርስቲያን የሚገኙ ምእመናንን
+9
የአዲስ አበባ ሰንበት ት/ቤቶች አንድነት ልዑክ ከስልጤ ቅበት ከተማ በሃይማኖታቸው ምክንያት ተፈናቅለው ሀብት ንብረታቸውን ጥለው ቡታጅራ ደብረ ጽዮን ቅድስት ማርያም ቤተክርስቲያን የሚገኙ ምእመናንን በቦታው ድረስ በመገኘት ጎብኝተው ከአልባሳት ውጪ #ከ600_000 (ከስድስት መቶ ሺህ ብር) በላይ ድጋፍ አደረገ። (ጥቅምት 10/2016 ዓ.ም የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት) ✍️YouTube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu ✍️ FaceBook 👇 https://www.facebook.com/EOTC.GSSU ✍️Telegram 👇 https://t.me/EOTCNSSU ✍️Website👇 https://eotc-gssu.org/a/ ✍️Tiktok👇 https://www.tiktok.com/@sundayschoolunion

"የእግዚአብሔር መልአክ በሕልሙ ተገልጦ እንደነገረው ከእንቅልፉ ተነስቶ ሕፃኑነ ከእናቱ ከማርያም ጋር ይዞ ዮሴፍ ወደ ግብጽ ሀገር ሸሸ፤ እሷም እያለቀሰች የልጄ ደም ሲፈስ ከማይ እኔን አስቀድመው ይግ
"የእግዚአብሔር መልአክ በሕልሙ ተገልጦ እንደነገረው ከእንቅልፉ ተነስቶ ሕፃኑነ ከእናቱ ከማርያም ጋር ይዞ ዮሴፍ ወደ ግብጽ ሀገር ሸሸ፤ እሷም እያለቀሰች የልጄ ደም ሲፈስ ከማይ እኔን አስቀድመው ይግደሉኝ አለች!" ሰቆቃወ ድንግል የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! ✍️Youtube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu

ብፁዕ አቡነ ሄኖክ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ እና የተዋህዶ ሚዲያ ማዕከል የበላይ ጠባቂ በስልጤ ዞን በደረሰባቸው አደጋ ምክንያት ተፈናቅለው በቡታጅራ የሚገኙ ኦርቶደክሳዊያን ወገኖቻችንን ለመደገፍ የአዲስ አበባ ሰንበት ት/ቤቶች አንድነት ነገ ጥቅምት 10/2016 ዓ.ም በቦታው ተገኝቶ ለሚያደርገው ድጋፍ አባታዊ ቡራኬ እና ሽኝት አደረጉ። (ጥቅምት 9/2016 ዓ.ም የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት) የሽኝት መርሐግብሩ በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የተደረገ ሲሆን ላዕከ ኄራን መንክር ግርማ የአዲስ አበባ ሰንበት ት/ቤቶች አንድነት ሰብሳቢ ለብፁዕ አባታችን ገለጻ ያደረጉ ሲሆን ይህ ድጋፍም የሚደረገው ለሁለተኛ ዙር መሆኑን በመጥቀስ ድጋፉ ከሰንበት ት/ቤቶች እና ከአባላት እንዲሁም ከበጎ አድራጊ ምዕመናን የተሰበሰበ መሆኑን ተናግረዋል። ከአልባሳት ውጪ ሳሙና ፥ ዳይፐር ፥ ሞዴስ ፥ ፖስታ ፥ መኮረኒ ፥ ሩዝ ፥ ምስር ፥ባቄላ ፥ አተር ክክ ፥ የጤፍ ዱቄት፥ የስንዴ ዱቄት ፥በርበሬ ፥ሽሮ የመሳሰሉት በአጠቃላይ #ከ554_000 (አምስት መቶ ሀምሳ አራት ሺህ) ብር በላይ የሚያወጣ ድጋፍ በቦታው ላይ በመገኘት የሚለገስ መሆኑን ተናግረዋል። ይህንን የበጎ አድራጎት ሥራ ያለመሰልቸት እያከናወነ የሚገኘውን የአንድነቱን ልማት እና በጎ አድራጎት ክፍልንም አመስግነዋል። ከላዕከ ኄራን መንክር ግርማ ገለጻ በኃላ ብፁዕ አቡነ ሄኖክ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ እና የተዋህዶ ሚዲያ ማዕከል የበላይ ጠባቂ በጎ ማድረግ ከአንድ ኦርቶዶክሳዊ ግዴታ የሚጠበቅ መሆኑን ገልጸው የአዲስ አበባ ሰንበት ት/ቤቶች አንድነትም ለሁለተኛ ዙር ይኽን እገዛ ማድረጉ ያስመሰግነዋል ብለዋል። በቦታው ተገኝቶ በሃይማኖቱ ምክንያት ተፈናቅሎ ሰማዕት ሆኖ የሚገኘውን ምዕመን መጎብኘት እና መርዳት ከዕርዳታው በተጨማሪ ወገን አለን ብለው እንዲጽናኑ የሚያበረታ ነውና እግዚአብሔር ይባርካችሁ ሲሉ መርቀዋል ። በመጨረሻም በነገው ዕለት ወደቦታው ለሚጓዙ የአንድነቱ ልዑካን አባታዊ ቡራኬ እና መልካም መንገድ እንዲሆን በመጸለይ ሽኝት አድርገዋል። (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት) ✍️YouTube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu ✍️ FaceBook 👇 https://www.facebook.com/EOTC.GSSU ✍️Telegram 👇 https://t.me/EOTCNSSU ✍️Website👇 https://eotc-gssu.org/a/ ✍️Tiktok👇 https://www.tiktok.com/@sundayschoolunion