fa
Feedback
የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU

የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU

رفتن به کانال در Telegram

📈 تحلیل کانال تلگرام የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU

کانال የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU (@eotcgssu21) در بخش زبانی امهری بازیگری فعال است. در حال حاضر جامعه شامل 14 442 مشترک است و جایگاه 6 042 را در دسته دین و مذهبی و رتبه 2 328 را در منطقه أثيوبيا دارد.

📊 شاخص‌های مخاطب و پویایی

از زمان ایجاد در невідомо، پروژه رشد سریعی داشته و 14 442 مشترک جذب کرده است.

بر اساس آخرین داده‌ها در تاریخ 28 ژوئن, 2026، کانال فعالیت پایداری دارد. در ۳۰ روز گذشته تغییر اعضا برابر 550 و در ۲۴ ساعت گذشته برابر 26 بوده و همچنان دسترسی گسترده‌ای حفظ شده است.

  • وضعیت تأیید: تأیید نشده
  • نرخ تعامل (ER): میانگین تعامل مخاطب 37.47% است و در ۲۴ ساعت نخست پس از انتشار، محتوا معمولاً 10.23% واکنش نسبت به کل مشترکان کسب می‌کند.
  • دسترسی پست‌ها: هر پست به طور میانگین 5 412 بازدید دریافت می‌کند. در اولین روز معمولاً 1 477 بازدید جمع‌آوری می‌شود.
  • واکنش‌ها و تعامل: مخاطبان به‌طور فعال حمایت می‌کنند؛ میانگین واکنش به هر پست 33 است.

📝 توضیح و سیاست محتوایی

توضیحی برای کانال ارائه نشده است.

به لطف به‌روزرسانی‌های پرتکرار (آخرین داده در تاریخ 29 ژوئن, 2026)، کانال همواره به‌روز و دارای دسترسی بالاست. تحلیل‌ها نشان می‌دهد مخاطبان به‌طور فعال با محتوا تعامل دارند و آن را به نقطه اثرگذاری مهم در دسته دین و مذهبی تبدیل کرده‌اند.

14 442
مشترکین
+2624 ساعت
+1347 روز
+55030 روز
آرشیو پست ها
የአዲስ አበባ ሰንበት ት/ቤቶች አንድነት ልዑክ ከስልጤ ቅበት ከተማ በሃይማኖታቸው ምክንያት ተፈናቅለው ሀብት ንብረታቸውን ጥለው ቡታጅራ ደብረ ጽዮን ቅድስት ማርያም ቤተክርስቲያን የሚገኙ ምእመናንን
+9
የአዲስ አበባ ሰንበት ት/ቤቶች አንድነት ልዑክ ከስልጤ ቅበት ከተማ በሃይማኖታቸው ምክንያት ተፈናቅለው ሀብት ንብረታቸውን ጥለው ቡታጅራ ደብረ ጽዮን ቅድስት ማርያም ቤተክርስቲያን የሚገኙ ምእመናንን በቦታው ድረስ በመገኘት ጎብኝተው ከአልባሳት ውጪ #ከ600_000 (ከስድስት መቶ ሺህ ብር) በላይ ድጋፍ አደረገ። (ጥቅምት 10/2016 ዓ.ም የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት) ✍️YouTube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu ✍️ FaceBook 👇 https://www.facebook.com/EOTC.GSSU ✍️Telegram 👇 https://t.me/EOTCNSSU ✍️Website👇 https://eotc-gssu.org/a/ ✍️Tiktok👇 https://www.tiktok.com/@sundayschoolunion

"የእግዚአብሔር መልአክ በሕልሙ ተገልጦ እንደነገረው ከእንቅልፉ ተነስቶ ሕፃኑነ ከእናቱ ከማርያም ጋር ይዞ ዮሴፍ ወደ ግብጽ ሀገር ሸሸ፤ እሷም እያለቀሰች የልጄ ደም ሲፈስ ከማይ እኔን አስቀድመው ይግ
"የእግዚአብሔር መልአክ በሕልሙ ተገልጦ እንደነገረው ከእንቅልፉ ተነስቶ ሕፃኑነ ከእናቱ ከማርያም ጋር ይዞ ዮሴፍ ወደ ግብጽ ሀገር ሸሸ፤ እሷም እያለቀሰች የልጄ ደም ሲፈስ ከማይ እኔን አስቀድመው ይግደሉኝ አለች!" ሰቆቃወ ድንግል የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! ✍️Youtube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu

ብፁዕ አቡነ ሄኖክ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ እና የተዋህዶ ሚዲያ ማዕከል የበላይ ጠባቂ በስልጤ ዞን በደረሰባቸው አደጋ ምክንያት ተፈናቅለው በቡታጅራ የሚገኙ ኦርቶደክሳዊያን ወገኖቻችንን ለመደገፍ የአዲስ አበባ ሰንበት ት/ቤቶች አንድነት ነገ ጥቅምት 10/2016 ዓ.ም በቦታው ተገኝቶ ለሚያደርገው ድጋፍ አባታዊ ቡራኬ እና ሽኝት አደረጉ። (ጥቅምት 9/2016 ዓ.ም የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት) የሽኝት መርሐግብሩ በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የተደረገ ሲሆን ላዕከ ኄራን መንክር ግርማ የአዲስ አበባ ሰንበት ት/ቤቶች አንድነት ሰብሳቢ ለብፁዕ አባታችን ገለጻ ያደረጉ ሲሆን ይህ ድጋፍም የሚደረገው ለሁለተኛ ዙር መሆኑን በመጥቀስ ድጋፉ ከሰንበት ት/ቤቶች እና ከአባላት እንዲሁም ከበጎ አድራጊ ምዕመናን የተሰበሰበ መሆኑን ተናግረዋል። ከአልባሳት ውጪ ሳሙና ፥ ዳይፐር ፥ ሞዴስ ፥ ፖስታ ፥ መኮረኒ ፥ ሩዝ ፥ ምስር ፥ባቄላ ፥ አተር ክክ ፥ የጤፍ ዱቄት፥ የስንዴ ዱቄት ፥በርበሬ ፥ሽሮ የመሳሰሉት በአጠቃላይ #ከ554_000 (አምስት መቶ ሀምሳ አራት ሺህ) ብር በላይ የሚያወጣ ድጋፍ በቦታው ላይ በመገኘት የሚለገስ መሆኑን ተናግረዋል። ይህንን የበጎ አድራጎት ሥራ ያለመሰልቸት እያከናወነ የሚገኘውን የአንድነቱን ልማት እና በጎ አድራጎት ክፍልንም አመስግነዋል። ከላዕከ ኄራን መንክር ግርማ ገለጻ በኃላ ብፁዕ አቡነ ሄኖክ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ እና የተዋህዶ ሚዲያ ማዕከል የበላይ ጠባቂ በጎ ማድረግ ከአንድ ኦርቶዶክሳዊ ግዴታ የሚጠበቅ መሆኑን ገልጸው የአዲስ አበባ ሰንበት ት/ቤቶች አንድነትም ለሁለተኛ ዙር ይኽን እገዛ ማድረጉ ያስመሰግነዋል ብለዋል። በቦታው ተገኝቶ በሃይማኖቱ ምክንያት ተፈናቅሎ ሰማዕት ሆኖ የሚገኘውን ምዕመን መጎብኘት እና መርዳት ከዕርዳታው በተጨማሪ ወገን አለን ብለው እንዲጽናኑ የሚያበረታ ነውና እግዚአብሔር ይባርካችሁ ሲሉ መርቀዋል ። በመጨረሻም በነገው ዕለት ወደቦታው ለሚጓዙ የአንድነቱ ልዑካን አባታዊ ቡራኬ እና መልካም መንገድ እንዲሆን በመጸለይ ሽኝት አድርገዋል። (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት) ✍️YouTube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu ✍️ FaceBook 👇 https://www.facebook.com/EOTC.GSSU ✍️Telegram 👇 https://t.me/EOTCNSSU ✍️Website👇 https://eotc-gssu.org/a/ ✍️Tiktok👇 https://www.tiktok.com/@sundayschoolunion