ru
Feedback
የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU

የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU

Открыть в Telegram

📈 Аналитический обзор Telegram-канала የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU

Канал የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU (@eotcgssu21) языкового сегмента Амхарский является активным участником. Сейчас сообщество объединяет 14 442 подписчиков, занимая 6 042 место в категории Религия и духовность и 2 328 место в регионе Эфиопия.

📊 Показатели аудитории и динамика

С момента создания невідомо проект демонстрирует стремительный рост, собрав аудиторию из 14 442 подписчиков.

Согласно последним данным от 28 июня, 2026, канал показывает стабильную активность. За последние 30 дней изменение числа участников составило 550, а за последние 24 часа — 26, при этом общий охват остаётся высоким.

  • Статус верификации: Не верифицирован
  • Уровень вовлечённости (ER): Средний показатель вовлечённости аудитории составляет 37.47%. В первые 24 часа после публикации контент обычно набирает 10.23% реакций от общего числа подписчиков.
  • Охват публикаций: В среднем каждый пост получает 5 412 просмотров. В течение первых суток публикация набирает 1 477 просмотров.
  • Реакции и взаимодействия: Аудитория активно поддерживает контент: среднее количество реакций на один пост — 33.

📝 Описание и контентная политика

Описание канала не предоставлено.

Благодаря высокой частоте обновлений (последние данные получены 29 июня, 2026) канал поддерживает актуальность и высокий уровень охвата публикаций. Аналитика показывает, что аудитория активно взаимодействует с контентом, что делает его важной точкой влияния в категории Религия и духовность.

14 442
Подписчики
+2624 часа
+1347 дней
+55030 день
Архив постов
"በኋላዬ ሊመጣ የሚወድ ቢኖር፥ ራሱን ይካድ መስቀሉንም ዕለት ዕለት ተሸክሞ ይከተለኝ።" ሉቃ 9፡23 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! ✍️You
"በኋላዬ ሊመጣ የሚወድ ቢኖር፥ ራሱን ይካድ መስቀሉንም ዕለት ዕለት ተሸክሞ ይከተለኝ።" ሉቃ 9፡23 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! ✍️Youtube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu

በተያያዘ ዜና ለሁሉም አኅጉረ ስብከት የሰንበት ትምህርት ቤቶች ወጥ ሥርዓተ ትምህርት ትግበራ መመሪያ ስለማስተላለፍ በሚል በመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ሥራ አስኪያጅ ብፁዕ አቡነ አብርሃም የተጻፈ ደብ
በተያያዘ ዜና ለሁሉም አኅጉረ ስብከት የሰንበት ትምህርት ቤቶች ወጥ ሥርዓተ ትምህርት ትግበራ መመሪያ ስለማስተላለፍ በሚል በመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ሥራ አስኪያጅ ብፁዕ አቡነ አብርሃም የተጻፈ ደብዳቤ ለሁሉም አኅጉረ ስብከቶች የተጻፈ ሲሆን ሁሉም በሥራቸው ለሚገኙ ገዳማትና አድባራት መመሪያውን እንዲያሰራጩና በእቅድ ውስጥ አድርገው እንዲከታተሉ በማሳሰብ የሚከተሉትን ዋና ሐሳቦች ተግባራዊ እንዲያደርጉ መመሪያው ተላልፏል። ይኸውም ፩_ በሁሉም ቦታ የመምህራን ስልጠና እንዲሰጥና የመምህራን ቅጥርና ምደባ ፪_ ከመማሪያ ቦታ ማመቻቸትና በቂ ቦታ በማዘጋጀት የመማሪያ ክፍሎች እንዲገነቡ፣ ፫_ ለሥርዓተ ትምህርቱ ትግበራ በጀት በመመደብ መጻሕፍት መግዛት፣ ፬_ ለትግበራው አስፈላጊውን ግብዓት በማሟላት እና ምዕመናን ልጆቻቸውን ወደ ሰንበት ትምህርት ቤቶች እንዲልኩ በየዐውደ ምህረቱ በመቀስቀስና ሥርዓተ ትምህርቱን የማስታወቅ ሥራ በመሥራት ለተግባራዊነቱ የአጥቢያ ሰበካ ጉባኤያቱ ዕቅድ ውስጥ በማስገባት እንዲሠሩ መመሪያው ይገልጻል። https://t.me/EOTCNSSU

ሀገር አቀፍ የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት ስለ ሥርዓተ ትምህርት ዝግጅትና አተገባበር በአጠቃላይ የሰበካ መንፈሣዊ ጉባኤ 42ኛ መደበኛ ስብሰባ ላይ ግንዛቤ ሰጠ። (ጥቅምት 8 2016 ዓ.ም የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት) ከተጀመረ አራት ቀን የሆነው በ42ኛው አጠቃላይ የሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤ ከዓመቱ የሀገረ ስብከቶች ሪፓርት በዘለለ የተለያዩ ርዕሰ ጉዳዮች ተነስተው ገለጻና ውይይት እየተደረገባቸው ይገኛል። በዚህ ጠቅላላ ጉባኤ ላይ የሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤው ከያዛቸው መርሐ ግብራት መካከል የሰንበት ትምህርት ቤቶች ሥርዓተ ትምህርት ግንዛቤ ማስጨበጫ አንዱ ነው። ይህን የግንዛቤ ማስጨበጫ ገለጻ ያደረጉት የሀገር አቀፍ የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት ምክትል ሰብሳቢ ዲያቆን ስንታየው ምስጋናው ሲሆኑ በንግግራቸው "በሰ/ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ በሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት ተዘጋጅቶ በቅዱስ ሲኖዶስ ጸድቆ ለትግበራ ወደ ሁሉም አህጉረ ስብከት የወረደው ሥርዓተ ትምህርት ዓላማው ሕፃናትና ወጣቶች ወጥ የሆነ ሥርዓተ ትምህርት እንዲማሩ፣ ዘመኑን የዋጁ ቤተክርስቲያንንና ሀገራቸውን መምራት የሚችሉ አገልጋዮችን ለማፍራት፣ የቤተ ክርስቲያን ሥርዓት ትውፊትና ባህል እንዲያውቁ፣ የዘመኑን ፈተና እንዲያልፉና ችግር ፈቺ የሆነ ትውልድን ማፍራት ነው" ብለዋል። በገለጻቸውም ሥርዓተ ትምህርቱ 6 ክፍለ ትምህርቶችና አንድ አጋዥ ክፍለ ትምህርት የተዋቀረ ሲሆን የክፍል መጠን፣ የእድሜ አከፋፈል፣ የመጽሐፍ ዝግጅት የደረሰበትን ደረጃ ወዘተ ጠቅለል አድርገው አቅርበዋል። በመጨረሻም በጉባኤው ከታደሙ የሀገረ ሰሰብከት ተወካዮችን የደብር አለቆች ይህን ሥርዓተ ትምህርት በሁሉም መዋቀር ተደራሽ ለማድረግ በሁሉም መዋቅር ማስገንዘብና ሥልጠና በመስጠት ፣ የመማሪያ ቦታ በማዘጋጀት ፣ ለትግበራው መሳካት እንዲሰሩ መልዕክት አስተላልፈዋል። (የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት) ✍️YouTube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu ✍️ FaceBook 👇 https://www.facebook.com/EOTC.GSSU ✍️Telegram 👇 https://t.me/EOTCNSSU ✍️Website👇 https://eotc-gssu.org/a/ ✍️Tiktok👇 https://www.tiktok.com/@sundayschoolunion