የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU
前往频道在 Telegram
📈 Telegram 频道 የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU 的分析概览
频道 የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU (@eotcgssu21) 阿姆哈拉语 语言赛道中的 是活跃参与者。目前社区聚集了 14 442 名订阅者,在 宗教与灵性 类别中位列第 6 042,并在 埃塞俄比亚 地区排名第 2 328 位。
📊 受众指标与增长动态
自 невідомо 创建以来,项目保持高速增长,吸引了 14 442 名订阅者。
根据 28 六月, 2026 的最新数据,频道保持稳定运转。过去 30 天订阅人数变化为 550,过去 24 小时变化为 26,整体触达仍然可观。
- 认证状态: 未认证
- 互动率 (ER): 平均受众互动率为 37.47%。内容发布后 24 小时内通常能获得 10.23% 的反应,占订阅者总量。
- 帖子覆盖: 每篇帖子平均可获得 5 412 次浏览,首日通常累积 1 477 次浏览。
- 互动与反馈: 受众积极参与,单帖平均反应数为 33。
📝 描述与内容策略
尚未提供频道描述。
凭借高频更新(最新数据采集于 29 六月, 2026),频道始终保持新鲜度与高覆盖。分析显示受众积极互动,使其成为 宗教与灵性 类别中的关键影响点。
14 442
订阅者
+2624 小时
+1347 天
+55030 天
帖子存档
የአዲስ አበባ ሰንበት ት/ቤቶች አንድነት ልዑክ ከስልጤ ቅበት ከተማ በሃይማኖታቸው ምክንያት ተፈናቅለው ሀብት ንብረታቸውን ጥለው ቡታጅራ ደብረ ጽዮን ቅድስት ማርያም ቤተክርስቲያን የሚገኙ ምእመናንን በቦታው ድረስ በመገኘት ጎብኝተው ከአልባሳት ውጪ #ከ600_000 (ከስድስት መቶ ሺህ ብር) በላይ ድጋፍ አደረገ።
(ጥቅምት 10/2016 ዓ.ም የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት)
✍️YouTube 👇
https://www.youtube.com/@eotc-gssu
✍️ FaceBook 👇
https://www.facebook.com/EOTC.GSSU
✍️Telegram 👇
https://t.me/EOTCNSSU
✍️Website👇
https://eotc-gssu.org/a/
✍️Tiktok👇
https://www.tiktok.com/@sundayschoolunion
"የእግዚአብሔር መልአክ በሕልሙ ተገልጦ እንደነገረው ከእንቅልፉ ተነስቶ ሕፃኑነ ከእናቱ ከማርያም ጋር ይዞ ዮሴፍ ወደ ግብጽ ሀገር ሸሸ፤ እሷም እያለቀሰች የልጄ ደም ሲፈስ ከማይ እኔን አስቀድመው ይግደሉኝ አለች!" ሰቆቃወ ድንግል
የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ።
ሰናይ ሌሊት!
✍️Youtube 👇
https://www.youtube.com/@eotc-gssu
ብፁዕ አቡነ ሄኖክ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ እና የተዋህዶ ሚዲያ ማዕከል የበላይ ጠባቂ በስልጤ ዞን በደረሰባቸው አደጋ ምክንያት ተፈናቅለው በቡታጅራ የሚገኙ ኦርቶደክሳዊያን ወገኖቻችንን ለመደገፍ የአዲስ አበባ ሰንበት ት/ቤቶች አንድነት ነገ ጥቅምት 10/2016 ዓ.ም በቦታው ተገኝቶ ለሚያደርገው ድጋፍ አባታዊ ቡራኬ እና ሽኝት አደረጉ።
(ጥቅምት 9/2016 ዓ.ም የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት)
የሽኝት መርሐግብሩ በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የተደረገ ሲሆን ላዕከ ኄራን መንክር ግርማ የአዲስ አበባ ሰንበት ት/ቤቶች አንድነት ሰብሳቢ ለብፁዕ አባታችን ገለጻ ያደረጉ ሲሆን ይህ ድጋፍም የሚደረገው ለሁለተኛ ዙር መሆኑን በመጥቀስ ድጋፉ ከሰንበት ት/ቤቶች እና ከአባላት እንዲሁም ከበጎ አድራጊ ምዕመናን የተሰበሰበ መሆኑን ተናግረዋል። ከአልባሳት ውጪ ሳሙና ፥ ዳይፐር ፥ ሞዴስ ፥ ፖስታ ፥ መኮረኒ ፥ ሩዝ ፥ ምስር ፥ባቄላ ፥ አተር ክክ ፥ የጤፍ ዱቄት፥ የስንዴ ዱቄት ፥በርበሬ ፥ሽሮ የመሳሰሉት በአጠቃላይ #ከ554_000 (አምስት መቶ ሀምሳ አራት ሺህ) ብር በላይ የሚያወጣ ድጋፍ በቦታው ላይ በመገኘት የሚለገስ መሆኑን ተናግረዋል። ይህንን የበጎ አድራጎት ሥራ ያለመሰልቸት እያከናወነ የሚገኘውን የአንድነቱን ልማት እና በጎ አድራጎት ክፍልንም አመስግነዋል።
ከላዕከ ኄራን መንክር ግርማ ገለጻ በኃላ ብፁዕ አቡነ ሄኖክ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ እና የተዋህዶ ሚዲያ ማዕከል የበላይ ጠባቂ በጎ ማድረግ ከአንድ ኦርቶዶክሳዊ ግዴታ የሚጠበቅ መሆኑን ገልጸው የአዲስ አበባ ሰንበት ት/ቤቶች አንድነትም ለሁለተኛ ዙር ይኽን እገዛ ማድረጉ ያስመሰግነዋል ብለዋል። በቦታው ተገኝቶ በሃይማኖቱ ምክንያት ተፈናቅሎ ሰማዕት ሆኖ የሚገኘውን ምዕመን መጎብኘት እና መርዳት ከዕርዳታው በተጨማሪ ወገን አለን ብለው እንዲጽናኑ የሚያበረታ ነውና እግዚአብሔር ይባርካችሁ ሲሉ መርቀዋል ። በመጨረሻም በነገው ዕለት ወደቦታው ለሚጓዙ የአንድነቱ ልዑካን አባታዊ ቡራኬ እና መልካም መንገድ እንዲሆን በመጸለይ ሽኝት አድርገዋል።
(የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት)
✍️YouTube 👇
https://www.youtube.com/@eotc-gssu
✍️ FaceBook 👇
https://www.facebook.com/EOTC.GSSU
✍️Telegram 👇
https://t.me/EOTCNSSU
✍️Website👇
https://eotc-gssu.org/a/
✍️Tiktok👇
https://www.tiktok.com/@sundayschoolunion
现已上线!2025 年 Telegram 研究 — 年度关键洞察 
