Amhara Revolution
ይህቺ ገፅ 17/04/2016 ተከፈተች። መረጃ ያድርሱን @heyab8 ✅የተመሠረተችው የአማራን ሕዝብ ለማንቃት፣ ለማደራጀት እና ለማስተባበር ነው። የአማራን ሕዝብ ✅ ፖለቲካዊ ✅ ማህበራዊ ✅ ኢኮኖሚያዊ እና ታሪካዊ ጥያቄዎችን ለማሰማት እና የሰፊውን ሕዝብ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ትሰራለች። ድል ለአፋብን💪
نمایش بیشتر📈 تحلیل کانال تلگرام Amhara Revolution
کانال Amhara Revolution (@minilik28) در بخش زبانی امهری بازیگری فعال است. در حال حاضر جامعه شامل 13 402 مشترک است و جایگاه 4 046 را در دسته سیاست و رتبه 2 516 را در منطقه أثيوبيا دارد.
📊 شاخصهای مخاطب و پویایی
از زمان ایجاد در невідомо، پروژه رشد سریعی داشته و 13 402 مشترک جذب کرده است.
بر اساس آخرین دادهها در تاریخ 28 ژوئن, 2026، کانال فعالیت پایداری دارد. در ۳۰ روز گذشته تغییر اعضا برابر 287 و در ۲۴ ساعت گذشته برابر 9 بوده و همچنان دسترسی گستردهای حفظ شده است.
- وضعیت تأیید: تأیید نشده
- نرخ تعامل (ER): میانگین تعامل مخاطب 12.98% است و در ۲۴ ساعت نخست پس از انتشار، محتوا معمولاً 10.60% واکنش نسبت به کل مشترکان کسب میکند.
- دسترسی پستها: هر پست به طور میانگین 1 738 بازدید دریافت میکند. در اولین روز معمولاً 1 420 بازدید جمعآوری میشود.
- واکنشها و تعامل: مخاطبان بهطور فعال حمایت میکنند؛ میانگین واکنش به هر پست 11 است.
📝 توضیح و سیاست محتوایی
نویسنده این فضا را محل بیان دیدگاههای شخصی توصیف میکند:
“ይህቺ ገፅ 17/04/2016 ተከፈተች።
መረጃ ያድርሱን @heyab8
✅የተመሠረተችው የአማራን ሕዝብ ለማንቃት፣ ለማደራጀት እና ለማስተባበር ነው።
የአማራን ሕዝብ
✅ ፖለቲካዊ
✅ ማህበራዊ
✅ ኢኮኖሚያዊ እና ታሪካዊ ጥያቄዎችን ለማሰማት እና የሰፊውን ሕዝብ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ትሰራለች።
ድል ለአፋብን💪”
به لطف بهروزرسانیهای پرتکرار (آخرین داده در تاریخ 29 ژوئن, 2026)، کانال همواره بهروز و دارای دسترسی بالاست. تحلیلها نشان میدهد مخاطبان بهطور فعال با محتوا تعامل دارند و آن را به نقطه اثرگذاری مهم در دسته سیاست تبدیل کردهاند.
در حال بارگیری داده...
| تاریخ | رشد مشترکین | اشارات | کانالها | |
| 29 ژوئن | +11 | |||
| 28 ژوئن | +9 | |||
| 27 ژوئن | +31 | |||
| 26 ژوئن | +10 | |||
| 25 ژوئن | +23 | |||
| 24 ژوئن | +14 | |||
| 23 ژوئن | +9 | |||
| 22 ژوئن | +8 | |||
| 21 ژوئن | 0 | |||
| 20 ژوئن | +8 | |||
| 19 ژوئن | +12 | |||
| 18 ژوئن | +5 | |||
| 17 ژوئن | +8 | |||
| 16 ژوئن | +17 | |||
| 15 ژوئن | 0 | |||
| 14 ژوئن | +6 | |||
| 13 ژوئن | 0 | |||
| 12 ژوئن | +3 | |||
| 11 ژوئن | +12 | |||
| 10 ژوئن | +5 | |||
| 09 ژوئن | +3 | |||
| 08 ژوئن | +5 | |||
| 07 ژوئن | +31 | |||
| 06 ژوئن | +5 | |||
| 05 ژوئن | +7 | |||
| 04 ژوئن | +9 | |||
| 03 ژوئن | +22 | |||
| 02 ژوئن | +29 | |||
| 01 ژوئن | +112 |
| 2 | بدون متن... | 964 |
| 3 | የወቅቱን ትኩስ እና አጓጊ መረጃዎች ይዘንላችሁ ቀርበናል! በሀገር ውስጥ እና በዓለም አቀፍ ደረጃ የተከሰቱ ዋና ዋና ሁነቶችን በአጭሩ እና በማራኪ አቀራረብ እነሆ፡
የፋኖ ድንቅ ጀብዱ በአቡዬ ሜዳ
የተራሮች ሁሉ ንጉስ በሆነው አቡዬ ሜዳ (እስቴጎማ ተራራ) ላይ የፋኖ ክፍለ ጦር አስደናቂ ጀብዱ ፈጽሟል! በደጋዳሞት ወረዳ ለተከታታይ ቀናት ሲደረግ የነበረው ትንቅንቅ በድል መጠናቀቁ ሲታወቅ፣ በሌላ በኩል ደግሞ በቡግና ወረዳ አይና ማርያም ከተማ በተካሄደ የኦፕሬሽን እርምጃ የ19ኛ ክፍለ ጦር በርካታ የአገዛዙን ሰራዊት አባላት እስከነ መሪያቸው ደምስሷል።
የአውሮፓ ህብረት እና አሜሪካ ስጋት
የአውሮፓ ህብረት በሰሜን ኢትዮጵያ ባለው ወቅታዊ ውጥረት ላይ ያለውን ከፍተኛ ስጋት ገልጿል። ህብረቱ እና የአሜሪካ መንግስት የፕሪቶሪያው የሰላም ስምምነት በተሟላ መልኩ እንዲተገበርና ወገኖች ሁሉ ወደ ውይይት እንዲመለሱ ጥሪያቸውን አቅርበዋል።
የእስራኤል እና ሊባኖስ "ታሪካዊ ስምምነት"
የእስራኤሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንጃሚን ኔታንያሁ ከሊባኖስ ጋር የተደረገውን የመግባቢያ ስምምነት ማዕቀፍ "ታሪካዊ ስኬት" ሲሉ አሞካሽተውታል። ይህ ስምምነት ለቀጠናው ሰላም አዲስ በር ይከፍታል ተብሏል።
ሙሉውንና ዝርዝር መረጃውን ለመከታተል አሁኑኑ ቻናላችንን ሰብስክራይብ (Subscribe) በማድረግ ቤተሰብ ይሁኑ! ቪዲዮውን ላይክ እና ሼር ማድረግ እንዳይረሱ!
አብራችሁን ስላላችሁ እናመሰግናለን! ?
?
https://youtu.be/g-CAc7p3ylI?si=BJCRkKCbbsN-Z90K | 1 260 |
| 4 | የአፋብን ጎንደር ጠቅላይ ግዛት በላይ ዕዝ 206ኛ ከፊያለው ደሴ ኮር አንበሳው ጋይንት ክ/ ጦር አስቻለው ደሴ ብርጌድ አዲስ ምልምል ኮማንዶ ሰልጣኞችን አስመረቀ!
በምርቃት ፕሮግራሙ ላይ የ206ኛ ከፊያለው ደሴ ኮር አመራሮች እና በስሩ ያሉ የክፍለጦር አመራሮች ጥሪ የተደረገላቸው የሃይማኖት አባቶች የሃገር ሽማግሌዎች ነገላ ከተማ በመገኘት አስመርቀዋል።
በፕሮግራሙ ላይ የተጋበዙ የኮሩም የክ/ጦሩም መሪወች ተመራቂዎችን የእንኳን ደስ ያላችሁ መልክት የአስተላለፉ ሲሆን በፕሮግራሙ ተመራቂዎቹ የተለያዩ ወታደራዊ ትሪቶችን ያደረጉ ሲሆን ብርጌዱ ለተለያዩ መሪዎች ቀደም የተሰው መሪዎችን ፎቶ ስጦታ አበርክቶላቸዋል።
በመጨረሻም ለአሰልጣኙ ማስተር ብሬ የአንበሳው ጋይንት ክ/ጦር ዋና አዛዥ አርበኛ አስጊዶም ውበት አንድ እግር ታጣፊ ክላሽ በሽልማት አበርክቶለታል።
የአፋብን ጎጠግ በላይ ዕዝ 206ኛ ከፊያለሁ ደሴ ኮር የአንበሳው ጋይንት ክ/ጦር ህዝብ ግንኙነት ክፍል! | 1 585 |
| 5 | بدون متن... | 1 510 |
| 6 | የወቅቱን ትኩስ እና አጓጊ መረጃዎች ይዘንላችሁ ቀርበናል! በሀገር ውስጥ እና በዓለም አቀፍ ደረጃ የተከሰቱ ዋና ዋና ሁነቶችን በአጭሩ እና በማራኪ አቀራረብ እነሆ፡
የፋኖ ድንቅ ጀብዱ በአቡዬ ሜዳ
የተራሮች ሁሉ ንጉስ በሆነው አቡዬ ሜዳ (እስቴጎማ ተራራ) ላይ የፋኖ ክፍለ ጦር አስደናቂ ጀብዱ ፈጽሟል! በደጋዳሞት ወረዳ ለተከታታይ ቀናት ሲደረግ የነበረው ትንቅንቅ በድል መጠናቀቁ ሲታወቅ፣ በሌላ በኩል ደግሞ በቡግና ወረዳ አይና ማርያም ከተማ በተካሄደ የኦፕሬሽን እርምጃ የ19ኛ ክፍለ ጦር በርካታ የአገዛዙን ሰራዊት አባላት እስከነ መሪያቸው ደምስሷል።
የአውሮፓ ህብረት እና አሜሪካ ስጋት
የአውሮፓ ህብረት በሰሜን ኢትዮጵያ ባለው ወቅታዊ ውጥረት ላይ ያለውን ከፍተኛ ስጋት ገልጿል። ህብረቱ እና የአሜሪካ መንግስት የፕሪቶሪያው የሰላም ስምምነት በተሟላ መልኩ እንዲተገበርና ወገኖች ሁሉ ወደ ውይይት እንዲመለሱ ጥሪያቸውን አቅርበዋል።
የእስራኤል እና ሊባኖስ "ታሪካዊ ስምምነት"
የእስራኤሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንጃሚን ኔታንያሁ ከሊባኖስ ጋር የተደረገውን የመግባቢያ ስምምነት ማዕቀፍ "ታሪካዊ ስኬት" ሲሉ አሞካሽተውታል። ይህ ስምምነት ለቀጠናው ሰላም አዲስ በር ይከፍታል ተብሏል።
ሙሉውንና ዝርዝር መረጃውን ለመከታተል አሁኑኑ ቻናላችንን ሰብስክራይብ (Subscribe) በማድረግ ቤተሰብ ይሁኑ! ቪዲዮውን ላይክ እና ሼር ማድረግ እንዳይረሱ!
አብራችሁን ስላላችሁ እናመሰግናለን! ?
?
https://youtu.be/g-CAc7p3ylI?si=BJCRkKCbbsN-Z90K | 1 554 |
| 7 | በውስጥ የተላከ ነው
"ሰላም እንዴት ናችሁ የአማራ የቁርጥ ቀን ልጆች
ይመስገን ነጋ ይባላል ቢቡኝ ወረዳ ደ/ብረዘይት ቀበሌ የተወለደ ሲሆን 3አመት ሙሉ መረጃ ሆኖ የቆየ ነው።
አሁን ሰዴ ወረዳን አቀናለሁ ብሎ የሠዴ ወረዳ ኮሚኒኬሽን ሀላፊ ለመሆን ቃል ገብቶ የተቀመጠ ሰው ነው ተቀበሉት"
በብዙ ፌክ አካውንት የአገዛዙ የጭን*ገ*ረድ በመሆን የህዝባችንን መከራና ስቃይ በደስታ የሚገልፅ የእኛ የዕድሜ እኩያ ነው።
"ይችን የብልፅግና የጭ*ን ገ*ረድ ጀቫ👁 በሏት" ማረፏ ይሻላታል የደረሰ ይደርስብሀል በሏት❗️ | 1 498 |
| 8 | በመጨረሻም አንዷን ቀለሃ ወደ ራሱ ተኩሶ የአፄ ቴዎድሮስን ክብር ተቀናጀ!
አርበኛ ቅዱሴ ዘውዱ ከአርበኛ ቀኝአዝማች ጨለፍ ተስፋው ጋር ለሁለት ወራቶች ብቻ በእድሜ ተበላልጠወ ተጠራርተው ወደቁ። ከሁለት ወር በኋላ የቀኝአዝማች ጨለፍ ተስፋውን ናፍቆት አልቻለው አለና ቅዱሴም ወደ ጨለፍ ገሰገሰ! "አርበኛ ቅዱሴ ከኔ በላይ ጀግና ነው። የቅዱሴ ጀግንነት ወደር አልባ ነው።" ብሎ ቀኝአዝማች ጨለፍ የመሰከረለት ሰልካካ ውብና ወንዳ ወንዱ አርበኛ ቅዱሴ ዘውዱ መቄት ምድር ካፈራቻቸው ጉምቱ ጀግና መካከል አንዱና ኮከቡ እርሱ ነው።
ሰኔ 20/2018 ዓ/ም በመቄት ወረዳ ቁርአምበሳ ከተባለ ቦታ ላይ ጠላት በመድፍና ፔምፒ ታግዞ ሙሉ መካናይዝድ ሆኖ 22ኛ ክፍለጦርን ለመክበብ በተቀሳቀሰበት ቅስፈት አርበኛ ቅዱሴ ዘውዱ የጠላትን ሰራዊትን እያራገበ ከበባ ውስጥ የገባን ሰራዊቱን ከጠላት ቀጠና ሙሉ በሙሉ ማውጣት ቻለ።ቅዱሴ በቀኝና ግራ ደረት ትጥቁ አራት ካዝና አምስተኛ ከነፍጡ የተገጠመ ካዝናውን በጥላት ሰራዊት ቅንድብና ግንባር ላይ ከተኮሰ በኋላ በመጨረሻም ሰላሳ አንደኛዋን ቀለሃ ወደ ራሱ ተኮሳት።
አርበኛው እጁን ለጠላት ሊሰጥ ፈፅሞ አልፈቀደም! እርሱ የአፄ ቴወድሮስ፣የንጉስ ሚካኤል፣ የእምዬ ምኒልክ፣ የራስ አበበ አረጋዊና የጀነራል አሳምነው ፅጌ የአብራክ ልጅ ነውና፣ በደም አጥንቱ፣ በእስትንፋስ በሞራሉ የአማራዊ የሞራል ልህቀት ባለቤት ነውና አንዷን ጥይት ወደ ራሱ ተኮሳታ! እሳት እጁን የሚጨብጣት የለምና የጨለፍ ተስፋው ወንድም በፀጋውና ክብሩ ታላቅ ጀብድን በጥላት ላይ በመፈፀም ለአማራ ህዝብ በክብር ተሰዋ!!!
በደረቱ ያነገባቸውን አራት ካዝናዎችና አንድ ከነፍጡ የተገጠመ ካዝናውን ከጥላት ሰራዊት ላይ አርከፈከፈው። ከአገዛዙ ሰራዊት መሀል ዘሎ ገብቶ በቀኝ እጁ ክላሹን ከጥላት ደረት ላይ ተኮሰው፤ በግራ እጁ ቦምቡን እየመነጨ የጥላትን ምሽግና ከለላ እያፈራረሰ ወደ ፊት እሳት ለብሶ እሳት ጎርሶ ተጓዘ። የጥላት ሰራዊትም በርካቶች ወደ ምድር እየተዝለፈለፉ ወደቁ። አርበኛ ቅዱሴ ዘውዱ በቀኝአዝማች ጨለፍ ተስፉ እየማለ ወራሪውን ሀይል ዶግ አመድ አደረገው። በፂም የተከለለ ስንጥቅ መልኩን በጥላቶች ፊት ላይ እያበራ ለልዕልና የሚመኙትን ሸበላነቱን እያፀባረቀ ወንድነቱን እያስመሰከረ የጥላትን የጥፋት ሰንሰለት እየቆራረጠ በመቄት ምድር ከመድፍና ፔምፒ ላቃ ጋር ተናነቀ።
አርበኛው ለሀገር ዋርካ ለቀልብ እፎይታን የተቸረው ወንዳወንድ ሲሆን ከቀኝአዝማች ጨለፍ ተስፋው ጋር የትግል ጅማሮውን የጀመረ ሲሆን ከዛ ማዶ ወዶ ገቦች ጭንቅና ፈተናን ሸሽተው ኮምቦልቻ በተወሸቁበትና አማራነታቸውን ክደው ለኦህዴድ ባጎበደዱበት ዕለት እርሱ ግን ህቅታውን ለአማራ ትውልድ ያለ ስስት ከጠላት ጋር በመተናነቅ ታላቅና ህያው ታሪክን ሰርቶ የነ በላይ ዘለቀን ስምና ዝናን ተቀናጅቷል። ጀግኖችን ፀንሶ የመውለድ ችግር የማይነካካት የመቄት ምድር ያፈራችው አርበኛ ቅዱሴ ዘውዱ ሰኔ 20/2018 ዓ/ም በክብር ለአማራ ህዝብ የህልውና ተጋድሎ ተሰዋ።
ጀግና የነፃነት አለምን ፈጥሮ ያልፋል! ትውልድ ሁሉ ለዘላለም ይዘክረዋል!!! | 1 673 |
| 9 | بدون متن... | 1 594 |
| 10 | አንድ ነገር ልንገልሕ እስኪ፡- አሁን ላይ እኛ አማኽራዋች ድራማ ነው የሚሰራብን ምንም አንድም ነገር የወቅነው ነገር የለም፤ደሬ በኢትዮጵያ ውስጥ ኦሮሞ ሁኖ የሰውን ልጅ ሞት፣ስደት ፣ስቃይ የሚቃወም የለም፤ በምንም ይሁን በምን ፤ ብዙ ጊዜ በመላመድ የምናውቃቸው፣ በትምሕርት የምናውቃቸው፣በሀይማኖት አባትነት የምናውቃቸው፣ በተቃዋሚነት የምናውቃቸው፣ በትጥቅ ትግል የምናውቃቸው ሁሉ የራሱ ተልዕኮ አላቸው፣ ታዝበሕ ከሆነ አንድ ድርጅት ሲቋቋም አብረው ተባባሪ መስለው ይደራጃሉ ፤ለምን መሰለሕ ኦሮሞ ገዳይ ጨፍጫፊ እንዳይባል እነሱም እየተጠቁ ነው ብለን እንድናስብ እና ገፅታቸው ባለም ማኽበረሰብ እንዳይጠሉ የሚያደርጉት ስልት ነው፤ ለምሳሌ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ውስጥ ያሉ የኦሮሞ ጳጳሳት ስለ ሰው ሞት እንዲወራ አይፈልጉም ብቻ የሞተው ማኽበረሰብ ብዙ ሆኖ ሚዲያው ሲያንጫጫው ወይ እያለቀሱ ወይ በፁሑፍ አብረው ይወጣሉ ግን ገዳዮች እራሳቸው ናቸው ፤ተቃዋሚዋችም እንደዛው ናቸው፤ ገፅታ ግንባታ ነው የሚሰሩት፤ አንድ እናት የሆነች አሮጊት ኦሮሞ አንድ አማኽራ ወይም ወላይታ ወይም ትግሬ አጋድመሕ አንገቱን ቁረጭ ብትላት ሺንኩርት የከተፈች ያክል አትቆጥረውም፤ እውነቴን ነው የምነግርሕ፤ በምክንያት ነው የምነግርሕ ሶስት አመት አብራአቸው ነው እየኖርሁ ያለሁት ፤ አሁን አርሲ ላይ ያለው ጭፍጨፋ በአካባቢው ተወላጅ ጳጳሳት ተሟጋች ሌሎች ገዳይ ሆነው ነው የሚተውኑት፤ እነጀዋር ፤ፋንታሁን ዋቄ እና ሌሎችም አውቀው ነው የሚቃወሙት በሚዲያው፤ የውልሕ ባአንድ ከተሰለፉ የሚቃወማቸው ይበዛል ሌላውም በአንድ ይቆማል ፤ባሕላቸው ገዳይ እንዲባል አይፈልጉም፣ ሌላውን ኢትዮጵያዊ አጥፍተው ግን እነሱ መውረር የጋራ ህልማቸው ነው፤ አማኽራው አንድ እንዳይሆንም ይጠቀሙበታል ፤ የሚገርምሕ አንድ የአማኽራ ተቋም ተቀጥሮ የሚሰራ አንድ ኦሮሞ ደሞዝ እየተቆረጠለት እውስጥ ጠላት ሆኖ ተቋሙ እንዲዳከም ጠንክሮ ይሰራል ፤እኔ ያለሁበት የአማኽራዋችና የትግሬዋች ተቋም አለ እና ተቋሙ እንደተቋቋመ ትልቅ ለውጥ አመጣ ከዛ የውሸት ክስስ የቦርድ እና የማናጅመንት ስብሰባ ላይ አቀረቡ ክሱም እንዲ ነው በሀዋሳ ዲስትሪክት አማኽራ ብቻ ሰለተቀጠረ ተቋማችን የተፈለገውን ውጤት ማምጣት አልተቻለም ብለው ተናገሩ ፤እንተናገሩት 100% ተቀየረላቸው አሁን ላይ ተቋሙ ተዳክሞ ደሞዝ መክፈል አቅቶታል ከላይ ከማናጅመንቱ ጀምሮ ስራተኛው እየለቀቀ ነው ግራ ተጋብቷል ፤እና ኦሮሞን ከተረዳሁት እና ካወቅሁት ገዳይ፣ዘራፊ ነው ፤እግዛቤርን ጥላቻ እንዳይመስልሕ ሰው ካላዬው እርግጠኛ ነኝ ሰው ይበላሉ እንደውም አማኽራ እና ትግሬ ከሆነ ብዙ ነገር አይቻለሁ ከእነሱ።∞ | 1 642 |
| 11 | የደጋ ዳሞቱ ምርኮኛ💪💪🥷‼✍ | 1 824 |
| 12 | بدون متن... | 1 850 |
| 13 | ሻለቃ ሙጅብ ከበባ ሰብሮ ወጣ
ሻለቃ ሙጅብን እና 11ኛ ክ/ጦር 5ኛ ደጃዝማች አበረ ይማም ሻለቃን ለመክበብ ወደ ሀሙሲት ከተማ የተንቀሳው የአገዛዙ ጦር ተደመሰሰ። በውጊያው 1-ከፍተኛ አመራርን ጨምሮ በርካታ የጠላት ሰራዊት ሲደመ-ሰስ 4-ክላሽንኮቭ መሳሪያ ተማርኳል። የተሸ-ኘው ከፍተኛ አመራሩ #መራዊ_ማርያም ቤተ-ክርስቲያን ላይ ቀ-ብር እየተደረገለት ነው።
ትንታጉ ሻለቃ ሙጅብ ከበባውን ሰብሮ ወጥቷል✌️
N.B "ከ11 እስከ 11 የፋኖ አመራሮችን መደም-ሰስ" የሚለው የጠላት ስትራቴጅ ተጀምሯል፤ ጥንቃቄ ይደረግ! | 1 867 |
| 14 | بدون متن... | 1 739 |
| 15 | ከጦር መሪው እስከ እግረኛ ሰራዊቱ ግብዓተ መሬቱ የተፈፀመበት የብልፅግናው አገዛዝ በአሁኑ ሰዓት በደጋ ዳሞት ፣ በቋሪት፣ በጎንጅ፣ በአዴት እና አካባቢው 2 የጦር ጄትና 1 ድሮን በመላክ አንበሶቹን ለመደብደብ ሙከራ እያደረገ ይገኛል።
ጀግኖቹ ግን አሁንም በየጥሻው የተበታተነውን እግረኛ ሰራዊት እየተከተሉ እየለቀሙት ይገኛል። | 1 657 |
| 16 | بدون متن... | 1 636 |
| 17 | بدون متن... | 1 742 |
| 18 | #ደጋዳሞት_ጎጃም_ዐማራ‼️
ለተከታታይ ቀናት በደጋዳሞት ወረዳ የተደረገው ትንቅንቅ በሻለቃ ዝናቡ ልንገረው እና በመቶ አለቃ አበበ ሰውመሆን እየተመራ በትናንትናው ዕለት በቀን 19/10/2018 በደጋዳሞት አባት አርበኞች፣ በቋሪት አባት አርበኞች፣በ109ኛ ኮር 99ኛ ክ/ጦር ደጋዳሞት ሻለቃ እና በ206ኛ ኮር 24ኛ ክ/ጦር ስናን አባጅሜ ሻለቃ ድንቅ ብቃት በድል ተጠናቋል።
በዚህ አውደ ውጊያ የተገኙ ድሎች ...
👉1 -ባለ 82 mm ሞርተር
👉2-ዲሽቃ
👉8-ብሬን
👉5-እስናይፐር
👉230- ክላሽ
👉2 ስታር ሽጉጥ
👉7 -icom መገናኛ
👉5 -የሞርተር ቅንቡላ
👉800 -የዲሽቃ ተተኳሽ
👉3250 -የክላሽ ተተኳሽ
👉30 -f1 ቦንብ
👉12-የጭስ ቦንብ
👉300- ካዘና
👉11 የደረት ትጥቅ እንዲሁም ሌሎች ወታደራዊ ቁሳቁሶች ተማርኳል ። የተደመሰሰ የጠላት ሀይል አንድ የ76ኛ ክ/ጦር አዛዥ ሙሉ ኮሎኔል እና አንድ ሌተናል ኮሎኔል፣ 2 የሻለቃ አመራሮች፣ ከ8 በላይ መስመራዊ የጦር መኮነኖች እና ከ150 በላይ እግረኛ ሰራዊት ተደምስሷል ።
ዐማራ በልጆቹ ታፍሮና ተከብሮ ይኖራል!!
#አዲስ ትውልድ፣ አዲስ አሰተሳሰብ፣ አዲስ ተስፋ!!
©አፋብን ቴዎድሮስ ዕዝ 109ኛ ኮር ህዝብ ግንኙነት!
ሰኔ 20/2018 ዓ.ም ሰለም እደሩ ቤተሰብ | 731 |
| 19 | ጄ/ል አለምሸት ደግፌ መከላከያው ከባድ ፈተና ውስጥ እንደገባ ገልፀዋል። በንግግራቸው ከአንዳንድ የቃላት አጠቃቀም፣ ለምሳሌ ፅንፈኛ፣ ከሚሉ አገላለፆች እና መፍትሄ ብለው ካቀረቡት ሀሳብ ውጭ ፣ በብዙው ተስማምቻለሁ። ፋኖን የኢትዮጵያዊነት ጠበቃ፣ ሸኔንና ሕወሀትን ደግሞ ፀረ ኢትዮጵያ አድርገው በመሳል፣ ፋኖ ከእነዚህ ኀይሎች ጋር እንዴት ይሰራል? በማለት የሰጡት አስተያየት አስገርሞኛል። ላስወነጅላቸው አልፈልግም፣ ግን ለፋኖ ያላቸው አመለካከት እንደ ሌሎቹ አለመሆኑን ከንግግራቸው መረዳት ይቻላል።
ጄኔራሉ የመከላከያን የተዳከመ ቁመና መደበቅ አለመቻላቸውም ጥሩ ነገር ነው። መከላከያው በዘመናዊ ሁኔታ ተደራጅቷል እያሉ በየቀኑ ከሚፎክሩት ክ ፊልድማርሻሉና ከጠ/ሚኒስትሩ ይልቅ፣ መሬት ላይ ያለውን እውነት ማየት የሚችል የተሻለ ሰው መከላከያ ውስጥ እንዳለ ተረድቻለሁ።
መከላከያውን አይበገሬ አድርጎ የሌለ ምስል ሲፈጥር የኖረ የብልፅግና ደጋፊ ሁሉ የአለምሸትን ንግግር ሲሰማ በራሱ ላይ አመድ እየበተነ ለቅሶውን እንደሚያቀልጠው አልጠራጠርም። ለምን ብትሉ የእንጀራው ገመድ እየተቆረጠ መምጣቱን ይረዳዋልና። | 1 657 |
| 20 | ጥቆማ እና አስተያየት ማድረስ ይቻላል
። ።።።።@heyab8🙏 | 1 955 |
اکنون در دسترس! پژوهش تلگرام ۲۰۲۵ — مهمترین بینشهای سال 
