fa
Feedback
Amhara Revolution

Amhara Revolution

رفتن به کانال در Telegram

ይህቺ ገፅ 17/04/2016 ተከፈተች። መረጃ ያድርሱን @heyab8 ✅የተመሠረተችው የአማራን ሕዝብ ለማንቃት፣ ለማደራጀት እና ለማስተባበር ነው። የአማራን ሕዝብ ✅ ፖለቲካዊ ✅ ማህበራዊ ✅ ኢኮኖሚያዊ እና ታሪካዊ ጥያቄዎችን ለማሰማት እና የሰፊውን ሕዝብ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ትሰራለች። ድል ለአፋብን💪

نمایش بیشتر

📈 تحلیل کانال تلگرام Amhara Revolution

کانال Amhara Revolution (@minilik28) در بخش زبانی امهری بازیگری فعال است. در حال حاضر جامعه شامل 13 402 مشترک است و جایگاه 4 046 را در دسته سیاست و رتبه 2 516 را در منطقه أثيوبيا دارد.

📊 شاخص‌های مخاطب و پویایی

از زمان ایجاد در невідомо، پروژه رشد سریعی داشته و 13 402 مشترک جذب کرده است.

بر اساس آخرین داده‌ها در تاریخ 28 ژوئن, 2026، کانال فعالیت پایداری دارد. در ۳۰ روز گذشته تغییر اعضا برابر 287 و در ۲۴ ساعت گذشته برابر 9 بوده و همچنان دسترسی گسترده‌ای حفظ شده است.

  • وضعیت تأیید: تأیید نشده
  • نرخ تعامل (ER): میانگین تعامل مخاطب 12.98% است و در ۲۴ ساعت نخست پس از انتشار، محتوا معمولاً 10.60% واکنش نسبت به کل مشترکان کسب می‌کند.
  • دسترسی پست‌ها: هر پست به طور میانگین 1 738 بازدید دریافت می‌کند. در اولین روز معمولاً 1 420 بازدید جمع‌آوری می‌شود.
  • واکنش‌ها و تعامل: مخاطبان به‌طور فعال حمایت می‌کنند؛ میانگین واکنش به هر پست 11 است.

📝 توضیح و سیاست محتوایی

نویسنده این فضا را محل بیان دیدگاه‌های شخصی توصیف می‌کند:
ይህቺ ገፅ 17/04/2016 ተከፈተች። መረጃ ያድርሱን @heyab8 ✅የተመሠረተችው የአማራን ሕዝብ ለማንቃት፣ ለማደራጀት እና ለማስተባበር ነው። የአማራን ሕዝብ ✅ ፖለቲካዊ ✅ ማህበራዊ ✅ ኢኮኖሚያዊ እና ታሪካዊ ጥያቄዎችን ለማሰማት እና የሰፊውን ሕዝብ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ትሰራለች። ድል ለአፋብን💪

به لطف به‌روزرسانی‌های پرتکرار (آخرین داده در تاریخ 29 ژوئن, 2026)، کانال همواره به‌روز و دارای دسترسی بالاست. تحلیل‌ها نشان می‌دهد مخاطبان به‌طور فعال با محتوا تعامل دارند و آن را به نقطه اثرگذاری مهم در دسته سیاست تبدیل کرده‌اند.

13 402
مشترکین
+924 ساعت
+917 روز
+28730 روز

در حال بارگیری داده...

ابر برچسب‌ها
هیچ داده‌ای
مشکلی وجود دارد؟ لطفاً صفحه را تازه کنید یا با مدیر پشتیبانی ما تماس بگیرید.
اشارات ورودی و خروجی
---
---
---
---
---
---
جذب مشترکین
ژوئن '26
ژوئن '26
+414
در 4 کانال‌ها
مه '26
+275
در 4 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '26
+208
در 5 کانال‌ها
Get PRO
مارس '26
+157
در 3 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '26
+695
در 7 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '26
+60
در 2 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '25
+58
در 5 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '25
+104
در 5 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '25
+355
در 9 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '25
+276
در 4 کانال‌ها
Get PRO
اوت '25
+688
در 6 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '25
+1 339
در 7 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '25
+1 729
در 4 کانال‌ها
Get PRO
مه '25
+236
در 7 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '25
+474
در 8 کانال‌ها
Get PRO
مارس '25
+191
در 6 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '25
+28
در 6 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '25
+246
در 3 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '24
+1 108
در 6 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '24
+4 717
در 5 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '24
+26 281
در 11 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '24
+1 129
در 15 کانال‌ها
Get PRO
اوت '24
+2 059
در 21 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '24
+1 016
در 21 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '24
+977
در 21 کانال‌ها
Get PRO
مه '24
+1 558
در 11 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '240
در 7 کانال‌ها
Get PRO
مارس '24
+173
در 2 کانال‌ها
تاریخ
رشد مشترکین
اشارات
کانال‌ها
29 ژوئن+11
28 ژوئن+9
27 ژوئن+31
26 ژوئن+10
25 ژوئن+23
24 ژوئن+14
23 ژوئن+9
22 ژوئن+8
21 ژوئن0
20 ژوئن+8
19 ژوئن+12
18 ژوئن+5
17 ژوئن+8
16 ژوئن+17
15 ژوئن0
14 ژوئن+6
13 ژوئن0
12 ژوئن+3
11 ژوئن+12
10 ژوئن+5
09 ژوئن+3
08 ژوئن+5
07 ژوئن+31
06 ژوئن+5
05 ژوئن+7
04 ژوئن+9
03 ژوئن+22
02 ژوئن+29
01 ژوئن+112
پست‌های کانال
አንዳንድ ነገሮች‼️ አለም ፊቱን ዞሮበት፥ ወይንም እንደፍጥርጥሩ ለእጣፋንታው ትቶት "ረስቶት" እያለ "መተን ቀብረነዋል" የተባለው የአማራ ህዝብ "መቃብር" ፈንቅሎ ብድግ አለ። ያለ አንዳች መካሪና ተቆርቋሪ፥ ያለ አንድ ሰው ሃሳብ አበዳሪ ከመከራው ተምሮ፥ ከራሱ መክሮ አማራ የራሱን አቢዮት ራሱ ፈጠረ።ሲነሳ በደነገጡት ጠላቶቹ ፊት ራሱን በፍጥነት አደራጅቶ የህልውና ትግሉን ጀመረ።እፍኝ የማትሞላ ተተኳሽ በመቶ ሽዎች ብር እየገዛ፥ ታጣቂም አስታጣቂም ራሱ ሆኖ ወደ ራሱ ግብ መገስገስ ቀጠለ። እነሆ ሶስት አመት አለፈው። ትልቁ ብሄራዊ ሃብት ሰው ነው። የሁሉም ነገር... የፖለቲካውም፥ የታንኩም፥የዲፕሎማሲውም ፥ የርእዮተ አለሙም ግርግር ማእከሉ፥ መቋጫው ሰው ነው። ለሰው ልጆች የተሻለ ነገር ለማምጣት የሚደረግ ነው። የራሱን ህዝብ በሰማይም በምድርም እሳት አሰማርቶ የሚያነድ ዘረፈጅ ሥርዐት ስለ ብሄራዊ ክብርና ሉአላዊነት የት ያውቃል? ስለ ሃገር ለማውራት ሞራሉስ ከየት ይገኛል?አንገቷ ላይ ቆሞ እያነደዳት ያለችን ሃገር እወዳታለሁ ሊለን ይሞክራል። የጥፋት ተልእኮ ይዞ ሃገር እያቃጠለ ሳያፍር ሌላውን ሃይል በተላላኪነት ሊከስ ይዳዳዋል። ለግብፅ መላላክን፥ ለፕሬዝዝዳንት ኢሳያስ መሽቆጥቆጥን፥ ለህወሃት መንበርከክን አብይና ቡድኑ እንጅ ፋኖ አያውቀውም። በኛ በኩል የአለም ጥቅሞች ሁሉ ተሰልፈው ቢመጡ፥ መዳፋችን ላይ ቢቀመጡ አንዲት ግራም የአማራን ህዝብ ጥቅም አሳልፈን አንሰጥም። የአማራ ህዝብ ህልውና፥ ጥቅሙና ምኞቱ ለድርድር አይቀርቡም፥ "ቅዱስ" ናቸው። ቅዱሱን የሚነካም የሚያስነካም ማንም የለም።ነገር ግን ካለፉት ረጅም አመታትም ፥ከራሱ ከብልፅግና ስህተትና ውደቅትም ተምረን ከቀጠናዊና አለምአቀፋዊ ልውጥውጡ የማንም ወኪል ሳይሆኑ መጠቀምን እናውቅበታለን።በሊማሊሞ ገደል አናት በተወጠረ ገመድ ላይ አይናችን ታስረን እንኳን አመጣጥነን መራመድ እና ወደ ነገ መሻገር እንችላለን። ይህ መከራ ከእድሜው በላይ ያስተማረው ትግል ነው። ስለሆነም በፍፁም አንሳሳትም። ከኢትዮጲያውያን ሃይሎች ጋር በጋራ መርፌ የመግዛት ተልእኮ እንኳን ቢኖረን የአማራ ህዝብ በይፋ ሳያውቀው የምንጓዘው አንድም እንኳን ስውር እርምጃ የለም። ጠላት ግን ይጮሃል። "ይህን ውሃ ምን ያስጮኸዋል ቢሉት፥ በውስጡ ያለው ድንጋይ" ብሎ መለሰለት አሉ። በዚህ ወቅት ብልፅግና የተባለ የኩሬ ቦይን የሚያስጮሁት "ድንጋዮች" ሁለት ናቸው፦ 1)ፍርሃት። አብይ የቀጠናውና የሃገር ውስጥ ሃይሎች ከተባበሩ እድሜዬ በአንድ እጄ እጣቶች ልክ የተቆጠሩ ናቼው ብሎ ስለሚያምን ደንግጧል። እናም ድንገት ጥቂቶችን አደናግሬ የማምሻ እድሜ ባገኝ ብሎ ሌት ተቀን ይጮሃል።ከሞት የማያድን ጩኸት። 2)ጦርነት። በአብይ አህመድ ስሌት የአማራ፥ የትግራይ፥ የአፋርና ሌሎች ህዝቦች ገና በበቂ አልደቀቁም። ስለዚህ በተገኘው አጋጣሚ ሁሉ መድቀቅና መጥፋት አለባቼው። ይህ ይሆን ዘንድ ግን "ሰበብ " ያስፈልጋል። ስለሆነም አቅም አግኝቶ ነገ ወደ አንድ ተረኛ ህዝብ ቢተኩስ ለአለሙ የሚነግረው ሰበብ "ተባብረው ሊያጠፉኝ ሲሉ ራሴን ለመከላከል ጦርነት ከፈትሁ" ይሆናል ማለት ነው። ይኸው ነው። ይህ ትግል የአማራንና የሃገራችን ህልውናን የማረጋገጥ ትንቅንቅ ብቻ አይደለም፥ ቢያንስ ለሚቀጥሉት አምስት መቶ አመታት የጥይት ድምፅ የማይሰማ ትውልድ የመፍጠር ተልእኮም ነው። ብልፅግና ይወገዳል፥የአማራ ህልውና ይረጋገጣል። ኢትዮጲያ ለኢትዮጲያውያን የፍቅርና የደስታ ምድር ትሆናለች፥ ሰላም ትሆናለች። ክፋት ለማንም፥ በጎነት ለሁሉም! አዲስ ትውልድ ፥አዲስ አስተሳሰብ፥አዲስ ተስፋ! ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን! ሰኔ-21/2018 ዓ. ም! አርበኛ ዘመነ ካሴ!

2
+1
بدون متن...
964
3
የወቅቱን ትኩስ እና አጓጊ መረጃዎች ይዘንላችሁ ቀርበናል! በሀገር ውስጥ እና በዓለም አቀፍ ደረጃ የተከሰቱ ዋና ዋና ሁነቶችን በአጭሩ እና በማራኪ አቀራረብ እነሆ፡  የፋኖ ድንቅ ጀብዱ በአቡዬ ሜዳ የተራሮች ሁሉ ንጉስ በሆነው አቡዬ ሜዳ (እስቴጎማ ተራራ) ላይ የፋኖ ክፍለ ጦር አስደናቂ ጀብዱ ፈጽሟል! በደጋዳሞት ወረዳ ለተከታታይ ቀናት ሲደረግ የነበረው ትንቅንቅ በድል መጠናቀቁ ሲታወቅ፣ በሌላ በኩል ደግሞ በቡግና ወረዳ አይና ማርያም ከተማ በተካሄደ የኦፕሬሽን እርምጃ የ19ኛ ክፍለ ጦር በርካታ የአገዛዙን ሰራዊት አባላት እስከነ መሪያቸው ደምስሷል።  የአውሮፓ ህብረት እና አሜሪካ ስጋት የአውሮፓ ህብረት በሰሜን ኢትዮጵያ ባለው ወቅታዊ ውጥረት ላይ ያለውን ከፍተኛ ስጋት ገልጿል። ህብረቱ እና የአሜሪካ መንግስት የፕሪቶሪያው የሰላም ስምምነት በተሟላ መልኩ እንዲተገበርና ወገኖች ሁሉ ወደ ውይይት እንዲመለሱ ጥሪያቸውን አቅርበዋል።  የእስራኤል እና ሊባኖስ "ታሪካዊ ስምምነት" የእስራኤሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንጃሚን ኔታንያሁ ከሊባኖስ ጋር የተደረገውን የመግባቢያ ስምምነት ማዕቀፍ "ታሪካዊ ስኬት" ሲሉ አሞካሽተውታል። ይህ ስምምነት ለቀጠናው ሰላም አዲስ በር ይከፍታል ተብሏል።  ሙሉውንና ዝርዝር መረጃውን ለመከታተል አሁኑኑ ቻናላችንን ሰብስክራይብ (Subscribe) በማድረግ ቤተሰብ ይሁኑ! ቪዲዮውን ላይክ እና ሼር ማድረግ እንዳይረሱ! አብራችሁን ስላላችሁ እናመሰግናለን! ? ? https://youtu.be/g-CAc7p3ylI?si=BJCRkKCbbsN-Z90K
1 260
4
የአፋብን ጎንደር ጠቅላይ ግዛት በላይ ዕዝ 206ኛ ከፊያለው ደሴ ኮር አንበሳው ጋይንት ክ/ ጦር አስቻለው ደሴ ብርጌድ አዲስ ምልምል ኮማንዶ ሰልጣኞችን አስመረቀ! በምርቃት ፕሮግራሙ ላይ የ206ኛ ከፊያለው ደሴ ኮር አመራሮች እና በስሩ ያሉ የክፍለጦር አመራሮች ጥሪ የተደረገላቸው የሃይማኖት አባቶች የሃገር ሽማግሌዎች ነገላ ከተማ በመገኘት አስመርቀዋል። በፕሮግራሙ ላይ የተጋበዙ የኮሩም የክ/ጦሩም መሪወች ተመራቂዎችን የእንኳን ደስ ያላችሁ መልክት የአስተላለፉ ሲሆን በፕሮግራሙ ተመራቂዎቹ የተለያዩ ወታደራዊ ትሪቶችን ያደረጉ ሲሆን ብርጌዱ ለተለያዩ መሪዎች ቀደም የተሰው መሪዎችን ፎቶ ስጦታ አበርክቶላቸዋል። በመጨረሻም ለአሰልጣኙ ማስተር ብሬ የአንበሳው ጋይንት ክ/ጦር ዋና አዛዥ አርበኛ አስጊዶም ውበት አንድ እግር ታጣፊ ክላሽ በሽልማት አበርክቶለታል። የአፋብን ጎጠግ በላይ ዕዝ 206ኛ ከፊያለሁ ደሴ ኮር የአንበሳው ጋይንት ክ/ጦር ህዝብ ግንኙነት ክፍል!
1 585
5
+5
بدون متن...
1 510
6
የወቅቱን ትኩስ እና አጓጊ መረጃዎች ይዘንላችሁ ቀርበናል! በሀገር ውስጥ እና በዓለም አቀፍ ደረጃ የተከሰቱ ዋና ዋና ሁነቶችን በአጭሩ እና በማራኪ አቀራረብ እነሆ፡  የፋኖ ድንቅ ጀብዱ በአቡዬ ሜዳ የተራሮች ሁሉ ንጉስ በሆነው አቡዬ ሜዳ (እስቴጎማ ተራራ) ላይ የፋኖ ክፍለ ጦር አስደናቂ ጀብዱ ፈጽሟል! በደጋዳሞት ወረዳ ለተከታታይ ቀናት ሲደረግ የነበረው ትንቅንቅ በድል መጠናቀቁ ሲታወቅ፣ በሌላ በኩል ደግሞ በቡግና ወረዳ አይና ማርያም ከተማ በተካሄደ የኦፕሬሽን እርምጃ የ19ኛ ክፍለ ጦር በርካታ የአገዛዙን ሰራዊት አባላት እስከነ መሪያቸው ደምስሷል።  የአውሮፓ ህብረት እና አሜሪካ ስጋት የአውሮፓ ህብረት በሰሜን ኢትዮጵያ ባለው ወቅታዊ ውጥረት ላይ ያለውን ከፍተኛ ስጋት ገልጿል። ህብረቱ እና የአሜሪካ መንግስት የፕሪቶሪያው የሰላም ስምምነት በተሟላ መልኩ እንዲተገበርና ወገኖች ሁሉ ወደ ውይይት እንዲመለሱ ጥሪያቸውን አቅርበዋል።  የእስራኤል እና ሊባኖስ "ታሪካዊ ስምምነት" የእስራኤሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንጃሚን ኔታንያሁ ከሊባኖስ ጋር የተደረገውን የመግባቢያ ስምምነት ማዕቀፍ "ታሪካዊ ስኬት" ሲሉ አሞካሽተውታል። ይህ ስምምነት ለቀጠናው ሰላም አዲስ በር ይከፍታል ተብሏል።  ሙሉውንና ዝርዝር መረጃውን ለመከታተል አሁኑኑ ቻናላችንን ሰብስክራይብ (Subscribe) በማድረግ ቤተሰብ ይሁኑ! ቪዲዮውን ላይክ እና ሼር ማድረግ እንዳይረሱ! አብራችሁን ስላላችሁ እናመሰግናለን! ? ? https://youtu.be/g-CAc7p3ylI?si=BJCRkKCbbsN-Z90K
1 554
7
በውስጥ የተላከ ነው "ሰላም እንዴት ናችሁ የአማራ የቁርጥ ቀን ልጆች ይመስገን ነጋ ይባላል ቢቡኝ ወረዳ ደ/ብረዘይት ቀበሌ የተወለደ ሲሆን 3አመት ሙሉ መረጃ ሆኖ የቆየ ነው። አሁን ሰዴ ወረዳን አቀ+1
በውስጥ የተላከ ነው "ሰላም እንዴት ናችሁ የአማራ የቁርጥ ቀን ልጆች ይመስገን ነጋ ይባላል ቢቡኝ ወረዳ ደ/ብረዘይት ቀበሌ የተወለደ ሲሆን 3አመት ሙሉ መረጃ ሆኖ የቆየ ነው። አሁን ሰዴ ወረዳን አቀናለሁ ብሎ የሠዴ ወረዳ ኮሚኒኬሽን ሀላፊ ለመሆን ቃል ገብቶ የተቀመጠ ሰው ነው ተቀበሉት" በብዙ ፌክ አካውንት የአገዛዙ የጭን*ገ*ረድ በመሆን የህዝባችንን መከራና ስቃይ በደስታ የሚገልፅ የእኛ የዕድሜ እኩያ ነው። "ይችን የብልፅግና የጭ*ን ገ*ረድ ጀቫ👁 በሏት" ማረፏ ይሻላታል የደረሰ ይደርስብሀል በሏት❗️
1 498
8
በመጨረሻም አንዷን ቀለሃ ወደ ራሱ ተኩሶ የአፄ ቴዎድሮስን ክብር ተቀናጀ! አርበኛ ቅዱሴ ዘውዱ ከአርበኛ ቀኝአዝማች ጨለፍ ተስፋው ጋር ለሁለት ወራቶች ብቻ በእድሜ ተበላልጠወ ተጠራርተው ወደቁ። ከሁለት ወር በኋላ የቀኝአዝማች ጨለፍ ተስፋውን ናፍቆት አልቻለው አለና ቅዱሴም ወደ ጨለፍ ገሰገሰ! "አርበኛ ቅዱሴ ከኔ በላይ ጀግና ነው። የቅዱሴ ጀግንነት ወደር አልባ ነው።" ብሎ ቀኝአዝማች ጨለፍ የመሰከረለት ሰልካካ ውብና ወንዳ ወንዱ አርበኛ ቅዱሴ ዘውዱ መቄት ምድር ካፈራቻቸው ጉምቱ ጀግና መካከል አንዱና ኮከቡ እርሱ ነው። ሰኔ 20/2018 ዓ/ም በመቄት ወረዳ ቁርአምበሳ ከተባለ ቦታ ላይ ጠላት በመድፍና ፔምፒ ታግዞ ሙሉ መካናይዝድ ሆኖ 22ኛ ክፍለጦርን ለመክበብ በተቀሳቀሰበት ቅስፈት አርበኛ ቅዱሴ ዘውዱ የጠላትን ሰራዊትን እያራገበ ከበባ ውስጥ የገባን ሰራዊቱን ከጠላት ቀጠና ሙሉ በሙሉ ማውጣት ቻለ።ቅዱሴ በቀኝና ግራ ደረት ትጥቁ አራት ካዝና አምስተኛ ከነፍጡ የተገጠመ ካዝናውን በጥላት ሰራዊት ቅንድብና ግንባር ላይ ከተኮሰ በኋላ በመጨረሻም ሰላሳ አንደኛዋን ቀለሃ ወደ ራሱ ተኮሳት። አርበኛው እጁን ለጠላት ሊሰጥ ፈፅሞ አልፈቀደም! እርሱ የአፄ ቴወድሮስ፣የንጉስ ሚካኤል፣ የእምዬ ምኒልክ፣ የራስ አበበ አረጋዊና የጀነራል አሳምነው ፅጌ የአብራክ ልጅ ነውና፣ በደም አጥንቱ፣ በእስትንፋስ በሞራሉ የአማራዊ የሞራል ልህቀት ባለቤት ነውና አንዷን ጥይት ወደ ራሱ ተኮሳታ! እሳት እጁን የሚጨብጣት የለምና የጨለፍ ተስፋው ወንድም በፀጋውና ክብሩ ታላቅ ጀብድን በጥላት ላይ በመፈፀም ለአማራ ህዝብ በክብር ተሰዋ!!! በደረቱ ያነገባቸውን አራት ካዝናዎችና አንድ ከነፍጡ የተገጠመ ካዝናውን ከጥላት ሰራዊት ላይ አርከፈከፈው። ከአገዛዙ ሰራዊት መሀል ዘሎ ገብቶ በቀኝ እጁ ክላሹን ከጥላት ደረት ላይ ተኮሰው፤ በግራ እጁ ቦምቡን እየመነጨ የጥላትን ምሽግና ከለላ እያፈራረሰ ወደ ፊት እሳት ለብሶ እሳት ጎርሶ ተጓዘ። የጥላት ሰራዊትም በርካቶች ወደ ምድር እየተዝለፈለፉ ወደቁ። አርበኛ ቅዱሴ ዘውዱ በቀኝአዝማች ጨለፍ ተስፉ እየማለ ወራሪውን ሀይል ዶግ አመድ አደረገው። በፂም የተከለለ ስንጥቅ መልኩን በጥላቶች ፊት ላይ እያበራ ለልዕልና የሚመኙትን ሸበላነቱን እያፀባረቀ ወንድነቱን እያስመሰከረ የጥላትን የጥፋት ሰንሰለት እየቆራረጠ በመቄት ምድር ከመድፍና ፔምፒ ላቃ ጋር ተናነቀ። አርበኛው ለሀገር ዋርካ ለቀልብ እፎይታን የተቸረው ወንዳወንድ ሲሆን ከቀኝአዝማች ጨለፍ ተስፋው ጋር የትግል ጅማሮውን የጀመረ ሲሆን ከዛ ማዶ ወዶ ገቦች ጭንቅና ፈተናን ሸሽተው ኮምቦልቻ በተወሸቁበትና አማራነታቸውን ክደው ለኦህዴድ ባጎበደዱበት ዕለት እርሱ ግን ህቅታውን ለአማራ ትውልድ ያለ ስስት ከጠላት ጋር በመተናነቅ ታላቅና ህያው ታሪክን ሰርቶ የነ በላይ ዘለቀን ስምና ዝናን ተቀናጅቷል። ጀግኖችን ፀንሶ የመውለድ ችግር የማይነካካት የመቄት ምድር ያፈራችው አርበኛ ቅዱሴ ዘውዱ ሰኔ 20/2018 ዓ/ም በክብር ለአማራ ህዝብ የህልውና ተጋድሎ ተሰዋ። ጀግና የነፃነት አለምን ፈጥሮ ያልፋል! ትውልድ ሁሉ ለዘላለም ይዘክረዋል!!!
1 673
9
+3
بدون متن...
1 594
10
አንድ ነገር ልንገልሕ እስኪ፡- አሁን ላይ እኛ አማኽራዋች ድራማ ነው የሚሰራብን ምንም አንድም ነገር የወቅነው ነገር የለም፤ደሬ በኢትዮጵያ ውስጥ ኦሮሞ ሁኖ የሰውን ልጅ ሞት፣ስደት ፣ስቃይ የሚቃወም የለም፤ በምንም ይሁን በምን ፤ ብዙ ጊዜ በመላመድ የምናውቃቸው፣ በትምሕርት የምናውቃቸው፣በሀይማኖት አባትነት የምናውቃቸው፣ በተቃዋሚነት የምናውቃቸው፣ በትጥቅ ትግል የምናውቃቸው ሁሉ የራሱ ተልዕኮ አላቸው፣ ታዝበሕ ከሆነ አንድ ድርጅት ሲቋቋም አብረው ተባባሪ መስለው ይደራጃሉ  ፤ለምን መሰለሕ ኦሮሞ ገዳይ ጨፍጫፊ እንዳይባል እነሱም እየተጠቁ ነው ብለን እንድናስብ እና ገፅታቸው ባለም ማኽበረሰብ እንዳይጠሉ የሚያደርጉት ስልት ነው፤ ለምሳሌ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ውስጥ ያሉ የኦሮሞ ጳጳሳት ስለ ሰው ሞት እንዲወራ አይፈልጉም ብቻ የሞተው ማኽበረሰብ ብዙ ሆኖ ሚዲያው ሲያንጫጫው ወይ እያለቀሱ ወይ በፁሑፍ አብረው ይወጣሉ ግን ገዳዮች እራሳቸው ናቸው ፤ተቃዋሚዋችም እንደዛው ናቸው፤ ገፅታ ግንባታ ነው የሚሰሩት፤ አንድ እናት የሆነች አሮጊት ኦሮሞ አንድ አማኽራ ወይም ወላይታ ወይም ትግሬ አጋድመሕ አንገቱን ቁረጭ ብትላት ሺንኩርት የከተፈች ያክል አትቆጥረውም፤ እውነቴን ነው የምነግርሕ፤ በምክንያት ነው የምነግርሕ ሶስት አመት አብራአቸው ነው እየኖርሁ ያለሁት ፤ አሁን አርሲ ላይ ያለው ጭፍጨፋ በአካባቢው ተወላጅ ጳጳሳት ተሟጋች ሌሎች ገዳይ ሆነው ነው የሚተውኑት፤ እነጀዋር ፤ፋንታሁን ዋቄ እና ሌሎችም አውቀው ነው የሚቃወሙት በሚዲያው፤ የውልሕ ባአንድ ከተሰለፉ የሚቃወማቸው ይበዛል ሌላውም በአንድ ይቆማል ፤ባሕላቸው ገዳይ እንዲባል አይፈልጉም፣ ሌላውን ኢትዮጵያዊ አጥፍተው ግን እነሱ መውረር የጋራ ህልማቸው ነው፤ አማኽራው አንድ እንዳይሆንም ይጠቀሙበታል ፤ የሚገርምሕ አንድ የአማኽራ ተቋም ተቀጥሮ የሚሰራ አንድ ኦሮሞ ደሞዝ እየተቆረጠለት እውስጥ ጠላት ሆኖ ተቋሙ እንዲዳከም ጠንክሮ ይሰራል ፤እኔ ያለሁበት የአማኽራዋችና የትግሬዋች ተቋም አለ እና ተቋሙ እንደተቋቋመ ትልቅ ለውጥ አመጣ ከዛ የውሸት ክስስ የቦርድ እና የማናጅመንት ስብሰባ ላይ አቀረቡ ክሱም እንዲ ነው በሀዋሳ ዲስትሪክት አማኽራ ብቻ ሰለተቀጠረ ተቋማችን የተፈለገውን ውጤት ማምጣት አልተቻለም ብለው ተናገሩ ፤እንተናገሩት 100% ተቀየረላቸው አሁን ላይ ተቋሙ ተዳክሞ ደሞዝ መክፈል አቅቶታል ከላይ ከማናጅመንቱ ጀምሮ ስራተኛው እየለቀቀ ነው ግራ ተጋብቷል ፤እና ኦሮሞን ከተረዳሁት እና ካወቅሁት ገዳይ፣ዘራፊ ነው ፤እግዛቤርን ጥላቻ እንዳይመስልሕ ሰው ካላዬው እርግጠኛ ነኝ ሰው ይበላሉ እንደውም አማኽራ እና ትግሬ ከሆነ ብዙ ነገር አይቻለሁ ከእነሱ።∞
1 642
11
የደጋ ዳሞቱ ምርኮኛ💪💪🥷‼✍
1 824
12
بدون متن...
1 850
13
ሻለቃ ሙጅብ ከበባ ሰብሮ ወጣ ሻለቃ ሙጅብን እና 11ኛ ክ/ጦር 5ኛ ደጃዝማች አበረ ይማም ሻለቃን ለመክበብ ወደ ሀሙሲት ከተማ የተንቀሳው የአገዛዙ ጦር ተደመሰሰ። በውጊያው 1-ከፍተኛ አመራርን ጨምሮ በርካታ የጠላት ሰራዊት ሲደመ-ሰስ 4-ክላሽንኮቭ መሳሪያ ተማርኳል። የተሸ-ኘው ከፍተኛ አመራሩ #መራዊ_ማርያም ቤተ-ክርስቲያን ላይ ቀ-ብር እየተደረገለት ነው። ትንታጉ ሻለቃ ሙጅብ ከበባውን ሰብሮ ወጥቷል✌️ N.B "ከ11 እስከ 11 የፋኖ አመራሮችን መደም-ሰስ" የሚለው የጠላት ስትራቴጅ ተጀምሯል፤ ጥንቃቄ ይደረግ!
1 867
14
+1
بدون متن...
1 739
15
ከጦር መሪው እስከ እግረኛ ሰራዊቱ ግብዓተ መሬቱ የተፈፀመበት የብልፅግናው አገዛዝ በአሁኑ ሰዓት በደጋ ዳሞት ፣ በቋሪት፣ በጎንጅ፣ በአዴት እና አካባቢው 2 የጦር ጄትና 1 ድሮን በመላክ አንበሶቹን ለመደብደብ ሙከራ እያደረገ ይገኛል። ጀግኖቹ ግን አሁንም በየጥሻው የተበታተነውን እግረኛ ሰራዊት እየተከተሉ እየለቀሙት ይገኛል።
1 657
16
بدون متن...
1 636
17
+5
بدون متن...
1 742
18
#ደጋዳሞት_ጎጃም_ዐማራ‼️ ለተከታታይ ቀናት በደጋዳሞት ወረዳ የተደረገው ትንቅንቅ በሻለቃ ዝናቡ ልንገረው እና በመቶ አለቃ አበበ ሰውመሆን እየተመራ በትናንትናው ዕለት በቀን 19/10/2018 በደጋዳሞት አባት አርበኞች፣ በቋሪት አባት አርበኞች፣በ109ኛ ኮር 99ኛ ክ/ጦር ደጋዳሞት ሻለቃ እና በ206ኛ ኮር 24ኛ ክ/ጦር ስናን አባጅሜ ሻለቃ ድንቅ ብቃት በድል ተጠናቋል። በዚህ አውደ ውጊያ የተገኙ ድሎች ... 👉1 -ባለ 82 mm ሞርተር 👉2-ዲሽቃ 👉8-ብሬን 👉5-እስናይፐር 👉230- ክላሽ 👉2 ስታር ሽጉጥ 👉7 -icom መገናኛ 👉5 -የሞርተር ቅንቡላ 👉800 -የዲሽቃ ተተኳሽ 👉3250 -የክላሽ ተተኳሽ 👉30 -f1 ቦንብ 👉12-የጭስ ቦንብ 👉300- ካዘና 👉11 የደረት ትጥቅ እንዲሁም ሌሎች ወታደራዊ ቁሳቁሶች ተማርኳል ። የተደመሰሰ የጠላት ሀይል አንድ የ76ኛ ክ/ጦር አዛዥ ሙሉ ኮሎኔል እና አንድ ሌተናል ኮሎኔል፣ 2 የሻለቃ አመራሮች፣ ከ8 በላይ መስመራዊ የጦር መኮነኖች እና ከ150 በላይ እግረኛ ሰራዊት ተደምስሷል ። ዐማራ በልጆቹ ታፍሮና ተከብሮ ይኖራል!! #አዲስ ትውልድ፣ አዲስ አሰተሳሰብ፣ አዲስ ተስፋ!! ©አፋብን ቴዎድሮስ ዕዝ 109ኛ ኮር ህዝብ ግንኙነት! ሰኔ 20/2018 ዓ.ም ሰለም እደሩ ቤተሰብ
731
19
ጄ/ል አለምሸት ደግፌ መከላከያው ከባድ ፈተና ውስጥ እንደገባ ገልፀዋል። በንግግራቸው ከአንዳንድ የቃላት አጠቃቀም፣ ለምሳሌ ፅንፈኛ፣ ከሚሉ አገላለፆች እና መፍትሄ ብለው ካቀረቡት ሀሳብ ውጭ ፣ በብዙው ተስማምቻለሁ። ፋኖን የኢትዮጵያዊነት ጠበቃ፣ ሸኔንና ሕወሀትን ደግሞ ፀረ ኢትዮጵያ አድርገው በመሳል፣ ፋኖ ከእነዚህ ኀይሎች ጋር እንዴት ይሰራል? በማለት የሰጡት አስተያየት አስገርሞኛል። ላስወነጅላቸው አልፈልግም፣ ግን ለፋኖ ያላቸው አመለካከት እንደ ሌሎቹ አለመሆኑን ከንግግራቸው መረዳት ይቻላል። ጄኔራሉ የመከላከያን የተዳከመ ቁመና መደበቅ አለመቻላቸውም ጥሩ ነገር ነው። መከላከያው በዘመናዊ ሁኔታ ተደራጅቷል እያሉ በየቀኑ ከሚፎክሩት ክ ፊልድማርሻሉና ከጠ/ሚኒስትሩ ይልቅ፣ መሬት ላይ ያለውን እውነት ማየት የሚችል የተሻለ ሰው መከላከያ ውስጥ እንዳለ ተረድቻለሁ። መከላከያውን አይበገሬ አድርጎ የሌለ ምስል ሲፈጥር የኖረ የብልፅግና ደጋፊ ሁሉ የአለምሸትን ንግግር ሲሰማ በራሱ ላይ አመድ እየበተነ ለቅሶውን እንደሚያቀልጠው አልጠራጠርም። ለምን ብትሉ የእንጀራው ገመድ እየተቆረጠ መምጣቱን ይረዳዋልና።
1 657
20
ጥቆማ እና አስተያየት ማድረስ ይቻላል ። ።።።።@heyab8🙏
1 955