Amhara Revolution
ይህቺ ገፅ 17/04/2016 ተከፈተች። መረጃ ያድርሱን @heyab8 ✅የተመሠረተችው የአማራን ሕዝብ ለማንቃት፣ ለማደራጀት እና ለማስተባበር ነው። የአማራን ሕዝብ ✅ ፖለቲካዊ ✅ ማህበራዊ ✅ ኢኮኖሚያዊ እና ታሪካዊ ጥያቄዎችን ለማሰማት እና የሰፊውን ሕዝብ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ትሰራለች። ድል ለአፋብን💪
نمایش بیشتر📈 تحلیل کانال تلگرام Amhara Revolution
کانال Amhara Revolution (@minilik28) در بخش زبانی امهری بازیگری فعال است. در حال حاضر جامعه شامل 13 822 مشترک است و جایگاه 3 884 را در دسته سیاست و رتبه 2 487 را در منطقه أثيوبيا دارد.
📊 شاخصهای مخاطب و پویایی
از زمان ایجاد در невідомо، پروژه رشد سریعی داشته و 13 822 مشترک جذب کرده است.
بر اساس آخرین دادهها در تاریخ 12 سپتامبر, 2026، کانال فعالیت پایداری دارد. در ۳۰ روز گذشته تغییر اعضا برابر 266 و در ۲۴ ساعت گذشته برابر 10 بوده و همچنان دسترسی گستردهای حفظ شده است.
- وضعیت تأیید: تأیید نشده
- نرخ تعامل (ER): میانگین تعامل مخاطب 14.58% است و در ۲۴ ساعت نخست پس از انتشار، محتوا معمولاً 12.23% واکنش نسبت به کل مشترکان کسب میکند.
- دسترسی پستها: هر پست به طور میانگین 2 015 بازدید دریافت میکند. در اولین روز معمولاً 1 690 بازدید جمعآوری میشود.
- واکنشها و تعامل: مخاطبان بهطور فعال حمایت میکنند؛ میانگین واکنش به هر پست 12 است.
📝 توضیح و سیاست محتوایی
نویسنده این فضا را محل بیان دیدگاههای شخصی توصیف میکند:
“ይህቺ ገፅ 17/04/2016 ተከፈተች።
መረጃ ያድርሱን @heyab8
✅የተመሠረተችው የአማራን ሕዝብ ለማንቃት፣ ለማደራጀት እና ለማስተባበር ነው።
የአማራን ሕዝብ
✅ ፖለቲካዊ
✅ ማህበራዊ
✅ ኢኮኖሚያዊ እና ታሪካዊ ጥያቄዎችን ለማሰማት እና የሰፊውን ሕዝብ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ትሰራለች።
ድል ለአፋብን💪”
به لطف بهروزرسانیهای پرتکرار (آخرین داده در تاریخ 13 سپتامبر, 2026)، کانال همواره بهروز و دارای دسترسی بالاست. تحلیلها نشان میدهد مخاطبان بهطور فعال با محتوا تعامل دارند و آن را به نقطه اثرگذاری مهم در دسته سیاست تبدیل کردهاند.
در حال بارگیری داده...
| تاریخ | رشد مشترکین | اشارات | کانالها | |
| 13 سپتامبر | +4 | |||
| 12 سپتامبر | +13 | |||
| 11 سپتامبر | +4 | |||
| 10 سپتامبر | +27 | |||
| 09 سپتامبر | +39 | |||
| 08 سپتامبر | +9 | |||
| 07 سپتامبر | +6 | |||
| 06 سپتامبر | +1 | |||
| 05 سپتامبر | +3 | |||
| 04 سپتامبر | +3 | |||
| 03 سپتامبر | +2 | |||
| 02 سپتامبر | +3 | |||
| 01 سپتامبر | +4 |
| 2 | بدون متن... | 1 034 |
| 3 | ከጋንቤላ አቡይ አመዶ አልዋጋም አትፈሱን እያሉ ነዉ ሰሚ ጠፋ እንጅ | 1 808 |
| 4 | አስቸኳይ የነፍስ አድን ጥሪ
ከወለጋ የተላከ
በምስራቅ ወለጋ በአራት ካምፖች ለተጠለሉ ወገኖቻችን ድጋፍ አሰባሳቢ ኮሚቴ ተዋቅሯል።
በምስራቅ ወለጋ ለተፈናቀሉ ወገኖቻችን በመላው ዓለም ለምትኖሩ ኢትዮጵያውያን ለዕለት ጉርስ ትደርሱላቸው ዘንድ ጥሪ ቀርቧል።
ከዚያው ከቦታው ያሉ ኮሚቴዎች ስም ፦
1ኛ-ቦጋለ አለባቸው ደስአለው
ስ.ቁጥር+251976752413
2ኛ- ቄስ ደጀን ጀንበሩ በብዜ
ስ.ቁጥር +251905152840
3ኛ- ቄስ ሹመት አለምዬ አባተ
ስ.ቁጥር +251917074272
አካውንትየኢትዮጵያ ንግድባንክ
1000202798741 ቄስ ደጀን ጀንበሩ በዜ
ማሳሰቢያ፦ ይህ ድጋፍ የዕለት ጉርስ በቱሉጋና ፣ በኢሊ ጫካ ፣ በሀሮ እሁድት 2 ካምፖች የሚደርስ ነው።
ከስፍራው መደወል ይቻላል! | 1 826 |
| 5 | ትኩረት ለምዕራብ ሸዋ የፋኖ እና መላው የአማራ ህዝብ በጉራጌ ዞን የሚመራውን ከኦሮሚያ የተወጣጣው ጨፍጫፊ ሰራዊት በህዝባችን ላይ ጦርነት ከፍቷል። ዋልጋ ፣ ዳርጌ እና አካባቢው ያላችሁ የአማራ ተወላጆች አስፈላጊውን ጥንቃቄ አድርጉ በውስጥ መረጃ አድርሱኝ
ሼር ይደረግ | 2 208 |
| 6 | ባንክ ኔትወርክ ስለማይሰሩ ብር እና ሊሎች አስፈላጊ ነገሮችን አዘጋጁ
ግልባጪ ለ አምሐራ ሕዝብ
ድላችን በክንዳችን | 2 377 |
| 7 | ቋሪቶች👌 | 2 634 |
| 8 | ቀኑን ጠብቆ በወንድሞቻችን ላይ የደም ማፍሰስ ግብ ሲገብር ዉሏል በዛሬ ቀን ይሄን ቆሻሻ እርኩስ የተሸከማችሁት አመራሮች አላማችሁ ምን እንደሆነ እየገባን አይደለም
እስክንድር ነጋ የሚባል ደ- ረመናም ዛሬም ድረስ ሴራ እየጠመቀ የሸዋ ወንድሞቻችንን እርስ በእርስ እያታኮሳቸው ነው።
አስቴ ጉማ ክፍለጦር እና ብሩኬ ደምሴ ክፍለጦር ከጠዋት የጀመረ በከባድ መሳሪያ የታገዘ ከባድ የተኩስ ልውውጥ እያረጉ እንደሚገኙ ተሰምቷል።
እንደ መዥገር የወገን ደም ያሳበጠው ፣ ክህደት ስራ ሁኖ ካባ ያለበሰው ፣ ለክብርና ሞገስ ያበቃውን ህዝብ የካደ ፣ በክህደቱም ይሁዳን ያስናቀው ፣ አፋብን ውስጥ ባሉ ደካማ አመራሮች ጊዜ አግኝቶ እንደፈነገ የፈነጨብን ፣ የትግሉ የደም ላይ ቱጃር ቆማሪው እስክንድር ነጋ የሚባል ሰው የስንቱን የሐቅ ደም ነገደበት? የስንቱን ታጋይ ደ ም በከንቱ እንዲሁ አፈሰሰው ?
የዚህ ሰው አቅም ምን ያህል ቢከብዳችሁ ነው እንዲህ ደክሟችሁ የተልፈሰፈሳችሁት?? | 2 535 |
| 9 | በማዕከላዊ ጎንደር ዞን ማዕከላዊ አርማጭሆ ወረዳ ማሰሮ ደንብ ከተማ እና አሸሬ ከተማ የብልፅግና አገልጋይ የነበሩ አምስት (5) የሰላም አስከባሪ አባላት አፋብን በላይ ዘለቀ 3ኛ ዕዝ 305ኛ ጎቤ መልኬን ኮር ተቀላቀሉ !!
1ኛ. ሻንቆ ጉርባ አስቻለዉ
2ኛ. እሸቴ አለሙ
3ኛ. ወርቅነህ መልኬ
4ኛ. በላይነህ ዜናው እና
5ኛ. ፍቃድ አየልኝ የተባሉ የብልፅግና አገልጋዮች ፋኖን ተቀላቅለዋል ፡፡
መስከረም 2/2019 ዓ.ም | 2 |
| 10 | እርሀብተኛ የጎዳና ተዳዳሪ ታፍሶ ሲገባ ግንባር ላይ በግፍ እጅ ይሰጣል በሱስ የደነዘዘ ወጣት የጥይት ማብረጃ ከምትሆኑ መዳኛችሁ ስልታዊ ማፈግፈግ ነዉ እጅ ስጡ ለፋኖስ አማራጭ ሳይሆን ግዴታም ጭምር ነዉ | 2 347 |
| 11 | የስርዓቱ መናድ እደቀጠለነው❗❗
የስርዓቱን መፍረስ የተረዱ አፋብን በላይ ዘለቀ 3ኛ ዕዝ 305ኛ ጎቤ መልኬ ኮርን ተቀላቅለዋል!
መስከረም 02/01/2019ዓ.ም
ከሁሉም አቅጣጫ በመፍረስ ላይ የሚገኘው የአገዛዙ መዋቅር አፋብን በላይ ዘለቀ 3ኛ ዕዝ 305ኛ ጎቤ መልኬ ኮርን በመቀላቀል ላይ ይገኛል።
1.አቶ ሻንቆ ጉርባ አስቻለው==ሰላም አስከባሪ
2.አቶ እሸቴ አለሙ=== ሰላም አስከባሪ
3. ወርቅነህ መልኬ=====ሰላም አስከባሪ
4. በላይነህ ዜናው =====ሰላም አስከባሪ
5. ፍቃድ አየልኝ=======ሰላም አስከባሪ
ከማዕከላዊ አርማጭሆ ወረዳ ማሰሮ ደንብ ከተማ እና አሸሬ ከተማ በመክዳት ኮሩን የተቀላቀሉት አባላቱ በአማራ ህዝብ ላይ የሚደርሰዉን ግፍ እና በደል በመረዳት ለደሞዝ ብለን የራሳችን ህዝብ ከሚጨፈጭፍ ስርዓት ጋር መተባበር እራስን እንደማጥፋት ይቆጠራል ያሉት አባላቱ ከዚህ በፊት የበደልነዉን ህዝባችንን ለመካስ ከነ ሙሉ ትጥቃችን ተመልሰናል ብለዋል ።
✅ይህንን ተከትሎ በአርበኛ አንዳርግ ጫቅሉና ሌሎች የአመራሮች ከፍተኛ የሆነ የታህድሶ ትም/ት እየተሠጣቸው ይገኛሉ።
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን!
ፋ/ኖ መ/ር አስፋው አደራጀው አማረ
የ305ኛ ጎቤ ኮር ም/ህዝብ ግኑኝነት ክፍል።
| 2 445 |
| 12 | بدون متن... | 2 317 |
| 13 | የጥንቃቄ መረጃ‼️
ወደራያ አዞቦ ተራራማ ቦታዎች ፣ በጋሸናና በወገል ጤና በሚገኙ አካባቢዎች ፀሀይ መውጫ ኮን በቅሎ ማነቂያ ወዘተ በሚገኙ አካባቢዎች በርካታ እግረኛ ጠላት ገብቷል! | 2 523 |
| 14 | #በፌዴራል_መንግስት እና #በትግራይ ክልል መካከል ያለው ውጥረት እየተባባሰ በመጣበት በዚህ ወቅት፣ የተመሰረተዉ #ጥምረት«ወደ ኋላ የማይመለስ» መሆኑን ዶ/ር ደብረጽዮን ገለፁ
አዲስ አበባ — በኢትዮጵያ ፌደራል መንግሥት እና በትግራይ ኃይሎች መካከል ያለው ውጥረት እና አዲስ ግጭት በበረታበት ወቅት፣ የትግራይ ክልል ፕሬዚዳንት ደብረጽዮን ገብረሚካኤል (ዶ/ር) ከሌሎች የፖለቲካ እና የተቃዋሚ ኃይሎች ጋር የተመሰረተው ጥምረት መዋቅራዊ እና «ወደ ኋላ የማይመለስ» መሆኑን የራሱ አመራር፣ ዕቅድ እና የተፈረመ ስምምነት እንዳለዉ መናገራቸውን ወይን ሚዲያ ዘግቧል።
ከወይን ሚዲያ ጋር ባደረጉት ቃለ ምልልስ የሕወሓት ሊቀመንበር እና የትግራይ ፕሬዚዳንት የሆኑት ደብረጽዮን እንደገለጹት፣ ጥምረቱ ከመደበኛ ያልሆነ ትብብር አልፎ በተዘረጋ መዋቅር ሥር እየሰራ እንደሚገኝ እና ተጨማሪ ኃይሎች ይቀላቀሉታል ተብሎ እንደሚጠበቅ እና ዝርዝር መረጃዎች ወደፊት ይፋ እንደሚደረጉ ተናግረዋል።
#አዩዘሀበሻ | 2 525 |
| 15 | بدون متن... | 2 310 |
| 16 | #በፌዴራል_መንግስት እና #በትግራይ ክልል መካከል ያለው ውጥረት እየተባባሰ በመጣበት በዚህ ወቅት፣ የተመሰረተዉ #ጥምረት«ወደ ኋላ የማይመለስ» መሆኑን ዶ/ር ደብረጽዮን ገለፁ
አዲስ አበባ — በኢትዮጵያ ፌደራል መንግሥት እና በትግራይ ኃይሎች መካከል ያለው ውጥረት እና አዲስ ግጭት በበረታበት ወቅት፣ የትግራይ ክልል ፕሬዚዳንት ደብረጽዮን ገብረሚካኤል (ዶ/ር) ከሌሎች የፖለቲካ እና የተቃዋሚ ኃይሎች ጋር የተመሰረተው ጥምረት መዋቅራዊ እና «ወደ ኋላ የማይመለስ» መሆኑን የራሱ አመራር፣ ዕቅድ እና የተፈረመ ስምምነት እንዳለዉ መናገራቸውን ወይን ሚዲያ ዘግቧል።
ከወይን ሚዲያ ጋር ባደረጉት ቃለ ምልልስ የሕወሓት ሊቀመንበር እና የትግራይ ፕሬዚዳንት የሆኑት ደብረጽዮን እንደገለጹት፣ ጥምረቱ ከመደበኛ ያልሆነ ትብብር አልፎ በተዘረጋ መዋቅር ሥር እየሰራ እንደሚገኝ እና ተጨማሪ ኃይሎች ይቀላቀሉታል ተብሎ እንደሚጠበቅ እና ዝርዝር መረጃዎች ወደፊት ይፋ እንደሚደረጉ ተናግረዋል።
#አዩዘሀበሻ | 1 |
| 17 | አማራ በቅርቡ አዲስ አበባን ይረከባል :' መላ ኢትዮዽያንም በፍትሃዊነት እንደ አባቶቹ ያስተዳድራል::
እንኳን ለአዲሲቷ፣ለወደፊቱ ሽህ ዘመናት ፍትሃዊ ኢትዮዽያ፣ ለጀመርንባት አዲሲቷ አመት በሰላም አደረሳችሁ::
መልካም አዲስ ዓመት 🍀መስከረም 01 /01/2019ዓ/ም🌼 | 2 255 |
| 18 | ማንኛውንም መረጃ ወይም አስተያየት ካላችሁ
በዚህ ያድርሱን 👉@minilik16 | 2 370 |
| 19 | መልካም አዲስ አመት!! የበዓል አከባበር!!
1. ጄኔራል አርበኛ ሲሳይ አሸብር---የበላይ ዘለቀ 3ኛ ዕዝ መካናይዝድ መምሪያ ሃላፊ
2. አርበኛ በየነ አለማው----የበላይ ዘለቀ 3ኛ ዕዝ ጽ/ቤት ሃላፊ
3. አርበኛ ጌታቸው የሽወንድም----የ305ኛ ጎቤ ኮር አሰተዳደር መምሪያ ሃላፊ
4. አርበኛ እሱባለው ይርጋ---የ305ኛ ኮር ስንቅና ትጥቅ ሃላፊ
ዘና በሉ!! ትግሉን ስንጀምረው እንደምናሸንፍ እኛ እናውቃለን!! | 2 309 |
| 20 | ''ከአፋብን የወታደራዊ መረጃ እና መገናኛ መምሪያ'' የተላለፈ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት:-
የአማራ ህዝብ እየደረሰበት ያለውን መዋቅራዊ የዘር ማጥፋት ሴራን ለመቀልበስ እንድሁም የአማራ ህዝብ አሁን ካለበት የህልውና ስጋት ተላቆ በልኩ ያገሩ ባለቤት ይሆን ዘንድ ቀድማችሁ ነቅታችሁ በዱር በገደል ደም እና አጥንታችሁን ለአማራዊነት ውድ ዋጋ እየከፈላችሁ ያላችሁ የድርጂታችን አፋብን አመራሮች እና በ 5ቱም አቅጣጫ የሚገኘው የጀግናው ፋኖ ሰራዊት አባላት ለ 2019 ዓ.ም የአድስ አመት የዘመን መለወጫ በዐል እንኳን አደረሳችሁ እያልን፤ ትናንት በጩቤ እና ገጀራ ይታረድ የነበረው መከረኛው የአማራ ህዝብ ዛሬ በክንዴ ብርቱ ልጆቹ ታላቅነቱን እና ጀግንነቱን እያስመሰከረ በእንቢተኝነቱ አንገቱን ቀና አድርጎ ጥላቶቹን አንገት እያስደፋ በድል እየገሰገሰ ነው።
በመሆኑም ጀብደኛው ''አፋብን ፩ኛ ሚኒሊክ ዕዝ'' የጀመረውን የድል ብስራት እንደ ድርጅት ሁሉን አቀፍ ማጥቃት እና የአማራን ህዝብ በአድስ አመት ''አድስ የድል ቀንድል የምናበስርበት፤የጨፍጫፊው ስርአት መቃብር የሚፈፀምበት ዘመን ይሁንልን፤
መጭው አድስ አመት የአንድነት፤የመተሳሰብ፣የድል ብስራት ይሆን ዘንድ እንመኛለን፤
ድርጂታችን አፋብን በመጭው ዘመን ሁሉን ያካተተ በአንድነት በቅንነት ሃገርን የሚያሻግሩ የትግል መስመርን መደላድል የሚፈጥርበት ብሩህ ተስፋ እያየንበት ባለንበት በዚህ ወቅት እየተከበረ የሚገኘው አድስ አመት በደስታ ይከበር ዘንድ መምሪያው ከዚህ በታች የተዘረዘሩ የጥንቃቄ መልዕክቶችን አውጥቷል።
1, አድስ አመት ሲታሰብ ወትሮ የተለመደውን የእርድ በአንድ ቦታ የመሰባሰብ በህብረት የማክበር ልማዶች ይታወሳሉ።ሆኖም ግን አሁን ያለንበት የህልውና ትግል ጥላት ያለው የድሮን ብልጫ ያልተሰበረበት በመሆኑ በመሸነፍ ላይ ያለው ስርአት በደመ ነፍስ ከሚያዘንበው የአየር ጥቃት(ድሮን) እራሳችንን በጠበቀ መልኩ ከለላ በሌለበት አካባቢ ባለመሰባሰብ እንድከበር።
2,ጥላት ጋር የፊት ለፊት ውጊያ እየተደረገባቸው ባሉ ቀጠናወች ላይ በአልን የምታከብሩ ከተለመደው ጥንቃቄ በመጨመር የበዐልን መዘናጋት ተጠቅሞ ጥላት ሊፈጥራቸው ከሚችለው ጥቃት ቅድመ ጥንቃቄወችን በመጠበቅ ሊከበር ይገባል።
3, በዐልን ምክንያት በማድረግ ደስታን ለመግለፅ ሲባል ሰራዊታችን ማህበረሰቡን ሽብር ውስጥ ሊያስገባ የሚችሉ ተግባራት እንዳይፈፀሙ ለሰራዊቱ በቅርብ አመራር ቅድመ ጥንቃቄ እንድሰጥ በማድረግ ከማህበረሰብ ያላፈነገጠ የበዐአል አከባበር ሊደረግ ይገባል።
4, በዚህ በዐል ወቅት የጥላት ድሮኖች የትግል መሪዎች ላይ ያነጣጠረ ጥቃትን ሊፈፅሙ ስለሚችሉ መሪወቻችን ከወትሮው የተለየ ጥንቃቄ በዐልን እንድታሳልፉ እያልን ለመላው የትግል መሪወቻችን፣ለመላው ሰራዊታችን፣ለመላው በውጭም ሆነ በሃገር ውስጥም ለሚገኑ የአማራ ህዝብ የህልውና ትግል ደጋፊወቻችን፤ለሃገር ወዳድ ኢትዮጵያዊያን በድጋሜ እንኳን አደረሳችሁ፤አደረሰን።
''በቸረነትህ ዘመናትን ታሸጋግራለህ፤አመታትን ታቀዳጃለህ፤አድስ አመታትንም ትዋጃለህ፤''
ምድረ በዳውም ስብን ይጠግባሉ።
እንኳን ከዘመነ ማርቆስ ወደ ዘመነ ሉቃስ በሰላም አሸጋገረዎ፤
'' የአማራ ፋኖ ብሄራዊ ንቅናቄ (አፋብን) ወታደራዊ መረጃ እና መገናኛ መምሪያ'' | 2 106 |
