18 45 Amhara Revolution
2016 ጥር 19#የአማራው_ድምፅ (ፋኖ) ✅የተመሠረተው የአማራን ሕዝብ ለማንቃት፣ ለማደራጀት እና ለማስተባበር ነው። የአማራ ሕዝብን ✅ ፖለቲካዊ ✅ ማህበራዊ ✅ ኢኮኖሚያዊ ታሪካዊ ጥያቄዎችን ለማሰማት እና የአማራን ሕዝብ በማንቃት ሰፊውን ሕዝብ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ይሰራል። ✅ #FANO ✅ 🙅🙅🙅
Більше2 677
Підписники
+324 години
+1277 днів
+62730 днів
- Підписники
- Перегляди допису
- ER - коефіцієнт залучення
Триває завантаження даних...
Приріст підписників
Триває завантаження даних...
አማራን ተቋም አልባ የማስቀረት ግዙፍ ሴሪዎች በነ ዐቢይ አሕመድ…
በሕክምና ትምህርት ዘርፍ ከ65 ዓመት በላይ ልምድ ያለው 'የጎንደር ዩንቨርስቲ'ን የማፍረስ እና ልምድ ያላቸውን መምህራንን እና ዶክተሮች ወደ ጅማ የማዘዋወር የነ ዐቢይ አሕመድ ድብቅ ፕሮጀክት በሰፊው እየተሰራበት ነው።
የጎንደር ዩኒቨርሲቲ በቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ዘመነ መንግሥት የተመሰረተና በህክምናው ዘርፍ ከአዲስ አበባው (ጥቁር አንበሳ) ዩኒቨርሲቲ በመቀጠል በምስራቅ አፍሪካ ደረጃ አንጋፋው የህክምና ተቋም ነው።
በህክምናው ዘርፍ ብቻ በመቶ ሺህዎች የሚቆጠሩ ባለሙያዎችንም አፍርቷል። ይህን አንጋፋ የአፍሪካ ሀብት የሆነ ተቋም በግብዓትና በሰው ኃይል ለማፍረስ ጅማ ዩኒቨርሲቲን ለማንገሥ በጥናት ላይ የተመሠረተ ሴራ እየተሰራበት ነው።
(መረጃው ከጎንደር ዩንቨርስቲ ሰዎች የተላከልን ነው)
በኦሕዴድ በኩል፦ "ጅማን የ ሜዲካል ቱሪዝም ማዕከል እናደርጋለን" በሚል የጎንደር ዩንቨርስቲን ማፍረስ እንደ ግብ ማስፈፀሚያ መሳሪያ ሆኗል።
ይህ አማራን የተቋማት መዃን የማድረግ የኦህዴድ ፕሮጀክት፣ ከጥልቅ ጥላቻ እና አማራ ጠልነት የሚመነጭ ነው።
የጎንደር ዩንቨርስቲ በወልቃይት ጉዳይ በሰራቸው ወገን ተኮር (አማራዊ) ተግባራት በሁለቱም ኃይሎች ማለትም በወያኔም፣ በኦሕዴድም ጥርስ ውስጥ የገባ ተቋም ነው።
ለዚህ አንጋፋ የትምህርት ተቋም ካለፉት ሦስት ዓመታት ወዲህ ምንም ዓይነት አዳዲስ የሕክምና ግብዓት አልተሰጠውም፤ ተቋሙም በበጀት እየታሸ ይገኛል።
በአንፃሩ ጅማ ዩንቨርስቲ ራሱን እንዲያደራጅ የማድረግ እንቅስቃሴ በከፍተኛ ሁኔታ ኢንቨስት እየተደረገበት ነው።
የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ውስጥ ሚሰሩ ከፍተኛ ልምድና ዕውቀት ያላቸው የሕክምና ሳይንስ መምህራንና ተመራማሪዎችን በከፍተኛ ጥቅማ ጥቅም በማማለል እንዲፈልሱ የማድረግ ሥራው በትልቅ በጀት እየተሰራበት ነው።
በአንፃሩ የጎንደር ዩኒቨርሲቲ በግብዓትና በበጀት እጦት እንዲሽመደመድ በመደረግ ላይ ነው። ይህም አማራን በሰው ኃይልና በተቋማት የማራቆት ኦነጋዊ ፕሮጀክት ነው።
#በሌላ ተመሳሳይ የሕክምና ነክ መረጃ ፦
በአሁኑ ወቅት በአማራ ክልል እና በአዲስ አበባ አዲስ ፋርማሲ መክፈት አይቻልም። ፍቃድ ተከልክሏል።
በአማራ ክልል ከመካከለኛ ክሊኒክ ጀምሮ መክፈት አይቻልም። ምክንያት ያሉት ደሞ አዲስ ስታንዳርድ እያወጣን ስለሆነ የሚል 'ታገሱን' የሚል ምላሽ ተሰጥቷል።
በሌላ በኩል በኦሮሞ ክልል የፋርማሲ ፍቃድ ያወጡ ሰዎች አዲስ አበባ ላይ መስራት የሚችሉበት ያልተፃፈ ሕግ ተግባራዊ በመሆን ላይ ነው።
በሌላ መረጃ ደብረ ማርቆስ ዩንቨርሲቲ ሕክምና ክፍሉን የመዝጋት እንቅስቃሴ በሚቀጥለው በጀት ዓመት ይኖራል። ለዚህም እንዲረዳ አቅጣጫ እንዲያስቀምጡ የኦህዴድ ፖለቲካ አስፈፃሚ ሆዳም አማሮች በምሁር ሥም ተሰብስበዋል።
እነዚህን መረጃዎች በሙሉ ደምረን ስንመለከታቸው አማራን በሰው ኃይልና በተቋማት የማዳከም፤ የማራቆት ብሎም የተቋም መኻን የማድረግ ኦነጋዊ ፕሮጀክቶች ናቸው።
ይህ ደግሞ ከጥልቅ ጥላቻና አማራ-ጠልነት የሚመነጭ ነው።
ከመረጃ TV' የተወሰደ ነዉ
የትግራይ ኃይሎች በቅርብ ወራት መልሰው ከተቆጣጠሯቸው ራያ አላማጣ፣ ራያ ባላ፣ ኦፍላ፣ ኮረም፣ ዛታ፣ ዋጃ እና ጥሙጋ እስከ ሰኔ 30 እንዲወጡ ፌደራል መንግሥት ማዘዙን ዋዜማ ከምንጮቿ ሰምታለች፡፡
በግጭት ማቆም ስምምነቱ መሠረት ተፈናቃዮች ወደቀያቸው እንዲመለሱ፣ መከላከያ ሠራዊትና ፌደራል ፖሊስ የትግራይ ታጣቂዎች በቀነ ገደቡ እንዲወጡ እንዲያደርጉ ትዕዛዝ እንደተሰጣቸው ምንጮች ተናግረዋል፡፡ በትዕዛዙ መሠረት፣ ከሰኔ 25 ጀምሮ የትግራይ ኃይሎች ከዋጃ እና ጥሙጋ አንዳንድ አካባቢዎች መውጣት መጀመራቸውንና በአላማጣ ከተማ ግን እስከ ሰኔ 26 ሲንቀሳቀሱ መታየታቸውን ዋዜማ ከነዋሪዎች ሰምታለች፡፡ በከተማዋ ሰላማዊ ሰልፎች የታገዱ ሲኾን፣ የባጃጅ እንቅስቃሴም ከቀኑ 12 ስዓት በኋላ እንዲኹም ከምሽቱ ኹለት ሰዓት ጀምሮ የሰዎች እንቅስቃሴና የምግብ ቤቶችና መዝናኛ ቤቶች አገልግሎት አንዳይኖር ገደብ እንደተጣለ ታውቋል፡፡
Addis_Reporter
👍 4🤔 1
Repost from N/a
የፋሽስቱ አብይ አህመድ ወንበር ጠባቂ ሰላዮች በደምበጫ በፋኖዎች ቁጥጥር ስር መዋላቸውን የአማራ ፋኖ በጎጃም የቀኝ ዮፍታዩ ክፍለ ጦር ዘመቻ መምሪያ ሀላፊ ሻለቃ ይርሳው ደምስ አስታወቀ ABC
እነዚህን ቻናሎች ተከተሉ በመረጃ ታተርፋላችሁ
metekel media:
https://www.youtube.com/@metekelmedia-ev5tm
መተከል ሚዲያ:https://t.me/aka9sysbsoshb
1845 amhara revolution:
https://t.me/minilik28
ጊዮን ሚዲያ፡https://t.me/gion_press1
ቢዛሞ ሚዲያ: https://t.me/Bizamo_media
መልህቅ: https://t.me/voiceAmhara
ጎጃም ሚዲያ:https://t.me/gojjammedia
Repost from N/a
የፋሽስቱ አብይ አህመድ ወንበር ጠባቂ ሰላዮች በደምበጫ በፋኖዎች ቁጥጥር ስር መዋላቸውን የአማራ ፋኖ በጎጃም የቀኝ ዮፍታዩ ክፍለ ጦር ዘመቻ መምሪያ ሀላፊ ሻለቃ ይርሳው ደምስ አስታወቀ ABC
"ጎጃም ቡሬ" ላይ ደውለህ ጠይቅ ። እንቆቆው ጎጄ በየጢሻው አጋድሞልሀል
መገን ፋኖዋ 👊💪
👍 39👏 2🔥 1
🔥ጎንደር ስሜዳ | ፎገራ…‼️
በጎንደር #ስማዳ ወረዳ ወገዳ ከተማ በተደረገ የተጠና ጥቃት ፋኖዎች ሌሊት ወደ ከተማዋ ዘልቀው በመግባት ባንዳዎች ተሰብስበው በነበሩበት ፖላስ ጣቢያ ላይ ባደረሱት የቦንብ ጥቃት የኦሮሙማ አገልጋይ ሆነው ህዝብ ሲጨፈጭፉና ሲያሰቃዮ የነበሩ ባንዳ የፖሊስና ሚሊሻ አባላት በአማራ ፋኖ በጎንደር ጉና ክፍለጦር ስማዳ አገረቢዘን ብርጌድ ነበልባሎች ድባቅ ተመተው ሙትና ቁስለኛ ተደርገዋል::
በተመሳሳይ በትላንትናው ዕለት በጎንደር #ፎገራ ወረዳ በተደረገ ኦፕሬሽን ገደብዬ ከተማ የነበሩ የኦነግ ብልፅግና አራዊት ሰራዊት በአማራ ፋኖ ጎንደር ዕዝ ጭና ክፍለጦር ነበልባል ፋኖዎች እርምጃ ተወስዶባቸው ሙትና ቁስለኛ ተደርገዋል::
#ድል_ለአማራ_ህዝብ💪
#ድል_ለክንደነበልባሉ_ፋኖ💪
27/10/16 ዓ.ም
ሀገሬ ሚዲያ
❤ 12👍 3
…ነገር ግን ድኀረ 1983 ወዲህ በይበልጥ ደግሞ በዘመነ ብልጽግና ውትድርና ማለት የአንድ ፓርቲ ከዛም ዝቅ ብሎ የአንድ የንግሥና ቅዠት ያለበት ግለሰብ ዙፋን ማስጠበቂያ ነው፡፡ እኛ የምናውቀው ወታደር የአገር ዳር ድንበርን ሲጠብቅ ነው፡፡
አሁን ያለው የብልጽግና ወታደር እኮ የካህን ሚስት የሚደፍር፤ የአርሶ አደር ክምር የሚያቃጥል፤ አራሹን ከነ ጥማድ በሬው ገድሎ የሚሄድ፤ ሴት ህጻን አዛውንት ሳይል በአማራዊ ማንነታቸው በጅምላ የሚረሽን፤እንደደብረታቦር ባሉ ከተሞች ደግሞ የ 6 እና 9 ዓመት ታዳጊ ወንዶችን በወታደራዊ ካምፕ ውስጥ የሚደፍር ወራዳ ስብዕና ያለው ነው፡፡ ይህ "ወታደር" ሊባል አይችልም፤ ቅጥረኛ ነብሰ ገዳይ ነው፡፡
እናም… ዐቢይ አሕመድ በዚህ ደረጃ ከሕዝብ የተነጠለን ኃይልን ‹‹ወታደር›› ብሎ ሲጣራ የዋለበትን የፓርላማ ውሎውን ለማያውቅህ ታጠን… ቀጣፊ ብለነዋል!!!
#FOLLOW👇👇RUMBLE
https://rumble.com/v51qkut-305250581.html
251
የአማራ ፋኖ በጎጃም ልዩ የኮማንዶ ምርቃት/ሁሉም ቤት ንብረቱን ትቶ ነው የወጣው የሚከፍለውም ህይወት ነው/ የአማራ ህዝብ ትግል ላይቀለበስ ተቀጣጥሏል
👍 10
Фото недоступнеДивитись в Telegram
ዛሬ ተኝተው ሲነቁ አጨብጭበው እጅ ውጥተው ከወሰኑ በኋላ ነገ ተኝቼ ነበር ሲወሰን አልሰማሁም ለማለት ነው!
😁 19
Repost from N/a
🔥#ደጋዳሞት…‼️
በባንዳ ሚሊሻ እየተመራ በ3 አቅጣጫ ወደ ዳሞት ፅዮን የገባው የኦነግ ብልጽግና መከላከያ ሲጠባበቁት በነበሩ የፋኖ ነበልባሎች ከበባ ተደርጎበት ሙትና ቁስለኛ ተደርጏል:: የፋኖ ኃይል ሳስቷል ብለው ወደ ዳሞት ፅዮን የገቡት የኦሮሙማ ጎመኖች አስቀድሞ መረጃ ደርሷቸው ሲጠባበቁ በነበሩ የአማራ ፋኖ በጎጃም ደጋዳሞት ብርጌድ አናብስት ጠላት እራሱ ከበባ ተደርጎበት ሲታጨድ ውሏል::
ፀረ አማራ ትርክት ተግተው የገቡት የኦነግ ብልጽግና መከላከያ አንድ ከብት ሲጠብቅ የነበረን ታዳጊ በአሰቃቂ ሁኔታ ረሽነዋል:: ይህ በእንዲህ እንዳለ እስከ ልጁ በባንዳነት ኦሮሙማውን ሲያገለግልና ህዝብ ሲያጨፈጭፍ የነበረ አንድ ባንዳ ሚሊሻ ከመከላከያ ጋር እየተንቀለቀለ ሲገባ እስከ ልጁ ግንባሩን ተብሎ ወደ ሲኦል ተሸኝቷል::
#ድል_ለአማራ_ህዝብ💪
#ድል_ለክንደነበልባሉ_ፋኖ💪
https://t.me/aka9sysbsoshb
METEKEL MEDIA
መረጃ ለመስጠት እና ለአንዳንድ ጥያቄዎች ይሔንን ሊንክ ይጠቀሙ። @Eiehshau
👍 5
Оберіть інший тариф
На вашому тарифі доступна аналітика тільки для 5 каналів. Щоб отримати більше — оберіть інший тариф.