en
Feedback
Amhara Revolution

Amhara Revolution

Open in Telegram

ይህቺ ገፅ 17/04/2016 ተከፈተች። መረጃ ያድርሱን @heyab8 ✅የተመሠረተችው የአማራን ሕዝብ ለማንቃት፣ ለማደራጀት እና ለማስተባበር ነው። የአማራን ሕዝብ ✅ ፖለቲካዊ ✅ ማህበራዊ ✅ ኢኮኖሚያዊ እና ታሪካዊ ጥያቄዎችን ለማሰማት እና የሰፊውን ሕዝብ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ትሰራለች። ድል ለአፋብን💪

Show more

📈 Analytical overview of Telegram channel Amhara Revolution

Channel Amhara Revolution (@minilik28) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 13 737 subscribers, ranking 3 915 in the Politics category and 2 501 in the Ethiopia region.

📊 Audience metrics and dynamics

Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 13 737 subscribers.

According to the latest data from 06 September, 2026, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by 189 over the last 30 days and by -1 over the last 24 hours, overall reach remains high.

  • Verification status: Not verified
  • Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 13.71%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects 12.16% reactions from the total number of subscribers.
  • Post reach: On average, each post receives 1 883 views. Within the first day, a publication typically gains 1 670 views.
  • Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 11.

📝 Description and content policy

The author describes the resource as a platform for expressing subjective opinions:
ይህቺ ገፅ 17/04/2016 ተከፈተች። መረጃ ያድርሱን @heyab8 ✅የተመሠረተችው የአማራን ሕዝብ ለማንቃት፣ ለማደራጀት እና ለማስተባበር ነው። የአማራን ሕዝብ ✅ ፖለቲካዊ ✅ ማህበራዊ ✅ ኢኮኖሚያዊ እና ታሪካዊ ጥያቄዎችን ለማሰማት እና የሰፊውን ሕዝብ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ትሰራለች። ድል ለአፋብን💪

Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 07 September, 2026), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the Politics category.

13 737
Subscribers
-124 hours
-77 days
+18930 days

Data loading in progress...

Tags Cloud
No data
Any problems? Please refresh the page or contact our support manager.
Incoming and Outgoing Mentions
---
---
---
---
---
---
Attracting Subscribers
September '26
September '26
+22
in 0 channels
August '26
+350
in 6 channels
Get PRO
July '26
+271
in 3 channels
Get PRO
June '26
+416
in 4 channels
Get PRO
May '26
+275
in 4 channels
Get PRO
April '26
+208
in 5 channels
Get PRO
March '26
+157
in 3 channels
Get PRO
February '26
+695
in 7 channels
Get PRO
January '26
+60
in 2 channels
Get PRO
December '25
+58
in 5 channels
Get PRO
November '25
+104
in 5 channels
Get PRO
October '25
+355
in 9 channels
Get PRO
September '25
+276
in 4 channels
Get PRO
August '25
+688
in 6 channels
Get PRO
July '25
+1 339
in 7 channels
Get PRO
June '25
+1 729
in 4 channels
Get PRO
May '25
+236
in 7 channels
Get PRO
April '25
+474
in 8 channels
Get PRO
March '25
+191
in 6 channels
Get PRO
February '25
+28
in 6 channels
Get PRO
January '25
+246
in 3 channels
Get PRO
December '24
+1 108
in 6 channels
Get PRO
November '24
+4 717
in 5 channels
Get PRO
October '24
+26 281
in 11 channels
Get PRO
September '24
+1 129
in 15 channels
Get PRO
August '24
+2 059
in 21 channels
Get PRO
July '24
+1 016
in 21 channels
Get PRO
June '24
+977
in 21 channels
Get PRO
May '24
+1 558
in 11 channels
Get PRO
April '240
in 7 channels
Get PRO
March '24
+173
in 2 channels
Date
Subscriber Growth
Mentions
Channels
07 September+6
06 September+1
05 September+3
04 September+3
03 September+2
02 September+3
01 September+4
Channel Posts
የሻለቃ ዝናቡ ልንገረው ደለለ ጠንከር ያለ መልዕክት መጥፎ ሰዎች እና እባብ የመመሳሰል ችግር የለባቸውም የማይለወጥ አንድ አይነት ባህሪያቸው በማይክሮ ሰከንድ መርዘው በደቂቃወች ውስጥ የመግደል አደገኛነት መለያቸው ነው። ውድ የሰራዊታችን አባላትና አመራር ውስጠ ማንነታቸው በማይታወቅ የሰው እባቦች ተነድፎ ላለመውደቅ ዋነኛው መፍትሄ አስተውሎ በመራመድ ለጉዞአችን ልዩ ትኩረት በመስጠት ብቻ ነው። "እባብ ለመደ ተብሎ በኪስ አይያዝም" ገላጭ አባባል ነው። ክፉ ሰዎች አዘናግተው ክፉ ተግባራቸውን ከመፈፀም ላይመለሱ መራራትም ልክ አይሆንም። መጥፎ ሰውና እባብ ተፈጥሯቸው ሁለቱም በጸጥታ ይሳባሉ፡ ጥቃታቸውም ድንገተኛና መርዝ ያዘለ ነው። ​የመጥፎ ሰው እና የእባብ ተመሳሳይ ባህሪያት • ​እባብ በሳርና በድንጋይ መካከል ተሸሽጎ እንደሚድበሰብስ ሁሉ፡ መጥፎ ሰውም የእውነተኛ ማንነቱን (ክፋት) በውሸት ፈገግታና በለሰለሰ አንደበት ደብቆ ይንቀሳቀሳል። • እባብ አደኑን ለመያዝ በጸጥታ እንደሚከታተልና አመቺ ጊዜ እንደሚጠብቅ፡ መጥፎ ሰውም የሰውን ድክመትና ምስጢር በጥንቃቄ ያጠናል። የቀረበህና የወደደህ የሚመስለው ጥቅም ለማግኘትና ጊዜውን ጠብቆ ለመውጋት ነው። • የእባብ ዋነኛ መሳሪያው መርዙ እንደሆነ ሁሉ፡ የመጥፎ ሰው መርዝ ደግሞ ምላሱ ነው። ያመነከውና የተጠጋኸው መስሎህ ሳለ፡ ሳታስበው ከጀርባህ በሃሜት፡ በሴራና በክፋት ይወጋሃል። • እባብን ያሞቀውና የተንከባከበው ሰው ቢኖር እንኳን ተፈጥሮውን ቀይሮ ከመንደፍ እንደማይመለስ ሁሉ፡ መጥፎ ሰውም የተደረገለትን መልካም ነገር አያውቅም። ፍቅርና ደግነት ቢሰጡትም ክፋቱን ከመተግበር አይቆጠብም። ​በአጠቃላይ፡ ከመርዛማ እባብ አጠገብ መቆም እንደሚያጋልጥ ሁሉ፡ ከመጥፎ ሰው ጋር የሚደረግ ቅርበትም ውሎ አድሮ ድርጅታዊ አላማን፣ የአንተን ህይወትንና ሰላምን መመረዙ አይቀርም። ይህ ፅሁፍ በራሳቸው ሰው ለተከዱ እና ከጀርባቸው ለተወጉ ለሁሉም አርበኞች ይሁን። 👉ከቅርቡ ያለውን ጓዱን ያልጠበቀ ትግል ከሩቅ ያለውን የተበተነ አማራ እንዴት ሊታደገው ይችላል!!!??? መልካም ግዳጅ በያላችሁበት!!

2
No text...
345
3
ጉና ክፍለ ጦር አይበገሬዎቹ እስቴ ዴንሣ ብርጌድ ራሱን እንደ ንስር አድሶ እንደ አደይ አበባ ፈክቶ ብቅ ማለቱን አስታወቀ። ============================= ጳጉሜ 02/13/2018ዓ.ም አፋብን በላይ ዘለቀ ፫ኛ ሜጀር ጀኔራል ውባንተ አባተ ፩ኛ ኮር ጉና ክፍለ ጦር እስቴ ዴንሣ ብርጌድ 4ቱም ሻለቃዎች፣ ዲሽቃ ምድብን፣የብርጌድ አመራሮች፣እንዲሁም ጥሪ የተደረገላቸውን እንግዶች ጨምሮ በታደሙበት የዓመቱን ጥልቅ ግምገማና ውይይት በማካሔድ ለቀጣይ አቅጣጫዎችን በማስቀመጥ መድረኩ በሰላም መጠናቀቁን ተገለፀ። የ2018 ዓመት አጠቃሎ ለአዲስ ዓመት በአዲስ መንፈስ እንደ አደይ አበባ ፈክቶ እንደ ንስር ራሱን ዓድሶ ብቅ ብሏል። ➢በ01/13/2018 ዓ ም ለቀጠናዊ ትስስር መድረክ በማዘጋጀት በተደረገው መርሃ ግብር የአላማ ልዩነትን አውግዘን የሀሣብ ልዩነትን ወደ--አንድነት አምጥተን ፣ ጥላቻን --በፍቅር ገንብተን ፣ ስር ነቀል ለውጥ ለማምጣት በአዲሥ ዓመት እንደ ንስር ታድሠን እንደ አበባ ፈክተን ከቀጠናዊ ወንድሞቻችን ጋር ትስስር በማድረግ ጠላትን ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ ለመደምሠስ መዘጋጀታቸውን ገልፀዋል። * በመርሃ ግብሩ የ206 ኮር አሀድ የሆነችው የአንበሳው ጋይንት ክፍለ ጦር አመራሮች እና ሌሎችም የክብር እንግዶች ታድመዋል። ➢በዚሁ መርሃ ግብር የተላለፈው መልዕክት የሚወደኝ ቢኖር መስቀሌን ይዞ እስከ ቀራኒዎ ይከተለኝ እንዳለ እ/ሔር የአማራን ህዝብ ነጻ ለማውጣት እስከ ህይዎት መስዋዕትነት ድረስ ነው ሲሉ የአናብሳቶች እስቴ ዴንሣ ብርጌድ ዋና አዛዥ ኮማንዶ ብርቃየው ደምሤ መልዕክታቸውን አስቀምጠዋል። በተመሳሳይ መልኩ የአንበሣው ጋይንት ክፍለ ጦር ም/ወታደራዊ አዛዥ ሻለቃ ፋሲል ወርቁ በበኩላቸው በተካሔደው መርዓ ግብር ደስተኛ በሆኑን ገልጸው ቀጠናዊ ትስስሩን ከምንጊዜውም በላይ አጠናክረን እንቀጥላለን በማለት በትኩረት ገልጸዋል፣ አያይዘውም በአዲስ መንፈስ ለአዲስ ብስራት መዘጋጀት ያስፈልጋል ሲሉ መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል። የእስቴ ዴንሣ ብርጌድ ህ/ግ ክፍል ፋኖ ክንድየ ጀንበር
1 082
4
በወለጋ የሆነውን ከምርኮኛው ወታደር አንደበት አድምጡ! "ንፁኋንን ግደሉ የሚል ትዕዛዝ ተሰጥቶን እርምጃ ጀመርን። በዚህም ህፃናትን ጨምሮ በርካታ ንፁኋንን ገደልን። በዚህ መኃል ንፁኋኑን ለመታደግ ፋ
በወለጋ የሆነውን ከምርኮኛው ወታደር አንደበት አድምጡ! "ንፁኋንን ግደሉ የሚል ትዕዛዝ ተሰጥቶን እርምጃ ጀመርን። በዚህም ህፃናትን ጨምሮ በርካታ ንፁኋንን ገደልን። በዚህ መኃል ንፁኋኑን ለመታደግ ፋኖ ተኩስ ከፈተበንና ብዙ ጓዶቻችን ተገደሉብን። ብዙዎቹም ቆሰሉብን። በዚህ መካከል አንዲት እናት እያለቀሰች ቀዝቃዛ እርጎ ይዛልን መጣች። ይች እናት ከጨፈጨፍናቸው አማራዎች ወገን ናት። ግን ቆስለን ስታየን ሆዷ አልችል ብሎ፡ "ይብላኝ ለእናታችሁ" እያለች እያለቀሰች ቀዝቃዛ እርጎ ሰጠችን" የወለጋ አማራዎችን የመጨፍጨፍ ተልዕኮ ተሰጥቶት ሲዋጋ በአይሻ ሰይድ ዕዝ አርበኞች የተማረከው የብልፅግና መከላከያ ሠራዊት ከተናገረው የተወሰደ።
1 022
5
√ በሰለጠነ ሃሳብ እና በስትራቴጂ የታገዘ የአማራ ትግል ጉዞ !! ሀሳብ ማለት በሰው አእምሮ ውስጥ የሚፈጠር፣ የሚመነጭ እና የሚቀረጽ የዕውቀት፣ የዕይታ፣ የዕቅድ ወይም የፈጠራ ጽንሰ-ሀሳብ ሲሆን በሰፊው ሲተነተን የድርጊት እና የቁሳቁስ መነሻ፣ የሰውን ልጅ የማሰብ አቅም የሚገልጽ እና ለትልቅ ዓላማ ወይም ድርጅት መሳካት ማዕቀፍ የሚሆን የንድፍ መሰረት ነው። የማይጨበጥ ነገር ቢመስልም ዓለምን የሚቆጣጠርታሪክን የሚቀይር እና የቁሳቁስም ሆነ የሰዎች አኗኗር መሠረት የሆነ የኃይል ምንጭ ነው። በዚህ መሰረት ሀሳብ የድርጅት የጀርባ አጥንት እና የሀገር መሰረት ነው። ሀሳብ ቅዠት ነው፣ ሀሳብ ህልም ነው የሚሉ ቢኖሩም ይህ ፍጹም ስህተት ነው፡፡ ትልቁ ድክመታችን ሀሳብን አድንቆና ተቀብሎ ወደ እውን አለመቀየሩ ነው። ሀሳብ ከሌለ ምንም ዓይነት አላማ ሊኖርአይችልም፤ የአማራ ትግልም በስፋት ሀሳብን ወደ ተግባር ሊለውጥ ይገባል። በማንኛውም ድርጅት ማህበረሰብ ወይም ሀገራዊ እንቅስቃሴ ውስጥ ሀሳብ ማዕከላዊ የጀርባ አጥንት እና የለውጥ መነሻ ነው። አንዳንዶች ሀሳብን እንደ ቅዠት ወይም ተግባራዊ የማይሆን ህልም አድርገው ቢቆጥሩትም፣ ይህ አመለካከት ታሪክን ካለመረዳት የሚመነጭ ትልቅ ስህተት ነው። የሰው ልጅ የዕድገት ጉዞ፣ የሳይንስ ምዕራፎች እና የሀገራት ግንባታ የተጀመሩት በቅድመ-ሀሳብ ነው፡፡ ይሁን እንጂ ትልቁ ችግራችን ሀሳብን ከማመንና ከማድነቅ ባለፈ፣ ተቀብሎ ወደ ተግባር በመለወጥ ረገድ ላይ ያለው ክፍተት ነው። ሀሳብ ከሌለ ግልጽ አላማ፣ ራዕይ እና መዳረሻ ሊኖር አይችልም፤ የአማራም ትግል ዘላቂ ድልን እንዲጎናጸፍ ከተፈለገ ከቅዠትና ከንድፈ-ሀሳብ ባሻገር ሀሳብን በስፋት ወደ ተግባር የሚቀይር ጠንካራ መዋቅር መዘርጋት ይኖርብታል። ታላላቅ ፈለስፎች፣ መሪዎች እና ስትራቴጂስቶች ስለ ሀሳብ ባለቤትነት እና ኃይል ሲናገሩ የኖሩት ሀሳብ የቁሳቁስ እና የድርጊት መነሻ በመሆኑ ነው። ለማሳያ ያህል የቪክቶር ሁጎ አባባል, Nothing is more powerful than an idea whose time has come. (ጊዜው የደረሰበትን ሀሳብ የሚያክል ኃይል ያለው ነገር የለም፤) በማለት ትክክለኛ ሀሳብ በታሪክ ምዕራፍ ውስጥ ተገቢውን ቦታ ሲያገኝ ሊያስከትል የሚችለውን ግዙፍ ለውጥ ያሳያል። እንዲሁም የራልፍ ৭৯২ ৯০০১ ৮৭৭৯ To be yourself in a world that is constantly trying to make you something else is the greatest accomplishment. But the seed of all achievement is an idea. (የማንኛውም ስኬት ዘር ሀሳብ ነው።) በማለት ለማንኛውም ድርጅታዊ ወይም ትግላዊ ስኬት የመጀመሪያው የዘር ፍሬ ብልህና ጠንካራ ሀሳብ መሆኑን ያመለክታል። በተጨማሪም የሱ ትዙ የስትራቴጂ ትምህርት፣ Strategy without tactics is the slowest route to victory. Tactics without strategy is the noise before defeat. (ስትራቴጂ ከሌለ ድል ማግኘት የዘገየ ጉዞ ነው፤ ስትራቴጂ ሳይኖር የሚደረግ ስልታዊ እንቅስቃሴ ግን ከመሸነፍ በፊት የሚሰማ ጩኸት ብቻ ነው።) በማለት የአማራ ትግል ያለ ስትራቴጂካዊ ሀሳብ እና ምሁራዊ ቅንጅት ግቡን መምታት እንደማይችል ያስገነዝባል። ታሪክ እንደሚያስተምረን በሀሳብ ልዕልና እና በጠንካራ ስትራቴጂ ላይ የተመሰረቱ ሀገሮች ፈተናዎችን አልፈው ድልን ተቀዳጅተዋል፤ በሁለተኛው የዓለም ጦርነት ሙሉ በሙሉ ውድመት ከገጠማቸው በኋላ ጃፓናውያን በዕውቀት፣ በቴክኖሎጂ እና በሥራ ትጋት ላይ የተመሰረተ ሀሳብ በማቀንቀን ሀገራቸውን በኢኮኖሚ ከፍ አድርገዋለች። እንዲሁም የሲንጋፖር ልማት እንደሚያሳየው ሊ ኩዋን ዩ እና ቡድናቸው በብሔራዊ አንድነት እና በጥሩ አስተዳደር ዙሪያ ያሰቡትን ሀሳብ ወደ መሬት በማውረድ ድህነትን በባለቤቱ አሸንፈው ሀገሪቱን የዓለም ማዕከል አድርገዋታል። ሀሳብ ብዙ አይነት ነው፤ የራዕያችን ትልቁ ንድፍም ሀሳብ ነው። ራዕያችን ሰፊና ግዙፍ መሆን ይኖርበታል። ምክንያቱም ትናንሽ ሀሳቦች ትናንሽ ውጤቶችን ብቻ ስለሚያስገኙ። የትግላችን አድማስ የህዝባችንን ሁለንተናዊ ነፃነት፣ ፍትህ እና ደህንነት ማዕከል ያደረገ ሰፊና ጥልቅ ራዕይ ሊኖረው ይገባል። የአማራ ትግል ራዕይ ከወቅታዊና ጠባብ የፖለቲካ ውጣ ውረዶች የዘለለ፣ የህዝቡን ታሪካዊ፣ ፖለቲካዊ፣ ኢኮኖሚያዊ እና ማህበራዊ ህልውናና ደህንነት ዘላቂነት ባለው መልኩ የሚያረጋግጥ ግዙፍ ራዕይ መሆን አለበት። ይህ ሰፊ ራዕይ በአማራ ህዝብ ላይ የሚደርሰውን ስልታዊ ግፍና በደል በዘላቂነት ከመቀልበስ ባለፈ፣ ህዝቡ በባለቤትነት የሚተዳደርበትን፣ ሰብአዊ መብቱና ክብሩ ሙሉ በሙሉ የሚከበርበትን እና በኢኮኖሚና በፖለቲካ እራሱን ችሎ የሚቆምበትን ጠንካራ መሰረት የሚጥል ነው። የትግላችን ራዕይ የኢትዮጵያን ሰላም፣ ዴሞክራሲ እና እኩልነት አስተማማኝ በሆነ መንገድ የሚመጥን እንጂ በግጭትና በጥርጣሬ የተገደበ መሆን የለበትም። ህዝባችን በገዛ መሬቱ በሰላም ወጥቶ የሚገባበት፣ ሀብቱን የሚያለማበት፣ በሰለጠነ መንገድ የሚተዳደርበት እና የገንቢ ሀሳብ ባለቤት ሆኖ ሀገራዊ ውሳኔዎች ላይ ፍትሃዊ ድርሻ የሚኖረው ስር ነቀል ለውጥ ማምጣት የዚህ ራዕይ ዋና ማዕከል ነው። ለአማራ ህዝብ ትግል መሠረታዊ መዳረሻ መገኘት የምሁራንን እውቀት፣ የስትራክቸርና የስትራቴጂ ባለሙያዎችን ተሳትፎ ማቀናጀት ግድ ይላል። ከዩኒቨርሲቲዎች፣ ከምርምር ተቋማት እና ከልዩ ልዩ የሙያ ዘርፎች የተውጣጡ ምሁራን ችግር ፈቺ የሆኑ ሀሳቦችን እንዲያመነጩ ምቹ ሁኔታን መፍጠር፣ የመነጨውን ሀሳብ ከላይ እስከ ታች ባለው መዋቅርውስጥ በማስገባት የተደራጀና የተቀናጀ አፈፃፀም እንዲኖረው ማድረግ፣ እና የትግሉን አቅጣጫ የሚመራ፣ የጊዜ ገደብ ያለው እና ሊለኩ የሚችሉ ውጤቶችን ያስገኙ ዘንድ ስትራቴጂክ ባለሙያዎችን ማሰማራት ያስፈልጋል። አንድ ትግል ወይም ድርጅት በረጅም ጉዞው ላይ ዘላቂ ስኬት እንዲያስመዘግብ ሀሳብን ከማመን ወደ ማደራጀት ማሸጋገር፣ የጥሩ ሀሳቦችን ተቋማዊ ህልውና ማረጋገጥ፣ እና የተግባርና የንድፈ-ሀሳብ ሚዛንን መጠበቅ ይገባል። በምሁራን የሚመነጩ ጥናቶችና ንድፎች ከመሬት ላይ ካለው ተጨባጭ የትግል አውድ ጋር የሚጣጣሙበትን የአሰራር ሰንሰለት መዘርጋት እና የትውልድ ቅብብሎሽና የዕውቀት ሽግግርን ማረጋገጥ ወሳኝ ነው። በዚህም መሰረት ትግሉ በስሜታዊነት ብቻ ሳይሆን በዘመናዊ የፖለቲካ እና የሰላማዊ ስትራቴጂ ሳይንስ መታገዝ አለበት። ሀሳብ ማመንጨት የትግሉ ጀማሪ ነጥብ ሲሆን ያንን ሀሳብ በአግባቡ ቀርፆ ለውጤት ማብቃት ደግሞ የቁርጠኝነት ልኬት ነው። ስለሆነም የአማራ ህዝብ የሚያደርገውን ትግል ከድክመቶች አፅድቶ በሰለጠነ፣ በምሁራን በተጠና እና በተደራጀ ስትራክቸር በመምራት ወደ ታለመው የድል ማማ ማድረስ ይገባል። ሀሳብ ብቻውን በቂ አይደለም ። ትግሉ በምሁራን ጥናት የተደገፈ፣ በሰለጠነ ስትራቴጂ የሚመራ እና ከቅዠት ወጥቶ ወደ ተጨባጭ ተግባር የሚሸጋገርበትን አሰራር መዘርጋት የሰዓቱ አንገብጋቢ ጥያቄ ነው። ታሪክ የሚያስተምረን በጠንካራ ሀሳብ እና በሰለጠነ ስትራቴጂ የተደራጀ ህዝብ ሁሌም አሸናፊ እንደሚሆን ነው፡፡ እናሸንፋለን!! ሀሳብን እንገንባ ፣ ሀሳብን እንቀበል!! ታጋይ የህዝብ ልጅ
1 177
6
+2
No text...
1 142
7
ኦዴድ በአንቀልባ ታዝሎ መግባቱን ረስቶ አገርን አላስረክብም እያለ ነው አንገትህን አንቀን ወደ ቃሊቲ ወርውረን እንቀበለሀልን እንጂ ዛሬ እጅን በማጣመር እና ንጹሀንን በመጨፍጨፍ ስልጣን ሳይሆን ፍርድ
ኦዴድ በአንቀልባ ታዝሎ መግባቱን ረስቶ አገርን አላስረክብም እያለ ነው አንገትህን አንቀን ወደ ቃሊቲ ወርውረን እንቀበለሀልን እንጂ ዛሬ እጅን በማጣመር እና ንጹሀንን በመጨፍጨፍ ስልጣን ሳይሆን ፍርድ ነው የሚጠብቅህ።
1 151
8
እኛ አማራዎች ነን ተገፍተን እና የህልውና አዳጋ ገጥሞን ራሳችን ለመከላከል ሁሉን አቀፍ ትግል እያደረግን ነው በዚህ ሂደት ኦሮሞም ትግሬም ሲዳማም ከንባታም ወላይታም አፋርም ሶማሌም ወንድም ህዝቦች ናቹህ እንወዳቹሀለን። እኩልነት እና ነፃነት ለሁሉም ማህበረሰብ።
1 816
9
Today starting 3pm
Today starting 3pm
1 788
10
የዘመነ ለአማራ ምን አደረጋቹህ ስትባሉ ቢያንስ ይቺን ፊርማ ፈርሜ ነበር ለማለት እድሉን ተጠቀሙ። በሉ ኑ ይችን ነገር ፈረም ፈረም አድርጉ ሼር ሼርም አድርጉ 👇 https://www.change.org
የዘመነ ለአማራ ምን አደረጋቹህ ስትባሉ ቢያንስ ይቺን ፊርማ ፈርሜ ነበር ለማለት እድሉን ተጠቀሙ። በሉ ኑ ይችን ነገር ፈረም ፈረም አድርጉ ሼር ሼርም አድርጉ 👇 https://www.change.org/p/protect-amhara-civilians-in-ethiopia-investigate-the-east-wollega-zone-massacres?recruiter=1051186234&recruited_by_id=40eb9450-66a1-11ea-b7f3-c35a8a45e5c7&utm_source=share_petition&utm_campaign=psf_promote_or_share&utm_term=share_petition&utm_medium=facebook&share_id=szjgC2r4JG&fbclid=IwcGRvZgRleHRuA2FlbQIxMQBzcnRjBmFwcF9pZA8yNzUyNTQ2OTI1OTgyNzkAAR76P13xRKY4Cjphfqg_EziRJTUhOC2wf5en13NTD__wC6SB3ZeEFYAo6dxExA_aem_rjdaUsiNmHuCxuai9zmNhA
1 724
11
ለአማራ ምን አደረጋቹህ ስትባሉ ቢያንስ ይቺን ፊርማ ፈርሜ ነበር ለማለት እድሉን ተጠቀሙ። በሉ ኑ ይችን ነገር ፈረም ፈረም አድርጉ ሼር ሼርም አድርጉ 👇 https://www.change.org/p/protect-amhara-civilians-in-ethiopia-investigate-the-east-wollega-zone-massacres?recruiter=1051186234&recruited_by_id=40eb9450-66a1-11ea-b7f3-c35a8a45e5c7&utm_source=share_petition&utm_campaign=psf_promote_or_share&utm_term=share_petition&utm_medium=facebook&share_id=szjgC2r4JG&fbclid=IwcGRvZgRleHRuA2FlbQIxMQBzcnRjBmFwcF9pZA8yNzUyNTQ2OTI1OTgyNzkAAR76P13xRKY4Cjphfqg_EziRJTUhOC2wf5en13NTD__wC6SB3ZeEFYAo6dxExA_aem_rjdaUsiNmHuCxuai9zmNhA
1 723
12
‎ደማቅ አቀባበል እንዲደረግለት እንጠብቃለን፤ ‎=================== ‎ ‎ጳጉሜ : 01/2018 ዓ/ም ‎ ‎፩. አዴት እንጨት ተራ ላይ 1ሚሊሻ 4ቱን ሚሊሻ ሸኝቶ ተሰዉሯል። የ4ቱንም መሳሪ+4
‎ደማቅ አቀባበል እንዲደረግለት እንጠብቃለን፤ ‎=================== ‎ ‎ጳጉሜ : 01/2018 ዓ/ም ‎ ‎፩. አዴት እንጨት ተራ ላይ 1ሚሊሻ 4ቱን ሚሊሻ ሸኝቶ ተሰዉሯል። የ4ቱንም መሳሪያ ይዞ መጥፋቱን አረጋግጠናል። ‎ ስለሆነም በቀጠናው የሚንቀሳቀሰው የፋኖ አደረጃጀቶች የጀግና አቀባበል ለማድረግ መዘጋጀታችንን #ለማሳወቅ እንወዳለን። ‎ ‎፪. ሸበልበረንታ 6 ፀረ አማራ ሚሊሺ ከተደበቀበት በአፋብን ቴዎድሮስ 2ኛ ዕዝ 201ኛ ኮር 64ኛ ክ/ጦር ተይዘዋል። ሁለት የሚሊሻ አባሎችን ደግሞ በስቦ ማስከዳት 64ኛ ክ/ጦርን ተቀላቅለዋል። ‎ ‎፫.የአገዛዙ ዙፋን አሰጠባቂ ሰራዊት አባላት ከፋለው ሰምሮ ዲሽቃ ምድብተኛ የነበረ አፋብን ቴዎድሮስ 2ኛ ዕዝ 206ኛ ኮር 24ኛ ክ/ጦር ደባይ ጮቄ ሻለቃን ተቀላቅሏል። ‎ ‎ይቀጥላል .....! ‎ ‎አዲስ ትውልድ፤ አዲስ አስተሳሰብ፤ አዲስ ተስፋ፤ ‎ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን! ‎ጳጉሜ 01/2018 ዓ/ም ‎አፋብን|ቴዎድሮስ ፪ኛ ዕዝ
1 788
13
ሰበር ዜና! ዛሬም አፋብን ምኒልክ 1ኛ ዕዝ 303ኛ አሳምነዉ ኮር ድልን ተጎናጽፏል። በኢትዮጵያ የመጀመሪያው ጀነራል በሆነው ኃይሉ ከበደ የተሰየመችው ነበልባሏ 14ኛ ኃይሉ ከበደ ክፍለጦር እና በአማራ የሕልውና ተጋድሎ ህያው ታሪክ እየፃፈ በሚገኘው ጀኔራል ተፈራ ማሞ ስም የተሰየመችው 19ኛ ተፈራ ማሞ ክፍለጦር እና ዋግሹም ብርጌድ በጋራ ዉጊያ የአገዛዙን ዘረ-ፈጅ ሰራዊት ዛሬም ድባቅ ተመትቷል! የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ንቅናቄ (አፋብን) ምኒልክ 1ኛ ዕዝ 303ኛ አሳምነው ኮር አካል በሆኑት 14ኛ ሐይሉ ከበደ ክፍለ ጦርና 19ኛ ተፈራ ማሞ ክፍለ ጦር እንዲሁም የዋግሹም ብርጌድ ቃኝዎች በጋራ በመሆን በቡግና ወረዳ 07 ቀበሌ ብርኮ ከተማ ላይ ገዥ ቦታ ላይ ደፈጣ በመጣል የብልፅግና 65ኛ ክፍለ ጦር ሰራዊትን አይቀጡ ቅጣት ቀጥተውታል። ነሃሴ 30/ 2018 ዓ/ም በተደረገው ትንቅንቅ የጠላት ሐይል ከመድፍ ጀምሮ የአየር መቃወሚያ ዙ-23ን ጨምሮ በሜካናይዝድ የታገዘ ውጊያ ቢያደርግም አይበገሬዎቹ ፋኖዎች ጠላትን ስቦ በማስገባትና በቆረጣ ሲያራግፉት ያመሹ ሲሆን የፋኖዎችን ምት መቋቋም ያቃተው የአገዛዙ ሰራዊት አግሬ አውጭኝ ብሎ ወደ ነበረበት አይና ከተማ፣ ጭላና ላልኪው ፈርጥጦ ተመልሷል። ጠላት ከሦስት ቀን በፊት ነሐሴ 29/ 2018 ዓ/ም ድሐና ወረዳ አዚላ ከተማ ላይ ሐይሉ ሙሉ በሙሉ የተደመሰሰበት ሲሆን ያንን በሚዲያ ሰራዊቱ ማስተባበያ ለመስጠትና ሐሰት ነው ለማስባል አስቦ ሐይሉን በሦስት አቅጣጫ ማለትም ከጭላ በአዚላ፣ ከላልኪው ሰላምሬ እና ከአይና ብርኮ አቅጣጫ ያንቀሳቀሰ ቢሆንም በፋኖዎቹ ብርቱ ክንድ አከርካሪውን መትተውታል። በዚህ አውደ ውጊያ ሃያ ስድስት (26) የጠላት ሐይል ሲደመሰስ፣ አንድ (01) ብሬን፣ አንድ (01) ስናይፐር፣ 15 ጥቁር ክላሽ፣ 1500 የክላሽ ተተኳሽ፣ 39 ወታደራዊ ሻንጣ፣ በርካታ የሰው ኃይል ተማርኳል ሲል የ303ኛ አሳምነው ኮር ቃል አቀባይ መረጃውን አድርሷል። መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልውና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል። ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን! አፋብን ምኒልክ 1ኛ ዕዝ ሚዲያና ኮሚኒኬሽን መምሪያ ጷግሜ:-01/ 2018 ዓ/ም
1 582
14
+1
No text...
1 496
15
💢የፋ/ለ/ወረዳ ጊ/መንግስት ከወረዳው ሱፐርቫይዘሮች ር/መምህራን, አጠቃላይ የወረዳው የትምህርት ባለሙያወች እና የቀበሌ አመራሮች ጋር ሰፊ ውይይት አደረገ❗️ ጳጉሜ 01/2018 ዓ.ም አማራ ገሚሱ በነፍስ ወከፍ አና በሜካናይዝድ በመላው ኢትዮጵያ ጅምላ ሲጨፈጨፍ ገሚሱ ትውልድ ደግሞ ትምህርት ቤቶችን የመከላከያ የጦር ካምፕ በማድረግና ትምህርትን ከአማራ ክልል ጅምላ በመዝጋት በድምፅ አልባው መሳሪያ ሲያመክን ከቆየ ሰነባብቷል። ስለሆነም ይህ አረመኔ ስርአት ከጅምላ ጭፍጨፋ ባሻገር የመላው አማራን የተማረ የሰው ሃይል, ባህል,ወግና ትውፊት የማጥፋት ተልዕኮውን ለመመከት አፋብን የ2019 ዓ.ም የትምህርት ዘመን በሁሉም የአማራ ቀጠናወች የመማር ማስተማር እንዲጀምር በወሰነው ውሳኔ መሰረት የወረዳው ጊ/መንግስት ሁሉንም የትምህርት ባለሙያወች እና ር/መምህራን ጋር የ2019 ዓ.ም የመማር ማስተማር እና በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ መጠነ ሰፊ ወይይት በማድረግ ተግባቦት ላይ በመድረስ በቀጣይ የድርጅቱን ቀይ መስመር ግንዛቤ በመፍጠር እና የቀጣይ የስራ አቅጣጫ በመስጠት ተጠናቋል። ©️የፋ/ለ/ወረዳ ጊ/መንግስት ሚዲያና ኮምኒኬሽን!
1 504
16
No text...
1 405
17
#ሻለቃ_ዳዊት_ወልደጊወርጊስ አማራ ፋኖ ህወሓትን ጨምሮ ከሁሉም ፀረ-አብይ ድርጅቶች ጋር ጥምረት እየመሰረተ መሆኑን በደስታ ለማሳወቅ እወዳለሁ፣ የአማራ ህዝብ መሠረታዊ ጥቅሞች ለዘላቂ ስምምነት ቅድመ
#ሻለቃ_ዳዊት_ወልደጊወርጊስ አማራ ፋኖ ህወሓትን ጨምሮ ከሁሉም ፀረ-አብይ ድርጅቶች ጋር ጥምረት እየመሰረተ መሆኑን በደስታ ለማሳወቅ እወዳለሁ፣ የአማራ ህዝብ መሠረታዊ ጥቅሞች ለዘላቂ ስምምነት ቅድመ ሁኔታ ሆነው ተቀምጠዋል። ይህን ተነሳሽነት ሙሉ በሙሉ መደገፍ ይኖርብናል። በማለት የመጀመሪያ ሀሳባቸዉን ወደ ጎን በመተዉ ወደ ትክክለኛዉ መስመር ተመልሰዋል። እንደዚህ ትላልቅ ሰዎች ከስህተታቸዉ ሲመለሱ ለሁሉም ትምርት ሰጭ ነዉ። ሻለቃ ዳዊት በመጀመሪያ ንግግራቸዉ ሁሉንም ያስቆጣ እና ያስደነገጠ የነበረ እና የአማራን ትንሳኤ ለሚፈልጉት ደግሞ ፈንጠዚያ ሆኗቸዉ እንደነበረ የሚታዎስ ነዉ። ሻለቃ ዳዊት ግትር የሐሳብ ሰዉ አለመሆናቸዉን ጥሩ ማሳያም ነዉ። እኛም ይቅር ብለናል❗️
1 455
18
የአርበኞች ጦር በተሬ ክላስተር ወደ ዘመናዊ የክፍለ ጦር አደረጃጀት እየተሸጋገረ ነው ​ ጳጉሜ 01/2018 ዓ.ም የአፋብን ሸዋ ጠቅላይ ግዛት አሳምነው (5ኛ) ዕዝ የይፋትና ጥሙጋ አውራጃ ተሬ ክላስተር የአርበኞች ጦር ሠራዊቱን ወደ ላቀ ምዕራፍ ለማሸጋገር በጠንካራና ዘመናዊ አደረጃጀት እየሠራ እንደሚገኝ የዕዙ የስምሪት አመራሮች ገለጹ። የአማራ ሕዝብ ሕልውናውን ለማስከበርና የትውልዱን ነፃነት ለማረጋገጥ አደረጃጀቱን ማዘመን፣ ጠንካራ ተቋም መፍጠርና ቆራጥ አመራር መሰየም ወሳኝ መሆኑን በመገንዘብ የአባት አርበኞች ጦር አደረጃጀቱን በማጠናከር ላይ ይገኛል። ቀደም ሲል በብርጌድ ደረጃ ተደራጅቶ ሲንቀሳቀስ የቆየው የተሬ ሕዝብ ድሉን ለማፋጠንና ቀጠናውን ለማስተሳሰር ብርጌዶችን ወደ አርበኞች ክፍለ ጦር በማዋሃድ ለመዋቀር ተዘጋጅቷል። በቀጠናው ታላላቅ ወታደራዊ ጀብዶችን ሲያስመዘግቡ የቆዩት ብርጌዶች ጥልቅ ወታደራዊና ፖለቲካዊ ግምገማ በማድረግ ውስጣዊ አንድነታቸውን በመፈተሽና ክፍተቶችን በመሙላት አወቃቀራቸውን በማዘመን ላይ ናቸው። በዚህ የግንባታ መርሃ ግብር ላይ ከፍተኛ የድርጅት አመራሮች፣የቀጣናው ስምሪት አካል የዕዝ ከፍተኛ አመራሮች እና የኮር አመራሮች የተገኙ ሲሆን፤ የአፋብን ተቀዳሚ ም/ል ሊቀመንበር አርበኛ መከታው ማሞ ድርጅቱ ወጥ አሰራሮችን በመተግበር ለማይቀረው የነፃነት ጉዞ መዋቅሮቹን እያጠናከረ መሆኑን ገልጸዋል።በዚህም ሁሉም በየደረጃው ለትግሉ የሚጠበቅበትን አበርክቶ በማድረግ ሁልጊዜም ንቁና ቆራጥ ተሳትፎ ማድረግ እንዳለበት አሳስበዋል። በዚህም መሐመድ ስንዴው ብርጌድ እና ታደለ ወርቁ ብርጌድ አመራሮቻቸውን በማዋሃድ አንድ ታላቅ ክፍለ ጦር እንዲመሰርቱ አቅጣጫ ተቀምጧል። ለአዲሱ አርበኞች ክፍለ ጦር በውጊያ ሜዳ ብቃታቸው የተመሰከረላቸው ቆራጥ መሪዎች የተሰየሙ ሲሆን፣ በተደራጀ ሁኔታ ወደ ሥራ በመግባት የሕዝቡን ሰቆቃ ለመታደግ መዘጋጀታቸው ተገልጿል። ​"ክብር ለትግሉ ሰማዕታት!" "ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን!" የአፋብን ሸዋ ጠቅላይ ግዛት አሳምነው (5ኛ) ዕዝ ሕዝብ ግንኙነት መምሪያ
1 382
19
+6
No text...
1 374
20
🔥#ሰበር‼️ በላስታ ግንባር ብርኮ አከባቢ የጠላት ጦር 360° በፋኖ ተከብቦ ዳሽቆ ቀርቷል‼️ ብሬንና ስናይፐርን ጨምሮ በርካታ የጦር መሣሪያና የጠላት አባል በፋኖ ተማርኳል፤ ቀሪው ሙሉ በሙሉ ተደ+5
🔥#ሰበር‼️ በላስታ ግንባር ብርኮ አከባቢ የጠላት ጦር 360° በፋኖ ተከብቦ ዳሽቆ ቀርቷል‼️ ብሬንና ስናይፐርን ጨምሮ በርካታ የጦር መሣሪያና የጠላት አባል በፋኖ ተማርኳል፤ ቀሪው ሙሉ በሙሉ ተደምስሷል። ምስሉ ከተደመሰሰውን የአብይ አህመድ ሰራዊት በከፊል!
1 461