cookie

We use cookies to improve your browsing experience. By clicking «Accept all», you agree to the use of cookies.

avatar

18 45 Amhara Revolution

2016 ጥር 19#የአማራው_ድምፅ (ፋኖ) ✅የተመሠረተው የአማራን ሕዝብ ለማንቃት፣ ለማደራጀት እና ለማስተባበር ነው። የአማራ ሕዝብን ✅ ፖለቲካዊ ✅ ማህበራዊ ✅ ኢኮኖሚያዊ ታሪካዊ ጥያቄዎችን ለማሰማት እና የአማራን ሕዝብ በማንቃት ሰፊውን ሕዝብ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ይሰራል። ✅ #FANO ✅ 🙅🙅🙅

Show more
Advertising posts
2 676
Subscribers
+324 hours
+1277 days
+62730 days

Data loading in progress...

Subscriber growth rate

Data loading in progress...

🔥ጎንደር ስሜዳ | ፎገራ…‼️ በጎንደር #ስማዳ ወረዳ ወገዳ ከተማ በተደረገ የተጠና ጥቃት ፋኖዎች ሌሊት ወደ ከተማዋ ዘልቀው በመግባት ባንዳዎች ተሰብስበው በነበሩበት ፖላስ ጣቢያ ላይ ባደረሱት የቦንብ ጥቃት የኦሮሙማ አገልጋይ ሆነው ህዝብ ሲጨፈጭፉና ሲያሰቃዮ የነበሩ ባንዳ የፖሊስና ሚሊሻ አባላት በአማራ ፋኖ በጎንደር ጉና ክፍለጦር ስማዳ አገረቢዘን ብርጌድ ነበልባሎች ድባቅ ተመተው ሙትና ቁስለኛ ተደርገዋል:: በተመሳሳይ በትላንትናው ዕለት በጎንደር #ፎገራ ወረዳ በተደረገ ኦፕሬሽን ገደብዬ ከተማ የነበሩ የኦነግ ብልፅግና አራዊት ሰራዊት በአማራ ፋኖ ጎንደር ዕዝ ጭና ክፍለጦር ነበልባል ፋኖዎች እርምጃ ተወስዶባቸው ሙትና ቁስለኛ ተደርገዋል:: #ድል_ለአማራ_ህዝብ💪 #ድል_ለክንደነበልባሉ_ፋኖ💪 27/10/16 ዓ.ም ሀገሬ ሚዲያ
Show all...
6👍 2
…ነገር ግን ድኀረ 1983 ወዲህ በይበልጥ ደግሞ በዘመነ ብልጽግና ውትድርና ማለት የአንድ ፓርቲ ከዛም ዝቅ ብሎ የአንድ የንግሥና ቅዠት ያለበት ግለሰብ ዙፋን ማስጠበቂያ ነው፡፡ እኛ የምናውቀው ወታደር የአገር ዳር ድንበርን ሲጠብቅ ነው፡፡ አሁን ያለው የብልጽግና ወታደር እኮ የካህን ሚስት የሚደፍር፤ የአርሶ አደር ክምር የሚያቃጥል፤  አራሹን ከነ ጥማድ በሬው ገድሎ የሚሄድ፤ ሴት ህጻን አዛውንት ሳይል በአማራዊ ማንነታቸው በጅምላ የሚረሽን፤እንደደብረታቦር ባሉ ከተሞች ደግሞ የ 6 እና 9 ዓመት ታዳጊ ወንዶችን በወታደራዊ ካምፕ ውስጥ የሚደፍር ወራዳ ስብዕና ያለው ነው፡፡ ይህ "ወታደር" ሊባል አይችልም፤ ቅጥረኛ ነብሰ ገዳይ ነው፡፡ እናም… ዐቢይ አሕመድ በዚህ ደረጃ ከሕዝብ የተነጠለን ኃይልን ‹‹ወታደር›› ብሎ ሲጣራ የዋለበትን የፓርላማ ውሎውን ለማያውቅህ ታጠን… ቀጣፊ ብለነዋል!!! #FOLLOW👇👇RUMBLE https://rumble.com/v51qkut-305250581.html 251
Show all...
የአማራ ፋኖ በጎጃም ልዩ የኮማንዶ ምርቃት/ሁሉም ቤት ንብረቱን ትቶ ነው የወጣው የሚከፍለውም ህይወት ነው/ የአማራ ህዝብ ትግል ላይቀለበስ ተቀጣጥሏል

👍 7
Photo unavailableShow in Telegram
ዛሬ ተኝተው ሲነቁ አጨብጭበው  እጅ ውጥተው ከወሰኑ በኋላ ነገ ተኝቼ ነበር ሲወሰን አልሰማሁም ለማለት ነው!
Show all...
😁 15
Photo unavailableShow in Telegram
Repost from N/a
🔥#ደጋዳሞት…‼️ በባንዳ ሚሊሻ እየተመራ በ3 አቅጣጫ ወደ ዳሞት ፅዮን የገባው የኦነግ ብልጽግና መከላከያ ሲጠባበቁት በነበሩ የፋኖ ነበልባሎች ከበባ ተደርጎበት ሙትና ቁስለኛ ተደርጏል:: የፋኖ ኃይል ሳስቷል ብለው ወደ ዳሞት ፅዮን የገቡት የኦሮሙማ ጎመኖች አስቀድሞ መረጃ ደርሷቸው ሲጠባበቁ በነበሩ የአማራ ፋኖ በጎጃም ደጋዳሞት ብርጌድ አናብስት ጠላት እራሱ ከበባ ተደርጎበት ሲታጨድ ውሏል:: ፀረ አማራ ትርክት ተግተው የገቡት የኦነግ ብልጽግና መከላከያ አንድ ከብት ሲጠብቅ የነበረን ታዳጊ በአሰቃቂ ሁኔታ ረሽነዋል:: ይህ በእንዲህ እንዳለ እስከ ልጁ በባንዳነት ኦሮሙማውን ሲያገለግልና ህዝብ ሲያጨፈጭፍ የነበረ አንድ ባንዳ ሚሊሻ ከመከላከያ ጋር እየተንቀለቀለ ሲገባ እስከ ልጁ ግንባሩን ተብሎ ወደ ሲኦል ተሸኝቷል:: #ድል_ለአማራ_ህዝብ💪 #ድል_ለክንደነበልባሉ_ፋኖ💪 https://t.me/aka9sysbsoshb
Show all...
METEKEL MEDIA

መረጃ ለመስጠት እና ለአንዳንድ ጥያቄዎች ይሔንን ሊንክ ይጠቀሙ። @Eiehshau

👍 5
#ትዉልድ አምካኝ የአብይ አህመድ ገዳይ ስርዓት ከተለያዩ ቦታዎች መንበር ስልጣኑን ለማራዘም ወደ ጦርነት  ሜዳ ሊማግድ እያፈሰ ወደ ብርሸለቆ ማሰልጠኛ ካንምፕ  ካስገባቸዉ ለጋ ታዳጊ ወጣቶች መካከል የአማራ ፋኖ በጎጃም በማንኩሳ ቢተዉ ሺ አለቃ መንገድ በመጥረግ  እየተናዱ ከወጡ መካከል ስም ዝርዝራቸዉን ከዚህ በታች ይፋ አደረጋለሁ። 1)ጌታቸዉ ዘገየ ደምሴ-ከባህርዳር-ከመንገድ ላይ የታፈሰ- የአማራ ተወላጅ-እድሜ18-የትምህርት ደረጃ-8ኛ ክፍል 2)አህመድ ሀቢብ  ቲኮ-ዝዋይ-ከመንገድ ላይ የታፈሰ-የኦሮሞ ተወላጅ-እድሜ17-የትም/ደረጃ -6ኛ ክፍል 3)ቢካ ሁሴን ቀበቶ-ከሻሸመኔ-ከግሮሰሪ ላይ የታፈሰ-የኦሮሞ ተወላጅ-እድሜ17-የትም/ደረጃ -8ኛ ክፍል 4)ዳዊት ኒኢና ቱስኒ-ከሻሸመኔ-ከትም/ቤት የታፈሰ- የኦሮሞ ተወላጅ-እድሜ17-የትም/ዝግጅት-8ኛ ክፍል 5)አቡሽ ዘላለም በረከት-ከአዲስ አበባ-ከግሮሰሪ-የኦሮሞ ተወላጅ-እድሜ-17-የትም/ዝግጅት_ 6)አባተ ዲንቃ ዋቅጅራ-ሜታ ወልቂቴ-ከገበያ ቦታ የታፈሰ-የኦሮሞ ተወላጅ-እድሜ-16-የትም/ዝግጅት-3ኛ ክፍል 7)ጀማል ቱኬ ማማ-ከሻሸመኔ-ከመንገድ ላይ የታፈሰ-የኦሮሞ ተወላጅ-እድሜ-19 የትም/ዝግጅት 4ኛ ክፍል 8)ዲንቃ አባወጨ አባገሩ-ከጅማ-የቀን ስራ ላይ እያለ-የኦሮሞ ተወላጅ-እድሜ16-የትም/ዝግጅት-7ኛ ክፍል 9)በላይ ጌትነት አላምረዉ-ከጃዊ-ከመንገድ ላይ-የአማራ ተወላጅ-እድሜ17-የትም/ዝግጅት-9ኛ ክፍል 10)ዘክር ከማል ከድር-ከአዲስ አበባ-ከመንገድ ላይ የታፈሰ-የኦሮሞ ተወላጅ-እድሜ20-የትም/ዝግጅት-4ኛ ክፍል 11)ሳዲቅ አማን ቱኬ-ከሻሸመኔ-ቀን ስራ በመስራት ላይ እያለ የታፈሰ-እድሜ-17-የትም/ዝግጅት 4ኛ ክፍል 12)አህመድ ፈይሳ ዋቄ-ከሻሸመኔ-የቀን ስራ በመስራት ላይ እያለ የታፈሰ-የኦሮሞ ተወላጅ-እድሜ -16-የትም/ዝግጅት -4ኛ ክፍል 13)ሀብታሙ አብደላ ሁሴን-ከሻሸመኔ-የቀን ስራ በመስራት ላይ እያለ የታፈሰ-እድሜ-17-የትም/ዝግጅት-7ኛ ክፍል 14)ይሁን ታፈሰ ሳሰቡ-ከአዲስ አበባ-የቀን ስራ በመስራት ላይ እያለ የታፈሰ-የሲዳማ ተወላጅ-እድሜ-17-የትም/ዝግጅት-5ኛ ክፍል 15)ወንዲ ማህመድ ኤዲሳ-ከአዲስ አበባ-የቀን ስራ በመስራት ላይ እያለ የታፈሰ-የኦሮሞ ተወላጅ-እድሜ-18-የትም/ዝግጅት 5ኛ ክፍል 16)አሰፋ ብርሃኑ አቾሌ-ከአዳማ-ከመንገድ ላይ የታፈሰ-የኦሮሞ ተወላጅ-እድሜ-17-የትም/ዝግጅት-9ኛ ክፍል 17)ይበሉ ደርሶ ቢወጣ-ከጎንደር-ከገበያ ቦታ የታፈሰ-እድሜ-የአማራ ተወላጅ-16-የትም/ዝግጅት _ 18)መሳፍንት ይግዛዉ አበበ-ከጎንደር ጫሂት-ማዳበሪያ ለመዉሰድ በሄደበት ቦታ የታፈሰ-እድሜ18-የትም/ዝግጅት_ 19)አስፋዉ ይረጋ ታዩ-ከጃዊ ወርቅ ሜዳ-ከገበያ ቦታ የታፈሰ-የአማራ ተወላጅ -እድሜ_18-የትም/ዝግጅት 9ኛ ክፍል 20)አብርሃም ደጉ አለምነህ-ከዳንግላ-ከመንገድ ላይ የታፈሰ-የአማራ ተወላጅ-እድሜ-18-የትም_ 21)ብርሃኑ መኩሪያዉ ሞገስ-ከዳንግላ-ከመንገድ ላይ የታፈሰ-የአማራ ተወላጅ -እድሜ-18-የትም/ዝግጅት-7ኛ ክፍል 22)ወርቅነህ ፀጋዩ ታምር-ከጨሞ-ከመንገድ ላይ የታፈሰ-የአማራ ተወላጅ-እድሜ-18-የትም/ዝግጅት 9ኛ ክፍል 23)አሸናፊ ሙሉጌታ ብርሌ-ከዳንግላ-ከመንገድ ላይ የታፈሰ-የአማራ ተወላጅ-እድሜ 20-የትም/ዝግጅት -11 ኛ ክፍል 24)ዳግም ከፊ ሞገስ-ከደብር ማርቆስ-ከፑል ቤት የታፈሰ-የአማራ ተወላጅ-እድሜ-19-የትም/ዝግጅት 8ኛ ክፍል 25)በእዉቀት ድርስ መኩሪያ-ከሰሜን አቸፈር-ከፑል ቤት የታፈሰ-የአማራ ተወላጅ-እድሜ18-የትም/ዝግጅት-4ኛ ክፍል 26)ተዋቸዉ ወርቁ አለባቸዉ-ከሰሜን አቸፈር-ከፑል ቤት የታፈሰ-የአማራ ተወላጅ- እድሜ -19-የትም/ዝግጅት-9ኛ ክፍል 27)አይናለም አንጀት በላይ- ከአዘና ዙሪያ-ከመንገድ ላይ የታፈሰ-የአማራ ተወላጅ-እድሜ-18-የትም/ዝግጅት 9ኛ ክፍል 28)ታዘብ ነጋልኝ ቸኮል-ከጎንደር-ማዳበሪያ ለመዉሰድ በሄደበት የታፈረ-የአማራ ተወላጅ-እድሜ-18-የትም/ዝግጅት-2ኛ ክፍል 29)አደራዉ ጀግኒ አለባቸዉ-ከጃዊ-ከመንገድ ላይ የታፈሰ-የአማራ ተወላጅ-እድሜ 16-የትም/ዝግጅት 7ኛ ክፍል 30)መላኩ አይናለም ጌታሁን-ከኮሶበር-ከፑል ቤት የታፈሰ-የአማራ ተወላጅ-እድሜ-19-የትም/ዝግጅት -10 ኛ ክፍል 31)ሃምዳ አወል ዉዴሰ-ከሻሸመኔ-ከትም/ቤት የታፈሰ-የኦሮሞ ተወላጅ-እድሜ-19-የትም/ዝግጅት _12 ኛ ክፍል 32)አብርሃም ስሜነህ ሽቱ-ከቻግኒ-ከፑል ቤት የታፈሰ-የአገዉ ተወላጅ-እድሜ-16-የትም/ዝግጅት-9ኛ ክፍል 33)ሃይሌ እየሱስ ዘለቀ-ከዳንግላ-ከመንገድ ላይ የታፈሰ-የአማራ ተወላጅ-እድሜ22- የትም/ዝግጅት -10 ኛ ክፍል 34)ኤርሚያስ ሞላ ጌጤ-ከባህርዳር-ከመንገድ ላይ የታፈሰ-የአማራ ተወላጅ-እድሜ -17-የትም/ዝግጅት-9ኛ ክፍል 35)መልካሙ ሙላት ልየዉ-ከባህርዳር - ከመንገድ ላይ የታፈሰ-የአማራ ተወላጅ-እድሜ16-የትም/ዝግጅት 7 ኛ ክፍል 36)ቢኒያም አሰፋ አደመ-ከዳንግላ-ከመንገድ ላይ የታፈሰ-የአማራ ተወላጅ-እድሜ-20-የትም/ዝግጅት -10 ኛ ክፍል 37)ወንድሙ አስፋዉ ብርሃን- ከባህርዳር-ከመንገድ ላይ የታፈሰ-የአማራ ተወላጅ-እድሜ -20-የትም/ዝግጅት 7ኛ ክፍል 38)መሌ ይታየዉ አለሙ- ከዱርቤቴ-ማዳበሪያ ለመዉሰድ በሄደበት የታፈሰ-የአማራ ተወላጅ- እድሜ 19-የትም/ዝግጅት _ 39)አሻግሬ ዳኝነት ምንቴ- ከዱርቤቴ-የቀን ስራ በመስራት ላይ እያለ የታፈሰ-የአማራ ተወላጅ-እድሜ-17-የትም/ዝግጅት 9ኛ ክፍል 40) እሸቱ ጌትነት አስማረ- ከጎንደር ደብርታቦር- ከመንገድ ላይ የታፈሰ-የአማራ ተወላጅ-እድሜ 17-የትም/ዝግጅት 9 ኛ ክፍል 41)በላይ ማሩፍ መርመራ-ከአዲስ አበባ ከተማ-የቀን ስራ በመስራት ላይ እያለ-እድሜ 16-የሲዳማ ተወላጅ ይቀጥላል፡፡፡፡፡፡፡ 42)ማሙሽ ገመዳ ገመቸ-ከአዲስ አበባ-የቀን ስራ በመስራት ላይ እያለ የታፈሰ- እድሜ -17-የትም/ዝግጅት,5ኛ ክፍል 43)አብዱ ሰመድ ሙሳ ሰይድ-ከጅማ- ከመንገድ ላይ የታፈሰ-የኦሮሞ ተወላጅ-እድሜ-15-የትም/ዝግጅት-4 ኛ ክፍል 44)ሙጀብ ማመኑር ሲራጅ- ከጅማ-የኦሮሞ ተወላጅ-እድሜ 16-የትም/ዝግጅት4ኛ ክፍል 45)ፈይሳ ለሚ ሮቢ- ከጅማ-ከምግብ ቤት የታፈሰ-የኦሮሞ ተወላጅ-እድሜ-16-የትም/ዝግጅት 5 ኛ ክፍል 46)አይንሸት ቄስ መንግስቱ በላይ- ከጎንደር -ከመንገድ ላይ የታፈሰ- እድሜ-18-የትም/ዝግጅት-2 ኛ ክፍል  በአጠቃላይ በማንኩሳ ቢተዉ ሺ አለቃ ፋኖ አማካኝነት ከብር ሸለቆ የወጡ ቀደም ሲል በቁጥር 63 የሚሆኑ ለጋ ታዳጊ ወጣቶችን ይፋ ሳደርግ ተጨማሪ በቁጥር 46 ወጣቶች ዛሬ በ27/10/2016  ዓ.ም ዝርዝራቸዉ ይኸን ይመስላል በማንኩሳ ቢተዉ ሺ አለቃ ፋኖ የወጡ ብቻ ድምር 109  መድረሳቸዉ ታዉቋል ይኸም ለታሪክ ይቀመጥ!!! 27/10/2016 ዓ.ም ፋኒት አስካለ ደምሌ ከግንባር::
Show all...
👍 4🔥 3
Photo unavailableShow in Telegram
Photo unavailableShow in Telegram
ፊልድ ማርሻል ቅዳሜ ገበያ ትዕዛዝ ሰጥተዋል 😂
Show all...
😁 7
Photo unavailableShow in Telegram
ይሄው ነው‼️ በጋራ ተነስተን እስካልታገልን እና የነፃነት ርሃብን ከስጋ ርሃብ እስካላስበለጥን… ፋሽስቱ አብይ አህመድ ከብዐዴን ኩሊዎች  "#ትርፍ አንጀት" ቢያጣ እንኳ ፖርኩ ውስጥ ካከማቻቸው ከጦጣ እና ዝንጀሮዎች መካከል መርጦ ሊሾምልን ይችላል። ይህ፣ አረጋ የተባለ ሰው፣  #ኩሩ አምሓራውያንን ለማዋረድ ሆነ ተብሎ የተሾመ የአዕምሮ ህመምተኛ ሰው ነው። ያንዳንዱ አምሓራ ይሄን ሰው ሲመለከት ሃፍረት እና ውርደት፣ መሸማቀቅም እንዲሰማው፣  የኦሮሞ ፋሽስቶች ጉባኤ "#ጨፌው" ወስኖ የጫነበት ስንኩለ አዕምሮ ያለው ሰው ነው። ነገር ግን፣ ከሆድ ሙላት  ከደመ ነፍስ እንስሳዊ ፌሽታ እና አጥንታችንን ከዘለቀው ፍርሃት እስካልተላቀቅን… ይህ አይግረመን በአምሓራ ጥላቻ ያበደው በቀለ ገርባ ይሾምልናል። በዚህ ወቅት ከተዕኮ ውጭ ከተማ ውስጥ የሚገኝ አምሓራ መኖሩ በራሱ  የነ አብይ አህመድን ድፍረት ምክንያታዊ ያደርገዋል። እስክንድር ነጋ ዘመነ ካሴ አሰግድ መኮነን ወዘተ… የተራቡትን ነፃነት… የእያንንዱ አምሓራ ትውልድ እስኪራበው …  ተረኞቹ ፋሽስቶች ይፀዳዱብን ፣ ይሰየጥኑብን፣ ይጨፈጭፉንም ዘንድ ግዳችን ነው። "#አንድነትን እንራብ ዘንድ የሆነው… ከነፃነት ሆድ፣ ክብር ዝና እና ስልጣን ከወዲሁ ስብዕናቸውን የሰዋባቸው እኩያን በትግላችን መካከል ሰርገው እንዲገቡ ስለፈቀድን ነው። #ድል፣ ለመላው አምሓራ ፋኖ!
Show all...
👍 6
Repost from N/a
እነዚህን ቻናሎች ተከተሉ በመረጃ ታተርፋላችሁ metekel media: https://www.youtube.com/@metekelmedia-ev5tm መተከል ሚዲያ:https://t.me/aka9sysbsoshb 1845 amhara revolution: https://t.me/minilik28 ጊዮን ሚዲያ፡https://t.me/gion_press1 ቢዛሞ ሚዲያ: https://t.me/Bizamo_media መልህቅ: https://t.me/voiceAmhara ጎጃም ሚዲያ:https://t.me/gojjammedia
Show all...
👍 1
Choose a Different Plan

Your current plan allows analytics for only 5 channels. To get more, please choose a different plan.