Amhara Revolution
ይህቺ ገፅ 17/04/2016 ተከፈተች። መረጃ ያድርሱን @heyab8 ✅የተመሠረተችው የአማራን ሕዝብ ለማንቃት፣ ለማደራጀት እና ለማስተባበር ነው። የአማራን ሕዝብ ✅ ፖለቲካዊ ✅ ማህበራዊ ✅ ኢኮኖሚያዊ እና ታሪካዊ ጥያቄዎችን ለማሰማት እና የሰፊውን ሕዝብ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ትሰራለች። ድል ለአፋብን💪
إظهار المزيد📈 نظرة تحليلية على قناة تيليجرام Amhara Revolution
تُعد قناة Amhara Revolution (@minilik28) في القطاع اللغوي Amharic لاعباً نشطاً. يضم المجتمع حالياً 13 490 مشتركاً، محتلاً المرتبة 3 998 في فئة السياسة والمرتبة 2 506 في منطقة Ethiopia.
📊 مؤشرات الجمهور والحراك
منذ تأسيسه في невідомо، حقق المشروع نمواً سريعاً وجمع 13 490 مشتركاً.
بحسب آخر البيانات بتاريخ 26 يوليو, 2026، تحافظ القناة على نشاط مستقر. خلال آخر 30 يوماً تغيّر عدد الأعضاء بمقدار 149، وفي آخر 24 ساعة بمقدار -5، مع بقاء الوصول العام مرتفعاً.
- حالة التحقق: غير موثّقة
- معدل التفاعل (ER): يبلغ متوسط تفاعل الجمهور 14.24%. وخلال أول 24 ساعة من النشر يحصد المحتوى عادةً 12.96% من ردود الفعل نسبةً إلى إجمالي المشتركين.
- وصول المنشورات: يحصل كل منشور على متوسط 1 922 مشاهدة. وخلال اليوم الأول يجمع عادةً 1 750 مشاهدة.
- التفاعلات والاستجابة: يتفاعل الجمهور بانتظام؛ متوسط التفاعلات لكل منشور يبلغ 11.
📝 الوصف وسياسة المحتوى
يصف المؤلف القناة بأنها مساحة للتعبير عن الآراء الذاتية:
“ይህቺ ገፅ 17/04/2016 ተከፈተች።
መረጃ ያድርሱን @heyab8
✅የተመሠረተችው የአማራን ሕዝብ ለማንቃት፣ ለማደራጀት እና ለማስተባበር ነው።
የአማራን ሕዝብ
✅ ፖለቲካዊ
✅ ማህበራዊ
✅ ኢኮኖሚያዊ እና ታሪካዊ ጥያቄዎችን ለማሰማት እና የሰፊውን ሕዝብ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ትሰራለች።
ድል ለአፋብን💪”
بفضل وتيرة التحديث المرتفعة (أحدث البيانات بتاريخ 27 يوليو, 2026) تحافظ القناة على حداثتها ومستوى وصول مرتفع. وتُظهر التحليلات تفاعلاً نشطاً من الجمهور، ما يجعلها نقطة تأثير مهمة ضمن فئة السياسة.
جاري تحميل البيانات...
| التاريخ | نمو المشتركين | الإشارات | القنوات | |
| 27 يوليو | +2 | |||
| 26 يوليو | +2 | |||
| 25 يوليو | +5 | |||
| 24 يوليو | +20 | |||
| 23 يوليو | +17 | |||
| 22 يوليو | +22 | |||
| 21 يوليو | +25 | |||
| 20 يوليو | +15 | |||
| 19 يوليو | +24 | |||
| 18 يوليو | +4 | |||
| 17 يوليو | 0 | |||
| 16 يوليو | 0 | |||
| 15 يوليو | +3 | |||
| 14 يوليو | 0 | |||
| 13 يوليو | +4 | |||
| 12 يوليو | +2 | |||
| 11 يوليو | 0 | |||
| 10 يوليو | +12 | |||
| 09 يوليو | +3 | |||
| 08 يوليو | +8 | |||
| 07 يوليو | +11 | |||
| 06 يوليو | 0 | |||
| 05 يوليو | +5 | |||
| 04 يوليو | +17 | |||
| 03 يوليو | +13 | |||
| 02 يوليو | +4 | |||
| 01 يوليو | +15 |
| 2 | ይደመጥ ጆሮ ያለህ ስማ | 685 |
| 3 | የብልፅግና ጦር አባላት ምሽግ እየለቀቁ ወደ ፋኖ የመቀላቀላቸው ሁኔታ መጨመሩ ተገለጸ
ሐምሌ 20/2018 ዓ.ም
በሸዋ ጠቅላይ ግዛት አሳምነው ዕዝ፣ አፄ ዘር ያዕቆብ ኮር በፍቃዱ በላይ ክፍለ ጦርን ሁለት የኮማንዶ አባላት የተቀላቀሉ ሲሆን፣ በአሁኑ ወቅት የአገዛዙ ሃይል በከፍተኛ ውጥረት ውስጥ እንደሚገኝ ተገልጿል።
የክፍለጦሩ አመራሮች እንደገለጹት፣የብልፅግና ሰራዊት የመዋጋት ሞራል በከፍተኛ ደረጃ የወረደ በመሆኑ ጠቅላላ አባላቱ ውጊያን ሳይሆን የመውጫ ቀዳዳን ብቻ በመፈለግ ላይ ይገኛሉ። በተጨማሪም ክፍለ ጦሩን የተቀላቀሉት የመከላከያ አባላት “የብልፅግና አገዛዝ ፍትሃዊ ያልሆነ ጦርነት ሲያካሂድ በመቆየቱ ምክንያት ማሸነፍ አልተቻለም'' በመሆኑም ሰራዊቱም ገብቶታል ብለዋል።
በፍቃዱ በላይ ክፍለ ጦር ከአገዛዙ ብልፅግናጦር ለቀው የሚመጡ የሰራዊት አባላትን በአግባቡና በሞቃት አቀባበል አስተናግዶ እየተቀበለ እንደሚገኝም አስታውቋል።
ክብር ለትግሉ ሰማዕታት
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን
አፋብን ሸዋ ጠቅላይ ግዛት አሳምነው ዕዝ ህዝብ ግንኙነት መምሪያ | 652 |
| 4 | لا يوجد نص... | 621 |
| 5 | 🛑 ከአፋብን ሰሜን አማራ ቀጠና በላይ ዘለቀ እዝ፣ ከዳግማዊ ቴዎድሮስ (፭ኛ) ኮር በወቅታዊ ጉዳይ የተሰጠ መግለጫ‼️
ቀን 20/11/2018 ዓ.ም
የአማራ ሕዝብ የገጠመውን ፈርጀ ብዙ ጥቃት በመቀልበስ ኅልውናውን ለማረጋገጥ ብርቱ ትግል ላይ ይገኛል። ትግላችን የተነሳበትን ዓላማ እንዲያሳካ እዝና ሰንሰለት ተጠብቆ፣ ግልጽ መርኅና አሠራር ተቀርፆ፣ የተቀመጡ አሠራሮችን አክብሮ መንቀሳቀስ ሲቻል መሆኑ የታመነ ነው። የሕዝብን ሠላምና ደህንነት ለማስጠበቅ፣ በየቦታው እየተፈጸሙ ያሉ ዝርፊያና እገታዎች እንዲቆሙ፣ በጠላት ላይ የተናበበ ጥቃት ለመፈጸም እንዲቻል ወጥ እዝና ሰንሰለት እንዲፈጠር ወጥ የሆነ የእዝ አንድነት እንዲፈጠር የራሳችንን በጎ ተጽእኖ ስናደርግ ቆይተናል።
ለዚህም የዳግማዊ ቴዎድሮስ (፭ኛ) ኮር በሚንቀሳቀስበት ቀጠና ሆን ተብሎ ግጭት እንዲፈጠር ቀጠና በማስፋት፣ በፋኖነት እየታገሉና እያታገሉ የሚገኙ የአሓድ አመራሮችን ነጥሎ ለማጥቃት እንቅስቃሴዎች ሲደረጉ ወደ ኋላ እየሸሸን ትኩረታችንን መደበኛው ጠላት ላይ በማድረግ ከጎንዮሽ መጓተት ራሳችንን ጠብቀን ቆይተናል። በሌላ በኩል የኮራችን የሠራዊት አባላት የሆኑ ጓዶቻችን በአደረጃጀት ልዩነት ሰበብ ሲገደሉብን አንድ እንደምንሆን በማሰብ ነገሮችን በሆደ ሰፊነት ተሸክመን ቆይተናል። ከዚህ ባለፈ በኮራችን ውስጥ ያሉ የክፍለ ጦር፣ የብርጌድና የሻለቃ አመራሮችን ትኩረት ያደረጉ የስም ማጥፋትና ነጥሎ የማጥቃት ሥራዎች በተደጋጋሚ ተፈጽመውብናል።
ይህ በእንዲህ እንዳለ ለጎንደር አንድነት ከአሓዶቻችን የተውጣጣ ዙሪያ ጥበቃ ሠራዊት ይዘን የኮርና የእዝ አመራር አጅበን ሰኔ 30/2018 ዓ.ም ወደ ጉባኤው ቦታ እንቅስቃሴ ጀምረን ሐምሌ 01/2018 ዓ.ም ገላ ማጠቢያ ስንገባ በጠቅላይ ግዛቱ ሠራዊት ደፈጣ ተጥሎ አጅበን የሄድነው አርበኛ ዮናስ አያልቅበት ከነአጃቢው እንዲቆስሉ ሆነውብናል። ከዚህ በተጨማሪ ወደ ጉባኤው ቦታ እንዳንገባ በመደበኛ ጠላትም በእነዚህ ወንድሞችም ጫና ከጉባኤው ተሳታፊነት በግልጽ ተገፍተን ወጥተናል። ይህን ተከትሎ የእዝ አመራሮችም እኛ የኮር አመራሮችም ባልተሳተፍንበት በአንድነት ስም የወጣውን መግለጫ የማንቀበለው መሆናችንን ለአሓዳችንና ለሠራዊታችን ማሳወቅ እንፈልጋለን። ምክንያቱም ሁሉን አካታችነት የጎደለውና በሂደቱም ውስጥ መገዳደል ታቅዶ እየተሠራ መሆኑን ኅያው ምስክሮች እኛው ነን። በዚህ የተነሳ ከሂደቱ ተገፍተን ስንወጣ ልዩ ስሙ "ዘሐ ( ቦረን መስክ )" በተባለ ቦታ ላይ በጠቅላይ ግዛቱ 204ኛ ኮር ምክትል አዛዥ ጌቴ መሣፍንት አማካይነት የታቀደ ደፈጣ ተጥሎብን፣ ከጀርባ ደግሞ ሌላ መች ኃይል ስምሪት ሰጥተው ሐምሌ 07/2018 ዓ.ም ተኩስ በመክፈት ሁለት የአመራር አጃቢዎችን ገድለው ሁለት አቁስለውብናል። ይህንንም በማግስቱ ባወጣነው መግለጫ ይፋ አድርገናል ። ጥቃቶቻቸዉን ሽፋን መስጫ በኮሩ የሚወጡ መግለጫዎችን ከኮሩ በወንጀል በታገዱ በሚፈለጉ ስራ አስፈጻሚዎች የ፭ኛ ኮር መግለጫ አይደለም እየተባለ በተደጋጋሚ በሚዲያ ሲዘገብ ቆይቷል ።
ይህንን ከፊትና ከኋላ የሚያስገባ ደፈጣ እራስን በመከላከል ሰብረን ወጥተን አምቦ ሜዳ ገብተናል። ከዚህ ባሻገር በዳግማዊ ቴዎድሮስ (፭ኛ) ኮርና በውስጡ ቀሚገኙ አሓዶች ላይ ተደጋጋሚ ጥቃቶች ሲሰነዘሩብንና በሬ ወለድ የስም ማጥፋት ዘመቻዎች ሲዘመቱብን ከርመዋል።
ዋና ዋናዎቹም፦
1ኛ. የዳግማዊ ቴዎድሮስ (፭ኛ) ኮር አሓድ ፈርሷል፤ የኮሩ ዋና ሰብሳቢ ጨምሮ በተዋረድ ያሉ የኮር አመራሮች ታግደዋል የሚሉ ሠራዊቱን ግራ የማጋባት እንቅስቃሴ ከእውነት የራቀ የጠላት ወሬ መሆኑን መግለጽ እንወዳለን። እንዲህ ያለው ሥራ ላይ 24 ሰዓት ተጠምደው የሚውሉት አካላት ደግሞ ሠራዊት የማደራጀት ሳይሆን ማፍረስ፣ የትግሉ ከፍታ ሳይሆን የግል ዝና፣ አንድነትን ሳይሆን ልዩነትን በመፍጠር ማትረፍ የሚፈልጉ የመንደር አውደልዳይ ፋኖ መሳይ ጎፈሬ ነቃሾች ናቸው።
2ኛ. በሃብቴ ወልዴ ቀጥተኛ ትእዛዝ ሰጭነት የአንዱን አሓድ መሣሪያ ሌላው አሓድ እንዲነጥቅ በማድረግ የኮራችንን አሓዶች እርስ በርስ ለማመታታት አቅደው የሠሩ አካላት ነቅተንባቸው ከጎንዮሽ መጓተትና መተኳኮስ የተሻገረ የውስጥ ውይይቶችን በማድረግ ጭምር ለመፍታት ጥረት ስናደርግ ቆይተናል፤ ወደፊትም ይህ ሥራችንን አጠናክረን እንቀጥላለን።
3ኛ. የዳግማዊ ቴዎድሮስ (፭ኛ) ኮር ቀጠና የሆነው አምቦ ሜዳ አካባቢ ማኅበረሰባችን ከቦታ ቦታ ተንቀሳቅሶ ማኅበራዊ፣ ምጣኔ ሃብታዊና ፖለቲካዊ ሥራዎችን እንዳያከናዉን ከሐምሌ 07/2018 ጀምሮ ይህን መግለጫ እስካወጣንበት ቀን ድረስ ከእብናት አዲስ ዘመን፣ ከአዲስ ዘመን እብናት የትራንስፖርት አገልግሎትን በማቋረጥ ሕዝብን በማሰቃዬት ተግባር ላይ የተሠማራው ጌቴ መሣፍንት የተባለው ግለሰብና አጫፋሪዎቹ የአካባቢው ማኅበረሰብ የሰቆቃ ሕይወትን እንዲገፋ አድርጎታል። ግለሰቡ ከዚህ በፊትም ከተሾመ አበባው ጋር በመናበብ የሕዝብ ትራንስፖርት አገልግሎትን በማቋረጥ ማኅበረሰብን ከማስለቀስ ባለፈ የአማራውን ባለሃብት ሠርቶ እንዳይበላ እንቅፋት በመሆን ተግዳሮት ሆነው ቆይተዋል። በዚህ እኩይ ተግባርም ሥርዓቱ ላይ ያሳደሩት አንድም ጫና የለም፤ ይልቁንም ማኅበረሰቡንና ባለሃብቱ ላይ ጫና እያሳደሩ ይገኛሉ። ይህ ጉዳይ በዚህ ከቀጠለ ማኅበረሰቡም ሆነ ሠራዊታችን መንገዱን የማስከፈት የራሱን አማራጭ ለመውሰድ የሚገደድ ይሆናል።
4ኛ . የ፭ኛ ኮር አኃድ ከሆነችዉ የ፪ኛ ሬጅመንት አዛዥ አርበኛ ጌታየ እሱባለዉ ላይ ልዩ ስሟ እሁድ ገቢያ ከተባለ ቦታ በቀን 16/11/2018 እንቅስቃሴ ላይ እያሉ ደፈጣ ጥለዉ የግድያ ሙከራ ያደረጉ ቢሆንም የ፪ኛ ሬጅመንት አዛዥ አጃቢ ቆስሎ ደፈጣዉን ሰብረዉ መዉጣት ችለዉ ነበር ። ነገር ግን ይህ ገዳይ ቡድን አሁንም በቃኝ ባለማለቱ በድጋሚ የ፪ኛ ሬጅመንት አመራር ከሆነዉ አርበኛ መብራት ጌታነህ ላይ ከዚሁ እሁድ ገቢያ ላይ በ17/11/2018 ድጋሚ ደፈጣ ጥለዉ ተኩስ የከፈቱ ሲሆን አንድ የባጃጅ ሹፌር እና አንድ ተሳፋሪ ሲቪል ቆስሎ እና ባጃጇ ሙሉ በሙሉ ወድማ ደፈጣ የተጣለባቸወ የአኃድ አመራር እና አጃቢዎች ደፈጣዉን ሰብረዉ መዉጣት ችለዋል ። እነዛ የትግላችን ሰንኮፍ የሆኑት ገዳይ ቡድኖችም ስራቸዉን ከሞላ ጎደል ሰርተዉ ወደ ተላኩበት ገላ ማጠቢያ ገብተዋል ።
5ኛ. ወደ ፎገራ በኮራችን አደረጃጀት ክፍል ኃላፊ መሪነት በቀን 16/11/2018 ግዳጅ በላክናቸዉ አኃዶቻችን እና አመራሮቻችን ላይ በቀን 17/11/2018 በ204 ኮር ልዩ ስሟ ቁራ ሰቀል ከተባለ ቦታ ግልፅ አፈና ተደርጎ የ1ኛ ሬጅመንት ምክትል አዛዥ አርበኛ ጌታቸዉ መኩሪያዉ አንድ አጃቢ ተሰዉቶብናል እንዲሁም የ፭ኛ ኮር አደረጃጀት ክፍል ኃላፊ አርበኛ ሲራክ ጥሩነህ አጃቢ ቆስለዉብን የሞት እና ሽረት ትግል ተደርጎ የታፈኑትን አኃዶቻችን ማዉጣት ችለናል ።
6ኛ . በበላይ ዕዝ ጉዳይ ተከታታይነት ያላቸዉ የዳ/ቴ/፭ኛ ኮር ደብዳቤዎችን ለፖሊት ቢሮው ማስገባታችን ይታወቃል ። ሆኖም እነዚህ ተከታታይ ደብዳቤዎች በጆሮ ዳባ ልበስ ታልፈዋል ። የመርኅ ጥሰቶች በዚህም አልቆሙም በድርኳዜ አንድነት ያልበቃዉ የለበጣ አንድነት አሁንም የስራ አስፈጻሚ መደብ ድልድል በቀን 18/11/2018 ይፋ መሆኑን ተመልክተናል ። በመሆኑም ይህን የኃሳዊ አንድነት ጉባኤ አካል እንዳልሆንና ይህን አንድነት እንደማንቀበለው በአጽንኦት እናስገነዝባለን !!! | 1 094 |
| 6 | لا يوجد نص... | 987 |
| 7 | 💥ሰበር ሰበር መረጃ💥
በዛሬው ዕለት ሐምሌ 20/2018 ዓ.ም የቴዎድሮስ ዕዝ 109ኛ ኮር የ77ኛ ክፍለ ጦር ፈርጦች ከንጋቱ 12፡ሰዓት ላይ ወደ ቡሬ ከተማ ዘልቀው በመግባት ታምራዊ ኦፕሬሽን ሰርተዋል!!
በጥዋቱ ቡሬ ወረዳ ላይ በተከፈተው ጥቃትም ታዴ ሙሌ የባጉና ሊቀመንበር እና 5 ሚኒሻዎች የተ*ገደ*ሉ ሲሆን ሌላው ሚኒሻ እና ፖሊስ እየፈረጠጡ በእዬ ጥሻው ተደብቀው ማምለጣቸው መረጃው ተረጋግጧል።
ታዴ ሙሌ የባጉና ሊቀመንበር ህዝብ ሲዘርፍ፣ ሲረሽን እና ሲያስረሽን እና ንጹሃን ሲያንገላታ የቆዬ ቀንደኛ ሌባ ቢሆንም በነበልባሎቹ ቡሬ ከተማ ላይ ላይመለስ ተሸኝቷል።
#የተማረከ:- 1 ኤስኬስ፣1ኮፍ እና 1 ዲሞትፈር መሳሪያ በምርኮ ገቢ ማድረግ ችለዋል።
#በተጨማሪም፡- ማንኩሳ ከተማ ዋዛ ተራራ ላይ መሽጎ የተቀመጠውን የጠላት ሀይል ወደ ዛባ ውጠራ በሚሄድበት ስዓት ማንኩሳ ሥላሴ መገንጠያ ላይ ደፈጣ በመያዝ መብረቃዊ ጥቃት በመክፈት በርካታ የአገዛዙ ሰራዊት ሙትና ቁስለኛ አድርገውታል።
ከጥዋቱ 12:00 ሰዓት ላይ በከፈቱት መብረቃዊ ጥቃት ከ15 በላይ የአገዛዙ ሰራዊት የተደ*ሰሰ ሲሆን ቁጥሩ በውል የማይታወቅ ሰራዊት ቀላል እና ከባድ ቁስለኛ ማድረግ ተችሏል።
በ77ኛ ክ/ጦር ነበልባሎች በደረሰበት ምት የተደናገጠው ጠላት እርስ በእራሱ ከተማ ላይ እየተታኮሰ ይገኛል።
የነፃነት መንገድን አልቀበልም ባሉ የዕርስ በዕርስ ግጭቱን በሚያባብሱ ለዐማራ ህዝብ ስቃይ የሆኑት ሚሊሻ፣አድማ እና ፖሊስ ላይ ቴዎድሮስ ዕዝ የማያዳግም እርምጃ እየወሰደ መሆኑ ተገለጿል።
#ድል_ለህዝባችን_ነፃነት
#አፋብን ቴዎድሮስ ዕዝ 109ኛ ኮር 77ኛ ክፍለ ጦር ህዝብ ግንኙነት
ሐምሌ 20/2018 ዓ.ም | 994 |
| 8 | አመድኩን ነቀለ ፋኖን ተፋታዉ ለምን አተዋቼዉም ሁሌ የሀሰት ክስ አይሰለችህም ገዳማቱ እንድወድም የሰራኸዉ አንተ ነህ የሀሰት መረጃ ለብልጽግና እየሰጠህ ሆኖም አንድ ቀን መጠየቅህ አይቀርም በዚህ ጉዳይ እናስረስን እንደፈለገ መጋለብ ስለማይችል የተለያየ
ስም እየሰጠ ሲተች አመታት አልፈዉታል ወይ ንቅንቅ አንድም ጠብ ያለለት ነገር የለም እነሱም አይሰሙት ደግነቱ እጅ ሊሰጡ ነዉ ብሎ ሲበጠረቅ ከርሞ ሲያያቼዉ ከአቋማቼዉ ዝንፍ የለም በንዴት በእልህ ኦርቶዶክስ ትዉደም ለዚያዉም ታዊቂ ታዊቂ ቦታዎች ይንደዱ ብሎ ለመንግስ እየጠቆመ
ወዳመድነት ቀይሮታል ይሄዉ ዘመድኩን የጋላዉ ድቃል ማለት ነዉ።
📌 መረጃ | ውይይት
በባለፈው በደቡብ ወሎ "አርበኛ አስረስ ማረ በዚህ ቦታ አለ" በማለት ለብልፅግና መረጃ ሰጥቶ በገዳሙ ላይ ጥቃት እንዲፈጸምና መነኮሳቱ እንዲጎዱ አድርጓል የሚል ክስ በዘመደኩን በቀለ ላይ ቀርቦ ነበር።
በአሁኑ ጊዜም በተመሳሳይ ሁኔታ ሌሎች ገዳማትን ለማስመታትና ለማውደም ለአብይ አህመድ የሐሰት መረጃ እየሰጠ ነው የሚል ክስ እየተሰራጨ ነው።
እኛም እንላለን ዘመድኩን ተጠቀቅ ከምትፅፋቸውና ከምትናከራቸው ልቅ የሆኑ መረጃዎችህ። | 955 |
| 9 | ሰበር የድል ዜና ከአማራ ፋኖ ብሔራዌ ንቅናቄ አ ፋ ብ ሐ በላይ ዘለቀ እዝ 5ኛ ኮር ታድሎ ብርሀን ክ/ር ወንድም አማቾች ብርጊድ ሀምሌ ቀን 19/11/2018 ከአይባ ወደ አዘዞ ሲጓዝ የነበረ በ1 ታክሲ ሙሉ ሚኒሻ የፋኖ ሀይል ልዩ ቦታው ደበቻ ሙገጭት ተብሎ በሚጠራው ቦታ ደፈጣ በመጣላ አስደጋጭ እና ዱብታ በሆነ ምት እዛዉ ከታክሲው እያለ ሙሉ በሙሉ በመመታቱ እና በመማረኩ ተመልሶ አስከሬኑን ለመልቀም ከአዘዞ
የተላከው የሚኒሻ ሀይል ግማሹ አስከሬኑን ሲአነሳ ግማሹ በየቤቱ እየገባ ንጹሀን ከቤት እያወጣ ከ10 በላይ ገበሬን እና አቅም አጥሯቸው ከቤት የዋሉትን አባቶች መስመር ላይ በማውጣት እረሽኗችዋል የዚህ ዘጋቢ ቃል አቀባይ ሰለሞን ተሻገር ታድሎ ብርሀን ክ/ጦ ወንድም አማቾች ብርጊድ ከቦታው | 974 |
| 10 | ከጎጃም ሰማይ ስር: ወንድም ከወንድሙ ጋር
ምኒልካዊው ሻለቃ ሀብታሙ ደምሴ ከአፋብን ከፍተኛ አመራር ከአርበኛ አስረስ ማረ ጋር👥
እናሸንፋለን!! | 975 |
| 11 | ✅ 2ኛ አሊ ሻለቃ👏👏👏
የአፋብን ሸዋ ጠቅላይ ግዛት አሳምነው ዕዝ አፄ ዓምደ ጽዮን ኮር የራስ አበበ አረጋይ ክፍለ ጦር 2ኛ አሊ ሻለቃ! | 998 |
| 12 | ኮሩ በተቆጣጠራቸው 145 በላይ ቀበሌዎች ከቀይ-መስቀል ጋር በመተባበር የትራኮማ ክትባት መሰጠቱን የ206ኛ ኮር ጤና መምሪያ አስታወቀ።
ሐምሌ 20/ 2018 ዓ.ም
==================================
ከሐምሌ 13-21 2018 ዓ.ም The Carter Center በተባለ ግብረ ሰናይ ድርጅት (NGO) ድጋፍ የሚገኘውን የትራኮማ በሽታ መከላከያ ዚትሮማክስ(Azithromycin) መድሐኒት 206ኛ ኮር ከቀይ መስቀል ጋር በመተባበር በ145 ቀበሌዎች ለሚገኙ ነዋሪዎች ማሰራጨቱን የኮሩ ጤና መምሪያ አስታወቀ።
የአገዛዙ ሰራዊት ለተከታታይ ቀናት በሜካናይዝድ የንፁሐን መንደሮች በሚደበድብበት አሰቸጋሪ ጊዜ በዘመቻ ቤት ለቤት የሚሰጠው የትራኮማ ክትባት ኮሩ በተቆጣጠራቸው ቀጠናዎች ካሉ 20 ጤና ጣቢያዎች እና የጤና ባለሙያዎች ጋር በመተባበር ክትባቱ መሰጠቱ ተገልጿል።
በኮሩ ጤና መምሪያ ስር ያሉ የጤና ባለሙያዎች፣ የጤና ሰራዊት ከጤና ጣቢያ የጤና ባለሙያዎች ጋር በመቀናጀት በተደረገው ዘመቻ ከቤት መውጣት ለማይችሉ የማህበረሰብ ክፍሎች ጭምር ክትባቱን ተደራሻ ማድረጉን መምሪያው አሳውቋል።
በጦርነት ወቅት ሊፈጠር የሚችለውን የጤና አገልግሎት መስተጓጎል ከግምት በማስገባት ሰፊ ስራዎችን እያከናወነ የሚገኘው የ206ኛ ኮር ማህበረሰቡን የሚያገለግሉ የጤና ባለሙያዎችን በመመደብ፤ በሁሉም ቀበሌዎችና ጎጦች የጤና ሰራዊት በመመልመልና በማሰልጠን እናቶች በጤና ተቋማት እንዲወሉዱ ፈጣን የህብረተሰብ አገልግሎት እየሰጠ መሆኑ ገልጿል።
አገዛዙ የቀይ መስቀል አምቡላንስ አገልግሎት በመከልከሉ እናቶች በቤታቸው ለመውለድ እየተገደዱ እንደሆነ የጠቆመው መምሪያው የጤና ሰራዊት በማደራጀት ችግሩን ለመቅረፍ ሰፊ ስራዎች ተሰርተዋል ብሏል። በጦርነት አውድ ውስጥ ያለውን ህዝባችን ከሚደርስበት ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ጫና ባለፈ በጤናው ዘርፍ ጉዳት እንዳያስተናግድ ከቀይ መስቀል ጋር በመተባበር በቅድመ መከላከልና በህክምና አገልግሎት ለህብረተሰቡ ተደራሽነቱን አጠናክሮ እንደሚቀጥል የ206ኛ ኮር ጤና መምሪያ አስታውቋል።
አዲስ ትውልድ! አዲስ አስተሳሰብ ! አዲስ ተስፋ!
የአፋብን ቴዎድሮስ ዕዝ 206ኛ ኮር ህዝብ ግንኙነት | 1 181 |
| 13 | لا يوجد نص... | 1 098 |
| 14 | لا يوجد نص... | 1 109 |
| 15 | ‼ሰበር ዜና‼
የተባበሩት አረብ ኤምሬትስ (UAE) አባላት በኢትዮጵያ ውስጥ ከዋናው የደብረ ዘይት አየር ኃይል ግቢ ሆነው የድሮን ኦፕሬሽኖችን እያካሄዱ እንደሆነ ተዘገበ። በተጨማሪም በባህር ዳር፣ በአሶሳ እና በአፋር ክልላዊ የጦር ካምፖች ተጨማሪ ስምሪቶች መኖራቸው ተገልጿል።
ለኦፕሬሽን ዝግጁነት ድጋፍ ይሆን ዘንድ በደብረ ዘይቱ ግቢ ውስጥ መስጂድ እንደተገነባም ተነግሯል። | 1 297 |
| 16 | لا يوجد نص... | 1 357 |
| 17 | لا يوجد نص... | 1 273 |
| 18 | ልዩ መረጃ
ጥር 20 ቀን 2016 ዓ.ም መርዓዊ ከተማ ውስጥ ከመቶ በላይ ንፁሃን ዜጎች በጅምላ በተጨፈ-ጨፉበት ዕለት ከጠላት ጋር በመሆን ግንባር ቀደም ተሳታፊ የነበረ የቢዛሞ አንሻ ሰይድ ዕዝ ማር-ኮ ለተጨማሪ ምርመራ ወደ ድርጅታችን ቴዎድሮስ ዕዝ የላከው ም-ር-ኮ-ኛ ! | 1 282 |
| 19 | Breking News
በርካታ የአማራ ብልፅግና አመራሮች ቤተሰቦቻቸውን ወደ አዲስ አበባ እያጓጓዙ መሆኑን ታውቋል።
ድል ለጭቁኑ አማራ!! | 1 286 |
| 20 | አርበኛ ወንድሙ ማሩ ልበ ቀናው የአሳምነው ልጅ የምንልክ ዕዝ ወታደራዊ አዛዥ!
የዛሬዉ ጀብድ በዚህ ጀግና መሪነት ነዉ | 1 373 |
