Amhara Revolution
ይህቺ ገፅ 17/04/2016 ተከፈተች። መረጃ ያድርሱን @heyab8 ✅የተመሠረተችው የአማራን ሕዝብ ለማንቃት፣ ለማደራጀት እና ለማስተባበር ነው። የአማራን ሕዝብ ✅ ፖለቲካዊ ✅ ማህበራዊ ✅ ኢኮኖሚያዊ እና ታሪካዊ ጥያቄዎችን ለማሰማት እና የሰፊውን ሕዝብ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ትሰራለች። ድል ለአፋብን💪
إظهار المزيد📈 نظرة تحليلية على قناة تيليجرام Amhara Revolution
تُعد قناة Amhara Revolution (@minilik28) في القطاع اللغوي Amharic لاعباً نشطاً. يضم المجتمع حالياً 13 471 مشتركاً، محتلاً المرتبة 4 011 في فئة السياسة والمرتبة 2 509 في منطقة Ethiopia.
📊 مؤشرات الجمهور والحراك
منذ تأسيسه في невідомо، حقق المشروع نمواً سريعاً وجمع 13 471 مشتركاً.
بحسب آخر البيانات بتاريخ 22 يوليو, 2026، تحافظ القناة على نشاط مستقر. خلال آخر 30 يوماً تغيّر عدد الأعضاء بمقدار 164، وفي آخر 24 ساعة بمقدار 22، مع بقاء الوصول العام مرتفعاً.
- حالة التحقق: غير موثّقة
- معدل التفاعل (ER): يبلغ متوسط تفاعل الجمهور 14.77%. وخلال أول 24 ساعة من النشر يحصد المحتوى عادةً 12.17% من ردود الفعل نسبةً إلى إجمالي المشتركين.
- وصول المنشورات: يحصل كل منشور على متوسط 1 990 مشاهدة. وخلال اليوم الأول يجمع عادةً 1 639 مشاهدة.
- التفاعلات والاستجابة: يتفاعل الجمهور بانتظام؛ متوسط التفاعلات لكل منشور يبلغ 11.
📝 الوصف وسياسة المحتوى
يصف المؤلف القناة بأنها مساحة للتعبير عن الآراء الذاتية:
“ይህቺ ገፅ 17/04/2016 ተከፈተች።
መረጃ ያድርሱን @heyab8
✅የተመሠረተችው የአማራን ሕዝብ ለማንቃት፣ ለማደራጀት እና ለማስተባበር ነው።
የአማራን ሕዝብ
✅ ፖለቲካዊ
✅ ማህበራዊ
✅ ኢኮኖሚያዊ እና ታሪካዊ ጥያቄዎችን ለማሰማት እና የሰፊውን ሕዝብ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ትሰራለች።
ድል ለአፋብን💪”
بفضل وتيرة التحديث المرتفعة (أحدث البيانات بتاريخ 23 يوليو, 2026) تحافظ القناة على حداثتها ومستوى وصول مرتفع. وتُظهر التحليلات تفاعلاً نشطاً من الجمهور، ما يجعلها نقطة تأثير مهمة ضمن فئة السياسة.
جاري تحميل البيانات...
| التاريخ | نمو المشتركين | الإشارات | القنوات | |
| 23 يوليو | +7 | |||
| 22 يوليو | +22 | |||
| 21 يوليو | +25 | |||
| 20 يوليو | +15 | |||
| 19 يوليو | +24 | |||
| 18 يوليو | +4 | |||
| 17 يوليو | 0 | |||
| 16 يوليو | 0 | |||
| 15 يوليو | +3 | |||
| 14 يوليو | 0 | |||
| 13 يوليو | +4 | |||
| 12 يوليو | +2 | |||
| 11 يوليو | 0 | |||
| 10 يوليو | +12 | |||
| 09 يوليو | +3 | |||
| 08 يوليو | +8 | |||
| 07 يوليو | +11 | |||
| 06 يوليو | 0 | |||
| 05 يوليو | +5 | |||
| 04 يوليو | +17 | |||
| 03 يوليو | +13 | |||
| 02 يوليو | +4 | |||
| 01 يوليو | +15 |
| 2 | ነገረ ምስራቅ ዕዝና ማህመድ ተሰማ በጋዜጠኛ ያየሰው ሽመልስ! ሲተነተን | 610 |
| 3 | በወታደር ታጅበህ ማሳላይ ፎቶ ስለተነሳህ ሀገር ሰላም ነው ማለት አደለም የአቦዶ ሰው ቀን የት ውሎ ማታ የት እንደሚያድር እናተም እኛም እናውቀዋለን::
የብልጽግና ካድሬዎች ከሸኔ ጋር በመደዋወል አንዴ እዚህ ቀበለ ፎቶ ተነስተን እንውጣና እንደለላችሁ እናሶራ የሚል ስምምነት ይስማሙና በወታደር ታጅበው ለአንድ ሰአት ያህል የማዘናጊያ ፕሮፖጋንዳ ነዝተውና ያልተ ጣላውን ሰው እጅ ለእጅ አጨባብጠወ ፎቶ በማንሳት እሩጠው ወደ ጉንደ መስቀል ይመለሱና ከኬሱሞታ ባጀት ላይ ስጋቸውን በከሚላ ያወራርዱና ለምስፍን ታየ ጫት ይገዞለትና በወረዳው ኮሚንኬሽን ፌስቡክ ፔጅ ላይ በደራ ወረዳ x ቀበሌ y .ጎጥ መንግስት እና ህዘብ ተወያየ የሚል ወሬ ፖስት ያረጉና እታች ያለው ጉጉ ካቢኔ አረቄውን እየጠጣ ሼር ያረጋል ሸኔ ወዳው ተመልሳ ቦታዋን ትይዛለች:: እውነታው የደራ ህዝብ ያቀዋል ገበረው ተርጋግቶ ማረስ ይቅርና ለ30 ደቂቃ ተርጋግቶ መቀመጥ ምኞት የሆነበት የደራ ገበሬ በነ መላኩ ተደሰ ሙድ መያዣ ሆኗል መላኩ ታደሰ የሚባል ጋጠወጥ ሰው ቢሮን ፔንሲዮን ይመስል ለጉዳይ የሚመጡ ሴቶችን አብረሽኝ ካልተኛሽ የሚል ባለጌ ሰላም ለማስፈን በሚል ሽፋን ወደ ደራ መቶ እንደ ለመደው ከባጀቱም ከሴቱም እያምታታና በደራ ገበሬ ደም ላይ ስልጣኑኖ ለማሳደግ እየሰራ ይገኛል። | 878 |
| 4 | • አይ ዐማራ ማለትስ አሁን ነው።
"…ይሄ የኦሮሞ ወታደር እኮ ወደ ጎጃም ሲላክ እኮ መመሪያ ተሰጥቶት ነው። የዐማራ ፋኖ መንግሥታችንን ሊገለብጥ ነው። በግድ ክርስቲያን ሊያድርግህ፣ መስጊድህን ሊያፈርስብህ ነው፣ በተለይ የጎጃም ዐማራ የኦሮሞ ዋነኛ ጠላት ነው። እናም የኦሮሞ ዜግነት ግዴታህን ተወጣ፣ ዐማራ ክልል ከገባህ ወንድ ሴት ሳትል በገዳ ሥርዓት በጋዲሰ ሮቢ ሥርዓት መሠረት ሁሉንም ደምስስ፣ ጨፍጭፍ፣ መነኩሴ፣ ቄስ፣ ቤተክርስቲያን ገዳም፣ ትምህርት ቤት ክሊኒክ አውድም። ጎተራውን አውድም፣ እህሉን ድፋ አቃጥል። ዱቄቱን፣ ሊጡን፣ በመሶብ እንጀራውን ሁሉ ድፋ ተብሎ ነው የሚላከው። የተላከውም የኦሮሞ የወሀቢያ እስላም ወታደርና የደቡብ ጴንጤ ወታደር ተልእኮውን በሚገባ ፈጽሟል። እየፈጸመም ነው።
"…የኦሮሞ ወታደር ከትግራይ የሚፈረጥጠው ወደ ዐማራ ግን የሚግተለተለው ትግሬ በውጊያ ወቅት የማረከውን ሰብስቦ ድንጋይ ስለሚያስፈልጠው ነው። ባለፈው እንደታየው ትግሬ የእናቱን፣ የእህቱን ደፋሪዎች እንዴት አድርጎ እንደሚቀጣም በተግባር የታየ ነው። ለዚህ ነው ከትግሬ ጋር ጦርነት እፉ ነው፣ ካካ ነው ብለው የሚፈረጥጡት።
"…ወደ ዐማራ ስንመጣ ሁኔታው ይለያል። በፎቶ እንደምታዩት የኦሮሙማው የወሀቢይ እስላም ዐማራንና የዐማራ የሆኑትን በሙሉ ጨፍጭፎ፣ ድስት ሳይቀር በዶማ በድጅኖ አውድሞ፣ ሊጥ ደፍቶ፣ ይሄ ገንፎ ሙቃ ሙቅ ተቀላቢ የወሀቢ እስላም እንጀራ ከመሶብ አውጥቶ ደፍቶ፣ ረግጦ፣ መነኮሳትን ጨፍጭፎ፣ ሕጻናትን ጨፍጭፎ፣ ሴቶችን እስኪበቃው ደፍሮ፣ አነውሮ፣ በመጨረሻም ጥይት ጨርሶ ሲማረክ ከማራኪው ሽልማት የሚጠብቀው፣ እንክብካቤ የሚጠብቀው መሆኑን ስለሚያውቅ ነው። ይሄ በሥልጠና ወቅት ለአራጆቹ የሚነገራቸው ነው።
"…ጨፍጭፍ፣ አውድም፣ ግደል በመንግሥት በኩል የሚጠይቅህ የለም። ድንገት በፋኖ እጅ ከወደቅክም ምንም አትሆንም። ፋኖ ማለት እወደድ ባይ፣ እጸድቅ ባይ ባህታዊ ባህታዊ የሚጫወት ፍጡር ነው። ለምን ገደልከኝ፣ አረድከኝ አይልም። ሃይማኖቱ አይፈቅድለትም። ብቻ እናንተ ስትማረኩ እንዲህ በሉ።
• ተገድጄ ነው።
• ታፍሼ ነው።
• እናቴ ናፈቀችኝ።
• ልጆቼ ናፈቁኝ።
• ፋኖ ይችላል ‼
• አቢይ ሌባ ነው ‼ ወዘተ በሉ ይሏቸዋል። ደግሞ አንድ አለች ከትግሬዎቹ የሰሟት መፈክር። የኦሮሙማውን ወታደሮች ከማረኩ በኋላ " አባታችን ተማርኳል፣ እኛም ተደግመናል" የምትል እሷን ያስብሉታል። ከዚያስ?
"…ከዚያማ ከዳያስጶራ ልምኖ ካመጣው ዶላር፣ ከሕዝቡ ከሰበሰበው ግብር፣ ቀረጥ ያገኘውን ብር አውጥቶ ሰንጋ ገዝቶ አራጁን ይቀልባል። ፋኖ ተዋጊው የሚቀይረው ልብስ አጥቶ በቅማል ተወርሮአል እነሱ አዳዲስ ልብስ ፈልገው ገዳይ አራጃቸውን ያለብሳሉ። ከዚያም ቤተሰቦቻቸው ጋር ደውለው በስልክ ያገናኟቸዋል። አረቄው፣ ጠላው፣ ከፍ ሲል ጫትና ሲጋራው፣ ከዚያም አለፍ ሲል የገዛ እህቶቻቸውን ሴት ሁላ የቀርቡላቸዋል። ለዚያ ለትግሬው ኮሎኔል ያደረጉት እንደዚያ ነው።
"…ምንም አይነት ነገር መጻፍ አልፈለግኩም ነበር። የቱ ተይዞ የቱ ተለቅቆ፣ ተትቶ ይጻፋል ብዬ አጀንዳው ስለበዛ፣ የመሀመድ ተሰማም የጨፍጫፊው እስላም ጴንጤው ግፍ ስለበዛ ደንዝዤ ቁጭ ብዬ ነበር። እንዲያው ለአንድ ቀን እኔ ቦታ ብትሆኑና ከመላው ኢትዮጵያ የሚላክላችሁን አሰቃቂ ድርጊት አይታችሁ ብትፈርዱልኝ ደስ ይለኝ ነበር። አስታውሳለሁ ለኤልያስ ክፍሌ አንድ ቀን መረጃ ቲቪ ላይ ስንሠራ የሆኑ ዘግናኝ ዘግናኝ ምስሎችና ቪድዮዎች ልኬለት "በእናትህ ዘመዴ እንዲህ አይነት ነገር አትላክብኝ" በማለት ነግሮች ለስንት ቀን ያህል እንደታመመ። ከባድ ነው ወገን።
"…ምን ማለት ነው ይሄን አራጅ፣ በመማረኩ ራሱ ፊቱ ውስጥ የንዴት፣ የበቀል ስሜቱ የማይደበቅን የወሀቢያ እስላም ጨፍጫፊ ወታደር ካሜራ ፊት አቅርቦ መለማመጥ። የወሀቢያ እስላም ኦሮሞ ይሄን አይቶ እንዲራራልህ ነው? ከዚያ አጥበህ፣ ቀልበህ፣ መታወቂያ አውጥተህ ትሸኘዋለህ። ከዚያ ወደ ካምፑ ይመለሳል። ለሌላ ግዳጅ ወይ ጎንደር፣ ወይ ወሎ፣ ወይ ሸዋ ይላካል። ወይም ደግሞ እዚያው ጎጃም በሌላ ቀጠና ለሌላ ጭፍጨፋ ይላካል። ከዚያ ንፁሐን ወገኖቻችን ተጨፈጨፉ ብለህ እሪሪ ትላለህ። ልምድ ያለው ገዳይ፣ ሰው በላ ፍጡር፣ ቡልጉ ጭራቅ ቀልበህ ፈትተህ እየለቀቅክ ስታላዝን ትገኛለህ። መንግሥት መቀለብ ያልቻለውን ነፍሰበላ ገዳይ መቀለቡ ሳያንስ በቪድዮ እያመጡ የሚለፋደዱት ነገር ነው ያልገባኝ።
"…ያልገባቸው ነገር መከላከያ ሲጀመር አይማርክህም። ይደፈጥጥሃል። አይደለም ፋኖ አግኝቶ ገዳም ገብቶ መነኮሳትን የሚጨፈጭፍ አረመኔ የወሀቢያ እስላም ወታደር ፋኖ ቢያገኝማ ሥጋውን ቆራርጦ ነበር የሚበላው። የሚያዋርደው። አይደለም ተማርኮ እጅ የሰጠው አርበኛ አሰግድ መኮንን የት እንዳለ እንኳ እስከአሁን አይታወቅም። ይሄን እያየ የዐማራ ፋኖ በተለይም ጎጃም ያለው ያስቀኛል። መማረኩን ማርኩ፣ ከዚያ ቀጣዩን በዓለምአቀፍ የምርኮኛ ሕግ ማስተናገድ እንጂ ምንድነው እንደዚህ ማሽቃበጥ። ይሄ ማለት እኮ ሌሎች ገዳዮችን ማበረታታት እኮ ነው። ብማረክ እንደ ንጉሥ ይይዙኛል ብሎ እንዲያስብ ገዳይን ማደፋፈር ነው ባይ ነኝ። ይሄ ሁሉ የሚያሳየን ፋኖ ተቋማዊ አደረጃጀት የሌለው፣ ዝርው፣ ተኩስ ውጊያ ሲጀመር ብቻ ብቅ እያለ የሚፋለጥ፣ ከዚያ በቃ ዓባይን ተሻግሮ 4 ኪሎን የማያስብ የሰፈር አውደልዳይ ማለት ነው። ገዳይ ጨፍጫፊውን የጎጃም ሻርፕ አልብሶ፣ ፊቱን በባዝሊን አብለጭልጮ፣ ምን ጎደለህ? ራበህ? ጠማህ? የሚል ከዐማራ በቀር ሌላ አይቼም፣ ሰምቼም አላውቅ።
"…ዐማራን በዚህ በዘር ወቅት በጦርነት ጠምዶ፣ በከባድ መሣሪያ የሚያርሰው ኦሮሞማ ወንድ ወንዱ መከላከያ ገብቶ ጎጃም ጎንደር ወሎ ሸዋ ሲዘምት ኦነግ ሸኔ መሬቱ ጦም እንዳያድር ለኦሮሞ እያረሰ ነው። የዐማራ ከመሶቡ እንጀራ፣ ከጓዳው ሊጥና ዱቄት፣ ከጎተራው እህል ደፍተው፣ አቃጥለው መጪውን ጊዜ በጦርነትም በራብም ሊፈጁት ነው ፋኖ ተብዬው አፈ ጣድቅ የሌለ ፖለቲካ ይሠራል። በቃ ጻድቅ ናችሁ አውቀንላችኋል። አታዝጉን ባይ ነኝ። ማርከህ ስትነዳው ካሳየህ በቂ እኮ ነው
ከዚሁ መንደር የተገኜ አስተያየት ነዉ።
• እናንተስ ምን ትላላችሁ…? | 785 |
| 5 | የራንቦ ክፍለ ጦር ልዩ የወታደራዊና ፖለቲካዊ አቅም ግንባታ ተሃድሶ መርሃ ግብር አካሔደ!!
ሐምሌ 16/2018 ዓ.ም
የአፋበን ሸዋ ጠቅላይ ግዛት አሳምነው ዕዝ የአፄ አምደ ፅዮን ኮር አካል የሆነው የራንቦ ክፍለ ጦር የተሳካ ልዩ የፖለቲካና ወታደራዊ አቅም ግንባታ ስልጠና (ተሃድሶ) ማድረጉን የኮሩ ሚዲያና ኮሙኒኬሽን ክፍል አስታወቀ።
ከሐምሌ 01-16/2018 ዓ.ም ጀምሮ ለተከታታይ 15 ቀናት የድርጅትና የዕዝ ከፍተኛ አመራሮች በተገኙበት ስልጠናው ሲጠናቀቅ በተጋባዥነት የተገኙት የአፋብን ተ/ምክትል ሊቀመንበር አርበኛ መከታው ማሞ በተገኙበት ተጠናቋል። የዚህ ልዩ የተሃድሶ መርሃ ግብር ዋና ዓላማዎች፦
➧ የዓላማ አንድነት መፍጠር፦ ስለ ትግሉ አሁናዊ ሁኔታ፣ ስለ ማህበረሰብ አያያዝ እና ስለ ውስጣዊ አንድነት
➧ ስለ ጠላት አሰላለፍና ቁመና
➧ በወታደራዊ ታክቲኮች
➧በፖለቲካ ግንባታ
በነዚሕ አንኳር ነጥቦች ላይ ስልጠናውን አጠናቋል። በስልጠናው በማጠቃለያ መርሀግብር ላይ የተጋበዙት የአፋብን ተ/ምክትል ሊቀመንበር አርበኛ መከታው ማሞ " ከግል ቤታችን ወጥተን የጋራ ቤታችን በሆነው ድርጅት መሠባሠባችን ለአማራ ታሪካዊ" ያሠኘዋል ሲሉ ገልፀዋል። የመድረኩ ተሳታፊ የሆኑት የኮርና የክፍለ ጦሩ አመራሮችና አባላት በሰጡት አስተያየት፤ መድረኩ ቀደም ሲል የነበሩ በርካታ ብዥታዎችን ያጠራና የተናጠል ትግሉን ወደ ህብረትና ብቃት አረጋጋጭ ሊሆን እደሚችል ገልጸዋል። ለህልውና ትግሉ የሚከፈለውን መስዋዕትነት በሙሉ ልብ ለመወጣትና ድርጅቱ ካስቀመጠው ግብ ላይ ለመድረስ ቁርጠኛ መሆናቸውን አረጋግጠዋል።
"ክብር ለትግሉ ሠማዕታት!
"ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን!
የአፋብን ሸዋ ጠቅላይ ግዛት አፄ አመደፂዮን ኮር ራምቦ ክፍለጦር !! | 1 115 |
| 6 | لا يوجد نص... | 1 070 |
| 7 | ከአፋብን ወሎ ቤተ አማራ ምኒልክ ዕዝ የተሰጠ የሀዘን መግለጫ! | 1 034 |
| 8 | ሶስተኛ ቀኑን የያዘው አውደ ውጊያ እስከ ዛሬ ሐምሌ 16ቀን2018ዓ.ም ባደረጉት ከባድ ተጋድሎ በጥላት ጥምር ጦር ላይ አንፀባራቂ ድል ተቀዳጀ።
ላለፉት ሁለት ቀን ሽንፈቱን የተከናነበውና ለወራቶች መሽጎባቸው የነበሩትን ቦታዎች ሙትና ቁስለኛውን አዝረክርኮ መሔዱና የፈሪ ዱላውን ንፁኋን መንደሮች ላይ መደብደቡን መግለፃቺን የሚታወስ ነው።
የደረሰበትን ሽፈትና ምት መቋቋም አቅቶት የነበረዉ የአገዛዙ ጥምር ጦር ዘሬ ላይ ከየቦታው ኃይል በማሰባሰብ ማለትም ከነቀምት፣ከኡኬ፣ከአንገር ጉትንና፣ከትሉጋና ከተሞች በመሰብሰብ ጥቃት ለመሰንዘር የመጣ ኃይል ላይ እደተለመደው የአንሻ ሰይድ ዕዝ የአምሃራ የቁርጥ ቀን ልጆቺ በመጣበት ቋንቋ እያናገሩት ይገኛሉ።
ሐምሌ 16/2018ዓ.ም ዛሬ ከጠዋቱ 12:00ሰዓት መነሻውን በምስራቅ ወለጋ ዞን የዞኑ መቀመጫ በሆነቺው ነቀምት ከተማና በጉቶ ጊዳ ወረዳ ከኡኬ ከተማ በመነሳት ወደ ለጎና መርካቶ የተንቀሳቀሰ ሲሆን እድሁም በተጨማሪም በመስራቅ ወለጋ ዞን ጊዳ አያና ወረዳ ከአንገር ጉትን ከተማና በሆሩ ጉዱሩ ወለጋ ዞን አቤ ደንጎሮ ወረዳ በቱሉጋና እና በመንደር 18 በተለያዩ ቦታዎች ላይ በመግባት በታንክ፣በመድፍ፣በዙ23 እና በሞርተር ቢደበድብም የአንሻ ሰይድ አናብስቶች ጌጤ ግርማ መብረቅ ክ/ጦር፣አንገር ጉትን ክ/ጦር፣ታፈረ አለሙ ሳተናው ክ/ጦርና አበጀ ጥበቡ ነበልባል ክ/ጦር በጥላት ምሺግና አስክሬን ላይ እየተረማመዱ የጥይት ነዶ ሲያወርዱበት ውለዋል።በመጨረሻም ያሰበውን ሳያሳካ ባለበትእዲቆም ተገዷል።
ግፍ የወለደን: ግፈኞቺን የምቀጣ የአንሻ ሰይድ ወድሞች ነን!!!
አፋብን ወለጋ/ቢዛሞ አንሻ ሰይድ ዕዝ ህ/ግንኙነት መምሪያ | 1 036 |
| 9 | የአንበሳው ጋይንት፤ አሰቻለው ደሴ ብርጌድ የቀጠለው አደረጃጀት ‼️
የጎንደር ጠቅላይ ግዛት በላይ እዝ፣ 206ኛ ክፊያለው ደሴ ኮር፣ የአንበሳው ጋይንት ክፍለ-ጦር አሰቻለው ደሴ ብርጌድ የሲቪል መዋቅር አደረጃጀት ዛሬም ቀጥሏል። ህዝቡ ራሱን በራሱ ያስተዳድር ዘንድ፤ አሰቻለው ደሴ ብርጌድ በተቆጣጠራቸው ከተሞች እና የገጠር ቀበሌዎች የሲቪል መዋቅር እያዋቀረ፣ የፍትሕ እና የሰላማዊ እንቅስቃሴዎችን ለህዝብ እየሰጠ ወደፊት ገስጋሴውን ቀጥሏል።
ከዚህ ቀደም የነበረውን የስርዓቱን አሰራር እና መዋቅር በማፈራረስ፣ በአዲስ እና በዘመናዊ መልኩ እንዲሁም ህዝቡ «ይመሩናል» በሚላቸው አካላት በቀጥታ ህዝባዊ ተሳትፎ በማድረግ እና የህዝብ ለህዝብ ውይይት በማካሄድ፣ ህዝቡ በተሳተፈባቸው መድረኮች በመገኘት የሲቪል መዋቅር ዘርግተናል። ባለፈው በዛጎች ከተማ የከተማ አስተዳደር እና መዋቅር መዘርጋታችን አይዘነጋም።
በተጨማሪም በታች ነገላ ከተማ (ሰኞ ገበያ) ላይ እንዲሁ የክፍለ-ጦሩ እና የብርጌዱ አመራሮች በተገኙበት ህዝቡ የመረጣቸውን አስተዳዳሪዎች አዋቅረናል። በታች ነገላ (ሰኞ ገበያ) የአንበሳው ጋይንት ክፍለ-ጦር ዋና አዛዥ አርበኛ አስጊዶም ውበት እና የአሰቻለው ደሴ ብርጌድ ምክትል አዛዥ አርበኛ በረከት በተገኙበት የከተማ አስተዳደር እና ኮሚቴዎችን አስመርጠናል።
በተመሳሳይ መልኩ በገጠራማው ቀበሌ፦
✔️ በሳፍዳ ቀበሌ 21
✔️ በደንኮርኮ ቀበሌ 25
✔️ በመስቀሊይዛ እና ሲፊያሜዳ ቀበሌዎች
የብርጌዱ አመራሮች በተገኙበት አዲስ አሰራር እና አዲስ መንገድ በድርጅታችን አፋብን መምሪያ መመሪያ መሠረት እያዋቀርን እንገኛለን።
በዚህም ህዝባችን ወቅታዊ እና አፋጣኝ መፍትሔ እንዲያገኝ፤ የመንግስት እና መንግስታዊ ያልሆኑ ተቋማት፣ የትምህርት፣ የጤና፣ የግብርና፣ የእምነት እንዲሁም የባንክ ተቋማት ስራቸውን ካለምንም ጣልቃ-ገብነት በፍትሐዊነት እንዲያገለግሉና ጥብቅ ጥበቃ እንዲደረግላቸው፣ በተጨማሪም የማህበረሰቡ በሰላም ወጥቶ የመግባት መብት ተጠብቆ ፍትሕን በራሱ በመረጣቸው ልጆች እንዲያገኝ እየሰራን እንገኛለን።
ለዚህም በሁሉም ቀበሌዎች በስራቸው የሚቀጥሉ የሚከተሉትን ኮሚቴዎች አዋቅረን እየቀጠልን እንገኛለን፦
1. ቀበሌ አስተዳደር
2. ምክትል አስተዳደር
3. ፀጥታ ዘርፍ
4. ፋይናንስ እና ንብረት ክፍል
5. ማህበራዊ ፍትሕ ዘርፍ
6. ሴቶች እና ወጣቶች
በዚህ የመዋቅር ሂደትም የአሰቻለው ደሴ ብርጌድ ዋና አዛዥ አርበኛ ክንድዬ ደጀን በሳፍዳ በመገኘት ለህዝቡ ጥልቅ መልዕክት አስተላልፈዋል። ከሲቪል መዋቅሩ እና ከኮሚቴው ጋር ብርጌዱ በመተሳሰር አስፈላጊውን ሁሉ ድጋፍ እንደሚያደርግላቸውም መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል።
በመሆኑም በተለያዩ ቀበሌዎች የማዋቀር ስራው ተጠናክሮ የሚቀጥል ሲሆን፣ በትላንትናው ዕለት ለተዋቀረው የሲቪል መዋቅር እና ኮሚቴዎች በሃይማኖት አባቶች አማካኝነት ህዝባቸውን በእውነት እና በቅንነት ለማገልገል ቃለ-መሐላ ፈጽመዋል።
በዚህም የአደረጃጀት አድማሳችንን እያሰፋን፤ እያተዋጋን እንደራጃለን፣ እያደራጀን እናስታጥቃለን፣ እያስታጠቅን የህዝባችንን ሰላም እናስጠብቃለን!
የአሰቻለው ደሴ ብርጌድ ፖለቲካ ዘርፍ ሀላፊ አርበኛ ዮሐንስ ጎበዜ ‼️ | 1 287 |
| 10 | በምዕራብ ጎንደርና በመተማ ወረዳዎች የአገዛዙ የሚሊሻና የፀረ-ሽምቅ መዋቅር መፍረሱና በልዩ ኦፕሬሽን የአገዛዙ አዛዦች መደመሰሳቸው ተገለጸ!
(ሐምሌ 16 ቀን 2018 ዓ.ም
በአፋብን በላይ ዘለቀ ዕዝ፣ መይሣው ካሳ (2ኛ) ኮር፣ ፊታውራሪ ገበየሁ ክፍለጦር በምዕራብ ጎንደር አዳኝ አገር ጫቆ ወረዳ ነጋዴ ባህር እና በመተማ ወረዳ ኩመር አውላላ ባካሄደው ልዩ ወታደራዊና የማኅበረሰብ ውይይት የአገዛዙ የሚሊሻና የፀረ-ሽምቅ መዋቅር ሙሉ በሙሉ በሚባል ደረጃ መፍረሱ ታወቀ።
የኮሩ ሕዝብ ግንኙነት መምሪያ ይፋ ባደረገው መረጃ መሠረት፣ አገዛዙ በአካባቢው የሚገኙ የሕዝብ ክፍሎችን "አማራና ቅማንት" በማለት ለዘመናት ሲያጋጭና ለጥፋት ዓላማው ሲጠቀምበት የቆየውን ሴራ ፊታውራሪ ገበየሁ ክፍለጦር ባካሄደው የማኅበረሰብ ውይይትና ከታጠቁ ኃይሎች ጋር ባደረገው ስምምነት ማክሸፍ ተችሏል።
በዚህም ሳቢያ አገዛዙ መዋቅሩን ለሌላ ግጭት ለማዘጋጀት ያደርገው የነበረው ጥረት ከንቱ ሆኖ የቀረ ሲሆን፣ ከ50 በላይ የሚሊሻና የፀረ-ሽምቅ አባላት ከነሙሉ ትጥቃቸው በልዩ አቀባበል መይሣው ካሳ ኮርን የተቀላቀሉ ሲሆን፣ በርካቶች ደግሞ መሣሪያቸውን አስቀምጠው በሰላም ወደየቤታቸው ተመልሰው ከማኅበረሰቡ ጋር ተቀላቅለዋል።
በሌላ በኩል ትናንት ሐምሌ 15 ቀን 2018 ዓ.ም በመተማ ወረዳ ኩመር አውላላ አካባቢ የፊታውራሪ ገበየሁ ክፍለጦር 1ኛ ሬጅመንት በተሳካ ሁኔታ ባከናወነው ልዩ ኦፕሬሽን የአገዛዙን ሰራዊት ከፍተኛ ጉዳት አድርሷል።
በዚህም መሠረት አንድ የአገዛዙ ሰራዊት የሻምበል መሪ እና አንድ የሐምሳ አለቃ ማዕረግ ያለው የአድማ ብተና አባል የተደመሰሱ ሲሆን፣ ሁለት የአድማ ብተና አባላት ደግሞ ከነሙሉ ትጥቃቸው በቁጥጥር ሥር ውለው ከቦታው መወሰዳቸውን የመይሣው ካሳ (2ኛ) ኮር ሕዝብ ግንኙነት መምሪያ አረጋግጧል። | 1 232 |
| 11 | ሰበር ዜና
የተሰጠውን ነፃ ምህረት አዋጁን ተጠቅመዉ ወደ 305ኛ ጎቤ ኮር እየመጡ ሲሆን በቀን
15/11/2018ዓ.ም 8አባላት 7ክላሽ ፣1አብራራው ፣ከ1ሺ በላይ ተተኳሽና 16ቦንቦችን በመያዝ ኮሩን ተቀላቅለዋል።
የጎንደር ጠቅላይ ግዛት በላይ ዕዝ 305ኛ ጎቤ ኮር ባዎጣዉ የነፃ የምረት አዋጂን ተጠቅመዉ 8 አባላት ከ7 ክላሽ ኮፕ 1 አብራራዉ እና ከ1000 በላይ ተተኳሽ እንዲሁም 16 ቦንብ ጋር ሙሉ ትጥቅ የታጠቁ የቅማንት ተወላጅ የሆኑ በሽፍትነት የሚኖሩ ወንድሞቻችን ፍኖን ተቀላቀሉ።
በማዕከላዊ ጎንደር ዞን ጭልጋ ወረዳ በጫካ ሲንቀሳቀሱ የቆዩ ከዚህ በፊት ህዝባችን በድለናል ሴረኛዉ መንግስት ነኝ የሚለዉ ከወንድሞቻችን ጋር አጋጭተዉናል አሁን ግን ሴራዉ ስለገባን ወደ አማራ ፍኖ የነፃ ምረት አዋጁን ተጠቅመን ተቀላቅለናል ሲሉ አስተያየት ሰጥተዋል።
በዛሬዉ ቀን 14/11/2018 ዓ.ም በጭልጋ ወረዳ በዳዋ ዳንጉራ ንዑስ ወረዳ አካባቢ የሚንቀሳቀሱ ፋኖዎችን የተቀላቀሉ እነዚህ ወንድሞቻችን ከዚህ በፊት የበደልነዉን ህዝብ የአማራ ፍኖን ተቀላቅለን ይህን እርስ በርስ ያባላነን ታግለን በማስወገድ ህዝባችን እንክሳለን።
የነፃ ምረት አዋጁ ተጠቃ የሆኑ ወንድሞቻችን ሰም ዝርዝር
1ኛ/ ባርያዉ ደመቀ
2ኛ አትመን መካሻዉ
3ኛ አጃዉ ብሩ
4ኛ ሳለአምላክ እጅጉ
5ኛ ልዑል ተስፋሁን
6ኛ ሸርብ ዘመነ
7ኛ ድረስ አዳነ
8ኛ ዋሴ አቡሃይ ሲሆኑ አሁንም በሽፍትነት ያሉ ወንድሞቻችን የተሰጠዉን የነፃ ምረት አዋጁን ተጠቃሚ ሁናችሁ የአማራ ፍኖን ተቀላቅለን ትግል እንድናደርግ የሚል መልክት አስተላልፈዋል።
በአካባቢዉ እያሰተባበሩ የሚገኙ የፋኖ የኮር አመራሮች እና አቀባበል ያደረጉት ለወንድሞቻችን
1ኛ/ አርበኛ ናቃቸዉ ጌትነት
2ኛ/ አርበኛ መኮነን ጫቅሉ
3ኛ/ አርበኛ ኢንጅነር መኳንት አላምረዉ
4ኛ/ አርበኛ ባቡ ማለደ በቦታዉ ተገኝተዉ አቀባበል ያደረጉላቸዉ የኮር ከፍተኛ አመራሮች በበኩላቸዉ እነዚህ ወንድሞቻች የነፃ ምረት አዋጁ መጠቀማቸዉ ፈር ቀዳጅ በመሆኑ ሌሎችም ይህን እድል እንዲጠቀሙ ጥሪ ያስተላለፉ ሲሆን የምረት ተጠቃሚ ለሆኑ ወንድሞቻችን አጭር የተሃድሶ ስልጠና እየተሰጠ መሆኑንም ገልፀዋል።
# በተባበረ ክንዳችን ነፃነታችን እናረጋግጣለን
አርበኛ ባንዴራዉ ግርማይ __ የ305ኛ ኮር ህዝብ ግንኙነት መምሪያ ኃላፈ
ሐምሌ 15/2018 ዓ.ም
305ኛ ኮር | 1 194 |
| 12 | لا يوجد نص... | 1 132 |
| 13 | አጭር መረጃ ነች አድርሷት አሶሳ ላሉት ወገኖቻችን ሠላም አማራዊያን እንዴት ናቹሁ አንድ መረጃ ላጋራችሁ ለሚመለከተው ሁሉ እንዲደርስ አድርጉልኝ በቤንሻጉል ጉምዝ ክልል ዋና ከተማ አሶሳ የአማራ ወጣቶችን በጅምላ እያፈሱ ወደ ውትድርና ማሰልጠኛ ተቋም ለመጫን ያለምንም ጥያቄ እያፈሱ ፓሊስ ጣቢያዎችን በመሙላት ላይ ናቸው በዚ አጋጣሚ የአማራው ወጣት አሁን ላይ በቤ/ጉ/ክ በብዛት ለስራ ተሰማርቶ ይገኛል እናም ወጣቱ እየተደራጀ መብቱን እዲያስጠብቅ እላለሁ | 1 149 |
| 14 | .......አፋብን እንደ ንቅናቄ #አብዮታዊ_ዘብ/Revolutionary Guard/ ከሌለው ከስም የዘለለ ተቋም አይሆንም‼️
ዛሬ በየዕዙ የሚታዩትና የሚሰሙት ውስጣዊ ችግሮች አይናቸውን አፍጥጠው ከመከሰታቸው በፊት ያኔ ገና ቀድመን አብዮታዊ ዘብ መቋቋም አለበት ካልሆነ ግን የሰፈር ጦር አበጋዞች(war lords)፣ትግል ነጣቂዎች፣ዓላማ ጠላፊዎች፣አሳሳች ደብል ኤጀንቶችና ባnዳዎች በየቦታው ይፈለፈሉና ከፊት ለፊቱ ጦር ከያዘው ጠላት በላይ ተቋሙን ያፈርሱታል ስንል ሁሉም ሰው እንደ ቀዳሚ ተግባር ሳይሆን የቅንጦት ይመስላቸው ነበር። ዛሬ ግን ከእንቅልፍህ ስትነሳ እጅህ እንሽላሊት ቢሆን አትቆረጠው ነገር እጅህ አትተወው ነገር እንሽላሊት ሁኖብን አዛዡና ታዛዡ አልታወቅ ብሎ የቅቤ ገበያ ይመስል ጫጫታ ብቻ ሁኗል።
በመሆኑም ለዚህ ሁሉ ችግር ማስተካከያ መንገድ በተቋሙ ስም አብዮታዊ ዘብ ማቋቋም ነው ማንኛውም የለውጥ ኃይል ወይም ተቋም ስሙንና ዓላማውን በወረቀት ላይ ብቻ አስፍሮ ቢቀመጥ፣ መጨረሻው የፖለቲካ መካነ-መቃብር መሆኑ የማይቀር ሐቅ ነው። አፋብን እንደ አንድ ግዙፍ ተቋም፣ የተነሳለትን ዓላማና የታጠቀውን ራዕይ በተግባር ተርጉሞ መሬት ላይ ለማውረድ የሚችልበት ብቸኛው መንገድ የራሱ የሆነ "አብዮታዊ ዘብ" ሲኖረው ብቻ ነው። ይህ ኃይል የተቋሙን ሕልውና የሚጠብቅ የጀርባ አጥንት እንጂ፣ እንዲሁ በዘፈቀደ ለግለሰቦች ወይም ለተወሰኑ ቡድኖች ጥቅም የሚመሰረት አይደለም።
ይህ አብዮታዊ ዘብ አስፈላጊ የሚሆንበት ዋነኛው ምክንያት፣ ከአመራሩ የሚወርዱ ትዕዛዞችና መመሪያዎች በመንገድ ላይ ሳይበረዙና ሳይቀዘቅዙ በቀጥታ ወደ ተግባር እንዲቀየሩ ለማድረግ ነው። በፖለቲካዊ ትግል ውስጥ ትዕዛዝን ወደ መሬት ማውረድ ትልቁ ፈተና ነው። በመሆኑም፣ የተቋሙን ግቦች እንደ እምነት የሚቀበልና ለማስፈጸም የማይወላውል ኃይል ከሌለ፣ ተቋሙ መሪ የሌለውና በነፋስ የሚገፋ መርከብ ሆኖ ይቀራል።
በተጨማሪም፣ ተቋሙ በስም ብቻ የሚጠራ "የወረቀት ላይ ድርጅት" እንዳይሆን የሚከላከለው ይሄው የቁርጠኞች ስብስብ ነው። ውስጣዊ መላላትንና ውጫዊ ጥቃቶችን በንቃት የሚከታተል፣ የተቋሙን ደህንነትና ስነ-ስርዓት (Security and Discipline) እንደ ዓይን ብሌኑ የሚጠብቅ ዘብ ከሌለ፣ አፋብን የተባለው ተቋም በተግባር ዜሮ የመሆን ዕድሉ ሰፊ ነው።
በመሆኑም፣ የአፋብን ሕልውና የሚወሰነው በሚያወጣቸው መመሪያዎች ብዛት ሳይሆን፣ ያንን መመሪያ በቆራጥነት የሚተገብርና የተቋሙን ክብርና ሉዓላዊነት የሚከላከል አብዮታዊ ዘብ መገንባት ሲችል ብቻ ነው። ይህ ሳይሆን ቢቀር ግን፣ ተቋሙ ከጊዜ ብዛት እየዛለ ሄዶ የሚፈርስ የታሪክ ትዝታ ብቻ ሆኖ ይቀራል።
ስለሆነም አፋብን ተቋሙን ከጠላፊዎች ከሰራጊዎች ከአንጀኞችና ከባንዳዎች ከጠላቶች ለመጠበቅና የተቋሙን ቀጣይነትና አስተማማኝነት እንዲሁም ለድል እንዲበቃ የግዴታ አብዮታዊ ዘብ ማቋቋም አለበት።
ዘቡ እስኪመሰረት ድረስ ማሳሰቤን አልተውም፤ምክንያቱም ለትግሉም ለተቋሙም የህልውና ጉዳይ በመሆኑ‼️ | 1 124 |
| 15 | لا يوجد نص... | 1 111 |
| 16 | የአማራ ፋኖ ብሄራዊ ንቅናቄ ጎንደር ጠቅላይ ግዛት በላይ ዕዝ 305ኛ ኮር ለ76ኛ ክፋለ ጦር አመራሮች በክረምት ወራት ሊሰሩ የታቀዱ ተግባራት ዙሪያ ኦረንተሽን ተሰጠ።
በአርበኛ በለጠ አዱኛ የዕዝ ከፍተኛ አመራር የሆነዉ አሁን ተቆጣጥረን እያስተዳደርነዉ ያለዉ ሰፊ የኢንቨስትመንት ቀጠና ስለሆነ ህዝባችን ከሌቦችና ከአጋቾች ልንጠብቅ ይገባል አርሶ አደሩ በሰላም ወጥቶ በሰላም መግባት የሚችለዉ ዋስትናዉ እኛ አና እኛ ብቻ መሆናችን መረዳት አለብን በተጨማሪ ጠላት በማፍረስ የተጀመረዉ ስራ ተጠናክሮ መቀጠል አለበት ወቅቱ ክረምት ስለሆነ በተጠና መንገድ ጠላት ላይ እርምጃ መወሰድ ይኖርበታል።
የተሰበሰቡ የክፋለ ጦር አመራሮች እና የሻንበል አመራሮች በበኩላቸዉ በድርጅታችን እና በጎንደር አንድነት እንዲሁም በህዝባች የሚመጣ መስዋትነት እየከፈልነለት ባለዉ ዓላማችን ድርድር አናዉቅም የበላይ ትዛዝ ብቻ ነዉ ምንጠብቅ በማለት አስተያየት ሰጥተዋል።
ክብርና ሞገስ ለጎንደር አንድነት ሲሉ መስዋትነት ለከፈሉ ጀግኖቻችን ይሁን!
አርበኛ ባንዴራዉ ግርማይ __ የ305ኛ ኮር ህዝብ ግንኙነት መምሪያ ኃላፊ
ሐምሌ 16/2018 ዓ.ም
ከ305ኛ ኮር | 1 245 |
| 17 | ትናንት ደብረ ብርሀን ከተማ ልዩ ስሙ አንሳስ ማረያም የሚባል ቦታ ላይ ሁለት የቀን ሰራተኝ እና የጋሪ ሹፌር ፋኖ መጣብን ብሎ ማታ ሁለት ሰአት ላይ የአገዛዙ ሚሊሻወች በአሰቃቂ ሁኔ ተገድለዋል አስከሬናቸዉ ጠዋት ተገኘቷል ይሄ ፈርጣች ንጹሀን መጨፍጨፍ ሆኗል ስራዉ ወንድ ይገጥማል የነዚህ የተለየ ነዉ | 1 346 |
| 18 | አራት የአገዛዙ የመከላከያ ሰራዊት አባላት ከነ ሙሉ ትጥቃቸው የአፄ ዳዊት ክፍለ ጦርን ተቀላቀሉ!
ሐምሌ 16/2018 ዓ.ም
የብልፅግናው ስርዓት ግብዓተ-መሬቱ መቃረቡን ተከትሎ ከመቸውም ጊዜ በላይ ጦረኛው አገዛዝ የሚመካበት ወታደሮች አነ ሙሉ ትጥቃቸው ንቅናቄውን እየተቀላቀሉ ሲሆን ትላንት ረብዕ አራት የመከላከያ ሰራዊት አባላት ከነ ሙሉ ትጥቃቸው የአፋብን ሸዋ ጠቅላይ ግዛት አሳምነው ዕዝ አፄ ዓምደ ጽዮን ኮር የአፄ ዳዊት ክፍለ ጦርን ከነ ሙሉ ትጥቃቸው መቀላቀላቸውን የኮሩ ሚዲያና ኮሙኒኬሽን ክፍል በምስል አስደግፎ ለዕዙ የዜና ክፍል በላከው የግንባር መረጃ አስታውቋል።
ወደ ፋኖ ከተቀላቀሉት ውስጥ 3ቱ የ15ኛ ክፍለ ጦር አባላት ሲሆኑ አንዱ የ101ኛ አየር ወለድ ክፍለ ጦር አባል መሆኑን ኮሩ አክሎ ገልጿል።
"ክብር ለትግሉ ሠማዕታት!
"ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን!
የአፋብን ሸዋ ጠቅላይ ግዛት አሳምነው ዕዝ ሕዝብ ግንኙነት መምሪያ | 1 531 |
| 19 | 16/11/2018 ዓ.ም
ከሲያደብርና ዋዩ ወረዳ በሸዋ ጠቅላይ ግዛት አሳምነው ዕዝ አፄ ዘርያዕቆብ ኮር በነጎድጓድ ክ/ጦር ግንቦት ወር ላይ በልዩ ኦፕሬሽን የተያዙት የኦሮሞ ብሔር ተወላጅ የሆነው የሚሊሻ አመራር አቶ ነጋሽ ተስፋዬ የሰጡት ቃለ-ምልልስ :-
===================
-የፋኖ አያያዝ በጎና፣ለተቋምሕግ እና ሰብአዊነት የተገዛ ነው።
-ፋኖ አላማ ያለው ሀይል እንጂ ከዬትኛውም ሕዝብ ጋር ጥል የለውም። -ጠላቱ የብልፅግና አገዛዝ ብቻ መሆኑን አይቻለሁ። የሚሉና ለአድማ ብተና እና ሚሊሻ ያቀረቡት ጥሪ :- | 1 499 |
| 20 | لا يوجد نص... | 1 519 |
