fa
Feedback
"ቤተ ማርያም መንፈሳዊ ሚዲያ💒

"ቤተ ማርያም መንፈሳዊ ሚዲያ💒

رفتن به کانال در Telegram

🌹«ፍቅር ያጌብረኒ ከመ እንግር ዜናሆሙ ለቅዱሳን /አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ።♥ https://t.me/Orthodoxtewahdoc ሐምሌ 3 በ2014 ዓ°ም ተከፈተ። 📌እግዚአብሔር ቢፈቅድ የቅዱሳኑን ታሪክ እንመማርበታለን ብለን ከፈትነው ቅዱስ እግዚአብሔር ይፍቀድልን አሜንለምት @fentanesh21_23 🗯ፈንታነሽ / የእመ ብርሃን ልጅ🤗

نمایش بیشتر

📈 تحلیل کانال تلگرام "ቤተ ማርያም መንፈሳዊ ሚዲያ💒

کانال "ቤተ ማርያም መንፈሳዊ ሚዲያ💒 (@orthodoxtewahdoc) در بخش زبانی امهری بازیگری فعال است. در حال حاضر جامعه شامل 25 414 مشترک است و جایگاه 2 942 را در دسته دین و مذهبی و رتبه 1 312 را در منطقه أثيوبيا دارد.

📊 شاخص‌های مخاطب و پویایی

از زمان ایجاد در невідомо، پروژه رشد سریعی داشته و 25 414 مشترک جذب کرده است.

بر اساس آخرین داده‌ها در تاریخ 13 ژوئیه, 2026، کانال فعالیت پایداری دارد. در ۳۰ روز گذشته تغییر اعضا برابر 75 و در ۲۴ ساعت گذشته برابر 12 بوده و همچنان دسترسی گسترده‌ای حفظ شده است.

  • وضعیت تأیید: تأیید نشده
  • نرخ تعامل (ER): میانگین تعامل مخاطب 3.88% است و در ۲۴ ساعت نخست پس از انتشار، محتوا معمولاً 2.66% واکنش نسبت به کل مشترکان کسب می‌کند.
  • دسترسی پست‌ها: هر پست به طور میانگین 985 بازدید دریافت می‌کند. در اولین روز معمولاً 675 بازدید جمع‌آوری می‌شود.
  • واکنش‌ها و تعامل: مخاطبان به‌طور فعال حمایت می‌کنند؛ میانگین واکنش به هر پست 15 است.

📝 توضیح و سیاست محتوایی

نویسنده این فضا را محل بیان دیدگاه‌های شخصی توصیف می‌کند:
🌹«ፍቅር ያጌብረኒ ከመ እንግር ዜናሆሙ ለቅዱሳን /አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ።♥ https://t.me/Orthodoxtewahdoc ሐምሌ 3 በ2014 ዓ°ም ተከፈተ። 📌እግዚአብሔር ቢፈቅድ የቅዱሳኑን ታሪክ እንመማርበታለን ብለን ከፈትነው ቅዱስ እግዚአብሔር ይፍቀድልን አሜንለምት @fentanesh21_23 🗯ፈንታነሽ / የእመ ብርሃን ...

به لطف به‌روزرسانی‌های پرتکرار (آخرین داده در تاریخ 14 ژوئیه, 2026)، کانال همواره به‌روز و دارای دسترسی بالاست. تحلیل‌ها نشان می‌دهد مخاطبان به‌طور فعال با محتوا تعامل دارند و آن را به نقطه اثرگذاری مهم در دسته دین و مذهبی تبدیل کرده‌اند.

25 414
مشترکین
+1224 ساعت
-57 روز
+7530 روز

در حال بارگیری داده...

ابر برچسب‌ها
هیچ داده‌ای
مشکلی وجود دارد؟ لطفاً صفحه را تازه کنید یا با مدیر پشتیبانی ما تماس بگیرید.
اشارات ورودی و خروجی
---
---
---
---
---
---
جذب مشترکین
ژوئیه '26
ژوئیه '26
+202
در 1 کانال‌ها
ژوئن '26
+457
در 6 کانال‌ها
Get PRO
مه '26
+378
در 8 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '26
+373
در 7 کانال‌ها
Get PRO
مارس '26
+490
در 5 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '26
+463
در 5 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '26
+607
در 6 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '25
+602
در 7 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '25
+478
در 6 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '25
+651
در 4 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '25
+697
در 4 کانال‌ها
Get PRO
اوت '25
+951
در 5 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '25
+434
در 4 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '25
+625
در 6 کانال‌ها
Get PRO
مه '25
+637
در 1 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '25
+824
در 8 کانال‌ها
Get PRO
مارس '25
+935
در 7 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '25
+656
در 8 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '25
+715
در 5 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '24
+952
در 8 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '24
+1 282
در 10 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '24
+560
در 10 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '24
+637
در 5 کانال‌ها
Get PRO
اوت '24
+519
در 9 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '24
+269
در 6 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '24
+250
در 3 کانال‌ها
Get PRO
مه '24
+209
در 3 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '24
+1 679
در 4 کانال‌ها
Get PRO
مارس '24
+1 416
در 10 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '24
+90
در 6 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '24
+157
در 7 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '23
+255
در 5 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '23
+270
در 4 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '23
+136
در 4 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '23
+526
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اوت '23
+1 423
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '23
+1 085
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '23
+1 727
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مه '23
+952
در 0 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '23
+1 598
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مارس '23
+3 431
در 0 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '23
+2 001
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '23
+1 935
در 0 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '22
+2 186
در 0 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '22
+2 235
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '22
+1 293
در 0 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '22
+597
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اوت '22
+1 028
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '22
+2 364
در 0 کانال‌ها
تاریخ
رشد مشترکین
اشارات
کانال‌ها
14 ژوئیه+11
13 ژوئیه+23
12 ژوئیه0
11 ژوئیه0
10 ژوئیه0
09 ژوئیه+13
08 ژوئیه+19
07 ژوئیه+33
06 ژوئیه+36
05 ژوئیه+3
04 ژوئیه0
03 ژوئیه0
02 ژوئیه+49
01 ژوئیه+15
پست‌های کانال
"" ስንክሳር - ሐምሌ ፯/7 "" ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት " ፍቅር ያጌብረኒ ከመ እንግር ዜናሆሙ ለቅዱሳን"::/የቅዱሳንን ዜና(ታሪክ) እንድመሰክር ፍቅር ያስገድደኛል::  አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ /መጽሐፈ ምሥጢር/ https://t.me/zikirekdusn

2
*©ወጽአ እምድረ ካራን*         ጥራዝ2.ቁ.120 ወጽአ እምድረ ካራን ወቦአ ብሔረ ከነዓን /፪/ ተአመነ አብርሃም/፪/ በእግዚአብሔር /፪/ ትርጉም፡-ከካራን ምድር ወጥቶ ወደ ከነዓን ሀገር ገባ። አብርሃም በእግዚአብሔር ታመነ። *©ቅዱስ ቅዱስ*       ጥራዝ 2.ቁ.45 ቅዱስ ቅዱስ ቅዱስ እግዚአብሔር/፪/ ዘበተዋሕዶ/፪/ ይሤለስ/፪/ ትርጉም፡-በአንድነት ሦስት በሦስትነት አንድ የሚሆን እግዚአብሔር ምስጉን ጽኑዕ ልዩ ነው። #እንኳን አደረሳችሁ🦋🥰
512
3
*ሐምሌ_7_ልደቱ_ወዕረፍቱ_ለማርጊዮርጊስ_ዘጋሥጫ* ኢትዮጵያዊ ቄርሎስ አፈ በረከት የጋስጫው ኮከብ የቤተ ክርስቲያን መብራት አባ ጊዮርጊስ የደረሳቸው መጻሕፍት ኆኅተ ብርሃን መጽሐፈ አርጋኖን ወዳሴ መ
*ሐምሌ_7_ልደቱ_ወዕረፍቱ_ለማርጊዮርጊስ_ዘጋሥጫ* ኢትዮጵያዊ ቄርሎስ አፈ በረከት የጋስጫው ኮከብ የቤተ ክርስቲያን መብራት አባ ጊዮርጊስ የደረሳቸው መጻሕፍት ኆኅተ ብርሃን መጽሐፈ አርጋኖን ወዳሴ መስቀል መጽሐፈ ብርሃን መጽሐፈ ሰዓታት ዘመዓልት ወዘሌሊት የቅዳሴ መጽሐፍ (መዓዛ ቅዳሴ) ጸሎተ ፈትቶ ውዳሴ ሐዋርያትና የሐዋርያት ማኅሌት መልክዓ ቊርባን እና የቍርባን ሥርዓት ፍካሬ ሃይማኖት መጽሐፈ ምሥጢር እንዚራ ስብሐት መሰንቆ መዝሙር ሕይወታ ለማርያም ተአምኆ ቅዱሳን ጸሎት ዘቤት ውስተ ቤት ውዳሴ ስብሐት ወሰላምታ ጸሎተ ማዕድ ቅዳሴ እግዚእ ዘአባ ጊዮርጊስ ዘጋሥጫ ውዳሴ ማርያም ዘአባ ጊዮርጊስ ዘጋሥጫ መዝሙረ ድንግል መልክዐ ውዳሴ ይዌድስዋ መላእክት (የሰዓታት ክፍል) መልክ0 ሥዕል ከበረከታቸው ያሳትፈን🤲 ✍️ አምኃ ሥላሴ / መኩሪያ ተስፋዬ
662
4
‹‹ሐምሌ 7›› አጋዕዝተ ዓለም ስላሴ በአብርሃም ቤት ተገኝተው ቤቱን የባረኩበት የአንድነታቸውንና ሶስትነታቸው ሚስጢር የገለጹበት ታላቅ በዓል ነው። በዚችም ቀን ልዩ የሆኑ ሦስቱ አካላት /ቅድስት ሥ
‹‹ሐምሌ 7›› አጋዕዝተ ዓለም ስላሴ በአብርሃም ቤት ተገኝተው ቤቱን የባረኩበት የአንድነታቸውንና ሶስትነታቸው ሚስጢር የገለጹበት ታላቅ በዓል ነው። በዚችም ቀን ልዩ የሆኑ ሦስቱ አካላት /ቅድስት ሥላሴ/ በኦሪት መጽሐፍ እንደ ተጻፈ ወደ አብርሃም ቤት ገቡ ያቀረበላቸውንም ተመገቡ፡፡ የሥላሴን አንድነትና ሦስትነት ለመረዳት በሥላሴ ፈቃድ መጻሕፍት እንዳስተማሩ ሊቃውንት እንደተረጉሙልን እንጂ ማንም በገዛ ፈቃዱ ተመራምሮ አይደርስበትም፡፡ የሐምሌ 7 ቀንም ሥላሴ በአብርሃም ቤት ገብተው ቸርነታቸውና ፍቅራቸውን የገለጹበት፣ ስለሆነ በዓሉን ስናዘክር ሥላሴን እናመሰግናለን፡፡ በአጠቃላይ በዚህ ዕለት በአብርሃም ቤት እግዚአብሔር የተስተናገደበት፣ አንድነቱና ሦስትነቱ የተገለጠበት፣ አብርሃም እና ሣራ ካረጁ በኋላ ልጅ እንደሚወልዱ የተበሠረበት፣ ይሰሐቅንም እንደሚወልድ የተነገረበት ዕለት ነወ። ለአብርሃም ምሥጢሩን የገለጠ እግዘአብሔር ለሁላችን ይግለጥልን🙏
716
5
መልክአ ቅድስት ሥላሴ ቅድስት ሥላሴ ሆይ በዕለተ ቀናችሁ ከክፉ ነገር ሁሉ ሰውሩን።🤲🌷 https://t.me/Orthodoxtewahdoc
681
6
❗ከዋሸህ አትማል አንዱ ኃጢአት ይበቃል📍 ✥•••••●◉ ✞ ◉●•••••✥ ✍️"የሚሰማኝ ግን በእርጋታ ይቀመጣል ከመከራም ሥጋት ያርፋል"📖ምሳ 1፥33☦📚          ✥•••••●◉ ✞ ◉●•••••✥ 📗ስንክሳር ዘወርኃ ሐምሌ ፯/7/ https://t.me/Orthodoxtewahdoc 🌹የያዕቆብ ሌሊት ይሁንልን🕊
844
7
+1
بدون متن...
829
8
ነገ ሐምሌ 7 ቀን የእመቤታችን ወዳጅ የጻድቁ አባታች የአባ ጊወርጊስ ዘጋስጫ የዕረፍታቸው እና የልደታቸው ዓመታዊ በዓል ነው እንኳን አደረሳችሁ፡፡
ነገ ሐምሌ 7 ቀን የእመቤታችን ወዳጅ የጻድቁ አባታች የአባ ጊወርጊስ ዘጋስጫ የዕረፍታቸው እና የልደታቸው ዓመታዊ በዓል ነው እንኳን አደረሳችሁ፡፡
1 025
9
✝እንኳን አደረሳችሁ!✝ ✝አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ ማኅቶት፤ ዘባረክዎ ለአብርሃም በዊኦሙ በድርገት፤ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ በላዔ መጻሕፍት ወሊቀ ሊቃውንት፤ አግናጥዮስ ሐዋርያ ሊቀ ጳጳሳት ወሰማዕት፤ አ
✝እንኳን አደረሳችሁ!✝ ✝አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ ማኅቶት፤ ዘባረክዎ ለአብርሃም በዊኦሙ በድርገት፤ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ በላዔ መጻሕፍት ወሊቀ ሊቃውንት፤ አግናጥዮስ ሐዋርያ ሊቀ ጳጳሳት ወሰማዕት፤ አርሲመትሪዳ ሲኖዳ በዓለ ሥልጣት ብሑት፤ እህተ ጴጥሮስ ወእንድርያስ ዘአብርሁ በውስተ ጽልመት! https://t.me/zikirekdusn እንኳን አደረሳችሁ
1 089
10
ሐምሌ 7ሥሉስ ቅዱስ ለአብርሃም የተገለጡበት የይስሐቅንም መወለድ የአበሠሩበት፡ በቤቱም የተስተናገዱበት ዕለት ነው፡፡ እንኳን አደረሳችሁ🙏
ሐምሌ 7ሥሉስ ቅዱስ ለአብርሃም የተገለጡበት የይስሐቅንም መወለድ የአበሠሩበት፡ በቤቱም የተስተናገዱበት ዕለት ነው፡፡ እንኳን አደረሳችሁ🙏
1 143
11
+ ሀምሌ 7 የአብርሃሙ ሥላሴ + እንኳን ለፈጣሪያችን ለቅድስት ሥላሴ አመታዊ በአል በሠላም አደረሠን አደረሳችሁ።በዚችም ቀን ልዩ የሆኑ ሦስቱ አካላት /ቅድስት ሥላሴ/ በኦሪት መጽሐፍ እንደ ተጻፈ ወደ አብርሃም ቤት ገቡ ያቀረበላቸውንም ተመገቡ. የይስሐቅንም ልደት አበሠሩት ባረኩት አከበሩትም፡፡መጽሐፈ ስንክሳር ዘሐምሌ ሰባትሥላሴ ማለት በቅዱሳት መጻሕፍት መሠረት አንድ አምላክ በሦስት አካላት እንዳለ ለአበው ለነቢያትና ለሐዋርያት መገለጡን አምነን የምንማረው ትምህርት ነው፡፡ሥላሴ ማለት የግእዝ ቃል ሲሆን ሦስት፤ ሦስትነት ማለት ነው፡፡ የአንድ አምላክ በሦስትነት መገለጥን ለመረዳት በኦሪት ዘፍጥረት 1፡26 ላይ በተገለጠው መሠረት “እግዚአብሔርም አለ ሰውን በመልካችን እንደምሳሌችን እንፍጠር” ይላል ይህ አገላለጽ “እግዚአብሔርም አለ” ሲል አንድነትን (አንድነታቸውን) “እንፍጠር” ሲል ከአንድ በላይ (ሦስትነትን) መሆንን ያስረዳል፡፡በኦሪት ዘፍጥረት 3፡22 ላይ “አዳም ከእኛ እንደ አንዱ ሆነ” የሚለው አገላለጽ ከአንድ በላይ መሆንን የሚያስረዳ ነው። በኦሪት ዘፍጥረት 11፡5-7 የተጠቀሰው “ኑ እንውረድ ቋንቋቸውን እንደባልቅ”በማለት ሥላሴ የተናገሩት ከአንድ በላይ (ሦስትነት) መሆንን የሚያመለክት ነው፡፡በኦሪት ዘፍጥረት18 ላይ ሥላሴ ለአብርሃም እንደተገጹለት የሚያስረዳ ሀሳብ የያዘ አገላለጽ ሲሆን ሥላሴ ለአብርሃም በመገለጻቸው አብርሃም ሥላሴን በእንግድነት አሰተናግዷል፡፡የሥላሴ ባለሟል መሆኑ ተረጋግጧል፡፡ በእርግናው ጊዜ ልጅ እንደሚያገን ተበስሮለታል፡፡ ዘሩ እንደ ሰማይ ከዋክብት እንደ ምድር አሸዋ እንደሚበዛ በሥላሴ ቃል ተገብቶለታል፡፡ አምላካችን ኢየሱስ ክርስቶስ በሚጠመቅበት ጊዜም የሥላሴ ምስጢር ተገልጧል፡፡ “እግዚአብሔር አብ የምወደው ልጄ ይህ ነው” ሲል እግዚአብሔር ወልድ ሲመጠቅ እግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ በርግብ አምሳል ተገልጧል፡፡ ማቴ.3፡13 አምላካችን ኢየሱስ ክርስቶስ ሐዋርያትን ሂዱና በአብ በወልድ በመንፈስ ቅዱስ ስም እያጠመቃችሁ ደቀመዛሙርቴ አድርጉ” ማቴ. 14፡28 ሲል ሦስትነት የሚገልጽ መልእክት አስተላልፏል፡፡ እንግዲህ ሥላሴ ስንል በስም በአካል፣ በግብር የተለዩ መሆናቸውን ያስረዳል፡፡ ይኸውም፡-የአካል ሦስትነት፡-አብ የራሱ መልክ፣ ገጽ፣ አካል አለው፡፡ወልድ የራሱ መልክ፣ ገጽ፣ አካል አለው፡፡መንፈስ ቅዱስ፡- የራሱ መልክ፣ ገጽ አካል አለው፡፡የስም ሦስትነት ስንል፡- የአንዱ ስም ለአንዱ የማይሆን አብ፣ ወልድ፣ መንፈስ ቅዱስ በመባል ይጠራሉ፡፡የግብር ሦስትነት ስንል፡- አብ ወላዲ፣ አስራጺ ሲሆን ወልድ ተወላዲ ነው የተወለደውም ከአብ ነው፡፡ መንፈስ ቅዱስ ሰራጺ ነው፡፡ የሰረጸውም ከአብ ነው፡፡የሥላሴን አንድነትና ሦስትነት ለመረዳት በሥላሴ ፈቃድ መጻሕፍት እንዳስተማሩ ሊቃውንት እንደተረጉሙልን እንጂ ማንም በገዛ ፈቃዱ ተመራምሮ አይደርስበትም፡፡ በዓለ ሥላሴበዓላት የሰው ልጅ በእግዚአብሔር የተደረገለትን የቸርነት ሥራ በማሰብ ቅዱሳን ጻድቃን ሰማዕታት ያደረጉትን ተጋድሎና ተአምራት በመስማትና በማሰማት የተደረገውን ድንቅ ነገር በመዘከር በደስታ የሚከበሩ ዕለታት ናቸው፡፡ “በቃለ አሜን ወበትፍስሕት ድምፁ እለ ይገብሩ በዓለ፡- በዓለ የሚያደርጉ ሰዎች የደስታና የምስጋና ቃልአለው” እንዳለ ቅዱስ ዳዊት መዝ.41፡5 የበዓል መከበርን ያሳወቁት ሥላሴ ሲሆኑ፤ ሥላሴ ፍጥረታትን ስድስት ቀናት ፈጥረው ሰባተኛውን ቀን ቀዳሚትን አርፈውበታል፡፡ “በሰባተኛውም ቀን ከሥራው ሁሉ ዐረፈ፡፡ እግዚአብሔር ሰባተኛውን ቀን ባርከውም ቀድሰውም እግዚአብሔር ሊያደርገው ከፈጠረው ሥራ ሁሉ በእርሱ ዐርፏልና” ዘፍ.1፡1-3 እንዲልበዚህ መሠረትነት በዓል እንዲከበር የመደቡት ሥላሴ ሲሆኑ የመጀመሪያው የሥላሴ መታሰቢያና የበዓል አከባበር መጀመሪያ የሆነችው ቀዳሚት ናት፡፡ ☞የዛሬው ሐምሌ 7 ቀንም ሥላሴ በአብርሃም ቤት ገብተው ቸርነታቸውና ፍቅራቸውን የገለጹበት፣ አብርሃምን የባረኩትና ልጅ እንደሚወልድ፣ መጻዒው ሕይወቱን የነገሩት ዕለት ስለሆነ በዓሉን ስናዘክር ሥላሴን እናመሰግናለን፡፡ ቸርነታቸው፣ ፍቅራቸው፣ ትድግናቸው እንዳይለየን እንማጸናለን፡፡ የቅድስት ሥላሴ ቸርነት አይለየን፡፡
922
12
بدون متن...
601
13
☞ሐምሌ 7 ቀን የእመቤታችን ወዳጅ የጻድቁ አባታች የአባ ጊወርጊስ የዕረፍታቸው እና የልደታቸው ዓመታዊ በዓል በሰላም አደረሳችሁ፡፡ ☞አባ ጊዮርጊስ የተወለዱት በአሁኑ ደቡብ ውሎ ሀገረ ስብከት በቦረና አውራጃ በከለላ ወረዳ ልዩ ስሟ (ሰግላ) በተሰኘች አካባቢ ነው፡፡ ☞የአባ ጊዮርጊስ አባታቸው ሕዝበ ጽዮን ከተከበሩ መምህራን ወገን የሆኑና የቤተ መንግሥት ባለሟል፤መጻሐፍትን የሚያውቁ፤የሸግላ ሀገር ገዥ ነበሩ፡፡ ☞እናታቸው ደግሞ በወለቃና በበቶ ወንዝ መካከል ከሚገኙ ሸማምንቶች የተወለዱ እምነ ጽዮን የተባሉ ደግ እናት ነበሩ፡፡ ☞እነዚህ የተመረጡ ባል እና ሚስት ልጅ ስላልነበራቸው አብዘተው ያዝኑ ነበር በእመቤታችን በድንግል ማርያም እና በሊቀመላዕክት ቅድስ ዑራኤል ምስል ስር ዘወትር ያለቅሱ ነበር፡፡ ☞ጌታችን ልመናቸው እና ለቅሷቸውን ሰምቶ በወርሐ መስከረም የመላእክት አለቃ ዑራኤል ተልኮ ልጅ እንደሚወልዱ ስሙንም በሰማዕታት አለቃ በቅዱስ ጊዮርጊስ ስም እንደሚሰይመው ነገራቸው፡፡ ☞እነሱም የደስታ ምስጋና ለፈጣሪያቸው ምስጋና ካቀረቀብ በኀላ ቅዱስ አባታቸው ጥቅምት 3 ተጸንሰው በሐምሌ 7 ቀን ዕለተ ማክሰኞ ተወለዱ፡፡ ☞አባ ጊዮርጊስ እድሜአቸው ለትምህርት እስኪደርስ ድረስ እናታቸው ቤት ውስጥ በፈሪያ እግዚአብሔር አደጉ፡፡ ☞እናታቸው ጽዮን ልጃቸው በዘመኑ ከነበሩት ጳጳስ ዘንድ በመውሰድ ዲቁና ካሾሟቸው በኃላ በጊዜው በኢትያጵያ ታላቅ የትምህርት ማእከል በነበረች ሐይቅ ደብረ ነጎድጎድ ገዳም ወደምትገኘው ትምህርት ቤት ከታላቁ ሊቅ ዐቃቤ ሰዓት ሠረቀ ብርሃን እንዲማሩላቸው አድርሰዋቸው መጡ፡፡ ☞በዚያ ገዳም ያለ ዕረፍት የጉልበት ሥራ በመሥራት ገዳሙን ያገለግሉ አባቶችን ይረዱ ነበር፡፡ ሌሊት ሌሊት ደግሞ ከቅድስት ድንግል ማርያም ሥዕል ሥር አብዝተው በመስገድ ፈጣሪያቸውን ይማፀኑ ነበር፡፡ ☞ይሁን እንጂ አባታቸው እንደተመኙት ትምህርት ለአባ ጊዮርጊስ በቀላሉ ሊገባቸው አልቻለም፡፡ ይህን የተረዱት አባ ሠረቀ ብርሃን እንዳይወቀሱ ወደ አባታቸው ላኳቸው፡፡ ☞አባታቸውም መልሰው በማምጣት ልጁን የወለድኩት በስእለት ነውና ከዚሁ ገዳሙን እያገለግሉ አባቶችን እየረዱ ይኑር ብለው ሐይቅ እስጢፋኖስ ገዳም አድርሰዋቸው ተመለሱ፡፡ ☞በዚያም ትምህርታቸውን እየተማሩ በቀን ዘጠኝ ዘጠኝ ቅርጫት እየፈጩ ማገልገል ቢጅምሩም ቅን አገልግሎት የሚያበረክቱላቸው መነኮሳት ከማመስገን ይልቅ ትምህርት የማይገባው እያሉ ይሰድቧቸውና ይነቅፏቸው ጀመረ፡፡ ☞አባ ጊዮርጊስም ግን ጸጋ መንፈስ ቅዱስ ያደረባቸው ደግ ሰው ናቸውና እንደ ሰደብኝ ልሰደብ እንደ ናቁኝ ልናቅ ሳይሉ የተለመደ አገልግሎታቸውን ሳያቋርጡ ከእመቤታችን ከቅድስት ድንግል ማርያም ሥዕል ሥር በግንባራቸው ተደፍተው፤ እመቤቴ ሆይ መነኮሳት በእኔ ላይ እየፈጸሙብኝ ያለውን ነቀፋ ዘለፋ ተመልከተሽ ትምህርቴን እንዲገልኝልኝ ከልጅሽ ከጌታችን አማልጂኝ እያሉ ያለቅሳሉ፡፡ ☞እመቤታችንም ድንግል ማርያም በገሀድ ተገልጻ አይዞህ አታልቅስ ትምህርት ተከልክሎብህ ሳይሆን የምትተቀምበት ጊዜ እስኪደርስ ነበር፤ አሁን ግን ጊዜው ደርሷልና እስከ 7ቀን በዚሁ በሱባኤው እንዳለህ ሆነህ ጠብቀኝ ብላቸው ተሰወረች፡፡ ☞እሳቸውም ተስፋውን ቸቀብለው በሱባኤው እንዳሉ እመቤታችን ድንግል ማርያም የመላእክት አለቃ ቅዱስ ዑራኤል አሰከትላ ጽዋዓ እሳት አስይዛ መጥታ የሕይወት ጽዋዕ አጠጣቻቸው፡፡ ☞አባ ጊዮርጊስም የሕይወት ጽዋዕን ከጠጡ በኃላ የሰማይና የምድር ምስጢር ሁሉ ተገልጸላቸው፡፡ ☞በእግዚአብሔር ቅዱስ መንፈስ ተመልተው እግዚአብሔር በመዓልትና በሌሊት በዜማ የሚመሰገንባቸውን እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም በፀሎት የምትመሰገንበትና ሌሎችንም የምስጋና የጸሎት መጻሕፍትን ደርሰዋል፡፡ ☞አባ ጊዮርጊስ እንደ ሐዋርያት በሀብተ መንፈስ ቅዱስ የተመሉ አባት ስለነበሩ ዕውቀት ሳይወስናቸው ከቅዱስ ያሬድ የዜማ ትምህርት ሊቃውንት መካከል8ኛው የዜማ መምህር ናቸው፡፡ ☞በዚህም የቅዱስ ያሬድን ዜማ በተለይም ድጓውን በዘመናት ከፋፍለውና በየበዓላቱ አደራጅተው ቅርፅ በማስያዝ ለቅዱሳኑ ሁሉ በየበዓላቶቻቸው የሚዜመውን አዘጋጅተው ለደቀ መዛሙርቶቻቸው በማስተማር እንዲስፋፋ አድርገዋል፡፡ ☞አባ ጊወርጊስ ድጓውን በደብረ ነጓድጓድ ሐይቅ ለ7 ዓመት፤ በርእስ አድባራት ተድባበ ማረርያም ደግሞ 7 አመት ካስተማሩ በኃላ ከእሳቸው ደቀ መዛሙርት መካከል እነ ልሳነ ዕፍረት ድጓውን ቤተልሔም ይዘውት በመሔድ ከግራኝ አህመድ ጥፋት በኃላ እዚያው በመገኘቱ ቤተልሔም የድጓ ምስክር ሆኖ ቀርቷል፡፡ ☞በዚህም በዜማው በኩል አባ ጊዮርጊስ ከያሬድ በኀላ የተነሡ ዳግማዊ ያሬድ ሲባሉ በዘመኑ የነበሩትን መናፍቃን በመከራከር በመርታታቸው ኢትዮጵያዊ ቄርሎስ የሚል ስም ተሰጥቷቸዋል፡፡ ☞አባ ጊዮርጊስ ይማረሩበት በኃላም ያስተማሩበት ብዙ ደቀ መዛሙርትን ያወጡበት የነበረው ቦታ ደብረ እግዚአብሔር ይባላል፡፡ ☞አባ ጊዮርጊስ አሰተምረው ለንግሥና ከበቁት መካከል አፄ ዘርዓይቆብ ከንግሥናቸው በተጨማሪ በደረሷቸው ድረርሰቶች ለእመቤታችን ባለቸው ፍቅር በሳቸው ውሰጥ አባ ጊወርጊስ ትምህርታቸው ጎልተው ሰለሚታዩ ከሊቃውንቱ የሚቆጠሩ ናቸው፡፡ ☞አባ ጊየዮርጊስ የራሳቸውን ቤተመቅደስ ፈልፍለው ያነጹ ሲሆን በዚም ቅነኔ ማኅሌት፤ ቅድስትና መቅደስን የያዘ በምሰሶም የተከፈለ ነው፡፡ ☞ይህ ቤተ መቅደስ አስገራሚ የሚሆኑ የብርሃን መስኮቶች ያሉትና አባ ጊየዮርጊስ ድርሰት የደረሱባቸው ዋሻዎች፤ የክርስትና ቤትና የቅዱሳን መካነ ዓፅም ከዐለት ተፈልፍለው ተሠረተዋል፡፡ ☞የአባ ጊወርጊስ የድርሰት ስራወች መካከል መጽሐፈ ምስጢር፤ መዓዛ ቅዳሴ፤ ቅዳሴ እግዚእ ካልእ ፤ አርጋኖ፤ ኆኅተ በብርሃን፤ ሕይወተ ማርያም ፤ ውዳሴ ሰብሐት ፤ ፍካሬ ይማኖት ከብዙ በጥቂቱ ተጠቃሾች ናቸው፡፡ ☞አባ ጊወርጊስ ከብዙ ተጋድሎ እና ድንቅ ስራ በኅላ በዚች በ ሐምሌ 7ቀን በ1417 ዓ/ም በ60 ዓመታቸው ዐረፍ፡፡ ☞አባ ጊወርጊስ ከስራቸው አንጻር ምንም አልተባለላቸውም እኔም በአመታዊ በዓላቸው ለበረከት ያክ ይቺ አልኩ ፈጣሪ ቢፈቅድ ሁሌም በወር በገባ በ7 ወረሀዊ በዓላቸው በደንብ እናወሳቸዋለን፡፡ ☞ለአባጊወርጊስ የተለመነች ድንግል ማርያም ለእኛም ትለመነን ማስተዋሉን ታድለን፡፡ ☞የአባ ጊወርጊስ የፀሎቱ በረከት አይለየን፡፡ ☞(ገድለ አባ ጊዮርጊ ዘጋስጫ እና ገድለ አቡነ በፀሎተ ሚካኤል) ☞ሲራክ ተክለጻዲቅ የተዋህዶ ልጅ ☞6-11-2015
559
14
بدون متن...
446
15
💐#አቡነ_ገብረ_እንድርያስ💐 👉•••ወር በገባ በ7 ታስበው የሚውሉ የፃድቁ አባታችን አቡነ ገብረ እንድርያስ ያደረገው ተዐምር ይህ ነው ጽድቅን በፈጸማት ንዑድ ክቡር ጻድቅ ቅዱስ አባታችን አበነ ገብረ እንድርያስ ተነስቶ ወደ ደብር እልስኩር ቤተ ክርስቲያን ሔዶ በዛ ቆሞ እየጸለየ ሳለ መልዐከ እግዚአብሔር ቅዱስ ሚካኤል መልኩ እንደ በረዶ የነጣ በውስጡም ኅብሰተ ሕይወትን የመላበት መሶበ ወርቅን ተሸክሞ በሕይወት ዘመን ኹሉ ትመገበው ዘንድ እግዚአብሔር የሰጠህን ንሣሀ ብሎ ሊቀ መላእክት ቅዱስ ሚካኤል በእጁ ለንዑድ ክቡር ፃድቅ አባታችን አበነ ገብር እንድርያስ ሰጥቶት ወደሰማይ ዐረገ። 👉•••ንዑድ ክቡር ጻድቅ ቅዱስ አባታችን አቡነ ገብረ እንድርያስም ይህንን ኅብስት ከሊቀ መላእክት ቅዱስ ሚካኤል እጅ ያህንን ኅብስት ተቀብሎ በደብረ ሐጓ ውስጥ ኖረ። 👉•••በሚያስደንቅ በዚያ የቄድሮስ ሥር ቆሞ ሲጸልይም ሳለ ክፉ ጥቁር አውሬ መጣ። 👉•••ይኽ እርኩስ መንፈስም ንዑድ ክብር ጻድቅ አባታችን አቡነ ገብር እንድርያስ ይነክሰው ይውጠው ዘንድ ወደደ። 👉•••ንዑድ ክብር ቅዱስ አባታች አቡነ ገብረ እንድርያስ ፊቱን በትምህርተ መስቀል አማተበ። 👉•••ቀኝ እጁንም ከፍ አድርጎ የአውሬውን ጸጉር ይዞ ምድር ላይ ጣለው። 👉•••ይኽም ክፉ ርኩስ ጥቁር አውሬም ፈጥኖ ሞተ። 👉•••ይኽ ክፉ ርኩስ መንፈስም በንዑድ ክቡር ቅዱስ አባታችን አቡነ ገብርረ እንድርያስ እጅ አርባ ክንድ ኾነ። 👉•••በሰማያት የሚኖር እግዚአብሔርን በማመስገንም ጥቂት ቀናትን ቆየ። 👉•••ጽድቅን በፈጸማት ንዑድ ክቡር ቅዱስ አባታችን አቡነ ገብረ እንድርያስ ጸሎት የአምላካችን እግዚአብሔር ቸርነቱም በእኛላይ ይደር ዛሬም ዘውትር ለዘለአለሙ አሜን 👉(ገደለ አቡነ ገብረ እንድርያስ) 💖ምንጭ፦ ሲራክ ተክለፃዲቅ የተዋህዶ ልጅ https://t.me/Orthodoxtewahdoc
502
16
بدون متن...
443
17
🌹#ቅዱስ_ዲዮስቆሮስ_ሊቅ🌹 ❖ ወር በገባ በ7 የቅዱስ ዲዮስቆሮስ ወርኀዊ በዓሉ ነው 🛐ስለ ቀናች ሃይማኖትም ታላቅ ተጋድሎን ከተጋደለ በኋላ ዕረፍቱ በተሰደደበት በደሴተ ጋግራ ሆነ፤ ይህም እንዲህ ነው ንጉሥ መርቅያኖስ ወደ ሰበሰበው ጉባኤ በጠሩት ጊዜ ሲደርስ ብዛታቸው ስደስት መቶ ሠላሳ ስድስት የሆነ ታላቅ ጉባኤን አየ፤ አለ እንዲህም ይህ ታላቅ ጉባኤ እስቲሰበሰብ ድረስ በሃይማኖት ላይ የተገኘው ጉድለት ምንድን ነው። ❖ ይህ ጉባኤ የተሰበሰበው በንጉሥ ትእዛዝ ነው አሉት፤ እንዲህም አላቸው ይህ ጉባኤ ስለ ክብር ባለቤት ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ቢሆን ኖሮ እኔ ተቀምጬ እግዚአብሔር በሰጠኝ በአንደበቴ እናገር ነበር ግን የዚህ ጉባኤ መሰብሰብ በንጉሥ ትእዛዝ ከሆነ የሰበሰበውን ጉባኤ ንጉሡ እንዳሻው ይምራ። ❖ ከዚህም በኋላ አንዱን ክርስቶስን ከተዋሕዶ በኋላ ሁለት ባሕርይ ሁለት ምክር የሚያደርግ የክህደት ቃል በውስጡ የተጻፈበትን የሮሜ ሊቀ ጳጳሳት ልዮን የላከውን ደብዳቤ የከበረና የተመሰገነ ዲዮስቆሮስ ቀደደ። ❖ በመንፈስ ቅዱስ የሚናገር የከበረ ዲዮስቆሮስም በጉባኤው ፊት እንዲህ ብሎ አስረዳ ሰው እንደመሆኑ ወደ ሠርግ ቤት የጠሩት ጌታችን ክርስቶስ አምላክ እንደመሆኑ ውኃውን ለውጦ ወይን ያደረገው ከሀሊ ስለሆነ ሰውነቱና መለኮቱ በሥራው ሁሉ የማይለይ አንድ ነው። ❖ ደግሞ የእስክንድርያ ሊቀ ጳጳሳት አባ ቄርሎስ ከተናገረው የአካላዊ ቃል ተዋሕዶ እንደ ነፍስና ሥጋ እንደ እሳትና ብረት ተዋሕዶ ነው ያለውን ቃል ምስክር አድርጎ በማምጣትም አስረዳ። ❖ እሌህም የተለያዩ ሁለቱ ጠባዮች ስለ ተዋሕዷቸው አንድ ከሆኑ እንዲሁም የክብር ባለ ቤት ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ እርሱ አንድ መሲሕ አንድ ጌታ አንድ ባሕርይ አንድ ምክር ነው እንጂ ወደ ሁለት አይከፈልም አላቸው። ❖ ከዚያም ከተሰበሰበው ጉባኤ ውስጥ ማንም ሊከራከረው የደፈረ የለም ከውስጣቸውም የእግዚአብሔር ጠላት ስለሆነው ስለ ከሀዲው ንስጥሮስ በኤፌሶን ጉባኤ አስቀድሞ ተሰብስበው የነበሩ አሉ። ❖ ወደ ንጉሥ መርቅያኖስና ወደ ሚስቱ ንግሥት ብርክልያ ከእስክንድርያ ሊቀ ጳጳሳት ከአባ ዲዮስቆሮስ በቀር ስለ ሃይማኖት ትእዛዛችሁን የሚቃወም የለም ብለው ነገር ሠሩበት። ❖ ቅዱስ ዲዮስቆሮስንም ወደ ንጉሥ አቀረቡት ከእርሱም ጋር ታላላቅ ሊቃነ ጳጳሳትና ኤጲስቆጶሳት ከጉባኤው የሆኑ ነበሩ ከጥዋትም እስከማታ እርስበርሳቸው ሲከራከሩ ዋሉ። ❖ የከበረ ዲዮስቆሮስም የቀናች ሃይማኖቱን አልለወጠም ንጉሡና ንግሥቲቱ በእርሱ ተቆጥተው እንዲደበድቡት አዘዙ ስለዚህም ደበደቡት ጽሕሙን ነጩ ጥርሶቹንም ሰበሩ እንዲህም አደረጉበት። ❖ ከዚህም በኋላ የተነጨውን ጽሕሙን ያወለቁትንም ጥሩሱን ሰብስቦ ወደ እስክንድርያ አገር ላካቸው እነሆ የቀናች ሃይማኖት ፍሬ ይህ ነው አላቸው። ❖ ለጉባኤውም የተሰበሰቡ ኤጲስቆጶሳትአሉት በዲዮስቆሮስ ላይ የደረሰውን መከራ በአዩ ጊዜ እጅግ ፈሩ በእርሱ የደረሰ በእነርሱ ላይ እንዳይደርስ ስለዚህም ከመናፍቁ ንጉሥ ከመርቅያኖስ ጋር ተስማሙ፤ በሲኦል ውስጥ ይቆርጡት ዘንድ ባለው ምላሳቸውም ለክርስቶስ ሁለት የተለያዩ ባሕርያት ብለው በንጉሡ መዝገብ ላይ በእጆቻቸው ጽፈው ፈረሙ። ❖ ቅዱስ ዲዮስቆሮስም ተመልሶ ያን በውስጡ የጻፉበትን ደብዳቤ ያመጡለት ዘንድ ወደእሳቸው ላከ እነርሱም ላኩለት እነርሱ እንደጻፉ በውስጡ እርሱ የሚጽፍ መስሏቸዋልና፤ ኤጲስ ቆጶሳት እርሱ ግን አባቶቻችን ሐዋርያት ከአስተማርዋት ከቀናች ሃይማኖት በኒቅያ የተሰበሰቡ ሃይማኖታቸው የቀና ሦስት መቶ ዐሥራ ስምንት አባቶቻችን ከሠሩት ሕግ የሚወጣውን ሁሉ በደብዳቤው ግርጌ ጽፎ አወገዘ። ❖ መናፍቁ ንጉሥም ተቆጥቶ ጋግራ ወደም ትባል ደሴት እንዲአግዙት አዘዘ ወደዚያም ወሰዱት፤ ከእርሱም ጋር የሀገረ ቃው ኤጲስቆጶስ አባ መቃርስ አብሮ ተሰደደ፤ ሌሎችም አራት መነኰሳት የሸሹ አሉ። ❖ እሊህም ስድስት መቶ ሠላሳበአጋዙት ስድስት ኤጲስቆጶሳት ተቀምጠው በኬልቄዶን ለራሳቸው መመሪያ የሚሆናቸውን ሥርዓት ሠሩ። ❖ የከበረ ዲዮስቆሮስንም ጊዜ ከዚያች አገር ኤጲስቆጶስ ጭንቅ የሆነ መከራ ደረሰበት ኤጲስቆሱ ንስጥሮሳዊ ስለሆነ ታላቅ ጒስቍልናንም አጐሳቈለው በእጆቹ ላይ ድንቆች ታላላቅ ተአምራቶችን እግዚአብሔር እስከገለጠ ድረስ። ❖ የደሴቱም ሰዎች ሁሉ ሰገዱለት አከበሩት ከፍ ከፍም አደረጉት እግዚአብሔርም የመረጣቸውን በቦታው ሁሉ ያከብራቸዋልና። ❖ አባ ዲዮስቆሮስም አባ መቃርስን አንተ በእስክንድርያ አገር የሰማዕትነት አክሊልን ትቀበል ዘንድ አለህ አለው። ❖ ከዚህም በኋላ ከምእመናን ነጋዴዎች ጋር ወደ እስክንድርያ ላከው በእርሱ ላይ ትንቢት እንደተናገረ ገድሉን በዚያ ፈጸመ። ❖ የከበረ አባት ዲዮስቅሮስ ግን መልካም ተጋድሎውን በፈጸመ ጊዜ ክብር ይግባውና እግዚአብሔርንም አገልግሎሥጋውንም ከዚች ኃላፊት ከሆነች ኑሮው ወጥቶ ሔደ የሃይማኖቱንም ዋጋ አክሊልን ተቀብሎ ወደ ዘላለም ዕረፍት ገባ ያረፈውም በዚያች በደሴተ ጋግራ ነው በዚያው አኖሩ። ለእግዚአብሔርም ምስጋና ይሁን እኛንም በዚህ አባት ጸሎት ይማረን በረከቱም ከእኛ ጋራ ትኑር ለዘላለሙ አሜን። አርኬ ✍️ሰላም ለዲዮስቆሮስ ሃይማኖተ ንጉስ ዘተሣለቀ፡፡ ተዋሕዶተ አምላክ ወሰብእ አመ ለክልኤ ነፈቀ፡፡ ያስተጻንዕ ህየ እለ ሀለዉ ደቂቀ፡፡ ዘተነጽየ እምነ ጽሕሙ ወእምአስናኒሁ ዘወድቀ፡፡ ፍሬ ሃይማኖቱ ፈነወ ብሔረ ርኁቀ፡፡
405
18
بدون متن...
397
19
እረፍት ሳያደርጉ ሦስት ቀን ሙሉ አጽፎ ‹‹መጽሐፈ ምሥጢር›› የተሰኘውን መጽሐፍ ፈጸመ፡፡ አምስቱ ጸሐፍትም የየድርሻቸውን አጠናቅቀው በአንድ አደረጉት፡፡ አባ ጊዮርጊስም ይህን ተመልክቶ በእጅጉ አደነቀ፡፡ ‹‹እኔ የዚህን መጽሐፍ ቃል አልተናገርኩም፤ መንፈስ ቅዱስ በእኔ አፍ ተናገረ እንጂ›› ሲል በወቅቱ መስክሯል፡፡ የመጽሐፉንም ስም ‹‹መጽሐፈ ምሥጢር›› ብሎ የሰየመው ራሱ ነው፡፡ የጻፈው በ1409 ዓ.ም እድሜው 52 በደረሰ ጊዜ ሲሆን በወቅቱም የዚህ መጽሐፍ ቅጅ በነጋድያን እጅ እስከ ኢየሩሳሌም ድረስ ሄዶ ነበር፡፡ ዐፄ ይስሐቅ ለአባ ጊዮርጊስ ‹‹ምድረ ሰዎን›› የተባለውን የጳጳሳት መቀመጫ የነበረውን ሀገር በርስትነት ሰጥቶት ነበር፡፡ አባ ጊዮርጊስ በምድረ ሰዎን ንጉሥ ይስሐቅ ክረምቱን ያሳልፍበት በነበረው ቦታ ላይ ቤተ ክርስቲያን ሠራ፡፡ በዚያም በማስተማርና በጾም በጸሎት ይተጋ ነበር፡፡ በጋሥጫ እያለ ዐፄ ይስሐቅ አስጠራው፡፡ በዚያ ጊዜ ንጉሡ የመናገሻ ማርያምን ቤተ ክርስቲያን አሠርቶ ስለነበር እንዲባርክለት ፈልጎ ነበር፡፡ አባ ጊዮርጊስ ምንም እንኳን በዚያ ጊዜ ታሞ የተኛም ቢሆን ወደ ንጉሡ ተጓዘ፡፡ እዚያ ሲደርስ በጣም ተዳክሞ ነበር፡፡ ሥርዓቱን ለመፈጸምም አቅም አልነበረውም፡፡ ስለዚህም ንጉሥ ይስሐቅ በአልጋ ተሸክመውት እንዲዞሩና ቤተ ክርስቲያኗን እንዲባርካት አድርጓል፡፡ ቡራኬውን ከፈጸመ በኋላ ደቀ መዝሙሮቹን ሰብስቦ ‹‹ከሞትኩ አባቴ በጸሎተ ሚካኤል መከራ ወደ ተቀበለባትና እኔም ቤተ ክርስቲያን ወዳነፅኩባት ቦታ ወስዳችሁ ቅበሩኝ›› ሲል አዘዛቸው፡፡ ለደቀ መዛሙርቱ በቀናች ሃይማኖት እንዲጸኑ የመጨረሻ የስንብት ትምህርቱን አስተማራቸው፡፡ እነርሱም በአልጋ ተሸክመውት ወደ ጋሥጫ እያመሩ ሳለ በመንገድ ላይ ሐምሌ 7 ቀን 1417 ዓ.ም በ60 ዓመቱ ዐረፈ፡፡ የአባ ጊዮርጊስ ረድኤት በረከቱ ይደርብን በጸሎቱ ይማረን! + + + የባሕታዊያን አለቃ አባ ሲኖዳ፡- ሀገራቸው ግብፅ ነው፡፡ የባሕታውያን አለቃ የሆኑ መስተጋድል አቡነ ሲኖዳ ከላዕላይ ግብፅ ከአክሚም አውራጃ የተገኙ ታላቅ አባት ናቸው፡፡ ገና ሳይወለዱ እናታቸው አንድ ቀን ውኃ ልትቀዳ ስትሄድ አንድ የበቁና ሴት አናግረው የማያውቁ ጻድቅ አባት ‹‹የማኅፀንሽ ፍሬ የተባረከ ነው›› ብለው ለደቀ መዛሙርቶቻቸውም የልጁን ታላቅ ክብር ነግረዋቸዋል፡፡ ይህ ቅዱስ አባትም ስለ አቡነ ሲኖዳ መወለድ ትንቢት በተናገሩት መሠረት ግንቦት 7 ቀን ተወለዱ፡፡ የበግ እረኛም ሆነው ሳለ ስንቃቸውን ለነዳያን እየሰጡ እሳቸው ግን እስከ ማታ ድረስ ይጾሙ ነበር፡፡ ሌሊት ደግሞ ባሕር ውስጥ እየገቡ ሲጸልዩ ያድሩ ነበር፡፡ በጉድጓድ ውስጥ ሆነው ሲጸልዩ ዓሥር ጣቶቻቸው እንደፋና ሲያበሩ አንድ ጻድቅ አባት አይተዋቸው የልጁን ክብር ለወላጆቻቸው ቢነግሯቸው እነርሱም ‹‹እንዲህ ከሆነማ ለእግዚአብሔር ይሁን›› ብለው ወስደው ለመምህር ሲሰጧቸው ከሰማይ ‹‹እነሆ የባሕታውያን ራስ ይባላል›› የሚል ድምፅ ከሰማይ ተሰምቷል፡፡ በገዳምም በታላቅ ተጋድሎ ሲኖሩ መልአክ ለመምህሩ የኤልያስን አስኬማ የዮሐንስን ቅናት እንዲያለብሳቸው ነግሮት አመንኩሰዋቸዋል፡፡ አቡነ ሲኖዳ ንስጥሮስን ለማውገዝ በ431 ዓ.ም በቁስጥንጥንያ በተካሄደው ጉባኤ ላይ ቅዱስ ቄርሎስን ተከትለው በጉባኤው ተገኝተዋል፡፡ ንስጥሮስንም አውግዘው ሃይማኖትን አጽንተው ሲመለሱ መርከበኞች ‹‹ሊቀ ጳጳሳቱ በሚሳፈሩበት መርከብ አትሳፈርም›› ብለው ቢከለክሏቸው አቡነ ሲኖዳ ሊቀ ጳጳሳቱን እጅ ከነሱ በኋላ ብሩህ ደመና ጠቅሰው በደመና ተጭነው ሲሄዱ ሊቀ ጳጳሳቱም መርከበኞቹም አይተዋቸው መርከበኞቹ ‹‹ጻድቅ ሰው አስቀየምን›› ብለው አዝነው ንስሓ ገብተዋል፡፡ ወደ ገዳማቸውም ተመልሰው በተጋደሎ ሲኖሩ ጌታችን ዕለት ዕለት ይገለጥላቸው ነበር፡፡ እርሳቸውም እግሩን እያጠቡት እጣቢውን ይጠጡት ነበር፡፡ አንድ ቀን ሌሊት በጸሎት ላይ ሳሉ ጌታችን ተገልጦላቸው አብሯቸው ተቀመጠ፡፡ አባታችንም ጌታችንን ‹‹ጌታዬ ፈጣሪዬ ሆይ ልዩ ሦስትነትህንና ጌትነትህን ስለሚነቅፉ ከሃድያን ወደ ጉባዔው እሄድ ዘንድ እንዲጠሩኝ ሊቀ ጳጳሳቱ ወደ እኔ ልኳልና እንደቀድሞው ታጸናኛለህን›› ብለው ጠየቁት፡፡ ጌታችንም ‹‹ወዳጄ ሲኖዳ ሆይ 120 ዓመት ኖረሃል ገና ሌላ ዕድሜ ትሻለህን? በ9 ዓመትህ አስኬማን ለብሰህ እስካሁን አገልግለኸኛልና ይበቃሃል›› አላቸው፡፡ ትልቅ ቃልኪዳንም ከሰጣቸው በኋላ ሐምሌ 7 ቀን ነፍሳቸውን ከሥጋቸው ለይቶ በክብር አሳርጓታል፡፡ የአቡነ ሲኖዳ ረድኤት በረከታቸው ይደርብን በጸሎታቸው ይማረን! + + + አግናጥዮስ ምጥው ለአንበሳ፡- አግናጥዮስ ምጥው ለአንበሳ የተባለው ይህ ታላቅ አባት የወንጌላዊው የቅዱስ ዮሐንስ ደቀ መዝሙር ነበረ፡፡ ጌታችንም ወንጌልን ይሰብክ በነበረበት ወቅት ይህ አግናጥስ ገና ሕፃን ስለነበር ጌታችን በስብከቱ ሕፃኑን ጠርቶ በሕዝቡ ፊት ካቆመ በኋላ ‹‹እውነት እላችኋለሁ እንደ ሕፃናት ካልሆናችሁ ወደ መንግሥተ ሰማያት ከቶ አትገቡም›› ብሎ ምሳሌ መስሎ ያስተማረበት እንደሆነ የቤተ ክርስቲያን ትውፊት ያስረዳል፡፡ ከመምህሩ ወንጌላዊው ቅዱስ ዮሐንስ ጋር በስብከተ ወንጌልም ዞሮ በማገልገል ከእርሱ ጋር በብዙ አገሮች ዞሮ አስተምሯል፡፡ ወንጌላዊው ቅዱስ ዮሐንስ አግናጥዮስን በአንጾኪያ አገር ሊቀ ጳጳስ አድርጎ ሾሞታል፡፡ በአንጾኪያና ሶርያም የወንጌልን ብርሃን በማብራት ብዙዎችን አጥምቆ ወደ አምለኮተ እግዚአብሔር መልሷቸዋል፡፡ ጣዖት አምላኪዎችም ስሕተታቸውን በገለጠባቸው ጊዜ ተቆጥተው ወደ ከሃዲው ንጉሥ ጠራብዮስ ዘንድ ሄደው ነገር ሠሩበት፡፡ ‹‹አግናጥዮስ አማልክቶችህን ሰዎች እንዳያመልኳቸው በማለት እያስተማረ ክርስቲያን አድርጓቸዋል›› ብለው ከሰሱት፡፡ ንጉሡም ወታደሮቹን ልኮ አግናጥዮስን አስመጥቶት ‹‹ሰዎችን ሁሉ እግዚአብሔርን ወደማምለክ አስገብተሃቸዋልና የአማልክቶቼን አምልኮ ለምን ሻርክ?›› አለው፡፡ ቅዱስ አግናጥዮስም ‹‹ንጉሥ ሆይ ቢቻለኝና እሺ ብትለኝስ አንተንም የክብር ባለቤት ወደሆነ ወደ ክርስቶስ አምልኮ ባስገባሁህ ነበር›› አለው፡፡ ንጉሡም ‹‹ይህን ነገርህን ትተህ ለአማልክቶቼ ሰግድና መሥዋዕት አቅርብላቸው›› ሲለው ቅዱስ ግናጥዮስም ‹‹ለረከሱ አማልክቶችህ አልሠዋም በሰውነቴ ላይ የፈቀድከውን አድርግ›› አለው፡፡ ከዚህም በኋላ ንጉሡ ተቆጥቶ የተለያዩ ጽኑ ሥቃዮችን እያፈራረቀ አሠቃየው፡፡ እጆቹን በእሳት ፍም አቃጠሉት፣ በዲንና በቅባት እያነደዱ ጎኖቹንም አቃጠሉት፣ በሾተልም ሥጋውን ሰነጣጠቁት፣ ማሠቃየትም በሰለቻቸው ጊዜ ሚገድሉበትን ነገር እስኪመክሩ ድረስ በእሥር ቤት ጣሉት፡፡ አውጥተውም በንጉሡ ፊት አቆሙትና ንጉሡ ድጋሚ ለፀሐይ እንዲሰግድ አዘዘው፡፡ ቅዱስ አግናጥዮስም ለፍጡርና የሰይጣን ማደሪያ ለሆኑ ጣዖታት ፍጽሞ እንደማይሰግድ ሲነግረው ንጉሡ ተቆጥቶ ለሁለት የተራቡ አንበሶች ሰጠው፡፡ የጌታችን ፍቃድ የሰማዕትነቱ ፍጻሜ ይህ እንዲሆን ስለነበር ቅዱስ አግናጥዮስ አስቀድሞ ሕዝቡን በሃይማኖት እንዲጸኑ ከመከረ በኋላ ነፍሱን አደራ ሰጠ፡፡ ከዚህም በኋላ አንዱ አንበሳ እጁን ዘርግቶ አንገቱን ያዘውና ገደለው፡፡ ከሞተ በኋላ ግን አንበሶቹ ሰውነቱን መንካት አልተቻላቸውም፡፡ ምእመናንም ቅዱስ ሥጋውን አንስተው ከከተማ ውጭ ቀበሩት፡፡ የቅዱስ አግናጥዮስ ዕረፍቱ ሐምሌ 7 ሲሆን ስንክሳሩ በሌላም በኩል ታኅሣሥ ሃያ አራትም ዓመታዊ በዓሉ መሆኑን ይናገራል፡፡ ረድኤት በረከቱ ይደርብን በጸሎቱ ይማረን! ከገድላት አንደበት
452
20
ፈተለችው ቤተ ክርስቲያን ለበሰችው፤ አዳምን በገነት ሳለ አዳም ሆይ ወዴት ነህ? ብሎ የጠየቀው ማነው? አብርሃምንስ ሚስትህ ሣራ ወዴት ናት? ብሎ የጠየቀው ማነው? እስቲ መልስልኝ? ሰይጣንንስ ከወዴት መጣህ? ብሎ የጠየቀው ማነው? እግዚአብሔር አብ አይደለምን?›› እያሉ የጥያቄ ዓይነት ባሽጎደጎዱለት ጊዜ አይሁዳዊው መልስ አጥቶ ዝም አለ፡፡ መልስ በማጣቱም አፈረ፡፡ ንጉሡ፣ ሊቃውንቱና መኳንንቱም እጅግ ተደሰቱ፡፡ አባ ጊዮርጊስ ሌላው ያጋጠመው ክርክር ቢቱ ከተባለው ሰው ጋር ያደረገው ክርክር ነበር፡፡ ቢቱ ‹‹በምጽዓት ጊዜ የሚመጣው ወልድ ብቻውን እንጂ አብና መንፈስ ቅዱስ አይመጡም›› የሚል ኑፋቄ ማስተማር ጀምሮ ነበር፡፡ ቢቱ ከዚህ ኑፋቄው በተጨማሪ የጥንቆላ ሥራም ይሠራ ነበር፡፡ ቢቱ በጥንቆላ ሥራው የተነሣ በቤተ መንግሥቱ ተቀባይነት የነበረው ሰው ነበረ፡፡ ይህን መሰሉን ተግባር አጥብቆ የተዋጋው ዘርዐ ያዕቆብ እስኪመጣ ድረስ ነገሥታቱ ምንም ክርስቲያኖች ቢሆኑ በዚህ መሰሉ ስንኩል ሕፀፅ ይዋጡ ነበር፡፡ ቢቱና አባ ጊዮርጊስ ወደ ንጉሥ ዳዊት ቀርበው በጉዳዩ ላይ መነጋገር እንደሚፈልጉ ገለጡ፡፡ ዐፄ ዳዊትም ጳጳሱና ሊቃውንቱ ባሉበት እንዲነጋገሩ ስለወሰነ ጳጳሱ እንዲመጡ አዘዘ፡፡ በዚህ ጊዜ ተንኮለኛው ቢቱ ከአባ ጊዮርጊስ ጋር ከተከራከረ እንደሚሸነፍ ስላወቀ ‹‹ንጉሡ የአባቶቻችንን ሃይማኖት ክዷልና አትምጣ›› የሚል ደብዳቤ በአባ ጊዮርጊስ ስም ጽፎ ጳጳሱን ሊጠሩ በሄዱት መልእክተኞች እጅ ላከ፡፡ ወድያውም ለዐፄ ዳዊት ይህንን ነገር አሳበቀ፡፡ ዐፄ ዳዊትም ፈጣን መልእክተኞች ልኮ የፊተኞቹ መልእክተኞች እንዲመለሱ አደረገና ደብዳቤው ተነበበ፡፡ የቢቱ ተንኮል ያልገባው ንጉሥ ዳዊት ይህን ደብዳቤ ሲመለከት አባ ጊዮርጊስን በደም እስኪነከር ድረስ እንዲደበደብ አድርጎ ወደ እስር ቤት አስገባው፡፡ ዐፄ ዳዊት እስኪሞትና ልጁ ቴዎድሮስ እስኪነግሥ ድረስም በዚያ ቆየ፡፡ ቢቱ ግን በመልአክ ተቀስፎ ሞተ፡፡ አባ ጊዮርጊስ ግን በወኅኒ ቤት እያለ የከበሩ ቅዱሳን ሐዋርያት ጴጥሮስና ጳውሎስ እየመጡ ያጽናኑት ነበር፡፡ ‹‹ውዳሴ ሐዋርያት›› የተሰኘውንና ከሐምሌ 5 ጀምሮ በ12ቱም ወራት የሚመሰገኑበት የሐዋርያትን ምስጋና የያዘውን መጽሐፍ ያዘጋጀው በወኅኒ ቤት ሆኖ ጴጥሮስና ጳውሎስ ከጎበኙት ጊዜ ጀምሮ ነው፡፡ አንድ ጊዜ አባ ጊዮርጊስ በእስር ላይ ሳሉ ንጉሡ ዐፄ ዳዊት መሞታቸው ተሰማ፡፡ ሰዎችም ወደ አባታችን መጥተው ‹‹ያሳሰረህ ንጉሥ ሞቷል›› በማለት ነገሩት፡፡ ይህንንም ተቻኩለው የነገሩት ያሰረው ንጉሥ መሞቱን ሲሰማ ይደሰታል ብለው ነበር፡፡ ነገር ግን አባ ጊዮርጊስ በታላቅ ሀዘን ውስጥ ሆኖ የሰጣቸው መልስ ‹‹አይ ንጉሡ ባይሞት እኔም እንደታሰርኩ ብቀር ይሻል ነበር፡፡ ንጉሡ ዐፄ ዳዊትኮ እኔን ባይወደኝ የአምላክን እናት እመቤታችንን ይወዳት ነበር›› አላቸው፡፡ ዐፄ ቴዎድሮስ አባ ጊዮርጊስን ከወኅኒ ቤት አውጥቶት በጥንቱ ቦታ አስቀመጠው፡፡ አባ ጊዮርጊስ ግን የቤተ መንግሥትን ነገር ለመሸሽ ስለ ፈለገ በጋሥጫ ከመቀመጥ ይልቅ ርቆ ጥንት ወደ ነበረበት ወደ ዳሞት በመሄድ ማስተማር ጀመረ፡፡ ወደ ዳሞት ሲሄድ እግረ መንገዱን ወደ ደብረ ሊባኖስ ገብቶ የአቡነ ተክለ ሃይማኖትን መቃብር ተሳልሟል፡፡ በዚያ ጊዜ የደብረ ሊባኖሱ አበ ምኔት እጨጌ ዮሐንስ ከማ ነበሩ፡፡ እርሳቸውም ሰባተኛው የደብረ ሊባኖስ እጨጌ ነበሩ፡፡ አባ ጊዮርጊስን በዕውቀቱ የሚቀኑበት፣ በችሎታው የሚመቀኙት ሰዎች ነገር ሠርተው ከንጉሥ ቴዎድሮስ ጋር ስላጣሉት እልም ካለ በረሃ እንዲጋዝ ተደረገ፡፡ አባ ጊዮርጊስ ከግዞት የወጣው ዐፄ ቴዎድሮስ ሲሞት ነበር፡፡ የአባ ጊዮርጊስ ሌላው ተማሪ የነበረው ዐፄ ይስሐቅ በ1399 ዓ.ም መንግሥቱን ሲይዝ አባ ጊዮርጊስን ከግዞት አውጥቶ ወደ ጋሥጫ መለሰው፡፡ በዚያ ጊዜ አባ ጊዮርጊስ እድሜው 42 ዓመት ሲሆን በስደትና በጤንነት መታወክ የተነሣ ከባድ ጉዳት ደርሶበት ነበር፡፡ ይሁን እንጂ ብዙውን ጊዜውን በጾም፣ በጸሎትና በድርሰት ያውለው ነበር፡፡ አንድ ቀን ቴዎድሮስ የተባለ መስፍን፣ ዳግመኛም የጦሩ አዛዥ የሚሆን፣ አባ ጊዮርጊስን ስለ ርትዕት ሃይማኖት በጠየቀው ጊዜ አባ ጊዮርጊስም ‹‹ፍካሬ ሃይማኖት›› የተባለውን መጽሐፍ ደርሶ ሰጠው፡፡ ንጉሡና የምሥጢር ሊቃውንት የሆኑ ካህናት ይህንን በተመለከቱና ባነበቡ ጊዜ ‹‹በእውነት ዮሐንስ አፈወርቅና አፈ በረከት የሆነው ቄርሎስ በዘመናችን ተነሥተዋል፡፡ ኢትዮጵያም ቍስጥንጥንያን መስላለች፣ ከእስክንድርያም በላይ ከፍ ከፍ ብላለች›› ብለው አደነቁ፡፡ ይህም ፍካሬ ሃይማኖት የተሰኘው ድንቅ ድርሰቱ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የምታምነውንና የምታወግዘውን በግልጽና በዝርዝር የጻፈበት መጽሐፍ ነው፡፡ አባ ጊዮርጊስ በፍካሬ ሃይማኖት ድርሰቱ ላይ የዘረዘራቸው የመናፍቃን ስሞችንና ክህደታቸውን ስንምለከት በዘመኑ የነበሩ የቤተ ክርስቲያን ሊቃውንት ስለ ዓለም ቤተ ክርስቲያን ታሪክ ያላቸውን ዕውቀት በግልጽ ያሳየናል፡፡ አባ ጊዮርጊስ መከራ ያልተለየው አባት በመሆኑ አሁንም በቤተ መንግሥት የነበሩ ሰዎች የእርሱን መከበርና መወደድ አይፈልጉትም ነበር፡፡ በተለይም ‹‹ፍካሬ ሃይማኖት›› የተሰኘውን መጽሐፍ በመጻፉ በዚህም ዝናው የበለጠ ስለተነገረ እነርሱ በሁሉም ዘንድ መከበሩን አልወደዱትም ነበር፡፡ ስለዚህም ነገር ሠርተው ከዐፄ ይስሐቅ ጋር አሁንም አጣሉት፡፡ ዐፄ ይስሐቅ አባ ጊዮርጊስን አሳስሮ ውኃ ወደማይገኝበት ዓለታማ ቦታ አጋዘው፡፡ በዚያም በመከራ ለብዙ ጊዜ ኖረ፡፡ በዚያ እያለ ዘወትር በጸሎት አብዝቶ ይተጋ ነበር፡፡ እግዚአብሔርም ዐፄ ይስሐቅ ወደ ልቡናው እንዲመለስ አደረገ፡፡ ንጉሡ በአባ ጊዮርጊስ ላይ የፈጸመው ነገር ሁሉ ስለፀፀተው አገልጋዮቹን ጠርቶ አባ ጊዮርጊስን እንዲያመጡት አዘዘ፡፡ ነገር ግን እነዚያ ተንኮል ሠሪዎች የአባ ጊዮርጊስ መምጣት ተንኮላቸውን ስለሚያጋልጠው ‹‹አባ ጊዮርጊስ ሞቷል›› ብለው አስወሩ፡፡ ይህንን ሲሰማ ዐፄ ይስሐቅ ፈጽሞ አዘነ፡፡ አባ ጊዮርጊስም ሞቷል እየተባለ መወራቱን ከደቀ መዝሙሩ ስለ ሰማ በሕይወት የመኖሩን ዜና ጽፎ ለዐፄ ይስሐቅ እንዲያደርስለት መልእክቱን በአውሎ ንፋስ አሳስሮ ላከለት፡፡ አውሎ ንፋሱ ለአባ ጊዮርጊስ በመታዘዝ ደብዳቤውን ተሸክሞ በመሄድ ዐፄ ይስሐቅ በድንኳን ተቀምጦ በነበረ ጊዜ ጉልበቱ ላይ አስቀመጠው፡፡ ንጉሡ ምትሐት የተሠራበት ስለመሰለው ደነገጠና መኳንንቱንና ሕዝቡን ሰብስቦ ጉዳዩን ገለጠ፡፡ ወዲያውም ነፋሱ ያመጣለትን መልእክት እሳት አስነድዶ ከዚያ ውስጥ ቢጥለው ሊቃጠል አልቻለም፡፡ ወደ ውኃም ቢጨምረው አልጠፋም፡፡ በዚህ ተደንቆ ወረቀቱን ከፍቶ አነበበው፡፡ ደብዳቤው ከአባ ጊዮርጊስ የተላከ መሆኑን ሲያውቅ ዐፄ ይስሐቅ ደነገጠ፡፡ እነዚያን መልእክተኞች ይዞ ወደ ወኅኒ ከጨመራቸው በኋላ አባ ጊዮርጊስን ከግዞት ያወጡት ዘንድ ላከ፡፡ አባ ጊዮርጊስ ወደ ቤተ መንግሥቱ ሲመጣ ንጉሡ በደስታ ተቀብሎ ማረኝ ብሎ ለመነው፡፡ አባ ጊዮርጊስም ይቅር አለው፡፡ ከዚህም በኋላ ደብዳቤውን በማን እጅ እንደ ላከው ጠየቀው፡፡ አባ ጊዮርጊስም ደብዳቤውን በሰው ሳይሆን በእግዚአብሔር ፈቃድ በነፋስ እንደ ላከው አስረዳው፡፡ከግዞት ከተመለሰ በኋላ እመቤታችን ተገልጣለት መከራው ሁሉ እንደ ሐዋርያት መሆኑን ገለጠችለት፡፡ አእምሮውን ብሩህ፣ ልቡናውን ትጉኅ የሚያደርግ እጅግ ብዙ ምሥጢርም ነገረችው፡፡ ተሰናብታው ከሄደች በኋላ ‹‹እጅግ ብዙ መብራት አቅርቡ አምስት ፈጣን ጸሐፊዎችንም አምጡ›› ብሎ አዘዘ፡፡ ከዚህም በኋላ እርሱ እየነገራቸው እነርሱ እየጻፉ
394