fa
Feedback
ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

رفتن به کانال در Telegram

በዚህ ቻናል ዲ/ዮርዳኖስ የሚያስተምራቸው ወቅታዊ እና የነገረ ቅዱሳን (ዝክረ ቅዱሳን ትምህርቶችን ከእርሱ በመቀበል እናስተላልፋለን):: "ፍቅር ያጌብረኒ ከመ እንግር ዜናሆሙ ለቅዱሳን"::አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ /መጽሐፈ ምሥጢር/

نمایش بیشتر

📈 تحلیل کانال تلگرام ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

کانال ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ) (@zikirekdusn) در بخش زبانی امهری بازیگری فعال است. در حال حاضر جامعه شامل 51 476 مشترک است و جایگاه 1 058 را در دسته دین و مذهبی و رتبه 616 را در منطقه أثيوبيا دارد.

📊 شاخص‌های مخاطب و پویایی

از زمان ایجاد در невідомо، پروژه رشد سریعی داشته و 51 476 مشترک جذب کرده است.

بر اساس آخرین داده‌ها در تاریخ 16 ژوئیه, 2026، کانال فعالیت پایداری دارد. در ۳۰ روز گذشته تغییر اعضا برابر 392 و در ۲۴ ساعت گذشته برابر 8 بوده و همچنان دسترسی گسترده‌ای حفظ شده است.

  • وضعیت تأیید: تأیید نشده
  • نرخ تعامل (ER): میانگین تعامل مخاطب 8.97% است و در ۲۴ ساعت نخست پس از انتشار، محتوا معمولاً 5.65% واکنش نسبت به کل مشترکان کسب می‌کند.
  • دسترسی پست‌ها: هر پست به طور میانگین 4 618 بازدید دریافت می‌کند. در اولین روز معمولاً 2 907 بازدید جمع‌آوری می‌شود.
  • واکنش‌ها و تعامل: مخاطبان به‌طور فعال حمایت می‌کنند؛ میانگین واکنش به هر پست 0 است.

📝 توضیح و سیاست محتوایی

نویسنده این فضا را محل بیان دیدگاه‌های شخصی توصیف می‌کند:
በዚህ ቻናል ዲ/ዮርዳኖስ የሚያስተምራቸው ወቅታዊ እና የነገረ ቅዱሳን (ዝክረ ቅዱሳን ትምህርቶችን ከእርሱ በመቀበል እናስተላልፋለን):: "ፍቅር ያጌብረኒ ከመ እንግር ዜናሆሙ ለቅዱሳን"::አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ /መጽሐፈ ምሥጢር/

به لطف به‌روزرسانی‌های پرتکرار (آخرین داده در تاریخ 17 ژوئیه, 2026)، کانال همواره به‌روز و دارای دسترسی بالاست. تحلیل‌ها نشان می‌دهد مخاطبان به‌طور فعال با محتوا تعامل دارند و آن را به نقطه اثرگذاری مهم در دسته دین و مذهبی تبدیل کرده‌اند.

51 476
مشترکین
+824 ساعت
+737 روز
+39230 روز

در حال بارگیری داده...

ابر برچسب‌ها
هیچ داده‌ای
مشکلی وجود دارد؟ لطفاً صفحه را تازه کنید یا با مدیر پشتیبانی ما تماس بگیرید.
اشارات ورودی و خروجی
---
---
---
---
---
---
جذب مشترکین
ژوئیه '26
ژوئیه '26
+355
در 17 کانال‌ها
ژوئن '26
+659
در 27 کانال‌ها
Get PRO
مه '26
+523
در 18 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '26
+531
در 23 کانال‌ها
Get PRO
مارس '26
+322
در 22 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '26
+419
در 22 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '26
+507
در 38 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '25
+460
در 20 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '25
+533
در 32 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '25
+309
در 20 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '25
+167
در 23 کانال‌ها
Get PRO
اوت '25
+503
در 32 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '25
+457
در 26 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '25
+537
در 26 کانال‌ها
Get PRO
مه '25
+633
در 27 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '25
+577
در 30 کانال‌ها
Get PRO
مارس '25
+604
در 25 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '25
+686
در 27 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '25
+1 463
در 33 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '24
+1 660
در 29 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '24
+1 647
در 36 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '24
+1 289
در 29 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '24
+585
در 27 کانال‌ها
Get PRO
اوت '24
+697
در 28 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '24
+683
در 31 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '24
+636
در 27 کانال‌ها
Get PRO
مه '24
+947
در 26 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '24
+964
در 28 کانال‌ها
Get PRO
مارس '24
+1 112
در 25 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '24
+855
در 20 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '24
+681
در 32 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '23
+635
در 37 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '23
+592
در 31 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '23
+419
در 18 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '23
+391
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اوت '23
+524
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '23
+811
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '23
+593
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مه '23
+600
در 0 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '23
+481
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مارس '23
+340
در 0 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '23
+660
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '23
+1 023
در 0 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '22
+721
در 0 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '22
+882
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '22
+840
در 0 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '22
+3 198
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اوت '22
+941
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '22
+984
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '22
+946
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مه '22
+1 005
در 0 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '22
+901
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مارس '22
+1 143
در 0 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '22
+620
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '22
+570
در 0 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '21
+509
در 0 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '21
+649
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '21
+914
در 0 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '21
+663
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اوت '21
+949
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '21
+2 800
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '21
+1 155
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مه '21
+1 127
در 0 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '21
+600
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مارس '21
+735
در 0 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '21
+1 539
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '21
+833
در 0 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '20
+16 354
در 0 کانال‌ها
تاریخ
رشد مشترکین
اشارات
کانال‌ها
17 ژوئیه+14
16 ژوئیه+19
15 ژوئیه+22
14 ژوئیه+11
13 ژوئیه+19
12 ژوئیه+28
11 ژوئیه+25
10 ژوئیه+15
09 ژوئیه+19
08 ژوئیه+18
07 ژوئیه+21
06 ژوئیه+19
05 ژوئیه+26
04 ژوئیه+32
03 ژوئیه+26
02 ژوئیه+26
01 ژوئیه+15
پست‌های کانال
2
+1
بدون متن...
2 142
3
የጥያቄዎች መልስ (ክ.፩).m4a
4 292
4
🕊እንኳን አደረሳችኹ ወርሃ ሐምሌን በሰላም ያስፈጽመን የንስሐ ልብ ይሰጠን:: 🕊"መንግሥተ ሰማያት ቀርባለችና ንስሐ ግቡ::" /ማቴ ፫:፫/ 💥ስለ ንስሐ💥 ✝ከቅዱስ ሙሴ ጸሊም የምንማራቸው 7 ነ
🕊እንኳን አደረሳችኹ ወርሃ ሐምሌን በሰላም ያስፈጽመን የንስሐ ልብ ይሰጠን:: 🕊"መንግሥተ ሰማያት ቀርባለችና ንስሐ ግቡ::"    /ማቴ ፫:፫/ 💥ስለ ንስሐ💥 ✝ከቅዱስ ሙሴ ጸሊም የምንማራቸው 7 ነገሮች። ፩, 🌿ቅዱስ አብርሃምን መምሰል( ፈጣሪውን ተመራምሮ አገኘ):: ፪,  🌿ዓለምንና የዓለምን ነገሮች መታው። ፫, 🌿የንስሐ ሕይወት( ንስሐን በትጋት መፈጸም)። ፬, 🌿መታዘዝ (የሚታዘዘውን ሳያጓድል መስራትን)። ፭, 🌿ለሌሎች መኖርን። ፮, 🌿በሰው አለመፍረድን። ፯, 🌿ትሕትናን።            🌿ዝክረ ቅዱሳንን ተማሩ ብለን እንለምናችኋለን!! 1,💥ጥሩ ክርስትና ፈጥኖ የሚገኝ አይደለም፡፡ ትእግስትን ይጠይቃል፡፡ 2,💥ሰይጣን እኛን ኃጢአት በማሠራት አይረካም፡፡ የሚፈልገው ተስፋ ማስቆረጥ ነው፡፡ 3, 💥በእምነት የሚደረግ የትኛውም ጸሎት መፍትሔ አለው፡፡ 4,💥የበጎ ለውጥ እናት ዓላማና ቁርጥ ውሳኔ ናቸው ✝ 4 ነገሮችን በደንብ ልብ እንበል!     1, ✨አላማ     2 ,✨እምነት     3,✨ጥረት     4 ✨ጥንቃቄ =>እነዚኽን ያዟቸው ተጠቀሙባቸዉ ኑሯቸው። 🌿እግዝእትየ ፍትሕኒ እማዕሠሩ ለሰይጣን፤ እሙ ለመድኅን ወለተ ብርሃን። ✝ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት 🌿ፍቅር ያጌብረኒ ከመ እንግር ዜናሆሙ ለቅዱሳን! (የቅዱሳንን ታሪክ እንድመሰክር ፍቅር ያስገድደኛል) 🌿አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ (መጽሐፈ ምሥጢር) 🔗https://t.me/zikirekdusn ▶️https://www.youtube.com/@ZikereKedusan
4 086
5
+1
بدون متن...
2 723
6
5. St. Helena (Helen), Empress 6. The Holy Cross✞✞✞ “Jesus saw Nathanael coming to him, and saith of him, Behold an Israelite indeed, in whom is no guile! Nathanael saith unto him, Whence knowest thou me? Jesus answered and said unto him, Before that Philip called thee, when thou wast under the fig tree, I saw thee. Nathanael answered and saith unto him, Rabbi, thou art the Son of God; thou art the King of Israel.”✞✞✞ John 1:47-49 ✞✞✞ Salutation to God ✞✞✞ (Translated by Mhr. Esuendale Shemeles with the permission of Dn. Yordanos Abebe)
2 623
7
Feasts of Hamle 10 ✞✞✞On this day we commemorate the departure of Saint Nathaniel the Apostle and Abba Besneda✞✞✞ ✞✞✞In the name of the Father, the Son and the Holy Spirit, one God. Amen!✞✞✞ ✞✞✞ Saint Nathaniel/Nathanael✞✞✞ =>According to Church Tradition, this Holy Apostle was the one who received martyrdom last from the Holy Apostles. ✞The Saintly Apostle was born from Israelite parents around the time of our Lord’s nativity. And if asked how that was, it was as follows. When he was a child, the Saint survived by the Wisdom of God while 144,000 children were slaughtered by Herod. After the Saint’s mother [to protect him from the slaughter] had placed him within a basket and put him on a fig tree, she used to breastfeed him secretly. ✞Simon was the name that the Apostle’s parents had given him but our Lord renamed him as Nathaniel. And his fellow Apostles used to call him as Simon the Canaanite (because he grew up in Cana of Galilee) and sometimes as Simon the Zealot since he was a scholar of the Old Testament and was fervent for the Law. ✞Dokimas who arranged the wedding ceremony in Cana of Galilee was St. Nathaniel’s cousin (his uncle’s son). And one of the reasons Dokimas called for the Lord and the disciples was this. ✞St. Nathaniel, after learning the Old Testament from Gamaliel, used to contemplate sitting below a fig tree and wondered saying, “Why didn’t the Messiah come?” Hence, our God, Christ, Who discerns the hidden matters, knowing this called him through Philip. ✞Nathaniel argued a bit for a brief moment. Nevertheless, he knew and believed within minutes Who our Lord was. And our Lord praised him saying, “A pure Israelite in whose heart is no betrayal or deceit.” ✞After the Apostle St. Nathaniel learned under our Lord the mysteries of the Kingdom of Heaven and was filled by the grace of the Holy Spirit, he converted many gentiles from darkness (idol worship) to light (belief in Christ). And he received many trials [in the process]. ✞And after St. James, who was called the Lord’s brother, was martyred by the Jews, St. Nathaniel served as the 2nd Episcopos of Jerusalem. And he endured numerous trials from the Jews. Finally, he passed away as a martyr. As it is mentioned in the Accounts/Acts of the Apostles, the Saint became a martyr at the age of 150 years. That means it was he, who passed away last from the Apostles. ✞✞✞ Abba Besneda✞✞✞ =>Also on this day is commemorated Abba Besneda. ✞Abba Besneda was one of the great fathers that lived in the Era of the Righteous in Egypt. Because of the Saint’s austere strife, angels used to love him very much. They used to say, “Let me carry you . . . No, let me carry you” and would scramble for him. And they used to carry him during the day one by one. Abba Besneda prayed for many years immersed in a hole filled with water. ✞He prayed immersed in that icy water, which burned like fire, to take part in the passion of his Creator and to entreat for sinners. And a group of angels always came together at 3:00PM and carried him on a chariot of light (as was mentioned earlier). They used to lift him 9 cubits off from the ground. ✞And after many years of spiritual strife, he departed on this day and went to his Creator. ✞✞✞ May God preserve our country from destruction and its people from plague by the intercessions of St. Nathaniel. And may He not detach us from the blessings of the Apostle and the righteous Abba Besneda. ✞✞✞ Annual feasts celebrated on the 10th of Hamle 1. Saint Nathaniel/Nathanael the Apostle (Simon the Zealot) 2. Abba Besneda the Great Righteous 3. Abba Cladianus (Celadion) the 9th Pope of Alexandria ✞✞✞ Monthly Feasts 1. St. Constantine the Great 2. St. Nicholas of Myra/Mora/Mera 3. Abune Melka Kiristos 4. St. James the Apostle (Son of Alphaeus)
2 440
8
+1
بدون متن...
2 422
9
†††✝ እንኳን ለሐዋርያው ቅዱስ ናትናኤል ዓመታዊ የዕረፍት በዓል በሰላም አደረሳችሁ፤ አደረሰን። ††† ††† በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን! ††† ††† ✝ቅዱስ ናትናኤል✝ ††† ††† በቤተ ክርስቲያን ትውፊት መሠረት ከቅዱሳን ሐዋርያት መካከል ዘግይቶ ሰማዕትነትን የተቀበለ ይህ ቅዱስ ሐዋርያ ነው:: ቅዱሱ ሐዋርያ የተወለደው ከእሥራኤላውያን ወላጆቹ ጌታችን በተወለደበት ዘመን አካባቢ ነው:: ይህ በምን ይታወቃል ቢሉ እርሱ ሕፃን እያለ ሔሮድስ 144,000 ሕፃናትን ሲፈጅ እርሱ ግን በእግዚአብሔር ጥበብ ተርፏል:: እናቱ በቅርጫት ውስጥ አድርጋ የበለስ ዛፍ ላይ አስቀምጣው ተደብቃ ታጠባው ነበር:: ለሐዋርያው ወላጆቹ ያወጡለት ስም ስምዖን ሲሆን ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ደግሞ ናትናኤል ብሎታል:: በባልንጀሮቹ ሐዋርያት ደግሞ የቃናው ስምዖን (ገሊላ ቃና አካባቢ ስላደገ) አንዳንዴም ቀናተኛው ስምዖን ይሉት ነበር:: ምሑረ ኦሪት ነበርና ዘወትር ለሕግ ይቀና ነበር:: በገሊላ ቃና ሰርግ የደገሰው ዶኪማስ የቅዱስ ናትናኤል የአጎት ልጅ ነው:: ጌታና ደቀ መዛሙርቱን ዶኪማስ የጠራበት አንዱ ምክንያትም ይሔው ነው:: ቅዱስ ናትናኤል ኦሪትን ከገማልያል ተምሮ: ከበለስ ቁጭ ብሎ ይተክዝ ነበር:: "መሲሕ ምነው ቀረህ?" እያለም ይተክዝ ነበር:: ማዕምረ ኅቡዓት አምላካችን ክርስቶስ ይህንን አውቆ በፊልጶስ አማካኝነት ጠርቶታል:: ናትናኤል ለጊዜው ተከራክሮ ነበር:: በኋላ ግን የጌታችንን ማንነት በደቂቃዎች ተረድቶ አምኗል:: ጌታችንም "ክዳት ሽንገላ በልቡ ውስጥ የሌለበት ንጹሕ እሥራኤላዊ" ሲል አመስግኖታል:: ሐዋርያው ቅዱስ ናትናኤል ከጌታችን እግር ሥር ምሥጢረ መንግስተ ሰማያትን ተምሮ: በጸጋ መንፈስ ቅዱስም ሰክሮ: ብዙ አሕዛብን ከጨለማ (ጣኦት አምልኮ) ወደ ብርሃን (አሚነ ክርስቶስ) መልሷል:: እጅግ ብዙ መከራንም ተቀብሏል:: የጌታችን ወንድም የተባለ ቅዱስ ያዕቆብ በአይሁድ ከተገደለ በኋላም ቅዱስ ናትናኤል የኢየሩሳሌም ሁለተኛ ኤጲስ ቆጶስ ሆኖ አገልግሏል:: ከአይሁድም ዘንድ ብዙ መከራ ደርሶበታል:: በመጨረሻም በዚህች ዕለት በሰማዕትነት አልፏል:: በገድለ ሐዋርያት ላይ እንደተጠቀሰው ቅዱሱ ሰማዕት የሆነው በመቶ ሃምሳ ዓመቱ ነው:: ያ ማለት ደግሞ ከሐዋርያት አባቶች በመጨረሻ ያረፈው እርሱ ነው ያሰኛል:: †††✝ አባ ብስንዳ ✝††† ††† ዳግመኛ በዚህ ቀን ታላቁ አባ ብስንዳ ይታሠባል:: አባ ብስንዳ በዘመነ ጻድቃን ምድረ ግብጽ ውስጥ ከነበሩ ታላላቅ አበው አንዱ ነው:: ቅዱሱን ከገድሉ ጽናት የተነሳ መላእክት በእጅጉ ይወዱት ነበር:: "እኔ ልሸከምህ - እኔ ልሸከምህ" እያሉ ይሻሙበት: በተራ በተራም ተሸክመውት ይውሉ ነበር:: እርሱም ለበርካታ ዓመታት ውኃ የሞላበት ጉድጓድ ውስጥ ገብቶ ይጸልይ ነበር:: እንደ እሳት በሚባላው በረዶ ውስጥ ገብቶ መጸለዩ የፈጣሪውን ሕማማት ለመሳተፍ እና ለኃጥአን ምሕረትን ይለምን ዘንድ ነው:: ሁሌም በዘጠኝ ሰዓት መላእክት ተሠብስበው ይመጡና በብርሃን ሠረገላ ይሸከሙታል:: ከመሬትም ዘጠኝ ክንድ ከፍ ያደርጉት ነበር:: ከብዙ ዓመታት ተጋድሎ በኋላም በዚህች ቀን ዐርፎ ወደ ፈጣሪው ሒዷል:: ††† እግዚአብሔር በቅዱስ ናትናኤል ምልጃ ሃገራችንን ከጥፋት: ሕዝቦቿንም ከመቅሰፍት ይሰውርልን:: ከሐዋርያው እና ከጻድቁ አባ ብስንዳ በረከትም አይለየን:: ††† ሐምሌ 10 ቀን የሚከበሩ ዓመታዊ የቅዱሳን በዓላት 1.ቅዱስ ናትናኤል ሐዋርያ (ቀናተኛው ስምዖን) 2.ታላቁ አባ ብስንዳ ጻድቅ 3.አባ ከላድያኖስ ሊቀ ጳጳሳት ††† ወርኀዊ በዓላት 1.ታላቁ ቅዱስ ቆስጠንጢኖስ 2.ቅዱስ ኒቆላዎስ ዘሃገረ ሜራ 3.አቡነ መልክዐ ክርስቶስ 4.ቅዱስ ያዕቆብ ሐዋርያ (ወልደ እልፍዮስ) 5.ቅድስት ዕሌኒ ንግስት 6.ቅዱስ ዕፀ መስቀል ††† "ጌታ ኢየሱስ ናትናኤልን ወደ እርሱ ሲመጣ አይቶ ስለ እርሱ 'ተንኰል የሌለበት በእውነት የእሥራኤል ሰው እነሆ' አለ:: ናትናኤልም 'ከወዴት ታውቀኛለህ?' አለው:: ጌታ ኢየሱስም መልሶ 'ፊልጶስ ሳይጠራህ ከበለስ በታች ሳለህ አየሁህ' አለው:: ናትናኤልም መልሶ 'መምሕር ሆይ አንተ የእግዚአብሔር ልጅ ነህ:: አንተ የእሥራኤል ንጉሥ ነህ' አለው::" ††† (ዮሐ. ፩፥፵፰-፶፩) ††† ወስብሐት ለእግዚአብሔር ††† " ፍቅር ያጌብረኒ ከመ እንግር ዜናሆሙ ለቅዱሳን"::/የቅዱሳንን ዜና(ታሪክ) እንድመሰክር ፍቅር ያስገድደኛል::  አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ /መጽሐፈ ምሥጢር/ https://t.me/zikirekdusn
2 972
10
✝እንኳን አደረሳችሁ ! ☞ወርኀ ሐምሌ ቡሩክ፤ ወአመ ፱፦ ✝ተዝካረ በዓሎሙ ለአበዊነ ቅዱሳን ወክቡራን፥ ፫፻ ፲ወ፰ቱ ጳጳሳት፥ ርቱዓነ ሃይማኖት (ተዝካረ ተጋብኦቶሙ፥ ዘ፲ወ፯፻) ✝ወተዝካረ በዓሎሙ ለቅዱሳን፦ ጻድቃን ዘብሔረ ብጹዓን፥ ወአባ መልከ ጼዴቅ ዘሚዳ፥ አባ ዞሲማስ ቀሲስ፥ ወሳሙኤል ነቢይ፥ አባ በአሚን ተአማኒ፥ ወአባ በርሱማ አበ መነኮሳት፥ አባ እስትንፋሰ ክርስቶስ ዘደብረ አስጋጅ ❖ ወበዓለ ቅዱሳን አበው፦ ✝አብ ዐቢይ ወክቡር፥ ጻድቅ ወንጹሕ ወድንግል፥ ጽሙድ ወመስተጋድል፥ ማር ኅልያን ባሕታዊ፥ ዘነበረ ውስተ ገዳም፥ ምስለ ፫ቱ እደው ልቡሳነ ብርሃን ✝አብ ዐቢይ ወክቡር፥ ጻድቅ ወንጹሕ ወድንግል፥ ጽሙድ ወመስተጋድል፥ ማር እስትንፋሰ ክርስቶስ ገዳማዊ፥ ዘደብረ አስጋጅ፥ ብእሲ ትሩፍ ወሐዋርያ፥ ኢትዮጵያዊ (በዓለ ኪዳኑ) °ቅድስት ገዳሙ ደብረ አስጋጅ/አስቄ ቀርሜሎስ፥ ወቅዱሳን ውሉዱ መነኮሳት ✝አብ ዐቢይ ወክቡር፥ ጻድቅ ወንጹሕ ወድንግል፥ ኃያል ወመስተጋድል፥ ማር ቴዎድሮስ ሰማዕት፥ ኤጲስቆጶስ ዘ፭ቱ አህጉር ✝አብ ዐቢይ ወክቡር፥ ጻድቅ ወንጹሕ ወድንግል፥ ኃያል ወመስተጋድል፥ ማር ታኦድሮስ ሰማዕት፥ ዘሀገረ ቆጵሮስ፥ ዘአስተኀፈሮ ለሰይጣን ✝ክቡራን ወዐቢያን፥ ጻድቃን መስተጋድላን፥ ወሰማዕታት ንጹሐን፥ ሉክያኖስ ወድግናንዮስ መኳንንት፥ እለ አምኑ በእግዚእነ ስቡሕ (ማኅበራነ ቅዱስ ታኦድሮስ) ✝ቅዱሳት ወቡሩካት፥ አንስት ሠላስ፥ ሰማዕታተ መድኅን ንጹሐት (ማኅበራነ ቅዱስ ታኦድሮስ) ✝አብ ዐቢይ ወክቡር፥ ጻድቅ ወንጹሕ ወድንግል፥ ኃያል ወመስተጋድል፥ ማር ሰርጊስ ሰማዕት፥ ዘሀገረ ግብጽ (ቅዳሴ ቤቱ) ✝ክቡራን ወዐቢያን፥ ጻድቃን መስተጋድላን፥ መብራጣን ወንድራኦስ፥ ኤጲስ ቆጶስ ዘቀፈሐላ ✝ክቡራን ወዐቢያን፥ ጻድቃን መስተጋድላን፥ ፶፻ ወ፭፻ ወ፬ቱ ሐራ፥ ሰማዕታት ንጹሐን (ማኅበራነ አባ ኤሲ ወቴክላ) ❖ ወስብሐት ለእግዚአብሔር፤ ኪያነኒ ይምሐረነ በጸሎቶሙ። ወበረከቶሙ ይብጽሐነ፤ ለዓለመ ዓለም አሜን፡፡ https://t.me/zikirekdusn
3 867
11
بدون متن...
3 375
12
"" የሐምሌ ፰/8 በዓላት ዝክር "" "" ስንክሳር - ሐምሌ ፱/9 "" "አጭር ጥናት" (ሐምሌ 8 - 2017)
5 687
13
🕊እንኳን አደረሳችኹ ወርሃ ሐምሌን በሰላም ያስፈጽመን የንስሐ ልብ ይሰጠን:: 🕊"መንግሥተ ሰማያት ቀርባለችና ንስሐ ግቡ::" /ማቴ ፫:፫/ 💥ስለ ንስሐ💥 ✝ከቅዱስ ሙሴ ጸሊም የምንማራቸው 7 ነ
🕊እንኳን አደረሳችኹ ወርሃ ሐምሌን በሰላም ያስፈጽመን የንስሐ ልብ ይሰጠን:: 🕊"መንግሥተ ሰማያት ቀርባለችና ንስሐ ግቡ::"    /ማቴ ፫:፫/ 💥ስለ ንስሐ💥 ✝ከቅዱስ ሙሴ ጸሊም የምንማራቸው 7 ነገሮች። ፩, 🌿ቅዱስ አብርሃምን መምሰል( ፈጣሪውን ተመራምሮ አገኘ):: ፪,  🌿ዓለምንና የዓለምን ነገሮች መታው። ፫, 🌿የንስሐ ሕይወት( ንስሐን በትጋት መፈጸም)። ፬, 🌿መታዘዝ (የሚታዘዘውን ሳያጓድል መስራትን)። ፭, 🌿ለሌሎች መኖርን። ፮, 🌿በሰው አለመፍረድን። ፯, 🌿ትሕትናን።            🌿ዝክረ ቅዱሳንን ተማሩ ብለን እንለምናችኋለን!! 1,💥ጥሩ ክርስትና ፈጥኖ የሚገኝ አይደለም፡፡ ትእግስትን ይጠይቃል፡፡ 2,💥ሰይጣን እኛን ኃጢአት በማሠራት አይረካም፡፡ የሚፈልገው ተስፋ ማስቆረጥ ነው፡፡ 3, 💥በእምነት የሚደረግ የትኛውም ጸሎት መፍትሔ አለው፡፡ 4,💥የበጎ ለውጥ እናት ዓላማና ቁርጥ ውሳኔ ናቸው ✝ 4 ነገሮችን በደንብ ልብ እንበል!     1, ✨አላማ     2 ,✨እምነት     3,✨ጥረት     4 ✨ጥንቃቄ =>እነዚኽን ያዟቸው ተጠቀሙባቸዉ ኑሯቸው። 🌿እግዝእትየ ፍትሕኒ እማዕሠሩ ለሰይጣን፤ እሙ ለመድኅን ወለተ ብርሃን። ✝ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት 🌿ፍቅር ያጌብረኒ ከመ እንግር ዜናሆሙ ለቅዱሳን! (የቅዱሳንን ታሪክ እንድመሰክር ፍቅር ያስገድደኛል) 🌿አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ (መጽሐፈ ምሥጢር) 🔗https://t.me/zikirekdusn ▶️https://www.youtube.com/@ZikereKedusan
4 298
14
+1
بدون متن...
3 037
15
2. St. Theodore the Martyr (Bishop of Pentapolis - the five cities) 3. St. Theodore the Martyr (Bishop of Corinth) 4. The Martyrs Lucianus and Dagnanius (Officers that reached honor through repentance) ✞✞✞ Monthly Feasts 1. Abba Barsauma the Syrian (Father to all Syrian Monks) 2. Abune Estenfase Kirstos (Ethiopian) 3. The “318” Holy Scholars (Fathers assembled at the Council of Nicaea) 4. Saints of the Realm of the Blessed 5. Abba Melchizedek of Mida (Ethiopian) 6. St. Zosimus (Zocima), Righteous (A father who saw the Realm of the Blessed) ✞✞✞ “He saith unto him, Which? Jesus said, Thou shalt do no murder, Thou shalt not commit adultery, Thou shalt not steal, Thou shalt not bear false witness, Honour thy father and thy mother: and, Thou shalt love thy neighbour as thyself. The young man saith unto him, All these things have I kept from my youth up: what lack I yet? Jesus said unto him, If thou wilt be perfect, go and sell that thou hast, and give to the poor, and thou shalt have treasure in heaven: and come and follow me.”✞✞✞ Matt. 19:18-21 ✞✞✞ Salutation to God ✞✞✞ (Translated by Mhr. Esuendale Shemeles with the permission of Dn. Yordanos Abebe)
2 936
16
Feasts of Hamle 9 ✞✞✞On this day we commemorate the departure of Abba Helian✞✞✞ ✞✞✞In the name of the Father, the Son and the Holy Spirit, one God. Amen!✞✞✞ ✞✞✞ Abba Helian the Ascetic✞✞✞ =>The Saint was born and raised in a province of Egypt which was called the “Eye of the sun” (Heliopolis?). His parents were called Dista and Kalmona. Because they were good Christians, they taught him this strictly, when he was a child. St. Helian was not only known for his fasting and prayer, but he was also acclaimed for his temporal vocation, metalsmithing as a jeweler. ✞He had wealth, which he earned with his sweat. Particularly, he made his living from making gold and silver ornaments. And he helped the needy from his earnings. While he lived in such a manner, one day, he was tried. One Arabian woman came, asked him to make her earrings and he made her the jewelry from gold. However, after he gave her the earrings, she said, “I will not pay you.” ✞And when he responded saying, “Why my sister?! Why won’t you pay me my labors worth?”, she revealed her figure saying, “Let me give you my womanhood” inviting him for adultery. The Virgin Helian was very much socked by her speech and deed. He made the sign of the Cross before her and went to his home. He spent all night in sadness and when dawn broke, he resolved from his heart and decided to leave this temporal world. ✞The wealth, property, house, land, gold and silver, which he accumulated with his youthful vigor, did not make him hesitant. He called all the destitute to his home and distributed all his property. Because he only was left with the cloth that he was wearing, he filled in jubilation left the city and went to the desert. And since the Lord, Who knows the heart, wished to guide him, He sent him 3 holy anchorites (sowah/invisible fathers). ✞All three appeared before him crowned in luminous diadems, wearing luminous copes and holding luminous staffs. They led him to a wilderness which was scenic to the eyes that had water flowing on its right and left. There were no wild animals let alone people. And when the 3 Saints entered that habitation, gave him a staff which had a gem on top of it and said, “Let us prostrate to God”. ✞After he prostrated, when he looked up, all 3 were gone because they had disappeared [as they were spirit-borne]. Abba Helian wept because he was separated from the Saints. ✞But he strengthened his strife with prayer, fasting and prostrations. The Saint wore and ate leaves. He did not know night because that staff which he received used to emit great light. ✞And when he wanted to travel, it led him and shortened the distance. He lived in such a manner for many years separated from people. Demons tempted him in several ways but they could not resist him. When they were lacking in strength, they went to a city in the likeness of men and made a deal with bandits to kill him. But the bandits while seeing him before them, were not able to reach him as they walking towards him. ✞God in His wisdom lengthened their path. Later, when the bandits were about to perish from weariness and thirst, the Saint though they came to kill him had compassion for them and went to them walking on the water and without using a boat. He fed them from wild berries/fruits, gave them to drink from clean water, and sent them on their way. ✞One day, when he was of old age, those 3 Saints that disappeared from him revealed themselves to him again. And after they had spent the night conversing joyfully, when dawn broke, Abba Helian prostrated towards the east and departed. Thereafter, the 3 Saints shrouded and buried him in his cell. They wrote his accounts, placed it there and disappeared again. ✞✞✞ May the God of the Saints also send us the aid of the Fathers. And may He grant us from the Saint’s blessing.✞✞✞ Annual feasts celebrated on the 9th of Hamle1. Abba Helian the Ascetic
2 320
17
بدون متن...
2 859
18
✞✞✞ ✝በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ ፡፡ አሜን ፡፡ ✞✞✞ ✞✞✞ ✝እንኩዋን ለጻድቅ #አባ_ኅልያን ዓመታዊ የዕረፍት በዓል በሰላም አደረሳችሁ ✞✞✞ ✞✞✞ ✝አባ ኅልያን ገዳማዊ✝ ✞✞✞ =>ጻድቁ ተወልዶ ያደገው ዐይነ ፀሐይ በምትባል የቀድሞ የግብፅ ክፍለ ሃገር ሲሆን ወላጆቹ ዲስጣና ካልሞና ይባላሉ:: እነርሱ መልካም ክርስቲያኖች ነበሩና ገና በልጅነት ይህንኑ አጥብቀው አስተምረውታል:: ቅዱሱ #ኅልያን ጾምን: ጸሎትን ብቻ ያይደለ በሥጋዊ ሙያውም የተመሰገነ አንጥረኛ ነበር:: +በወዙ በላቡ ሠርቶ ያገኘው ሃብት ነበረው:: በተለይ ወርቅና ብር እየሠራ ይተዳደር: ከገቢውም ነዳያንን ያስብ ነበር:: እንዲህ ባለ ግብር ሳለ አንድ ቀን ፈተና መጣበት:: አንዲት ዐረባዊት ሴት መጥታ የጀሮ ጌጥ (ጉትቻ) እንዲሠራላት ትጠይቀውና እርሱም ከወርቅ ይሠራላታል:: የጀሮ ጌጡን ከሰጣት በሁዋላ ግን "ዋጋውን አልሠጥህም" ትለዋለች:: +እርሱም "ምነው እህቴ! የደከምኩበትን ለምን አትከፍይኝም?" ሲላት ገላዋን አጋልጣ "ሴትነቴን ልስጥህ" ብላ ለዝሙት ጠየቀችው:: ድንግሉ ኅልያን ከአነጋገሯና ከድርጊቷ የተነሳ በጣም ደነገጠ:: ከፊቷ ላይ አማትቦ: ገስጿት ወደ ቤቱ ሔደ:: ሙሉ ሌሊት ሲያዝን አደረ:: ሊነጋጋ ሲል በልቡ ወሰነ:: ይሕችን ዓለም ሊተዋትም ቆረጠ:: +በወጣት ጉልበቱ ደክሞ ያፈራው ሃብቱ: ንብረቱ: ቤቱ: መሬቱ: ወርቁ: ብሩ አላሳሳውም:: ነዳያንን ሁሉ ወደ ቤቱ ጠርቶ ሙሉ ንብረቱን አካፈላቸው:: የተረፈችው የለበሳት ልብስ ብቻ ነበረችና ፈጽሞ ደስ እያለው ከተማውን ጥሎ ወደ በርሃ ተሰደደ:: ልቡናን የሚመረምር ጌታ ሊመራው ወዷልና 3 #ቅዱሳን ስውራንን ሰደደለት:: +ሦስቱም የብርሃን አክሊል ደፍተው: የብርሃን ካባ ላንቃ ለብሰው: የብርሃን ዘንግ ይዘው ተገለጡለት:: እየመሩም ወስደው በግራና በቀኝ ውሃ ከሚፈስባት: ደኗ ለዐይን ደስ ከምታሰኝ ዱር አደረሱት:: አካባቢው እንኩዋን ሰው እንስሳትም አልነበሩበትም:: 3ቱ ቅዱሳን ከቦታዋ እንደ ገቡ በላዩዋ ላይ ዕንቁ ያለባት የብርሃን ዘንግ ሰጥተውት "ወደ ፈጣሪ እንስገድ" አሉት:: +ሰግዶ ቀና ሲል ግን 3ቱም በአካባቢው አልነበሩም:: ተሠውረዋልና:: #አባ_ኅልያን ከቅዱሳኑ በመለየቱ ፈጽሞ አለቀሰ:: +ተጋድሎውን ግን በጾምና በጸሎት: በስግደትም አጠነከረ:: ቅዱሱ የሚመገበው: የሚለብሰውም ቅጠል ነበር:: በእርሱ ዘንድ ሌሊት የሚባል አልነበረም:: ምክንያቱም ያቺ ዘንግ ሲመሽ ግሩም የሆነ ብርሃን ታወጣ ነበርና ነው:: +መንገድ መሔድ በፈለገ ጊዜም ትመራው: ጐዳናውንም ታሳጥርለት ነበር:: እንዲህ ባለ ግብር ለበርካታ ዓመታት ከሰው ተለይቶ ኖረ:: አጋንንት በተለያየ መንገድ ፈተኑት:: ግን አልቻሉትም:: አቅም ሲያጥራቸው ወደ ከተማ ሔደው: በሰው አርአያ ሽፍቶችን አናግረው ሊያስገድሉት ሞከሩ:: ነገር ግን ከፊት ለፊት እያዩት ሽፍቶቹ ሲራመዱ ቢውሉም ሊደርሱበት አልቻሉም:: +#እግዚአብሔር በኪነ ጥበቡ መንገዱን ያረዝምባቸው ነበር:: በሁዋላ ግን ሽፍቶቹ በድካምና በውሃ ጥም ሊያልቁ ሆነ:: ጻድቁ ምንም እርሱን ለመግደል ቢመጡም አዘነላቸው:: ባሕሩን ያለ ታንኩዋ እየረገጠ ደረሰላቸው:: ከዱር ፍሬ አብልቶ: ንጹሕ ውሃም አጠጥቶ ሸኛቸው:: +እድሜው እየገፋ ሲሔድ አንድ ቀን እነዛ በፊት የተሠወሩ 3 ቅዱሳን እንደ ገና ተገለጡለት:: በደስታ ሲጨዋወቱ አድረው ሲነጋ አባ ኅልያን ወደ ምሥራቅ ሰግዶ ዐረፈ:: 3ቱ ቅዱሳንም ሥጋውን ገንዘው በበዓቱ ቀበሩት:: ዜና ሕይወቱንም ጽፈው አስቀመጡትና እንደ ገና ተሠወሩ:: =>የቅዱሳን አምላክ ለእኛም የአባቶችን ረድኤት ይላክልን:: ከጻድቁም በረከትን ይክፈለን:: =>ሐምሌ 9 ቀን የሚከበሩ ዓመታዊ የቅዱሳን በዓላት= 1.አባ ኅልያን ገዳማዊ 2.ቅዱስ ቴዎድሮስ ሰማዕት (ዘሐምስቱ አሕጉር) 3.ቅዱስ ታውድሮስ ሰማዕት 4.ሰማዕታት ሉክዮስና ድግናንዮስ (በንስሃ ለክብር የበቁ የጦር አለቆች) =>ወርሐዊ በዓላት 1.አባ በርሱማ ሶርያዊ (ለሶርያ መነኮሳት ኁሉ አባት) 2.አቡነ እስትንፋሰ ክርስቶስ (ኢትዮዽያዊ) 3."318ቱ" ቅዱሳን ሊቃውንት (ርቱዐነ ሃይማኖት ዘኒቅያ) 4.የብሔረ ብፁዐን ጻድቃን 5.አባ መልከ ጼዴቅ ዘሚዳ (ኢትዮዽያዊ) 6.ቅዱስ ዞሲማስ ጻድቅ (ዓለመ ብፁዐንን ያየ አባት) =>+"+ ጌታ ኢየሱስም "አትግደል: አታመንዝር: አትስረቅ: በሐሰት አትመስክር: አባትህንና እናትህን አክብር: ባልንጀራህንም እንደ ራስህ ውደድ" አለው:: ጐበዙም "ይህንማ ሁሉ ከሕጻንነቴ ጀምሬ ጠብቄአለሁ:: ደግሞስ የሚጐድለኝ ምንድር ነው?" አለው:: ጌታ ኢየሱስም "ፍጹም ልትሆን ብትወድ ሒድና ያለህን ሸጠህ ለድሆች ስጥ:: መዝገብም በሰማያት ታገኛለህ:: መጥተህም ተከተለኝ" አለው:: +"+ (ማቴ. 19:18) <<< ወስብሐት ለእግዚአብሔር >>> " ፍቅር ያጌብረኒ ከመ እንግር ዜናሆሙ ለቅዱሳን"::/የቅዱሳንን ዜና(ታሪክ) እንድመሰክር ፍቅር ያስገድደኛል:: አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ /መጽሐፈ ምሥጢር/ https://t.me/zikirekdusn
3 779
19
✝እንኳን አደረሳችሁ ! ☞ወርኀ ሐምሌ ቡሩክ፤ ወአመ ፰፦ ✝ተዝካረ በዓሎሙ ለቅዱሳን ወክቡራን፥ ፬ቱ እንስሳ ኪሩቤል (ጸወርተ መንበሩ ለልዑል) ✝ወተዝካረ በዓሉ ለመልአክ ክቡር፥ አፍኒን ሊቅ፥ ሊቀ መላእክት ✝ወተዝካረ በዓሎሙ ለቅዱሳን፦ ሙሴ ሊቀ ነቢያት ወማር ማትያስ ሐዋርያ፥ አባ ብሶይ ወአባ ኪሮስ ጻድቃን፥ ደናግል በርባራ ወዮልያና፥ ወአባ ሳሙኤል ዘደብረ ቀልሞን ❖ ወበዓለ ቅዱሳን አበው፦ ✝አብ ዐቢይ ወክቡር፥ ጻድቅ ወንጹሕ ወድንግል፥ ጽሙድ ወመስተጋድል፥ ማር አባ ኪሮስ ቡሩክ፥ ፍቁረ እግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ፥ ዘሎቱ ስብሐት፥ ምክሆሙ ለገዳማውያን፥ ብእሲ ሔር፥ ብእሴ እግዚአብሔር፥ ወትሩፈ ምግባር፥ ዘኀደረ በገዳመ ምዕራብ (ወዘዘመረ ሎቱ ዳዊት ሰንቃዊ) °ቅድስት ገዳሙ ደብረ ሳት፥ ወቅዱሳን ውሉዱ (ጻድቃን መነኮሳት ) ✝አብ ዐቢይ ወክቡር፥ ጻድቅ ወንጹሕ ወድንግል፥ ጽሙድ ወመስተጋድል፥ ማር አባ በብኑዳ ገዳማዊ፥ ሊቀ ምኔት ዘአስቄጥስ፥ ወወልደ መቃሪ (መምህሩ ለአባ ኪሮስ) ✝አብ ዐቢይ ወክቡር፥ ጻድቅ ወንጹሕ ወድንግል፥ ጽሙድ ወመስተጋድል፥ ማር አባ ብሶይ ገዳማዊ፥ በዓለ ዝክር ሠናይ፥ ወኮከበ ገዳም፥ ዘደብረ አባ መቃርስ ወዘኩሉ ዓለም (ዘሐጸበ እግረ እግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ፥ ሎቱ ስብሐት) °ቅድስት ገዳሙ፥ ወቅዱሳን ውሉዱ (ጻድቃን መነኮሳት) ✝አብ ዐቢይ ወክቡር፥ ጻድቅ ወንጹሕ ወድንግል፥ ጽሙድ ወመስተጋድል፥ ማር አባ ሚሳኤል ነዳይ፥ ወልደ ንጉሥ፥ ዘቀበሮ አቡነ ኪሮስ (ዘነገዝዎ ሊቃነ መላእክት) ✝ክቡራን ወዐቢያን፥ ጻድቃን መስተጋድላን፥ ወደናግል ንጹሐን፥ አቤሮን ወአቶም ሰማዕታት፥ ዘሀገረ እስክንድርያ ወገምኑዲ፥ ዘተአገሡ ምንዳቤያቱ (ወዘተወክፉ ኪዳነ) ✝ክቡራን ወዐቢያን፥ ጻድቃን መስተጋድላን፥ ወሰማዕታት ንጹሐን (ማኅበራነ አቤሮን ወአቶም) ✝አብ ዐቢይ ወክቡር፥ ጻድቅ ወንጹሕ ወድንግል፥ ኃያል ወመስተጋድል፥ ማር አንያኖስ ሰማዕት ✝አብ ዐቢይ ወክቡር፥ ጻድቅ ወንጹሕ ወድንግል፥ ኃያል ወመስተጋድል፥ ማር አባ ቢማ ሰማዕት፥ ካህን ቡሩክ፥ ወመፍቀሬ ነዳያን (ወመናኔ ብዕል) ✝አብ ዐቢይ ወክቡር፥ ጻድቅ ወንጹሕ ወድንግል፥ ኃያል ወመስተጋድል፥ ማር አባ በላኒ ሰማዕት፥ መስፍነ ሃገር፥ ዘአስተርአዮ እግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ፥ ሎቱ ስብሐት ✝አብ ዐቢይ ወክቡር፥ ጻድቅ ወንጹሕ ወድንግል፥ ጽሙድ ወመስተጋድል፥ ማር አባ ባውማ ገዳማዊ፥ ዘደብረ ሲሐት፥ ብእሲ ጽምው፥ ወልደ አጋቶን ባሕታዊ °ቅድስት ገዳሙ፥ ወቅዱሳን ውሉዱ (ጻድቃን መነኮሳት) ✝አብ ዐቢይ ወክቡር፥ ጻድቅ ወንጹሕ ወድንግል፥ ጽሙድ ወመስተጋድል፥ አባ አሞን ባሕታዊ፥ አረጋዊ ትሩፈ ምግባር ✝አብ ዐቢይ ወክቡር፥ ጻድቅ ወንጹሕ ወድንግል፥ ጽሙድ ወመስተጋድል፥ አባ ስምዖን ባሕታዊ፥ አረጋዊ ትሩፍ (ዘ፻ወ፷ ክረምቱ) ✝ክቡራን ወዐቢያን፥ ጻድቃን መስተጋድላን፥ ፲ወ፭ ቱሰማዕታት ንጹሐን (ማኅበራነ አባ ኖብ) ❖ ወስብሐት ለእግዚአብሔር፤ ኪያነኒ ይምሐረነ በጸሎቶሙ። ወበረከቶሙ ይብጽሐነ፤ ለዓለመ ዓለም አሜን፡፡ https://t.me/zikirekdusn
4 226
20
بدون متن...
3 960