fa
Feedback
💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

رفتن به کانال در Telegram

« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر» قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ ↓↓↓↓↓↓ @Ass_selefyaa_bot @Ass_selefyaa_bot

نمایش بیشتر

📈 تحلیل کانال تلگرام 💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

کانال 💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀 (@https_asselefya1) در بخش زبانی امهری بازیگری فعال است. در حال حاضر جامعه شامل 14 290 مشترک است و جایگاه 6 170 را در دسته دین و مذهبی و رتبه 2 361 را در منطقه أثيوبيا دارد.

📊 شاخص‌های مخاطب و پویایی

از زمان ایجاد در невідомо، پروژه رشد سریعی داشته و 14 290 مشترک جذب کرده است.

بر اساس آخرین داده‌ها در تاریخ 19 ژوئن, 2026، کانال فعالیت پایداری دارد. در ۳۰ روز گذشته تغییر اعضا برابر -68 و در ۲۴ ساعت گذشته برابر 5 بوده و همچنان دسترسی گسترده‌ای حفظ شده است.

  • وضعیت تأیید: تأیید نشده
  • نرخ تعامل (ER): میانگین تعامل مخاطب 16.84% است و در ۲۴ ساعت نخست پس از انتشار، محتوا معمولاً 8.14% واکنش نسبت به کل مشترکان کسب می‌کند.
  • دسترسی پست‌ها: هر پست به طور میانگین 2 407 بازدید دریافت می‌کند. در اولین روز معمولاً 1 164 بازدید جمع‌آوری می‌شود.
  • واکنش‌ها و تعامل: مخاطبان به‌طور فعال حمایت می‌کنند؛ میانگین واکنش به هر پست 0 است.

📝 توضیح و سیاست محتوایی

نویسنده این فضا را محل بیان دیدگاه‌های شخصی توصیف می‌کند:
« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر» قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ ↓↓↓↓↓↓ @Ass_selefyaa_bot @Ass_selefyaa_bot

به لطف به‌روزرسانی‌های پرتکرار (آخرین داده در تاریخ 20 ژوئن, 2026)، کانال همواره به‌روز و دارای دسترسی بالاست. تحلیل‌ها نشان می‌دهد مخاطبان به‌طور فعال با محتوا تعامل دارند و آن را به نقطه اثرگذاری مهم در دسته دین و مذهبی تبدیل کرده‌اند.

14 290
مشترکین
+524 ساعت
+347 روز
-6830 روز
آرشیو پست ها
ተጣድፎ አጓጉል ትዳር ውስጥ ከመዘፈቅ፤ ዘግይቶም ቢሆን የሚበጀውን ማግባት እንደሚሻል አስባችሁበት ታውቃላችሁ? ካላሰባችሁ አሁን በደንብ አስቡበት!። ምክንያቱም... የችኮላ መጨረሻው ፀፀት ነው። የማታ የማታ እንዳትፀፀቱ ዛሬውኑ ቆም ብላችሁ አስተውሉ! t.me/abdu_rheman_aman t.me/abdu_rheman_aman

በትክክል👍👍 የመማር ፍላጎት የለም እያሉ ይኮንናሉ ግን ወንድማቸዉ ጠጋ ብለዉ እንድማር ለመምከር ዝግጁ አይደሉም!

እኛ ወንዶች ሴቶችን ለመምከር፣ ለማስተማርና ለመርዳት ያለን ተነሳሽነት ለወንዶችም ቢኖረን ኖሮ፣ የብዙዎችን ሕይወት መለወጥ እንችል እንደነበር አምናለሁ። ይህን ያልኩት እራሴን እና በዙሪያዬ ያለውን እውነታ በቅርብ ስለታዘብኩት ነው። - በ onlin ወንዶችን ቁርኣን የሚያስተምር ይኖር ይሆነ ? t.me/abdu_rheman_aman t.me/abdu_rheman_aman

ወይ አያውቅ! ወይ አለማወቁን አያውቅ! ድን ^ቁርና የወለደው ድፍረት ቤት የሰራበት ፍጡር። 0ቂዳ የሚለው ቃል በሰለፊያ ብቻ ያለ ኢስጢላሕ ስለመሰለው ነው በዚህ ድፍረት በእልህ የሚናገረው። እንጂ ቃ
ወይ አያውቅ! ወይ አለማወቁን አያውቅ! ድን ^ቁርና የወለደው ድፍረት ቤት የሰራበት ፍጡር። 0ቂዳ የሚለው ቃል በሰለፊያ ብቻ ያለ ኢስጢላሕ ስለመሰለው ነው በዚህ ድፍረት በእልህ የሚናገረው። እንጂ ቃሉ ሁሉም ቡድን ጋር፣ የሚያከብራቸው አካላት ሁሉ የሚጠቀሙት ሆኖ እሱ ግን ነጥሎ ለመውጋት የሚነሳው አንድ ክፍል ነው። እልህ ሚዛኑን እስከሚያስተው ቤት የሰራበት ፍጡር ነው። የቢድዐ ትርጓሜና ምንነት አያውቅም። የዑለማእ ኢስጢላሕ አጠቃቀም አያውቅም። ዐቂዳ የኢማን አቻ ቃል ስለሚመስለው ኢማን ነው በማስረጃ የመጣው ይላል። እንደ ህፃን ልጅ እኝኝ ካለ ማቆሚያ የለውም። ስንት ቀኑ ሩዝና ጓያ እያለ ሲጃጃል ሰነበተ። እልህ ህሊናውን ስለተቆጣጠረው በገዛ ሙያው ላይ ጭምር ነው ሸፍጥ የሚፈፅመው። Intellectual hypo /crisy at its best. = የቴሌግራም ቻናል፦ https://t.me/IbnuMunewor https://t.me/IbnuMunewor

ሬሳ እየቀሙ ኢናሊላሂ ወኢናኢለይሂ ራጅኡን✋

እናት ከዛሬ ነገ ልጄ ትመጣለች እያለች ደጅ ደጅ እያየች ልጅ እዚህ .....የአላህ
እናት ከዛሬ ነገ ልጄ ትመጣለች እያለች ደጅ ደጅ እያየች ልጅ እዚህ .....የአላህ

ትረፍ ያለዉ ተረፈ እንጅ የኛም የከተማዉ ቤታችን እዚሁ ዛሬ የመቱበት ሰፈር አካባቢ ነዉ

ብዙ ሀበሾች እንዳለቁ እየተዘገበ ነዉ አይይይይ

የከተማ ቤታችን አጠገብ የተመታ ዛሬ
የከተማ ቤታችን አጠገብ የተመታ ዛሬ

አሠላሙአለይኩም ወረሕመቱላሕ ወበረካቱሁ ውድ ወንዶሞቼ ናእህቶቼ ይህንን ፎቶ ሼር በማድረግ ተባባሩን ባረከላህ ፊኩም ስሙ አሁሴን ጁሆር ይባላል። የትውልድ ቦታ ሸዋ ደብርና/ጀጎል በባህር ወደ ኢቶቢያ.
አሠላሙአለይኩም ወረሕመቱላሕ ወበረካቱሁ ውድ  ወንዶሞቼ ናእህቶቼ ይህንን ፎቶ ሼር በማድረግ ተባባሩን ባረከላህ ፊኩም  ስሙ አሁሴን ጁሆር ይባላል። የትውልድ ቦታ ሸዋ  ደብርና/ጀጎል   በባህር ወደ ኢቶቢያ. እመለሳለሁ ብሎ ፊፋ  የምትባል ከተማ  ደርሻለሁ ድንበርን  ልንቆርጥ  ነው ብሏቸው ለቤተሰቦቹ ከዛ ቡሀላ  ምንም አይነት አኽባሩ የለም።  ድምፁ ከጠፋ አመት ሆነው ቤተሰቦቹ  በጭነቀት ላይ ናቸው አላህ ኸይር ነገር ያሰማቸው ሼር በማድግ ተባበሯቸው   ወንድማቹንን ሁሴን ካያቹህት ወይም መንገድ አብራቹሁ የነበራቹህ ካላቹሁ  ከታች በለው ቁጥር አሳውቁን 0568120913 0912956657 @Umuhibtullah4

• በሉ ሰላም ዋሉ ዳግም እስክመለስ....ሼር ማድረግ አትርሱ 20ሺ ስጠብቅ 15 ሺ ወረዳችሁ እ¿ ¶ የተሻለ እና ጠቃሚ ነጥቦች እለጥፋለሁ ሊንኩ ሼር አድርጉት! ልጀምር ስል ኢስራኤል ቆሌዬ እየገፈፈችዉ እኮ ነዉ ክክ

اللهم أرِنا الحق حقاً وارزقنا اتباعه وأرِنا الباطلَ باطلاً وارزقنا اجتنابه =