fa
Feedback
Arada education office

Arada education office

رفتن به کانال در Telegram
8 800
مشترکین
-324 ساعت
+1247 روز
+20830 روز

در حال بارگیری داده...

ابر برچسب‌ها
هیچ داده‌ای
مشکلی وجود دارد؟ لطفاً صفحه را تازه کنید یا با مدیر پشتیبانی ما تماس بگیرید.
اشارات ورودی و خروجی
---
---
---
---
---
---
جذب مشترکین
ژوئیه '26
ژوئیه '26
+33
در 0 کانال‌ها
ژوئن '26
+288
در 7 کانال‌ها
Get PRO
مه '26
+309
در 16 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '26
+124
در 5 کانال‌ها
Get PRO
مارس '26
+86
در 2 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '26
+81
در 7 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '26
+77
در 1 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '25
+62
در 0 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '25
+84
در 1 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '25
+87
در 1 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '25
+119
در 1 کانال‌ها
Get PRO
اوت '25
+114
در 5 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '25
+149
در 4 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '25
+90
در 1 کانال‌ها
Get PRO
مه '25
+162
در 0 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '25
+116
در 3 کانال‌ها
Get PRO
مارس '25
+121
در 1 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '25
+128
در 6 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '25
+283
در 0 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '24
+316
در 2 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '24
+345
در 2 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '24
+431
در 3 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '24
+497
در 5 کانال‌ها
Get PRO
اوت '24
+489
در 1 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '24
+478
در 6 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '24
+285
در 2 کانال‌ها
Get PRO
مه '24
+675
در 16 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '24
+419
در 5 کانال‌ها
Get PRO
مارس '24
+449
در 6 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '24
+301
در 12 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '24
+450
در 4 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '23
+291
در 10 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '23
+61
در 4 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '23
+316
در 6 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '23
+201
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اوت '23
+3 987
در 0 کانال‌ها
تاریخ
رشد مشترکین
اشارات
کانال‌ها
03 ژوئیه+7
02 ژوئیه+5
01 ژوئیه+21
پست‌های کانال
photo content
+2

2
ቀን 26/10/2018 ዓ.ም ዜና አራዳ ትምህርት በአራዳ ክፍለ ከተማ ትምህርት ጽ/ቤት የ2018 ዓ.ም የ90 ቀናት ዕቅድ መነሻነት በሳምንት የተከናወኑ ተግባራት አፈፃፀም እና የትምህርት ለትውልድ ያመጣው ፋይዳ በተሰራው ጥናት ዙሪያ ከር/መምህራን: የወረዳ ቡድን መሪዎችና ባለሙያዎች ጋር ውይይት ተደርጓል።
1 018
3
መልካም አስተዳደር ችግር 2019.docx
1 383
4
بدون متن...
1 661
5
ቀን 26/10/2018 ዓ.ም ዜና አራዳ በአራዳ ክፍለ ከተማ ትምህርት ጽ/ቤት በመምህራንና ትምህርት አመራር ልማት ቡድን በ2018 ዓ.ም ለሚጀመረው የክረምት ትምህርት ከዲፕሎማ ወደ ዲግሪ መርሃ ግብር የትምህርት ደረጃ ማሻሻያ ስልጠና ተሳታፊ የሚሆኑ መምህራን ከትምህርት ቤት በመስፈርት መሰረት ተለይተው የመጡትን በክፍለ ከተማ ደረጃ ከኮሚቴ አባላት ጋር በማወዳደር ልየታ እየተደረገ ነው።
1 652
6
የማስታወቅያ ለተፈጥሮ ሳይንስ የግል ተፈታኝ ተማሪዎች በሙሉ ቀን  25/10/2018 ዓ.ም በአራዳ ክፍለ ከተማ ትምህርት ፅ/ቤት ስር  በሚገኘው በአጋዝያን ቁ /2 ትምህርት ቤት የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ኦን ላይን ፈተና  ለመፈተን  ኦረንቴሽን መውሰዳችሁ ይታወቃል። በመሆኑም ነገ ጥዋት 26/10/2018 ዓ.ም 1:30 አጋዝያን ቁ/2 ትምህርት ቤት አድሚሽን ካርድ እና መታወቅያ  በመያዝ እንድትገኙ እናሳስባለን።
1 942
7
ውድ የመንግስት እና የግል ት/ቤት ር/መምህራን እንደምን አደራችሁ የሙያ ፍቃድ መመዘን ሲገባቸው ማለትም ፒጂዲቲ ያላቸው፣በትምህርት የተመረቁ፣በአመራርነት የተመረቁ ሆነው እስከ አሁን ምዘና ያልወሰዱ መምህራን እና የትምህርት አመራሮች መረጃ በጾታ ቁጥር ብቻ ላኩልን!!
2 148
8
ቀን 25/10/2018 ዓ.ም የውይይት ጥሪን ይመለከታል። የ2019 ዓ.ም የ90 ቀናት ዕቅድ የጋራ ተደርጎ ወደ ስራ መገባቱ ይታወቃል። በዚህም መሰረት ዕቅዱን መነሻ በማድረግ የተከናወኑ ስራዎች መገምገም ይኖርበታል። ስለሆነም ነገ አርብ 8:00 ሰዓት 1ኛ የመንግስት ዋና ር/መምህራን 2ኛ የወረዳ ሲፒ ቡድን መሪዎች 3ኛ የወረዳ ስርዓተ ት/ት ቡድን መሪዎች 4ኛ የክላስተር ሱፐርቪዥን አስተባባሪዎች 5ኛ የወረዳ ት/ጽ/ቤት ሀላፊዎች ትገኛላችሁ። ስትመጡ የ2018 ዓ.ም የትምህርት ለትውልድ የተጠቃለለ ሪፖርት በሀርድ ኮፒ መያዝ እንዳይረሳ የአንድ ሳምንት የ90 ቀናት ሪፖርት ቦታ:- ትምህርት ጽ/ቤት 7ኛ ፎቅ ቀን 26/10/2018 ዓ.ም ሰዓት ይከበር
2 161
9
ማሳሰቢያ ለሁሉም የመንግስት ት/ቤቶች የ2018ዓ.ም ትምህርት በመጠናቀቁ በውሰት የሰጣችሁትን የተማሪው መፀሐፍ እየተረከባችሁ እንደሆነ ይታወቃል፡፡ ስለዚህ፡- 1. አገልግሎት መስጠት የማይችሉ መፀሐፍ እና 2. ተማሪው የጣለው (የጠፋበት) መፀሐፍት በተመለከተ በመፀሐፉ ምትክ ገንዘብ መሰብሰብ ከመመሪያ አኳየ ፈፅሞ የተከለከለ በመሆኑ ተማሪው መፀሐፉን ገዝቶ እንዲተካ እንድታደርጉ እናሳስባለን፡፡ 3. የት/ቤት ዋና ር/መምህርና የት/ቤት መሻሻል ምክትል ርዕሰ መምህራን የተማሪው መፀሐሀፍ ርክክብን እንድትከታተሉና ሪፖርት እንድታደርጉ፡፡ 4. ለ2019ዓ.ም ትምህርት ዘመን የተማሪው መፀፍ የመንሰጠው የተማሪ ቁጥር መሠረት በማድረግ ስለሆነ በዕጥረት ለሚያጋጥም የተማሪው መጥሐፍ ኃለፊነቱ የምትወስዱ መሆኑን ከወዲሁ ይታወቅ
3 537
10
የ2018 የትምህርት ዘመን የ8ኛ ክፍል መልቀቂያ ከተማ አቀፍ ፈተና ውጤት ዛሬ ከሰዓት ይፋ ይሆናል፡፡ (ሰኔ 22/2018 ዓ.ም) የ2018 የትምህርት ዘመን የ8ኛ ክፍል መልቀቂያ ከተማ አቀፍ ፈተና
የ2018 የትምህርት ዘመን የ8ኛ ክፍል መልቀቂያ ከተማ አቀፍ ፈተና ውጤት ዛሬ ከሰዓት ይፋ ይሆናል፡፡ (ሰኔ 22/2018 ዓ.ም) የ2018 የትምህርት ዘመን የ8ኛ ክፍል መልቀቂያ ከተማ አቀፍ ፈተና ውጤት ዛሬ ከሰዓት የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የአጠቃላይ ካውንስል አባላት በማለፊያ ነጥቡ ላይ ውይይት ካደረጉ በሃላ ይፋ ይደረጋል። የ2018 ዓ.ም የ8ኛ ክፍል መልቀቂያ ከተማ አቀፍ ፈተና በአጭር ጊዜ ታርሞ ይፋ መደረጉ ተማሪዎች ለቀጣዩ የትምህርት አመት ከወዲሁ በቂ ዝግጅት እንዲያደርጉ የሚያስችል ሲሆን የ2018 የትምህርት ዘመን የ8ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና ሰኔ 11 እና 12 /2018 ዓ.ም በከተማ አስተዳደሩ በሚገኙ 201 የመፈተኛ ጣቢያዎች ለተከታታይ ሁለት ቀናት ለ 85,737 ተማሪዎች መሰጠቱ ይታወሳል።
12 239
11
بدون متن...
4 824
12
ለመንግስት የመጀመሪያ ደረጃ የመምህራን ልማት ም/ር/መምህራን አስቸኳይ የስብሰባ ጥሪ በክረምት የትምህርት እድል አሰጣጥ ዙሪያ አጠር ያለ ውይይት ስለሚደረግ ሰኞ ሰኔ 22/10/2018 ዓ.ም በትምህርት ጽ/ቤት 2:30 ሰዓት እንድትገኙ እናሳስባለን!መቅረት ማርፈድ አይቻልም!!
3 695
13
ክ/ከተማው መጠቀሱ እንዳይዘነጋ
ክ/ከተማው መጠቀሱ እንዳይዘነጋ
4 263
14
ማሳሰቢያ 1ኛ/ በሌላ በኩል ከላይ ማሸጊያው ላይ የተፃፈው ዓይነት እና ውስጡ የሚለያይ ከሆነ ቁጥሩ እና እሽጉ ተለይቶ መቅረብ ከቻለ የሚቀየር ይሆናል 2ኛ/ አሁንም በድጋሚ እጥረት በሚል እኛ ከምናውቀው የተማሪ ቁጥር ውጪ የሚቀርበውን በተመለከተ የፅ/ቤታችሁ መረጃ ቡድን ከቢሮ የመረጃ ዳይሬክቶሬት ጋር አናቦ እና ተማምኖ ሲቀርብ ብቻ ምላሽ እንደሚያገኝ በማወቅ ተግባሩን ለመረጃ ቡድን በመስጠት በእናንተ በኩል ክትትል ቢደረግ ይህ ሊሆን የሚችለው ሚኒሊክ 2ኛ ደረጃ የ12ኛ ፈተና ጣቢያ ስለሚሆን እና ስለምንቸገር  እስከ ነገ 18/10/18 ዓ.ም 11:00 መሆን አለበት
3 730
15
በጣም አስቸኳይ ለአራደ ክፍለ ከተማ የመንግስት እና የግል  ት/ቤት በሙሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር  ትምህርት ቢሮ የትምህርት ግብዓት ፍላጎትና ስርጭት ዳሬክቶሬት የ2018ዓ.ም የተማሪዊች ሪፖርት ካርድ ለክፍለ ከተሞች በመስጠት የአራዳ ክፍለ ከተማ ትምህርት ጽ/ቤት ለሁሉም ት/ቤቶች ማሰራጨቱ ይታወቃል፡፡ ነገር ግን አንዳንድ ት/ቤቶች በተማሪዎች የውጤት መግለጫ ካርድ ዕጥረት እንዳጋጠማቸው  ገልፀውልናል፡፡ በመሆኑም  የዕጥረታችሁን ሁኔታ በተመለከተ  የትምህርት ግብዓት ፍላጎት ስርጭትበ ዳሬክቶሬት ባስተላለፈው ቅፅ መሠረት Emis እና ፈጣን መረጃ የተማሪ ቁጥር በሞላችሁት በተላከው ቅፅ መሠረት በደብዳቤ በማረጋገጥ ዛሬ 18/10/2018ዓ.ም 10፡00 ድረስ በቴሌግራም እንዲላክ፡፡ በተጨማሪ የተሰጣች የተማሪዎች እሽግ ከፍታች በመቁጠር እና በማረጋገጥ እያንዳንዱ የጎደለውን በመደመር እንዲላክ፡፡ የ2018ዓ.ም የ12 ክፍል መልቀቂያ ፈተና ደግማዊ ሚኒሊክ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት ስለሚሰጥ የትህርት ቢሮ ስቶር በት/ቤቱ ስለሚገኝ  መግባት ስለማይቻል መረጃው በፍጥነት ይድረሰን፡፡
3 410
16
+4
بدون متن...
3 714
17
ቀን 18/10/2018 ዓ.ም በአራዳ ክፍለ ከተማ ትምህርት ጽ/ቤት ስር ለሚገኙ በትምህርት ተቋማት ውስጥ ለሚሰሩ የአስተዳደር ሰራተኞች በመንግስት የአገልግሎትና አስተዳደር ሪፎርም ዙሪያ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ተሰጠ። በስልጠናው ላይ አገልግሎት ሰጭነትን ስነምግባር የተረዳ አመራርና ባለሙያ በመፍጠር  ለሀገርና ለትውልድ እድገት አሻራ የሚጥል አገልግሎት ሰጪ ማፍራት እንደሚገባ ተጠቆመ። የአራዳ ክፍለ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ዱጋሳ ፍቃዱ ስልጠናውን ባስጀመሩበት ወቅት ሀገራችን ፈጣን አገልግሎት መስጠት የሚችል ሲቪል ሰርቪስ እንዲኖራት መንግስት የበለጠ ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ መሆኑን ጠቁመው ወደ ርፎርም ትግበራው ከገቡ ጽ/ቤቶች አንዱ የሆነው ትምህርት ጽ/ቤት ማገልገል ክብር ነው በሚል በክህሎትና በአመለካከትና በሙያ ብቁ የሆነ በክፍል ውስጥ ያለውን መማር ማስተማር ሂደት እንዴት መምራት እንዳለበት የሚያውቅ ፤ የአገልግሎት ሰጭነትን ስነምግባር የተረዳ አመራርና ባለሙያ በመፍጠር  ከጽ/ቤት ባለፈ ለሀገርና ለትውልድ እድገት አሻራ የሚጥል አገልግሎት ሰጪ ለማፍራት የሚችል ሪፎርም እንደሆነ ታሳቢ በማድረግ ስልጠናው መዘጋጀቱን አብራርተዋል :: በስልጠናው ላይ ከ29 የመንግስት ት/ቤቶች 1180 ሰራተኞች የስልጠና ተሳታፊ ሁነዋል። ስልጠናውን ወ/ሮ ፍቅርተ አበራ በፐብሊክ ሰርቪስ ቢሮ የማስፈፀም ዘርፍ ሀላፊ የሰጡ ስሆን ዓላማውን አስፈላጊነቱን በተገቢው አብራርተዋል። ከቤቱ የተለያዩ ጥያቄዎች ተነስተው ማብራሪያ ተሰጥቶበት ውይይቱ በመግባባት ተጠናቋል።
2 630
18
ሰላም የመንግስት ር/መምህራን ዛሬ 8:00 ሰዓት የፋይናንስ ስብሰባ ላይ ተገኙ። ቦታ:-8ኛ ፎቅ ፋይናንስ ጽ/ቤት
2 479
19
ተመራቂዎች፦ በአሰላ እና በደብረ ብርሃን ኮሌጅ የተማሩት የቅድመ-1ኛ ደረጃ መምህራን ቅዳሜ ማለትም በ20/10/2018ዓ.ም ጠዋት በአደዋ 00 ግቢ ውስጥ የሚመረቁ መሆኑን እየገለፅን። ተመራቂዎች አርብ በ19/10/18 2:30 ሚኒሊክ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት ተገኝታችሁ ኦረንቴሽን እና መግቢያ ካርድ እንድትወስዱ ጥሪ እናስተላልፋለን። ማሳሰቢያ ካርድ ሳይዙ ወደ አዳራሽ መግባት አይቻልም
4 176
20
ማስታወሻ ለመንግስት ትምህርት ቤት ርእሰ መምህራን  ኢስኩል ሲስተም ላይ የ2ኛ ሴሚስተር ውጤት መምህራን ጨርሰው እንዲያስገቡ  አድርጉ ሮስተር የተሟላ መሆን አለበት promotion ሲሰራ ያልተሟላ ውጤት እንዳይኖር ክሪላንስ ከመስጠታችሁ በፊት መጨረሳቸውን አረጋግጡ።
3 543