8 858
المشتركون
+724 ساعات
+397 أيام
+22730 أيام
جاري تحميل البيانات...
القنوات المماثلة
سحابة العلامات
لا توجد بيانات
هل تواجه مشاكل؟ يرجى تحديث الصفحة أو الاتصال بمدير الدعم الخاص بنا.
الإشارات الواردة والصادرة
---
---
---
---
---
---
جذب المشتركين
يوليو '26
يوليو '26
+128
في 1 قنوات
يونيو '26
+288
في 7 قنوات
Get PRO
مايو '26
+309
في 16 قنوات
Get PRO
أبريل '26
+124
في 5 قنوات
Get PRO
مارس '26
+86
في 2 قنوات
Get PRO
فبراير '26
+81
في 7 قنوات
Get PRO
يناير '26
+77
في 1 قنوات
Get PRO
ديسمبر '25
+62
في 0 قنوات
Get PRO
نوفمبر '25
+84
في 1 قنوات
Get PRO
أكتوبر '25
+87
في 1 قنوات
Get PRO
سبتمبر '25
+119
في 1 قنوات
Get PRO
أغسطس '25
+114
في 5 قنوات
Get PRO
يوليو '25
+149
في 4 قنوات
Get PRO
يونيو '25
+90
في 1 قنوات
Get PRO
مايو '25
+162
في 0 قنوات
Get PRO
أبريل '25
+116
في 3 قنوات
Get PRO
مارس '25
+121
في 1 قنوات
Get PRO
فبراير '25
+128
في 6 قنوات
Get PRO
يناير '25
+283
في 0 قنوات
Get PRO
ديسمبر '24
+316
في 2 قنوات
Get PRO
نوفمبر '24
+345
في 2 قنوات
Get PRO
أكتوبر '24
+431
في 3 قنوات
Get PRO
سبتمبر '24
+497
في 5 قنوات
Get PRO
أغسطس '24
+489
في 1 قنوات
Get PRO
يوليو '24
+478
في 6 قنوات
Get PRO
يونيو '24
+285
في 2 قنوات
Get PRO
مايو '24
+675
في 16 قنوات
Get PRO
أبريل '24
+419
في 5 قنوات
Get PRO
مارس '24
+449
في 6 قنوات
Get PRO
فبراير '24
+301
في 12 قنوات
Get PRO
يناير '24
+450
في 4 قنوات
Get PRO
ديسمبر '23
+291
في 10 قنوات
Get PRO
نوفمبر '23
+61
في 4 قنوات
Get PRO
أكتوبر '23
+316
في 6 قنوات
Get PRO
سبتمبر '23
+201
في 0 قنوات
Get PRO
أغسطس '23
+3 987
في 0 قنوات
| التاريخ | نمو المشتركين | الإشارات | القنوات | |
| 13 يوليو | +6 | |||
| 12 يوليو | +10 | |||
| 11 يوليو | +6 | |||
| 10 يوليو | +4 | |||
| 09 يوليو | +6 | |||
| 08 يوليو | +7 | |||
| 07 يوليو | +10 | |||
| 06 يوليو | +23 | |||
| 05 يوليو | +14 | |||
| 04 يوليو | +9 | |||
| 03 يوليو | +7 | |||
| 02 يوليو | +5 | |||
| 01 يوليو | +21 |
منشورات القناة
| 2 | لا يوجد نص... | 959 |
| 3 | የአራዳ ክፍለ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ዱጋሳ ፍቃዱ በመርሃ ግብሩ ለ3,286 ተማሪዎች 81 መምህራን ትምህርቱን ለመስጠት ምዝገባ መካሄዱን ገልፀው በመርሀ ግብሩ የሚሳተፉ የመንግስት እና የግል ተማሪዎች በተመረጡ 3 ክላስተር ማዕከላት በመገኘት ትምህርታቸውን እንዲከታተሉ በመደረግ ላይ መሆኑን ገልጸዋል፡፡
ወላጆች ለልጆቻቸው የትምህርት ጉዞ በቅርበት በመከታተል እና በክረምት ማጠናከሪያ ፕሮግራሙ ላይ ተገኝተው እንዲማሩ በማበረታታት የበኩላቸውን ድርሻ እንዲወጡ ጥሪ አቅርበዋል፡፡
በማስጀመሪያ መርሃ ግብሩ ላይ የከተማና የክፍለ ከተማ አመራሮች ፣ ሱፐርቫይዘሮች፣ ርዕሳነ መምህራን ፣ መምህራን ፣ የትምህርት ባለሙያዎችና ባለድርሻ አካላት ተገኝተዋል። | 1 024 |
| 4 | በሀገር አቀፍ ፈተና የላቀ ውጤት ማስመዝገብ የሚያስችል የክረምት ማጠናከሪያ ትምህርት በአራዳ ከፍለ ከተማ መሰጠት ጀምራል።
(ሀምሌ 6/2018 ዓ.ም) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ሲሳይ እንዳለ መርሃ ግብሩን ባስጀመሩበት ወቅት ከ11ኛ እና 12ኛ ክፍል ለተመረጡ ቶፕ 30 የ2ኛ ደረጃ ተማሪዎች በክረምት መርሐ ግብር ማጠናከሪያ ትምህርት በተመረጡ የክላስተር ማዕከላት ትምህርት መሰጠት መጀመሩን ገልፀው ተማሪዎችና መምህራን ትምህርቱን ሲያጠናቅቁ የእውቅና ሰርተፍኬት እንደሚሰጣቸው ተናግረዋል።
አክለውም ተማሪዎች በዋናነት ለሀገር አቀፍ ፈተና ዝግጁ እንዲሆኑ የሚያደርግ በመሆኑ በሀገር አቀፍ ፈተና የላቀ ውጤት ማስመዝገብ እንዲቻል የክረምት ማጠናከሪያ ትምህርት መስጠት ተጀምሯል ብለው ትምህርቱ በሳምንት 5 ቀን ለክረምት ወቅት ብቻ በተዘጋጀ ኮንደንስድ ካሪኩለም ( የተጨመቀ የትምህርት ካሪኩለም) እንደሚሰጥና የማስተማሪያ ስነ ዘዴውን የማረም ስትራቴጂ ተግባራዊ በማድረግ ተማሪዎች ስህተቶቻቸውን እያረሙ በርካታ ጥያቄዎች የሚሰሩበት እንዲሁም ትርፍ ጊዜያቸውን አልባሌ ቦታ እንዳያውሉ የሚያደርግ መሆኑን ገልፀዋል:: | 949 |
| 5 | ለሁሉም
እንደምን አደራችሁ? የመንግስት ት/ቤትና ወረዳ ት/ጽቤት ቡድን መሪዎች
1. የ90 ቀን ሪፖርት ማክሰኞ 4፡00 እንዲላክ ሲደረግ
1.1. ቅድመ አንደኛ አንደኛና መካከለኛ ደረጃ ት/ቤት ለወረዳ ትምህርት ጽ/ቤት
1.2. የወረዳ ትምህርት ጽ/ቤት ቡድን መሪዎች በመጠመር ከላይ በተተቀሰው ዕለት፣ቀንና ሰዓት በቴሌግራም እንዲላክ
1.3. የ2ኛ ደረጃ ት/ቤት የት/ቤት መሻ/ም/ር/መ/ራን ለክፍለ ከተማ ትምህርት ጽ/ቤት በቴሌግራም እንዲላክ በማለት ለማሳሰብ እንወዳለን፡፡ | 1 186 |
| 6 | ተስፋን እንትከል በሚል መሪ ቃል የአራዳ ክፍለ ከተማ ት/ፅ/ቤት ሃላፊ አቶ ዱጋሳ ፍቃዱ:፣አስተባባሪዎች የፅ/ቤቱ ሰራተኞች:ር/መምህራን: መምህራን ተማሪዎች እና አስተዳደር ሰራተኞች በተገኙበት ችግኝ ተከላ ተካሄደ።
"ተስፋን እንትከል" በሚል መሪ ቃል የችግኝ ተከላ መርሃ-ግብር ተካሄደ
በዛሬው ዕለት የትምህርት ማህበረሰቡን ባሳተፈ መልኩ “ተስፋን እንትከል” በሚል መሪ ቃል ደማቅ የችግኝ ተከላ መርሃ-ግብር በዳ/ሚኒልክ 1ኛ ደረጃ እና 2ኛ ደረጃ ት/ቤቶች ተካሂዷል። በዚሁ የአካባቢ ጥበቃ ዘመቻ ላይ ፅ/ቤታችን ሃላፊ አቶ ዱጋሳ ፍቃዱ፣አስተባባሪዎች የፅ/ቤቱ ሰራተኞች ሱፐርቫይዘሮች መምህራን ለተማሪዎቻቸው በአርአያነት ቀዳሚ በመሆን፣ተማሪዎች ለነገዋ አረንጓዴ ኢትዮጵያ ያላቸውን ተስፋ በጉልበታቸው በመግለፅ፣የአስተዳደር ሰራተኞች፦ ሂደቱን በማስተባበርና አብሮነትን በማጠናከር በንቃት ተሳትፈዋል።
ይህ መርሃ-ግብር የአካባቢን ስነ-ምህዳር ለመጠበቅ ካለው ጠቀሜታ ባሻገር፣ በትምህርት ማህበረሰብ መካከል ያለውን አንድነት እና ተፈጥሮን የመንከባከብ ባህል ይበልጥ ያሳደገ ውብ ሆኖ አልፏል።
ማሳሰቢያ፦ የዛሬ ተከላ የነገ ህይወት ነውና፤ የተተከሉት ችግኞች እንዲፀድቁና ለውጤት እንዲበቁ ቀጣይነት ያለው እንክብካቤ ማድረግ የሁላችንም ኃላፊነት ይሆናል! | 1 888 |
| 7 | لا يوجد نص... | 1 716 |
| 8 | 🌱 የምስጋናና የማሳሰቢያ መልዕክት
በ03/11/2018 ዓ.ም
ዛሬ በተካሄደው የችግኝ ተከላ መርሃ ግብር የትምህርት ፅ/ቤት ኃላፊ፣ መምህራን ተማሪዎች እና አስተዳደር ሠራተኞች በንቃት በመሳተፍ ለአካባቢ ጥበቃና ለአረንጓዴ ልማት ያላችሁን ቁርጠኝነት በተግባር አሳይታችኋል።
ለሁላችሁም ከልብ የመነጨ ምስጋናችንን እናቀርባለን።
የዛሬው ችግኝ የነገው ጥላ ነው፤ የዛሬው ተሳትፎ ደግሞ ለልጆቻችን የሚተርፍ ትልቅ አደራ ነው። ዛፍ መትከል የአየር ንብረት ለውጥን ለመቀነስ፣ አፈርንና የውሃ ምንጮችን ለመጠበቅ፣ ንጹህ አየር ለማምጣት፣ የሕይወት ስርዓትን ለማጠናከር እና ውብ የትምህርት ቤት አካባቢ ለመፍጠር የማይተካ አስተዋፅኦ አለዉ
የተቋማችን ስኬት የአንድ ወይም የጥቂቶች ሳይሆን የሁላችንም የጋራ ኃላፊነት ነው።
የመስከረም ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት አካባቢን የመጠበቅ፣ አረንጓዴ ልማትን የማጠናከር እና ለትውልድ ዘላቂ አሻራ የማኖር ተልዕኮውን በቀጣይነት ያስፈጽማል።
"ዛሬ የተከልነው ችግኝ የነገው ሕይወት፣ የዛሬ ተሳትፎአችን ደግሞ የነገው ትውልድ ተስፋ ነው!" 🌱🌍
በድጋሚ ለተገኛችሁ ልባዊ ምስጋናችንን እናቀርባለን!
መስከረም አጠቃላይ ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት | 1 852 |
| 9 | ለሁሉም የመንግስትና የግል ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ዋና ርዕሳነ መምህራን በሙሉ
በቀን 2/11/2018ዓ.ም ከጥዋቱ 1፡15 በአራዳ ክፍለ ከተማ ትምህርት ጽ/ቤት የሚከተሉትን ነጥቦች በመያዝ እንድተገኙ እና ማርፈድም ሆነ መቅረት በጥብቅ የተከለከለ መሆኑ እናሳውቃለን፡፡
1. በክላስተር ደረጃ የተለዩ ተማሪዎች በክፍል እና በፆታ
2. መሰብሰብ ያለበት ገንዘብ እና የተሰበሰበ ገንዘብ
3. የ2018 ዓ.ም ለውጤት ማላቅ የተሰበሰበ ገንዘብ፤የተከፈለ ገንዘብ፤ ቀሪ ገንዘብ ሪፖርት በደብዳቤ
4. የ2018 ዓ.ም ያልከፈላችሁ ያልከፈላችሁበትን ምክንያት እና እስከ መቼ እንደምትከፍሉ
5. የመምህር ልየታ ያለበት ሁኔታ
6. የክፍለ ጊዜ ድልድል ያለበት ሁኔት ( አንድ ክ/ክፍለ ጊዜ 45 ደቂቃ እና በቀን 5 ክፍለ ጊዜ መሆኑ ከሰኞ እስከ ዓርብ) | 2 407 |
| 10 | Update:
The mark entry deadline has been extended until this coming weekend. | 2 511 |
| 11 | 90 days Report Begar | 3 030 |
| 12 | በጣም አስቸኳ
ሉሉም 2ኛ ደርጃ ት/ቤት
በኤከስ ኤል ከሺት 01 አስከ 08 የተላከውን የ90 ቀን ሪፖርት መላኪያ ቢጋር መረጃውን አጠናቅራችሁ ረብዑ በ30/10/2018ዓ.ም እስከ 5፡00 ድረስ እንደትልኩ በማለት እንገልፃለን፡፡ | 2 956 |
| 13 | لا يوجد نص... | 3 178 |
| 14 | لا يوجد نص... | 2 732 |
| 15 | ማስታወሻ Promotion ከመስራታችሁ በፊት የሁሉም ተማሪ ውጤት መሞላቲን አረጋግጡ አራዳ ክፍለ ከተማ ተምህርት ጽ/ቤት | 2 744 |
| 16 | ሰላም
Final Promotion በተመለከተ
የ 2018 ዓ.ም የትምህርት አመት የሚጠናቀቅበት ወቅት መሆኑ ይታወቃlል:: በባለፈው ሳምንታት የተማሪዎችን ውጤት በማስገባት የቆያችሁ ሲሆን ከዛሬ እለት ጀምሮ የተማሪዎችን ውጤት በማጠናቀቅ Final Promotion እንድትሰሩት ይሁን::
ማስታወሻ
የተማሪዎችን የማለፊያ ነጥብ በ አዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ2018 ዓ.ም የአንደኛ ደረጃ ፣ የመካከለኛ ደረጃ እና ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤቶች
የተማሪዎች ከክፍል ወደ ክፍል የዝውውር ፖሊሲ መሰረት ያደረገ ነው:: | 2 784 |
| 17 | ውድ ርእሰ መምህራን የትምህርት ባለሙያዎች መምህራን ከላይ የላክነውን የfacebook አካውንት follow በማድረግ የሚተላለፍ መልክቶችን በመከታተል አስተያየት በመስጠት ሼር በማድረግ ተሳታፊ አንድትሆኑ እንጠይቃለን፡፡ | 2 310 |
| 18 | Facebook=https://www.facebook.com/profile.php?id=61554726699490&mibextid=ZbWKwL | 2 842 |
| 19 | የመልካም አስተዳደር ዕቅድ ፈጥናችሁ ላኩ | 2 969 |
| 20 | የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ2018 የትምህርት ዘመን የ6ኛ ክፍል መልቀቂያ ከተማ አቀፍ ፈተና ውጤት ነገ ጠዋት ይፋ ይሆናል፡፡
(ሰኔ 28/2018 ዓ.ም) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ2018 የትምህርት ዘመን የ6ኛ ክፍል መልቀቂያ ከተማ አቀፍ ፈተና ውጤት ነገ ጠዋት ይፋ ይደረጋል።
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የ2018 የትምህርት ዘመንን የ6ኛ ክፍል መልቀቂያ ከተማ አቀፍ ፈተና በአጭር ጊዜ አርሞ ይፋ ማድረጉ ተማሪዎች ለቀጣዩ የትምህርት አመት ከወዲሁ በቂ ዝግጅት እንዲያደርጉ የሚያስችል ነው፡፡
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ2018 የትምህርት ዘመን የ6ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና ከሰኔ 8 -10 /2018 ዓ.ም ድረስ በከተማ አስተዳደሩ በሚገኙ 199 የመፈተኛ ጣቢያዎች ለተከታታይ ሶስት ቀናት መሰጠቱ ይታወሳል፡፡ | 3 606 |
