ar
Feedback
Arada education office

Arada education office

الذهاب إلى القناة على Telegram

إظهار المزيد
8 866
المشتركون
+124 ساعات
+177 أيام
+22730 أيام

جاري تحميل البيانات...

سحابة العلامات
لا توجد بيانات
هل تواجه مشاكل؟ يرجى تحديث الصفحة أو الاتصال بمدير الدعم الخاص بنا.
الإشارات الواردة والصادرة
---
---
---
---
---
---
جذب المشتركين
يوليو '26
يوليو '26
+144
في 2 قنوات
يونيو '26
+288
في 7 قنوات
Get PRO
مايو '26
+309
في 16 قنوات
Get PRO
أبريل '26
+124
في 5 قنوات
Get PRO
مارس '26
+86
في 2 قنوات
Get PRO
فبراير '26
+81
في 7 قنوات
Get PRO
يناير '26
+77
في 1 قنوات
Get PRO
ديسمبر '25
+62
في 0 قنوات
Get PRO
نوفمبر '25
+84
في 1 قنوات
Get PRO
أكتوبر '25
+87
في 1 قنوات
Get PRO
سبتمبر '25
+119
في 1 قنوات
Get PRO
أغسطس '25
+114
في 5 قنوات
Get PRO
يوليو '25
+149
في 4 قنوات
Get PRO
يونيو '25
+90
في 1 قنوات
Get PRO
مايو '25
+162
في 0 قنوات
Get PRO
أبريل '25
+116
في 3 قنوات
Get PRO
مارس '25
+121
في 1 قنوات
Get PRO
فبراير '25
+128
في 6 قنوات
Get PRO
يناير '25
+283
في 0 قنوات
Get PRO
ديسمبر '24
+316
في 2 قنوات
Get PRO
نوفمبر '24
+345
في 2 قنوات
Get PRO
أكتوبر '24
+431
في 3 قنوات
Get PRO
سبتمبر '24
+497
في 5 قنوات
Get PRO
أغسطس '24
+489
في 1 قنوات
Get PRO
يوليو '24
+478
في 6 قنوات
Get PRO
يونيو '24
+285
في 2 قنوات
Get PRO
مايو '24
+675
في 16 قنوات
Get PRO
أبريل '24
+419
في 5 قنوات
Get PRO
مارس '24
+449
في 6 قنوات
Get PRO
فبراير '24
+301
في 12 قنوات
Get PRO
يناير '24
+450
في 4 قنوات
Get PRO
ديسمبر '23
+291
في 10 قنوات
Get PRO
نوفمبر '23
+61
في 4 قنوات
Get PRO
أكتوبر '23
+316
في 6 قنوات
Get PRO
سبتمبر '23
+201
في 0 قنوات
Get PRO
أغسطس '23
+3 987
في 0 قنوات
التاريخ
نمو المشتركين
الإشارات
القنوات
16 يوليو0
15 يوليو+8
14 يوليو+4
13 يوليو+10
12 يوليو+10
11 يوليو+6
10 يوليو+4
09 يوليو+6
08 يوليو+7
07 يوليو+10
06 يوليو+23
05 يوليو+14
04 يوليو+9
03 يوليو+7
02 يوليو+5
01 يوليو+21
منشورات القناة
ወደ ፈተና ጣቢያ የሚመጣዉ ጠዋት 1፡00 ሰዓት ነዉ፡፡

2
+1
ሰላም እንደምን አመሻችሁ የተወደዳችሁ የመንግስት ትምህርት ቤት አመራሮች ከዲፕሎማ ወደ ዲግሪ መምህራን ትምህርታቸዉን እንዲያሻሽሉ ከየትምህርት ቤታችሁ የተመረጡ መምህራንን መረጃ በተመለከተ 1. ስም ከነ አያት ስለመኖሩ 2. የፋይዳ ቁጥር ትክክል ስለመሆኑ 3. የመምህሩ ስልክ በአግባቡ የተሞላ ስለመሆኑ በማረጋገጥ እስከ ነገ(ሀሙስ) ጠዋት ድረስ ምላሽ እንድትሰጡ እንጠይቃለን፡፡ ከላይ ያሉት ከአልተሟሉ መምህራኑ እድሉን አያገኙም፡፡ በተጨማሪ የተመረጡ መምህራን ሐምሌ 11/2018 ዓ.ም በእለተ ቅዳሜ በአብርሆት ላይበራሪ የመግቢያ ፈተና በኦላይን የሚፈተኑ ስለሆነ ጥሪዉ በእናንተ በኩል ይተላለፍ፡፡ ጥሪ ሳይተላለፍ ቀርቶ መምህራኑ ፈተናዉ ቢያመልጣቸዉ ክፍለ ከተማዉ ተጠያቂ አይሆንም፡፡ ወደ ፈተና ሲመጡ 1.የመምህር መታወቂያ 2.የፋይዳ መታወቂያ መያዝ የሚገባቸዉ ሲሆን ስልክ ይዞ መምጣት አይቻልም፡፡ ሰናይ ምሽት
520
3
የ2018 ዓ.ም የማጠቃለያ ምዘና መርሃ ግብር
1 330
4
لا يوجد نص...
1 656
5
+2
لا يوجد نص...
1 722
6
ከሐምሌ 6 ጀምሮ በመሰጠት ላይ የሚገኘው የክረምት ማጠናከሪያ ትምህርት በካቴድራል ክላስተር ማዕከል ለሁለተኛ ቀን በመሰጠት ላይ ይገኛል፡፡ (ሀምሌ 7/2018 ዓ.ም) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር+9
ከሐምሌ 6 ጀምሮ በመሰጠት ላይ የሚገኘው የክረምት ማጠናከሪያ ትምህርት በካቴድራል ክላስተር ማዕከል ለሁለተኛ ቀን በመሰጠት ላይ ይገኛል፡፡ (ሀምሌ 7/2018 ዓ.ም) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ከ11ኛ እና 12ኛ ክፍል ለተመረጡ ቶፕ 30 የ2ኛ ደረጃ ተማሪዎች በክረምት መርሐ ግብር ማጠናከሪያ ትምህርት ከሐምሌ 6 ጀምሮ በተመረጡ የክላስተር ማዕከላት ትምህርቱን በመሰጠት ላይ ይገኛል:: ከነዚህ ማዕከላት መካከል አንድ በሆነውና በአራዳ ክፍለ ከተማ በሚገኘው በካቴድራል ክላስተር ማዕከል ትምህርቱ ከሀምሌ 6 ጀምሮ በመሰጠት ላይ የሚገኝ ሲሆን በማዕከሉ 6 የግል እና የመንግስት ትምህርት ቤቶች ማለትም የካቴድራል ፣ የናዝሬት ስኩል ፣ የበላይ ዘለቀ ፣ የጥቁር አንበሳ እና የኮተቤ ሳይንስ ሼር ተማሪዎች የክረምት ማጠናከሪያ ትምህርት በመከታተል ላይ እንደሚገኙ የዝግጅት ክፍላችን ለመመልከት ችሏል፡፡ የክረምት ማጠናከሪያ ትምህርቱ በሀገር አቀፍ ፈተና የላቀ ውጤት ማስመዝገብ እንዲቻል በመሰጠት ላይ ሲሆን ትምህርቱ በሳምንት 5ቀን ለክረምት ወቅት ብቻ በተዘጋጀ ኮንደንስድ ካሪኩለም በመሰጠት ላይ ይገኛል። x ን የማረም ስትራቴጂን መሰረት በማድረግ የማስተማሪያ ስነዘዴው በመተግበር ላይ የሚገኝ ሲሆን ተማሪዎች ስህተቶቻቸውን እያረሙ በርካታ ጥያቄዎች የሚሰሩበት ነው::
2 388
7
ከሐምሌ 6 ጀምሮ በመሰጠት ላይ የሚገኘው የክረምት ማጠናከሪያ ትምህርት በካቴድራል ክላስተር ማዕከል ለሁለተኛ ቀን በመሰጠት ላይ ይገኛል፡፡ (ሀምሌ 7/2018 ዓ.ም) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር+9
ከሐምሌ 6 ጀምሮ በመሰጠት ላይ የሚገኘው የክረምት ማጠናከሪያ ትምህርት በካቴድራል ክላስተር ማዕከል ለሁለተኛ ቀን በመሰጠት ላይ ይገኛል፡፡ (ሀምሌ 7/2018 ዓ.ም) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ከ11ኛ እና 12ኛ ክፍል ለተመረጡ ቶፕ 30 የ2ኛ ደረጃ ተማሪዎች በክረምት መርሐ ግብር ማጠናከሪያ ትምህርት ከሐምሌ 6 ጀምሮ በተመረጡ የክላስተር ማዕከላት ትምህርቱን በመሰጠት ላይ ይገኛል:: ከነዚህ ማዕከላት መካከል አንድ በሆነውና በአራዳ ክፍለ ከተማ በሚገኘው በካቴድራል ክላስተር ማዕከል ትምህርቱ ከሀምሌ 6 ጀምሮ በመሰጠት ላይ የሚገኝ ሲሆን በማዕከሉ 6 የግል እና የመንግስት ትምህርት ቤቶች ማለትም የካቴድራል ፣ የናዝሬት ስኩል ፣ የበላይ ዘለቀ ፣ የጥቁር አንበሳ እና የኮተቤ ሳይንስ ሼር ተማሪዎች የክረምት ማጠናከሪያ ትምህርት በመከታተል ላይ እንደሚገኙ የዝግጅት ክፍላችን ለመመልከት ችሏል፡፡ የክረምት ማጠናከሪያ ትምህርቱ በሀገር አቀፍ ፈተና የላቀ ውጤት ማስመዝገብ እንዲቻል በመሰጠት ላይ ሲሆን ትምህርቱ በሳምንት 5ቀን ለክረምት ወቅት ብቻ በተዘጋጀ ኮንደንስድ ካሪኩለም በመሰጠት ላይ ይገኛል። x ን የማረም ስትራቴጂን መሰረት በማድረግ የማስተማሪያ ስነዘዴው በመተግበር ላይ የሚገኝ ሲሆን ተማሪዎች ስህተቶቻቸውን እያረሙ በርካታ ጥያቄዎች የሚሰሩበት ነው:: ለተጨማሪ የመረጃ አማራጮች ማሰፈንጠሪያውን ይጫኑ! https://linktr.ee/aacaebc
1
8
በሀገር አቀፍ ፈተና የላቀ ውጤት ማስመዝገብ እንዲቻል እየተሰጠ የሚገኘው የክረምት ማጠናከሪያ ትምህርት በዳግማዊ ሚኒሊከ ክላስተር ማዕከል ከሐምሌ 6 ጀምሮ በመሰጠት ላይ ይገኛል። (ሀምሌ 7/2018+9
በሀገር አቀፍ ፈተና የላቀ ውጤት ማስመዝገብ እንዲቻል እየተሰጠ የሚገኘው የክረምት ማጠናከሪያ ትምህርት በዳግማዊ ሚኒሊከ ክላስተር ማዕከል ከሐምሌ 6 ጀምሮ በመሰጠት ላይ ይገኛል። (ሀምሌ 7/2018 ዓ.ም) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ከ11ኛ እና 12ኛ ክፍል ለተመረጡ ቶፕ 30 የ2ኛ ደረጃ ተማሪዎች በክረምት መርሐ ግብር ማጠናከሪያ ትምህርት ከሐምሌ 6 ጀምሮ በተመረጡ የክላስተር ማዕከላት ትምህርቱን በመሰጠት ላይ ይገኛል:: ከነዚህ ማዕከላት መካከል አንድ በሆነው በዳግማዊ ሚኒሊከ ክላስተር ማዕከል ትምህርቱ ከሀምሌ 6 ጀምሮ በመሰጠት ላይ ይገኛል። በማዕከሉ 5 የመንግስትና የግል ትምህርት ቤቶች ማለትም የዳግማ ሚኒሊክ ፣ የመስከረም ፣ የግቢ ገብርኤል ፣ የቅድስት ስላሴ ካቴድራል ፣ የአቡነ ጎርጎሪዮስ እና የካቴድራል ተማሪዎች የክረምት ማጠናከሪያ ትምህርት በመከታተል ላይ ይገኛሉ፡፡ ከዚህ በተጨማሪ የልዩ ፍላጎት ተማሪዎች በመማር ላይ መሆናቸዉን የዝግጅት ክፍላችን ለማረጋገጥ ችሏል፡፡ የክረምት ማጠናከሪያ ትምህርቱ በሀገር አቀፍ ፈተና የላቀ ውጤት ማስመዝገብ እንዲቻል በመሰጠት ላይ ሲሆን ትምህርቱ በሳምንት 5ቀን ለክረምት ወቅት ብቻ በተዘጋጀ ኮንደንስድ ካሪኩለም በመሰጠት ላይ ይገኛል። x ን የማረም ስትራቴጂን መሰረት በማድረግ የማስተማሪያ ስነዘዴው በመተግበር ላይ የሚገኝ ሲሆን ተማሪዎች ስህተቶቻቸውን እያረሙ በርካታ ጥያቄዎች የሚሰሩበት ነው::
1 581
9
የትምህርት ቤት ብዛት መረጃ.xlsx
1 606
10
እንደምን ዋላቹህ የትምህርት ቤት መረጃ በትክክል በቅጹ መሠረት ተሞልቶ አስከ ዓርብ 10/11/2018 ዓ.ም ድረስ ሶፍት ኮፒ እንድትልኩልን፡፡ ማሳሰቢያ 1. ስኩል ኮድ በኢንስፔክሽን የተሰጣቸውን ነው የሚሞላው 2. ቅጽ ፈፅሞ እንዳትቀይሩ፡፡ ቢቀየርና ቢሠራ ተቀባይነት አይኖረውም 3. መረጀው ተሞልቶ በተጠቀሰው ቀን እስከ 4፡00 እንድላክ 4. የወረዳ ት/ቤት መሻሻል ትግበራ ቡድን መሪዎች በሥራችሁ የሚገኙትን የመንግስት ት/ቤት ቅድመ አንደኛ አንደኛና መካከለኛ ደረጃ ት/ቤት መረጃውን ሰብስባችሁ በማጠናቀር እንደወረዳ እንድትልኩን (የመጀመሪያው ሺት 1 እና 2ን ) ብቻ 5. 2ኛ ደረጃ ት/ቤት የት/ቤት መሻሻል ም/ር/መ/ራን ሺት 3 ላይ የሚገኘውን እንድትሞሉ፡፡
1 667
11
لا يوجد نص...
1 865
12
+1
لا يوجد نص...
1 810
13
የአራዳ ክፍለ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ዱጋሳ ፍቃዱ በመርሃ ግብሩ ለ3,286 ተማሪዎች 81 መምህራን ትምህርቱን ለመስጠት ምዝገባ መካሄዱን ገልፀው በመርሀ ግብሩ የሚሳተፉ የመንግስት እና የግል ተማሪዎች በተመረጡ 3 ክላስተር ማዕከላት በመገኘት ትምህርታቸውን እንዲከታተሉ በመደረግ ላይ መሆኑን ገልጸዋል፡፡ ወላጆች ለልጆቻቸው የትምህርት ጉዞ በቅርበት በመከታተል እና በክረምት ማጠናከሪያ ፕሮግራሙ ላይ ተገኝተው እንዲማሩ በማበረታታት የበኩላቸውን ድርሻ እንዲወጡ ጥሪ አቅርበዋል፡፡ በማስጀመሪያ መርሃ ግብሩ ላይ የከተማና የክፍለ ከተማ አመራሮች ፣ ሱፐርቫይዘሮች፣ ርዕሳነ መምህራን ፣ መምህራን ፣ የትምህርት ባለሙያዎችና ባለድርሻ አካላት ተገኝተዋል።
1 796
14
በሀገር አቀፍ ፈተና የላቀ ውጤት ማስመዝገብ የሚያስችል የክረምት ማጠናከሪያ ትምህርት በአራዳ ከፍለ ከተማ መሰጠት ጀምራል። (ሀምሌ 6/2018 ዓ.ም) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ጽ+9
በሀገር አቀፍ ፈተና የላቀ ውጤት ማስመዝገብ የሚያስችል የክረምት ማጠናከሪያ ትምህርት በአራዳ ከፍለ ከተማ መሰጠት ጀምራል። (ሀምሌ 6/2018 ዓ.ም) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ሲሳይ እንዳለ መርሃ ግብሩን ባስጀመሩበት ወቅት ከ11ኛ እና 12ኛ ክፍል ለተመረጡ ቶፕ 30 የ2ኛ ደረጃ ተማሪዎች በክረምት መርሐ ግብር ማጠናከሪያ ትምህርት በተመረጡ የክላስተር ማዕከላት ትምህርት መሰጠት መጀመሩን ገልፀው ተማሪዎችና መምህራን ትምህርቱን ሲያጠናቅቁ የእውቅና ሰርተፍኬት እንደሚሰጣቸው ተናግረዋል። አክለውም ተማሪዎች በዋናነት ለሀገር አቀፍ ፈተና ዝግጁ እንዲሆኑ የሚያደርግ በመሆኑ በሀገር አቀፍ ፈተና የላቀ ውጤት ማስመዝገብ እንዲቻል የክረምት ማጠናከሪያ ትምህርት መስጠት ተጀምሯል ብለው ትምህርቱ በሳምንት 5 ቀን ለክረምት ወቅት ብቻ በተዘጋጀ ኮንደንስድ ካሪኩለም ( የተጨመቀ የትምህርት ካሪኩለም) እንደሚሰጥና የማስተማሪያ ስነ ዘዴውን የማረም ስትራቴጂ ተግባራዊ በማድረግ ተማሪዎች ስህተቶቻቸውን እያረሙ በርካታ ጥያቄዎች የሚሰሩበት እንዲሁም ትርፍ ጊዜያቸውን አልባሌ ቦታ እንዳያውሉ የሚያደርግ መሆኑን ገልፀዋል::
1 772
15
ለሁሉም እንደምን አደራችሁ? የመንግስት ት/ቤትና ወረዳ ት/ጽቤት ቡድን መሪዎች 1. የ90 ቀን ሪፖርት ማክሰኞ 4፡00 እንዲላክ ሲደረግ 1.1. ቅድመ አንደኛ አንደኛና መካከለኛ ደረጃ ት/ቤት ለወረዳ ትምህርት ጽ/ቤት 1.2. የወረዳ ትምህርት ጽ/ቤት ቡድን መሪዎች በመጠመር ከላይ በተተቀሰው ዕለት፣ቀንና ሰዓት በቴሌግራም እንዲላክ 1.3. የ2ኛ ደረጃ ት/ቤት የት/ቤት መሻ/ም/ር/መ/ራን ለክፍለ ከተማ ትምህርት ጽ/ቤት በቴሌግራም እንዲላክ በማለት ለማሳሰብ እንወዳለን፡፡
1 679
16
ተስፋን እንትከል በሚል መሪ ቃል የአራዳ ክፍለ ከተማ ት/ፅ/ቤት ሃላፊ አቶ ዱጋሳ ፍቃዱ:፣አስተባባሪዎች የፅ/ቤቱ ሰራተኞች:ር/መምህራን: መምህራን ተማሪዎች እና አስተዳደር ሰራተኞች በተገኙበት ችግኝ+9
ተስፋን እንትከል በሚል መሪ ቃል የአራዳ ክፍለ ከተማ ት/ፅ/ቤት ሃላፊ አቶ ዱጋሳ ፍቃዱ:፣አስተባባሪዎች የፅ/ቤቱ ሰራተኞች:ር/መምህራን:  መምህራን ተማሪዎች እና አስተዳደር ሰራተኞች በተገኙበት ችግኝ ተከላ ተካሄደ። "ተስፋን እንትከል" በሚል መሪ ቃል የችግኝ ተከላ መርሃ-ግብር ተካሄደ በዛሬው ዕለት የትምህርት ማህበረሰቡን ባሳተፈ መልኩ “ተስፋን እንትከል” በሚል መሪ ቃል ደማቅ የችግኝ ተከላ መርሃ-ግብር በዳ/ሚኒልክ 1ኛ ደረጃ እና 2ኛ ደረጃ ት/ቤቶች ተካሂዷል። በዚሁ  የአካባቢ ጥበቃ ዘመቻ ላይ ፅ/ቤታችን ሃላፊ አቶ ዱጋሳ ፍቃዱ፣አስተባባሪዎች የፅ/ቤቱ ሰራተኞች ሱፐርቫይዘሮች  መምህራን ለተማሪዎቻቸው በአርአያነት ቀዳሚ በመሆን፣ተማሪዎች ለነገዋ አረንጓዴ ኢትዮጵያ ያላቸውን ተስፋ በጉልበታቸው በመግለፅ፣የአስተዳደር ሰራተኞች፦ ሂደቱን በማስተባበርና አብሮነትን በማጠናከር በንቃት ተሳትፈዋል። ይህ መርሃ-ግብር የአካባቢን ስነ-ምህዳር ለመጠበቅ ካለው ጠቀሜታ ባሻገር፣ በትምህርት ማህበረሰብ መካከል ያለውን አንድነት እና ተፈጥሮን የመንከባከብ ባህል ይበልጥ ያሳደገ ውብ  ሆኖ አልፏል። ማሳሰቢያ፦ የዛሬ ተከላ የነገ ህይወት ነውና፤ የተተከሉት ችግኞች እንዲፀድቁና ለውጤት እንዲበቁ ቀጣይነት ያለው እንክብካቤ ማድረግ የሁላችንም ኃላፊነት ይሆናል!
2 486
17
لا يوجد نص...
2 126
18
🌱 የምስጋናና የማሳሰቢያ መልዕክት በ03/11/2018 ዓ.ም ዛሬ በተካሄደው የችግኝ ተከላ መርሃ ግብር የትምህርት ፅ/ቤት ኃላፊ፣ መምህራን ተማሪዎች እና አስተዳደር ሠራተኞች በንቃት በመሳተፍ ለአካ+9
🌱 የምስጋናና የማሳሰቢያ መልዕክት በ03/11/2018 ዓ.ም ዛሬ በተካሄደው የችግኝ ተከላ መርሃ ግብር የትምህርት ፅ/ቤት ኃላፊ፣ መምህራን ተማሪዎች እና አስተዳደር ሠራተኞች በንቃት በመሳተፍ ለአካባቢ ጥበቃና ለአረንጓዴ ልማት ያላችሁን ቁርጠኝነት በተግባር አሳይታችኋል። ለሁላችሁም ከልብ የመነጨ ምስጋናችንን እናቀርባለን። የዛሬው ችግኝ የነገው ጥላ ነው፤ የዛሬው ተሳትፎ ደግሞ ለልጆቻችን የሚተርፍ ትልቅ አደራ ነው። ዛፍ መትከል የአየር ንብረት ለውጥን ለመቀነስ፣ አፈርንና የውሃ ምንጮችን ለመጠበቅ፣ ንጹህ አየር ለማምጣት፣ የሕይወት ስርዓትን ለማጠናከር እና ውብ የትምህርት ቤት አካባቢ ለመፍጠር የማይተካ አስተዋፅኦ አለዉ የተቋማችን ስኬት የአንድ ወይም የጥቂቶች ሳይሆን የሁላችንም የጋራ ኃላፊነት ነው። የመስከረም ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት አካባቢን የመጠበቅ፣ አረንጓዴ ልማትን የማጠናከር እና ለትውልድ ዘላቂ አሻራ የማኖር ተልዕኮውን በቀጣይነት ያስፈጽማል። "ዛሬ የተከልነው ችግኝ የነገው ሕይወት፣ የዛሬ ተሳትፎአችን ደግሞ የነገው ትውልድ ተስፋ ነው!" 🌱🌍 በድጋሚ ለተገኛችሁ ልባዊ ምስጋናችንን እናቀርባለን! መስከረም አጠቃላይ ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት
2 571
19
ለሁሉም የመንግስትና የግል ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ዋና ርዕሳነ መምህራን በሙሉ በቀን 2/11/2018ዓ.ም ከጥዋቱ 1፡15 በአራዳ ክፍለ ከተማ ትምህርት ጽ/ቤት የሚከተሉትን ነጥቦች በመያዝ እንድተገኙ እና ማርፈድም ሆነ መቅረት በጥብቅ የተከለከለ መሆኑ እናሳውቃለን፡፡ 1. በክላስተር ደረጃ የተለዩ ተማሪዎች በክፍል እና በፆታ 2. መሰብሰብ ያለበት ገንዘብ እና የተሰበሰበ ገንዘብ 3. የ2018 ዓ.ም ለውጤት ማላቅ የተሰበሰበ ገንዘብ፤የተከፈለ ገንዘብ፤ ቀሪ ገንዘብ ሪፖርት በደብዳቤ 4. የ2018 ዓ.ም ያልከፈላችሁ ያልከፈላችሁበትን ምክንያት እና እስከ መቼ እንደምትከፍሉ 5. የመምህር ልየታ ያለበት ሁኔታ 6. የክፍለ ጊዜ ድልድል ያለበት ሁኔት ( አንድ ክ/ክፍለ ጊዜ 45 ደቂቃ እና በቀን 5 ክፍለ ጊዜ መሆኑ ከሰኞ እስከ ዓርብ)
2 767
20
Update: The mark entry deadline has been extended until this coming weekend.
2 892