ar
Feedback
Arada education office

Arada education office

الذهاب إلى القناة على Telegram

إظهار المزيد
8 871
المشتركون
+424 ساعات
+227 أيام
+22530 أيام

جاري تحميل البيانات...

سحابة العلامات
لا توجد بيانات
هل تواجه مشاكل؟ يرجى تحديث الصفحة أو الاتصال بمدير الدعم الخاص بنا.
الإشارات الواردة والصادرة
---
---
---
---
---
---
جذب المشتركين
يوليو '26
يوليو '26
+162
في 2 قنوات
يونيو '26
+288
في 7 قنوات
Get PRO
مايو '26
+309
في 16 قنوات
Get PRO
أبريل '26
+124
في 5 قنوات
Get PRO
مارس '26
+86
في 2 قنوات
Get PRO
فبراير '26
+81
في 7 قنوات
Get PRO
يناير '26
+77
في 1 قنوات
Get PRO
ديسمبر '25
+62
في 0 قنوات
Get PRO
نوفمبر '25
+84
في 1 قنوات
Get PRO
أكتوبر '25
+87
في 1 قنوات
Get PRO
سبتمبر '25
+119
في 1 قنوات
Get PRO
أغسطس '25
+114
في 5 قنوات
Get PRO
يوليو '25
+149
في 4 قنوات
Get PRO
يونيو '25
+90
في 1 قنوات
Get PRO
مايو '25
+162
في 0 قنوات
Get PRO
أبريل '25
+116
في 3 قنوات
Get PRO
مارس '25
+121
في 1 قنوات
Get PRO
فبراير '25
+128
في 6 قنوات
Get PRO
يناير '25
+283
في 0 قنوات
Get PRO
ديسمبر '24
+316
في 2 قنوات
Get PRO
نوفمبر '24
+345
في 2 قنوات
Get PRO
أكتوبر '24
+431
في 3 قنوات
Get PRO
سبتمبر '24
+497
في 5 قنوات
Get PRO
أغسطس '24
+489
في 1 قنوات
Get PRO
يوليو '24
+478
في 6 قنوات
Get PRO
يونيو '24
+285
في 2 قنوات
Get PRO
مايو '24
+675
في 16 قنوات
Get PRO
أبريل '24
+419
في 5 قنوات
Get PRO
مارس '24
+449
في 6 قنوات
Get PRO
فبراير '24
+301
في 12 قنوات
Get PRO
يناير '24
+450
في 4 قنوات
Get PRO
ديسمبر '23
+291
في 10 قنوات
Get PRO
نوفمبر '23
+61
في 4 قنوات
Get PRO
أكتوبر '23
+316
في 6 قنوات
Get PRO
سبتمبر '23
+201
في 0 قنوات
Get PRO
أغسطس '23
+3 987
في 0 قنوات
التاريخ
نمو المشتركين
الإشارات
القنوات
17 يوليو+10
16 يوليو+8
15 يوليو+8
14 يوليو+4
13 يوليو+10
12 يوليو+10
11 يوليو+6
10 يوليو+4
09 يوليو+6
08 يوليو+7
07 يوليو+10
06 يوليو+23
05 يوليو+14
04 يوليو+9
03 يوليو+7
02 يوليو+5
01 يوليو+21
منشورات القناة
እንዴት ዋላችሁ ውድ ር/መ/ራን ✍✍ለሁሉም ት/ቤቶች የንግግር ችግር ላለባቸው የልዪ ፍላጎት ተማሪዎች ካላችሁ በክረምት ወቅት የንግግር ውጌሻ የሚያገኙበትን መንገድ ለማመቻቸት ስለታሰበ የተማሪዎቹን    👉ስምና ፆታ    👉ዕድሜ   👉የክፍል ደረጃ 👉የቤተሰብ ስልክ ቁጥር አካታችሁ እስከ ሰኞ እንድትልኩልን ስንል እንጠይቃለን።

2
+2
لا يوجد نص...
1 380
3
የልዩ ፍላጎት መምህራን በተመለከተ ለሚመለከተዉ አካል አሳዉቀናል፡፡ ለጊዜዉ አጋዦቻቸዉን ይዘዉይምጡ ተብሏል ፡፡የተቀየረ ነገር ከአለ እናሳዉቃለን፡፡
1 536
4
ለሁሉም ት/ቤቶች ለመካከለኛ ደረጃ መምህራን የክረምት የትምህርት ማሻሻያ ስልጠና የሚገቡ እጩዎችን በመመልመል የፈተና ጥሪ መደረጉ ይታወቃል። ተፈታኝ መምህራን ለፈተና በሚመጡበት ወቅት ሞባይል ስልኮችን ጨምሮ ማንኛውንም ከፈተና ሥነ-ምግባር ጋር የሚጋጩና የተከለከሉ ነገሮችን ይዘው እንዳይገኙ ጥብቅ ማሳሰቢያ እንድታስተላልፉ እናሳስባለን። በተጨማሪም ከዛሬ ጀምሮ ለእያንዳንዱ ተፈታኝ መምህራን ቅጹ ላይ በሞሉት ስልክ ቁጥራቸው የፈተና መግቢያ ዩዘር ኔም (User Name) እና ፓስወርድ (Password) ስለሚላክላቸው፣ መምህራኑ አስቀድመው መግቢያቸውን ከስልክ ቁጥራቸው በማየት ስልካቸውን በመጠቀም እንዲለማመዱበት ይህንን መረጃ በአስቸኳይ ለመምህራን እንድታደርሱ እናሳስባለን፡፡
1 524
5
ቀን 09/11/2018 ዓ.ም በአራዳ ክፍለ ከተማ ትምህርት ጽ/ቤት የ2018 ዓ.ም የ2ኛ ደረጃ ሀገር አቀፍ ፈተና ውጤት ማላቂያ ስትራቴጂ የክረምት ማጠናከሪያ ትምህርት ሐምሌ 6/2018 ዓ.ም ከተጀመ+3
ቀን 09/11/2018 ዓ.ም በአራዳ ክፍለ ከተማ ትምህርት ጽ/ቤት የ2018 ዓ.ም የ2ኛ ደረጃ ሀገር አቀፍ ፈተና ውጤት ማላቂያ ስትራቴጂ የክረምት ማጠናከሪያ ትምህርት ሐምሌ 6/2018 ዓ.ም ከተጀመረ ጀምሮ አተገባበሩ የተመራበት አግባብ በተመለከተ ከ2ኛ ደረጃ ር/መምህራን ሱፐርቫይዘሮችና ከትምህርት ባለሙያዎች ጋር የስራ ግምገማ ተካሂዷል። በውይይቱ ላይ የሳምንት ሪፖርት ቀርቧል። የተማሪዎች ተሳትፎ ሁኔታ; የመምህራን ተሳትፎ ያለበት ደረጃ ማየት ተችሏል ። መድረኩን አቶ ዱጋሳ ፍቃዱ የጽ/ቤቱ ሀላፊ የመሩ ሲሆን የ3ቱ ክላስተር ማዕከላት አፈፃፀም በእኩል መመራት እንዳለበት እና በመርሃ ግብሩ ተሳታፊ የሆኑ ተማሪዎች ውጤታማ እንድሆኑ ሁሉም ሚናውን በተገቢው መወጣት አለበት ብለዋል።
1 543
6
ቦታው ወደ ክፍለ ከተማ ተቀይሯል በሰዓት ተገኙ
1 627
7
ቀን 08/11/2018 ዓ.ም ለሁሉም የ2ኛ ደረጃ የመንግስት እና የግል ት/ቤት ር/መምህራን :የ2ኛ ደረጃ ሱፐርቫይዘሮች በቀን 09/11/2018 ዓ.ም በኒውኤራ የመጀመሪያ ደረጃ ት/ቤት 8:00 ተገኙ። የሚፈለጉ መረጃዎች 1ኛ የ11ኛ ና 12ኛ ክፍል ተማሪዎች መረጃ በደብዳቤ ይዛችሁ ትመጣላችሁ 2ኛ የሀብት አሰባሰብ ዕቅድ ክንውን ሰዓት ይከበር ማርፈድ መቅረት አይፈቀድም መወከል አይቻልም
1 608
8
5.   7ኛ ክፍል ተመዝጋቢዎች የ5ኛ ክፍል ውጤት አማካኝ ውጤት 80% እና በላይ ሆኖ በሒሳብ ትምህርት ዓይነት አማካኝ ውጤት 80% እና በላይ እንዲሁም በእንግሊዘኛ ትምህርት ዓይነት በአማካኝ ውጤት 80% እና በላይ ያላቸው፤ 6.   ለ9ኛ ክፍል ተመዝጋቢ ተማሪዎች የ7ኛ ክፍል አማካኝ ውጤት 80% እና በላይ ሆኖ በሒሳብ ትምህርት ዓይነት አማካኝ ውጤት 80% እና በላይ እንዲሁም በእንግሊዘኛ ትምህርት ዓይነት በአማካኝ ውጤት 80% እና በላይ ሊሆን ይገባል፡፡   የምዝገባ ቀን ·         ከሐምሌ 13 ቀን እስከ 17 ቀን 2018 ዓ.ም ይካሄዳል፤ መመዝገቢያ ሁኔታ፡- ·         በበይነ መረብ (ONLINE) ሆኖ ማስፈንጠሪያ ሊንኩም Ø  ለገላን ወንዶች አዳሪ መካከለኛ እና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት አመልካች ተማሪዎች   https://bs.ministry.et Ø  ለእቴጌ መነን ልጃገረዶች መካከለኛ እና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት አመልካች ተማሪዎች https://bs.ministry.et ·         የመግቢያ ፈተና ቀን Ø  9ኛ ክፍል ለሚገቡ ተወዳዳሪ ተማሪዎች ሐምሌ 22 ቀን 2018 ዓ.ም በተጨማሪም 7ኛ ክፍል ለሚገቡ ተወዳዳሪ ተማሪዎች Ø  ሐምሌ 23 ቀን 2018 ዓ.ም መግቢያ ፈተና ይሰጣል፡፡ በመሆኑም የፈተና ቦታና ሰዓት በማስታወቂያ ይገለጻል፡፡   ማሳሰቢያ፡- በምዝገባና በፈተና ወቅት ቀድሞም እንዲሁም ዘግይቶ  አይስተናገድም፡፡     Dorgommii Barattootaa Bara 2019 A.L.I Mana Barumsaa Bultii Addaa Seenanii Ilaala. Biiroon Barnootaa Bulchiinsa Magaalaa Finfinnee Mana Barumsaa Sadarkaa Giddugaleessaa fi 2ffaa Manneen Barnootaa Bultii Addaa Dhiirotaa Galaan akkasumas Bultii Addaa Shamarranii Iteeggee Manan keessatti waggaa waggaadhaan barattoota kutaa 6ffaa fi 8ffaa qormaata sadarkaa magaalattiin qabxii olaanaa galmeessanii gara kutaa 7ffaa fi 9ffaatti ce'an dorgomsiisee fudhachuun barsiisaa jiraachuun isaa ni beekama.   Haaluma kanaan, bara barnootaa 2018tti barattoonni Bulchiinsa Magaalaa Finfinnee keessatti sirna barnoota Afaan Amaaraan yookiin Afaan Oromootiin kutaa 6ffaa fi 8ffaa baratanii bu'aa olaanaa galmeessuun gara kutaa 7ffaa fi 9ffaatti ce'an, dhiironni Mana Barumsaa Sadarkaa Giddugaleessaa fi 2ffaa Bultii Addaa Dhiirotaa Galaanitti, Shamarran immoo Mana Barumsaa Sadarkaa Giddugaleessaafi 2ffaa Bultii Addaa Shamarranii Iteeggee Mananitti dorgomanii bara barnootaa 2019tti barnoota isaanii hordofaniif simannaa ni taasisa.   Kanaafuu, barattoonni ulaagaalee armaan gadii guutan mana barumsaa bultii addaa kana keessatti dorgomuu ni danda'u.   Ulaagaaleen Galmee: Bara 2018 Bulchiinsa Magaalaa Finfinnee keessatti sirna barnootaa Afaan Amaaraa yookiin Afaan Oromootiin barachaa kan ture/kan turte ta'uu. Bara 2018 keessa: o    Qormaata sadarkaa magaalaa kutaa 6ffaa irratti giddugaleessaan (Average) 80% fi isaa ol galmeessuu; akkasumas o    Qormaata sadarkaa magaalaa kutaa 8ffaa irratti giddugaleessaan 80% fi isaa ol galmeessuu. Mana barumsaa irraa xalayaa ragaa rakkoo naamusaa kamiyyuu akka hin qabne ibsu dhiyeessuu danda'uu. Gumiiwwan garaagaraa keessatti dammaqinaan hirmaachaa kan ture/te. Kanneen kutaa 7ffaaf dorgoman: o    Qabxiin barnootaa kutaa 5ffaa giddugaleessaan 80% fi isaa ol ta'uu; o    Barnoota Herregaa giddugaleessaan qabxii 80% fi isaa ol qabaachuu; o    Afaan Ingilizii giddugaleessaan qabxii 80% fi isaa ol qabaachuutu irraa eegama. Kanneen kutaa 9ffaaf dorgoman: o    Qabxii barnoota kutaa 7ffaa giddugaleessaan 80% fi isaa ol kan qabu/du; o    Barnoota Herregaa giddugaleessaan qabxii 80% fi isaa ol kan qabu/du; o    Afaan Ingilizii giddugaleessaan qabxii 80% fi isaa ol kan qabu/du. Guyyaan galmee Adoolessa 13 hanga 17 bara 2018 A.L.Itti ni gaggeeffama. Haalli galmee: Galmeen karaa toora marsariitii (ONLINE) ni raawwatama. Liinkiin galmee: o    Barattoota Mana B/Bultii Addaa Dhiirotaa Galaaniif: https://bs.ministry.et o    Barattoota Mana B/Bultii Addaa Dubartootaa I/Mananiif: https://bs.ministry.et Qormaata seensaa: o    Barattoota kutaa 9ffaaf Adoolessa 22 bara 2018 A.L.I o    Barattoota kutaa 7ffaaf Adoolessa 23 bara 2018 A.L.I Bakki fi sa'atiin qormaataa beeksisa addaatiin ni himama. Hubachiisa: Guyyaa galmee fi qormaataa ifoomeen alatti barataan dhufu tajaajila kan hin arganne ta’uu isin hubachiifna.     ለተጨማሪ የመረጃ አማራጮች ማሰፈንጠሪያውን ይጫኑ! https://linktr.ee/aacaebc
1 185
9
የ2019 የትምህርት ዘመን የአዳሪ ትምህርት ቤት የተማሪዎች ቅበላ ውድድር ማስታወቂያ (ሀምሌ 9 /2018 ዓ.ም) በአዲስ አበባ ከተማ አስተደደር ትምህርት ቢሮ የገላን የወንዶች እና የእቴጌ መነን የ+1
የ2019 የትምህርት ዘመን የአዳሪ ትምህርት ቤት የተማሪዎች ቅበላ ውድድር   ማስታወቂያ (ሀምሌ 9 /2018 ዓ.ም) በአዲስ አበባ ከተማ አስተደደር ትምህርት ቢሮ የገላን የወንዶች እና የእቴጌ መነን የልጃገረዶች መካከለኛ እና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት በየዓመቱ 7ኛ እና 9ኛ ክፍልን በ6ኛ እና በ8ኛ ክፍል በከተማ አቀፍ ፈተና ከፍተኛ ውጤት ያስመዘገቡ ተማሪዎችን በማወዳደር ተቀብሎ በማስተማር ላይ ይገኛል፡፡   በ2018 ትምህርት ዘመን በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ውስጥ በአማርኛ እና በአፋን ኦሮሞ ቋንቋ 6ኛ እና 8ኛ ክፍል ተምረው ከፍተኛ ውጤት በማምጣት ወደ 7ኛ እና 9ኛ ክፍል የተዘዋወሩ ተማሪዎች ለወንድ ተማሪ  በገላን የወንዶች መካከለኛ እና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት እንዲሁም ለሴት ተማሪ በእቴጌ መነን የልጃገረዶች መካከለኛ እና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት አወዳድሮ በ2019 ዓ.ም ቅበላ ለማድረግ የቅድመ ዝግጅት ስራ ተጠናቋል፡፡ ስለሆነም መስፈርቱን የምታሟሉ ተማሪዎች በአዳሪ ትምህርት ቤቶቹ ለመግባት መወዳደር የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡ 1.   በ2018 ዓ.ም በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በማስተማሪያ ቋንቋ በአማርኛ ወይም በአፋን ኦሮሞ በመማር ላይ የነበረ/ች፤ 2.   በ2018 ዓ.ም በ6ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና አማካኝ /Average/ ውጤት 80% እና በላይ፤ እንዲሁም በ8ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና አማካኝ/Average/ ውጤት 80%ና በላይ ያስመዘገበ/ች 3.   በ2018 ዓ.ም ከሚማሩበት ትምህርት ቤት ምንም ዓይነት የስነ-ምግባር ችግር እንደሌለባቸው  ደብዳቤ ማቅረብ የሚችሉ፤ 4.   በትምህርት ቤቱ በልዩ ልዩ ተጓዳኝ ክበባት በንቃት ተሳታፊ የሆነ/ነች፤ 5.   7ኛ ክፍል ተመዝጋቢዎች የ5ኛ ክፍል ውጤት አማካኝ ውጤት 80% እና በላይ ሆኖ በሒሳብ ትምህርት ዓይነት አማካ
963
10
ü  በበይነ መረብ (ONLINE) ሆኖ ማስፈንጠሪያ ሊንኩም https://bs.ministry.et         የመግቢያ ፈተና ቀን ü  9ኛ ክፍል ለሚገቡ ተወዳዳሪ ተማሪዎች ሐምሌ 22 ቀን 2018 ዓ.ም         በመሆኑ የፈተና ቦታና ሰዓት በቀጣይ በማስታወቂያ ይገለጻል፡፡      ማሳሰቢያ፡- በምዝገባና በፈተና ወቅት ቀድሞም ሆነ ዘግይቶ የመጣ አይስተናገድም፡፡     Beeksisa dorgommii barattoota Kutaa 9ffaa Kaampaasii Saayinsii Shardii (Science Shared Campus) Yuunivarsiitii Barnoota Kotteebee Bara Barnootaa 2019tiif: Akkaataa qajeelfama simannaa barattootaa Biiroo Barnootaa Bulchiinsa Magaalaa Finfinneefi Yuunivarsiitii Barnoota Kotteebeetiin waliin qophaa'een, Kaampaasii Shardii Saayinsiitiif barattoota haara Kutaa 9ffaa bara barnootaa 2018 keessa qormaata magaalaa guutuu kutaa 8ffaa fudhatanii qabxii olaana galmeessisan dorgomsiisuun bara barnootaa 2019 keessa barsiisuuf qophiin xumurameera. Kanaafuu, barattoonni ulaagaalee armaan gadii guutan Kaampaasii Shardii Saayinsii keessatti dorgomuu ni danda’u: 1.      Bara barnootaa 2018 keessa Bulchiinsa Magaalaa Finfinneetti damee Amaariffaa ykn Afaan Oromootiin barachaa kan turan; 2.      Qormaata magaalaa guutuu daree 8ffaa bara barnootaa 2018 keessatti qabxii giddu-galeessaan (Average) 80% fi isaa ol kan galmeessisan; 3.      Qormaata magaalaa guutuu daree 8ffaa bara barnootaa 2018 keessatti akaakuuwwan barnootaa Saayinsii Waliigalaa, Herrega, fi Ingiliffaa keessaa tokkoo tokkoon isaaniitiin qabxii qormaataa 80% fi isaa ol kan galmeessisan; 4.      Mana barumsaa bara 2018 keessa barachaa turan irraa hanqinni amalaa (naamusa) tokkollee akka isaan irratti hin mul'atin xalayaa ragaa kan dhiyeeffatan; 5.      Mana barumsaa isaanii keessatti kilaabii Saayinsiifi Teeknoolojii keessatti hirmaachuu isaaniitiif ragaa kan dhiyeeffatan; 6.      Qabxii kutaa 7ffaa isaaniitiin akaakuuwwan barnootaa Saayinsii Waliigalaa, Herrega, fi Ingiliffaa keessaa tokkoo tokkoon isaaniitiin qabxii giddu-galeessaa 80% fi isaa ol kan qaban; 7.      Mana barnoota Kaampaasii Saayinsii Shardii keessatti damee Saayinsii Umamaatiin (Natural Science) itti fufuu kan barbaadan; 8.       Guyyaan Galmee: Adoolessa 13 hanga  17 bara 2018 A.L.H. tti gaggeeffama; 9.       Haala Galmee: Toora interneetiitiin (ONLINE) yoo ta'u, liinkiin galmee: https://bs.ministry.et 10.    Guyyaa Qormaata Seensaa: Barattoota dorgomtoota daree 9ffaatiif Adoolessa 24, 2018 A.L.H. ta'a. Iddoonii fi sa'atiin qormaataa beeksisaan kan ibsamu ta'a. Hubachiisa: Yeroo galmeefi qormaataa dursees ta'ee boodatti hafee kan keessummeeffamu hin jiru.     ለተጨማሪ የመረጃ አማራጮች ማሰፈንጠሪያውን ይጫኑ! https://linktr.ee/aacaebc
852
11
በ2019 የትምህርት ዘመን በኮተቤ ትምህርት ዩኒቨርሲቲ ሳይንስ ሼርድ ካምፓስ ተማሪዎችን አወዳድሮ ለመቀበል የወጣ ማስታወቂያ (ሀምሌ 9 /2018 ዓ.ም) በአዲስ አበባ ከተማ አስተደደር የትምህርት ቢ+1
በ2019 የትምህርት ዘመን በኮተቤ ትምህርት ዩኒቨርሲቲ ሳይንስ ሼርድ ካምፓስ ተማሪዎችን አወዳድሮ ለመቀበል የወጣ ማስታወቂያ   (ሀምሌ 9 /2018 ዓ.ም) በአዲስ አበባ ከተማ አስተደደር የትምህርት ቢሮ እና የኮተቤ ትምህርት ዩኒቨርሲቲ በጋራ በወጣው የተማሪ ቅበላ መመሪያ መሰረት ለሳይንስ ሼርድ ካምፓስ በ2018 ዓ.ም የ8ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና ወስደው ከፍተኛ ውጤት ያስመዘገቡ የ9ኛ ክፍል ተማሪዎችን አወዳድሮ በ2019 ዓ.ም ለማስተማር ዝግጅት ተጠናቋል፡፡ ስለሆነም የተጠቀሱትን መስፈርቶች የምታሟሉ ተማሪዎች በሳይንስ ሼርድ ካምፓስ መወዳደር የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን፡፡   1.   በ2018 ዓ.ም በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በአማርኛ ወይም በአፋን ኦሮሞ ዘርፍ በመማር ላይ የነበሩ፤ 2.   በ2018 ዓ.ም በ8ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና አማካኝ ውጤት /Average/ 80% እና በላይ ያስመዘገቡ፤ 3.   በ2018 ዓ.ም በ8ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና ውጤት በአጠቃላይ ሳይንስ፤ በሒሳብ፤ በእንግሊዘኛ ትምህርት አይነቶች በእያንዳንዳቸው የፈተና ውጤት 80% እና በላይ ውጤት ያስመዘገቡ፤ 4.   በ2018 ዓ.ም ከሚማሩበት ትምህርት ቤት ምንም ዓይነት የስነምግባር ግድፈት እንደሌለባቸው ደብዳቤ የሚያቀርቡ፤ 5.   በትምህርት ቤታቸው በሳይንስና ቴክኖሎጂ ክበብ ላይ መሳተፋቸውን ማስረጃ የሚያቀርቡ፤ 6.   ተማሪዎች በ7ኛ ክፍል ውጤታቸው በአጠቃላይ ሳይንስ፤ በሒሳብ፤ በእንግሊዘኛ ትምህርት አይነቶች በእያንዳንዳቸው አማካኝ ውጤት 80% እና በላይ የሆነ፤ 7.   በሳይንስ ሹርድ ካምፓስ በተፈጥሮ ሳይንስ ዘርፍ መቀጠል የሚገፈልጉ፤                  የምዝገባ ቀን፡- ü  ከሐምሌ 13 ቀን እስከ 17 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ፤          መመዝገቢያ ሁኔታ፡- ü  በበይነ መረብ (ONLINE
1 019
12
لا يوجد نص...
1 500
13
ወደ ፈተና ጣቢያ የሚመጣዉ ጠዋት 1፡00 ሰዓት ነዉ፡፡
1 674
14
+1
ሰላም እንደምን አመሻችሁ የተወደዳችሁ የመንግስት ትምህርት ቤት አመራሮች ከዲፕሎማ ወደ ዲግሪ መምህራን ትምህርታቸዉን እንዲያሻሽሉ ከየትምህርት ቤታችሁ የተመረጡ መምህራንን መረጃ በተመለከተ 1. ስም ከነ አያት ስለመኖሩ 2. የፋይዳ ቁጥር ትክክል ስለመሆኑ 3. የመምህሩ ስልክ በአግባቡ የተሞላ ስለመሆኑ በማረጋገጥ እስከ ነገ(ሀሙስ) ጠዋት ድረስ ምላሽ እንድትሰጡ እንጠይቃለን፡፡ ከላይ ያሉት ከአልተሟሉ መምህራኑ እድሉን አያገኙም፡፡ በተጨማሪ የተመረጡ መምህራን ሐምሌ 11/2018 ዓ.ም በእለተ ቅዳሜ በአብርሆት ላይበራሪ የመግቢያ ፈተና በኦላይን የሚፈተኑ ስለሆነ ጥሪዉ በእናንተ በኩል ይተላለፍ፡፡ ጥሪ ሳይተላለፍ ቀርቶ መምህራኑ ፈተናዉ ቢያመልጣቸዉ ክፍለ ከተማዉ ተጠያቂ አይሆንም፡፡ ወደ ፈተና ሲመጡ 1.የመምህር መታወቂያ 2.የፋይዳ መታወቂያ መያዝ የሚገባቸዉ ሲሆን ስልክ ይዞ መምጣት አይቻልም፡፡ ሰናይ ምሽት
2 263
15
የ2018 ዓ.ም የማጠቃለያ ምዘና መርሃ ግብር
1 848
16
لا يوجد نص...
2 347
17
+2
لا يوجد نص...
2 077
18
ከሐምሌ 6 ጀምሮ በመሰጠት ላይ የሚገኘው የክረምት ማጠናከሪያ ትምህርት በካቴድራል ክላስተር ማዕከል ለሁለተኛ ቀን በመሰጠት ላይ ይገኛል፡፡ (ሀምሌ 7/2018 ዓ.ም) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር+9
ከሐምሌ 6 ጀምሮ በመሰጠት ላይ የሚገኘው የክረምት ማጠናከሪያ ትምህርት በካቴድራል ክላስተር ማዕከል ለሁለተኛ ቀን በመሰጠት ላይ ይገኛል፡፡ (ሀምሌ 7/2018 ዓ.ም) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ከ11ኛ እና 12ኛ ክፍል ለተመረጡ ቶፕ 30 የ2ኛ ደረጃ ተማሪዎች በክረምት መርሐ ግብር ማጠናከሪያ ትምህርት ከሐምሌ 6 ጀምሮ በተመረጡ የክላስተር ማዕከላት ትምህርቱን በመሰጠት ላይ ይገኛል:: ከነዚህ ማዕከላት መካከል አንድ በሆነውና በአራዳ ክፍለ ከተማ በሚገኘው በካቴድራል ክላስተር ማዕከል ትምህርቱ ከሀምሌ 6 ጀምሮ በመሰጠት ላይ የሚገኝ ሲሆን በማዕከሉ 6 የግል እና የመንግስት ትምህርት ቤቶች ማለትም የካቴድራል ፣ የናዝሬት ስኩል ፣ የበላይ ዘለቀ ፣ የጥቁር አንበሳ እና የኮተቤ ሳይንስ ሼር ተማሪዎች የክረምት ማጠናከሪያ ትምህርት በመከታተል ላይ እንደሚገኙ የዝግጅት ክፍላችን ለመመልከት ችሏል፡፡ የክረምት ማጠናከሪያ ትምህርቱ በሀገር አቀፍ ፈተና የላቀ ውጤት ማስመዝገብ እንዲቻል በመሰጠት ላይ ሲሆን ትምህርቱ በሳምንት 5ቀን ለክረምት ወቅት ብቻ በተዘጋጀ ኮንደንስድ ካሪኩለም በመሰጠት ላይ ይገኛል። x ን የማረም ስትራቴጂን መሰረት በማድረግ የማስተማሪያ ስነዘዴው በመተግበር ላይ የሚገኝ ሲሆን ተማሪዎች ስህተቶቻቸውን እያረሙ በርካታ ጥያቄዎች የሚሰሩበት ነው::
2 787
19
ከሐምሌ 6 ጀምሮ በመሰጠት ላይ የሚገኘው የክረምት ማጠናከሪያ ትምህርት በካቴድራል ክላስተር ማዕከል ለሁለተኛ ቀን በመሰጠት ላይ ይገኛል፡፡ (ሀምሌ 7/2018 ዓ.ም) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር+9
ከሐምሌ 6 ጀምሮ በመሰጠት ላይ የሚገኘው የክረምት ማጠናከሪያ ትምህርት በካቴድራል ክላስተር ማዕከል ለሁለተኛ ቀን በመሰጠት ላይ ይገኛል፡፡ (ሀምሌ 7/2018 ዓ.ም) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ከ11ኛ እና 12ኛ ክፍል ለተመረጡ ቶፕ 30 የ2ኛ ደረጃ ተማሪዎች በክረምት መርሐ ግብር ማጠናከሪያ ትምህርት ከሐምሌ 6 ጀምሮ በተመረጡ የክላስተር ማዕከላት ትምህርቱን በመሰጠት ላይ ይገኛል:: ከነዚህ ማዕከላት መካከል አንድ በሆነውና በአራዳ ክፍለ ከተማ በሚገኘው በካቴድራል ክላስተር ማዕከል ትምህርቱ ከሀምሌ 6 ጀምሮ በመሰጠት ላይ የሚገኝ ሲሆን በማዕከሉ 6 የግል እና የመንግስት ትምህርት ቤቶች ማለትም የካቴድራል ፣ የናዝሬት ስኩል ፣ የበላይ ዘለቀ ፣ የጥቁር አንበሳ እና የኮተቤ ሳይንስ ሼር ተማሪዎች የክረምት ማጠናከሪያ ትምህርት በመከታተል ላይ እንደሚገኙ የዝግጅት ክፍላችን ለመመልከት ችሏል፡፡ የክረምት ማጠናከሪያ ትምህርቱ በሀገር አቀፍ ፈተና የላቀ ውጤት ማስመዝገብ እንዲቻል በመሰጠት ላይ ሲሆን ትምህርቱ በሳምንት 5ቀን ለክረምት ወቅት ብቻ በተዘጋጀ ኮንደንስድ ካሪኩለም በመሰጠት ላይ ይገኛል። x ን የማረም ስትራቴጂን መሰረት በማድረግ የማስተማሪያ ስነዘዴው በመተግበር ላይ የሚገኝ ሲሆን ተማሪዎች ስህተቶቻቸውን እያረሙ በርካታ ጥያቄዎች የሚሰሩበት ነው:: ለተጨማሪ የመረጃ አማራጮች ማሰፈንጠሪያውን ይጫኑ! https://linktr.ee/aacaebc
1
20
በሀገር አቀፍ ፈተና የላቀ ውጤት ማስመዝገብ እንዲቻል እየተሰጠ የሚገኘው የክረምት ማጠናከሪያ ትምህርት በዳግማዊ ሚኒሊከ ክላስተር ማዕከል ከሐምሌ 6 ጀምሮ በመሰጠት ላይ ይገኛል። (ሀምሌ 7/2018+9
በሀገር አቀፍ ፈተና የላቀ ውጤት ማስመዝገብ እንዲቻል እየተሰጠ የሚገኘው የክረምት ማጠናከሪያ ትምህርት በዳግማዊ ሚኒሊከ ክላስተር ማዕከል ከሐምሌ 6 ጀምሮ በመሰጠት ላይ ይገኛል። (ሀምሌ 7/2018 ዓ.ም) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ከ11ኛ እና 12ኛ ክፍል ለተመረጡ ቶፕ 30 የ2ኛ ደረጃ ተማሪዎች በክረምት መርሐ ግብር ማጠናከሪያ ትምህርት ከሐምሌ 6 ጀምሮ በተመረጡ የክላስተር ማዕከላት ትምህርቱን በመሰጠት ላይ ይገኛል:: ከነዚህ ማዕከላት መካከል አንድ በሆነው በዳግማዊ ሚኒሊከ ክላስተር ማዕከል ትምህርቱ ከሀምሌ 6 ጀምሮ በመሰጠት ላይ ይገኛል። በማዕከሉ 5 የመንግስትና የግል ትምህርት ቤቶች ማለትም የዳግማ ሚኒሊክ ፣ የመስከረም ፣ የግቢ ገብርኤል ፣ የቅድስት ስላሴ ካቴድራል ፣ የአቡነ ጎርጎሪዮስ እና የካቴድራል ተማሪዎች የክረምት ማጠናከሪያ ትምህርት በመከታተል ላይ ይገኛሉ፡፡ ከዚህ በተጨማሪ የልዩ ፍላጎት ተማሪዎች በመማር ላይ መሆናቸዉን የዝግጅት ክፍላችን ለማረጋገጥ ችሏል፡፡ የክረምት ማጠናከሪያ ትምህርቱ በሀገር አቀፍ ፈተና የላቀ ውጤት ማስመዝገብ እንዲቻል በመሰጠት ላይ ሲሆን ትምህርቱ በሳምንት 5ቀን ለክረምት ወቅት ብቻ በተዘጋጀ ኮንደንስድ ካሪኩለም በመሰጠት ላይ ይገኛል። x ን የማረም ስትራቴጂን መሰረት በማድረግ የማስተማሪያ ስነዘዴው በመተግበር ላይ የሚገኝ ሲሆን ተማሪዎች ስህተቶቻቸውን እያረሙ በርካታ ጥያቄዎች የሚሰሩበት ነው::
1 815