8 678
订阅者
+324 小时
+137 天
+10730 天
数据加载中...
吸引订阅者
六月 '26
六月 '26
+176
在6个频道中
五月 '26
+309
在16个频道中
Get PRO
四月 '26
+124
在5个频道中
Get PRO
三月 '26
+86
在2个频道中
Get PRO
二月 '26
+81
在7个频道中
Get PRO
一月 '26
+77
在1个频道中
Get PRO
十二月 '25
+62
在0个频道中
Get PRO
十一月 '25
+84
在1个频道中
Get PRO
十月 '25
+87
在1个频道中
Get PRO
九月 '25
+119
在1个频道中
Get PRO
八月 '25
+114
在5个频道中
Get PRO
七月 '25
+149
在4个频道中
Get PRO
六月 '25
+90
在1个频道中
Get PRO
五月 '25
+162
在0个频道中
Get PRO
四月 '25
+116
在3个频道中
Get PRO
三月 '25
+121
在1个频道中
Get PRO
二月 '25
+128
在6个频道中
Get PRO
一月 '25
+283
在0个频道中
Get PRO
十二月 '24
+316
在2个频道中
Get PRO
十一月 '24
+345
在2个频道中
Get PRO
十月 '24
+431
在3个频道中
Get PRO
九月 '24
+497
在5个频道中
Get PRO
八月 '24
+489
在1个频道中
Get PRO
七月 '24
+478
在6个频道中
Get PRO
六月 '24
+285
在2个频道中
Get PRO
五月 '24
+675
在16个频道中
Get PRO
四月 '24
+419
在5个频道中
Get PRO
三月 '24
+449
在6个频道中
Get PRO
二月 '24
+301
在12个频道中
Get PRO
一月 '24
+450
在4个频道中
Get PRO
十二月 '23
+291
在10个频道中
Get PRO
十一月 '23
+61
在4个频道中
Get PRO
十月 '23
+316
在6个频道中
Get PRO
九月 '23
+201
在0个频道中
Get PRO
八月 '23
+3 987
在0个频道中
| 日期 | 订阅者增长 | 提及 | 频道 | |
| 26 六月 | +12 | |||
| 25 六月 | +9 | |||
| 24 六月 | +5 | |||
| 23 六月 | +5 | |||
| 22 六月 | +2 | |||
| 21 六月 | +7 | |||
| 20 六月 | +6 | |||
| 19 六月 | +6 | |||
| 18 六月 | +6 | |||
| 17 六月 | +8 | |||
| 16 六月 | +4 | |||
| 15 六月 | +11 | |||
| 14 六月 | +5 | |||
| 13 六月 | +6 | |||
| 12 六月 | +8 | |||
| 11 六月 | +4 | |||
| 10 六月 | +5 | |||
| 09 六月 | +6 | |||
| 08 六月 | +11 | |||
| 07 六月 | +7 | |||
| 06 六月 | +10 | |||
| 05 六月 | +9 | |||
| 04 六月 | +10 | |||
| 03 六月 | +2 | |||
| 02 六月 | +4 | |||
| 01 六月 | +8 |
频道帖子
| 2 | ለመንግስት የመጀመሪያ ደረጃ የመምህራን ልማት ም/ር/መምህራን አስቸኳይ የስብሰባ ጥሪ
በክረምት የትምህርት እድል አሰጣጥ ዙሪያ አጠር ያለ ውይይት ስለሚደረግ ሰኞ ሰኔ 22/10/2018 ዓ.ም በትምህርት ጽ/ቤት 2:30 ሰዓት እንድትገኙ እናሳስባለን!መቅረት ማርፈድ አይቻልም!! | 1 004 |
| 3 | ክ/ከተማው መጠቀሱ እንዳይዘነጋ | 1 513 |
| 4 | ማሳሰቢያ
1ኛ/ በሌላ በኩል ከላይ ማሸጊያው ላይ የተፃፈው ዓይነት እና ውስጡ የሚለያይ ከሆነ ቁጥሩ እና እሽጉ ተለይቶ መቅረብ ከቻለ የሚቀየር ይሆናል
2ኛ/ አሁንም በድጋሚ እጥረት በሚል እኛ ከምናውቀው የተማሪ ቁጥር ውጪ የሚቀርበውን በተመለከተ የፅ/ቤታችሁ መረጃ ቡድን ከቢሮ የመረጃ ዳይሬክቶሬት ጋር አናቦ እና ተማምኖ ሲቀርብ ብቻ ምላሽ እንደሚያገኝ በማወቅ ተግባሩን ለመረጃ ቡድን በመስጠት በእናንተ በኩል ክትትል ቢደረግ ይህ ሊሆን የሚችለው ሚኒሊክ 2ኛ ደረጃ የ12ኛ ፈተና ጣቢያ ስለሚሆን እና ስለምንቸገር እስከ ነገ 18/10/18 ዓ.ም 11:00 መሆን አለበት | 1 469 |
| 5 | በጣም አስቸኳይ
ለአራደ ክፍለ ከተማ የመንግስት እና የግል ት/ቤት በሙሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የትምህርት ግብዓት ፍላጎትና ስርጭት ዳሬክቶሬት የ2018ዓ.ም የተማሪዊች ሪፖርት ካርድ ለክፍለ ከተሞች በመስጠት የአራዳ ክፍለ ከተማ ትምህርት ጽ/ቤት ለሁሉም ት/ቤቶች ማሰራጨቱ ይታወቃል፡፡
ነገር ግን አንዳንድ ት/ቤቶች በተማሪዎች የውጤት መግለጫ ካርድ ዕጥረት እንዳጋጠማቸው ገልፀውልናል፡፡ በመሆኑም የዕጥረታችሁን ሁኔታ በተመለከተ የትምህርት ግብዓት ፍላጎት ስርጭትበ ዳሬክቶሬት ባስተላለፈው ቅፅ መሠረት Emis እና ፈጣን መረጃ የተማሪ ቁጥር በሞላችሁት በተላከው ቅፅ መሠረት በደብዳቤ በማረጋገጥ ዛሬ 18/10/2018ዓ.ም 10፡00 ድረስ በቴሌግራም እንዲላክ፡፡
በተጨማሪ የተሰጣች የተማሪዎች እሽግ ከፍታች በመቁጠር እና በማረጋገጥ እያንዳንዱ የጎደለውን በመደመር እንዲላክ፡፡
የ2018ዓ.ም የ12 ክፍል መልቀቂያ ፈተና ደግማዊ ሚኒሊክ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት ስለሚሰጥ የትህርት ቢሮ ስቶር በት/ቤቱ ስለሚገኝ መግባት ስለማይቻል መረጃው በፍጥነት ይድረሰን፡፡ | 1 410 |
| 6 | 没有文字... | 1 455 |
| 7 | ቀን 18/10/2018 ዓ.ም
በአራዳ ክፍለ ከተማ ትምህርት ጽ/ቤት ስር ለሚገኙ በትምህርት ተቋማት ውስጥ ለሚሰሩ የአስተዳደር ሰራተኞች በመንግስት የአገልግሎትና አስተዳደር ሪፎርም ዙሪያ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ተሰጠ። በስልጠናው ላይ አገልግሎት ሰጭነትን ስነምግባር የተረዳ አመራርና ባለሙያ በመፍጠር ለሀገርና ለትውልድ እድገት አሻራ የሚጥል አገልግሎት ሰጪ ማፍራት እንደሚገባ ተጠቆመ።
የአራዳ ክፍለ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ዱጋሳ ፍቃዱ ስልጠናውን ባስጀመሩበት ወቅት ሀገራችን ፈጣን አገልግሎት መስጠት የሚችል ሲቪል ሰርቪስ እንዲኖራት መንግስት የበለጠ ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ መሆኑን ጠቁመው ወደ ርፎርም ትግበራው ከገቡ ጽ/ቤቶች አንዱ የሆነው ትምህርት ጽ/ቤት ማገልገል ክብር ነው በሚል በክህሎትና በአመለካከትና በሙያ ብቁ የሆነ በክፍል ውስጥ ያለውን መማር ማስተማር ሂደት እንዴት መምራት እንዳለበት የሚያውቅ ፤ የአገልግሎት ሰጭነትን ስነምግባር የተረዳ አመራርና ባለሙያ በመፍጠር ከጽ/ቤት ባለፈ ለሀገርና ለትውልድ እድገት አሻራ የሚጥል አገልግሎት ሰጪ ለማፍራት የሚችል ሪፎርም እንደሆነ ታሳቢ በማድረግ ስልጠናው መዘጋጀቱን አብራርተዋል ::
በስልጠናው ላይ ከ29 የመንግስት ት/ቤቶች 1180 ሰራተኞች የስልጠና ተሳታፊ ሁነዋል።
ስልጠናውን ወ/ሮ ፍቅርተ አበራ በፐብሊክ ሰርቪስ ቢሮ የማስፈፀም ዘርፍ ሀላፊ የሰጡ ስሆን ዓላማውን አስፈላጊነቱን በተገቢው አብራርተዋል። ከቤቱ የተለያዩ ጥያቄዎች ተነስተው ማብራሪያ ተሰጥቶበት ውይይቱ በመግባባት ተጠናቋል። | 1 436 |
| 8 | ሰላም የመንግስት ር/መምህራን
ዛሬ 8:00 ሰዓት የፋይናንስ ስብሰባ ላይ ተገኙ።
ቦታ:-8ኛ ፎቅ ፋይናንስ ጽ/ቤት | 1 485 |
| 9 | ተመራቂዎች፦ በአሰላ እና በደብረ ብርሃን ኮሌጅ የተማሩት የቅድመ-1ኛ ደረጃ መምህራን ቅዳሜ ማለትም በ20/10/2018ዓ.ም ጠዋት በአደዋ 00 ግቢ ውስጥ የሚመረቁ መሆኑን እየገለፅን። ተመራቂዎች አርብ በ19/10/18 2:30 ሚኒሊክ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት ተገኝታችሁ ኦረንቴሽን እና መግቢያ ካርድ እንድትወስዱ ጥሪ እናስተላልፋለን።
ማሳሰቢያ
ካርድ ሳይዙ ወደ አዳራሽ መግባት አይቻልም | 2 658 |
| 10 | ማስታወሻ ለመንግስት ትምህርት ቤት ርእሰ መምህራን ኢስኩል ሲስተም ላይ የ2ኛ ሴሚስተር ውጤት መምህራን ጨርሰው እንዲያስገቡ አድርጉ ሮስተር የተሟላ መሆን አለበት promotion ሲሰራ ያልተሟላ ውጤት እንዳይኖር ክሪላንስ ከመስጠታችሁ በፊት መጨረሳቸውን አረጋግጡ። | 2 187 |
| 11 | 15. 10. 2018 X to E Program for secondary school.docx | 2 357 |
| 12 | ለአራዳ ክፍለ ከተማ የመንግስትና የግል ት/ቤት በሙሉ ዛሬ በቀን15/10/2018ዓም አስከ 16/10/2018 የተማሪ ውጤት መግለጫ ስለምንሰጥ እንድትወስዱ። መሳሰቢያ የሚረከበው ውክልና ደብዳቤ እና በየክፍል ደረጃው የተማሪ ቁጥር በደብዳቤ የተረጋገጠ የያዘ መሆን አለበት ። የተማሪ ቁጥር ክፍለ ከተማ ከላካችሁት ጋር ተናባቢ መሆን አለበት። ጨምሮ መላክ ፈፅሞ የተከለከለነወ። ከዚህ ከተጠቀሰው ቀን ዉጪ የማናስተናግድ መሆኑ ይተወቅ። | 2 419 |
| 13 | +1 ARADA EDUC 5 years plan - 2019-2023 E.C.doc | 2 390 |
| 14 | 2019E.C Private School Stud. Text book Need Assessment Format | 3 060 |
| 15 | የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የትምህርት ግብዓት ፍላጎት አቅርቦትና ስርጭት ዳይሬክቶሬት የ2019ዓ.ም ትምህርት ዘመን የግል ት/ቤቶች የመፀሐፍት ግዥ በጠየቃችሁት መሠረት ለማስተናገድ እንዲቻል መረጃው በአግባቡ ተሞልቶ እንዲላክ ይደረግ፡፡
ማሳሰቢያ፡-
1. በተላከው ቅፅ መሠረት የመፀሐፍት ፍላጎቱ ተሞልቶ ይላክ
2. የመፀሐፍት ፍላጎቱ ተሞልቶ ማክሰኞ ሰኔ 16/10/2018ዓ.ም አስከ 10፡00 ድርስ በሶፍት እና ሃርድ ኮፒ እንዲላክ
3. ከተባለው ቀንና ሰዓት አልፎ ለሚመጣ መረጃ ኃላፊነቱን የማንውስድ መሆኑን እንገልፃለን
4. የወረዳ ትምህርት ጽ/ቤት የት/ቤት ማሻሻል ትግበራ ቡድን መሪዎች መረጃው በአስቸኳ አንዲደርሳቸውና የመፀሐፍት ፍላጎታቸውን ሞልተው ለክፍተ ከተማ ትምህርት ጽ/ቤት እንዲልኩ እንድታደርጉ፡፡ | 2 987 |
| 16 | 没有文字... | 2 454 |
| 17 | የ2018 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና የሚሰጥበትን የጊዜ ሰሌዳ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ይፋ አድርጋል።
(ሰኔ 13/2018 ዓ.ም) የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት የ2018 የትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና የሚሰጥበትን የጊዜ ሰሌዳ ይፋ አድርጓል።
በዚሁ መሠረት በኦንላይን (Computer-based Testing (CBT) የሚፈተኑ ተፈታኞ በስድስት ዙር የሚፈተኑ ሲሆን ከአንደኛ እስከ ሶስተኛ ዙር የተፈጥሮ ሳይንስ ተፈታኞች ይፈተናሉ። ከአራተኛ እስከ ስድስተኛ ዙር የማህበራዊ ሳይንስ ተፈታኞች የሚፈተኑ ይሆናል።
ፈተናውን በወረቀት የሚፈተኑ ተፈታኞች የተፈጥሮ ሳይንስ በሶስተኛ ዙር ላይ የሚፈተኑ ሲሆን የማህበራዊ ሳይንስ በአራተኛ ዙር በዩኒቨርሲቲ ውስጥ የሚፈተኑ ይሆናል። | 7 113 |
| 18 | 没有文字... | 3 251 |
| 19 | ቀን 12/10/2018 ዓ.ም
በትላንትናው እለት የተጀመረው የ8ኛ ክፍል መልቀቂያ ከተማ አቀፍ ፈተና በአራዳ ክፍለ ከተማ በሚገኙ 11 የፈተና ጣቢያዎች እየተሰጠ ይገኛል።
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሰኔ 11 እና ሰኔ 12/2018 ዓ.ም ለሁለት ቀን የሚሰጠው የ2018 ዓ.ም የ8ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና በአራዳ ክፍለ ከተማ በሚገኙ 11 የፈተና ጣቢያዎች ዛሬም ለሁለተኛ ቀን ቀጥሎ እየተሰጠ እንደሚገኝ የክፍለ ከተማው ትምህርት ጽህፈት ቤት አስታወቀ።
የአራዳ ክፍለ ከተማ ትምህርት ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ዱጋሳ ፍቃዱ ጽህፈት ቤቱ ፈተናው በሁሉም ጣቢያዎች ሰላማዊ ሆኖ እንዲጠናቀቅ የጸጥታ አካላትን ጨምሮ ጉዳዩ ከሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት ጋር በቅንጅት ሲሰራ መቆየቱን ገልጸው ፈተናው ከትላንት ጀምሮ በሁሉም ጣቢያዎች ያለ ምንም እንከን ሰላማዊ በሆነ መንገድ እየተሰጠ መሆኑን አመላክተዋል።
በክፍለ ከተማው 4217 የ8ኛ ክፍል ተማሪዎች ፈተናውን በመውሰድ ላይ መሆናቸውን ጽህፈት ቤት ኃላፊው ገልጸው ከሰኔ 8 እስከ 10/2018 ዓ.ም በክፍለ ከተማው በ11 የፈተና ጣቢያዎች በመሰጠት ላይ ሲሆን በዛሬው ቀን የሚጠናቀቅ መሆኑን ጨምረው ገልፀዋል፡፡ | 2 462 |
| 20 | ቀን 12/10/2018 ዓ.ም
የጥሪ ማስተካከያ መደረጉን ስለማሳወቅ
በሁሉም የመንግስት ት/ቤት ያሉትን አስተዳደር ሰራተኞች እና የወረዳ ት/ጽ/ቤት ባለሙያዎች ለቅዳሜ 13/2018 ዓ.ም ስልጠና ተጠርቶ የነበረው ቀጣይ ሳምንት ስለሆነ ጥሪ እስክተላለፍላቸው ድረስ ለነገው ያልተጠሩ መሆኑን ር/መምህራንና የወረዳ ሀላፊዎች በእናንተ በኩል እንድታስተላልፉ እናሳውቃለን፡፡ | 2 129 |
现已上线!2025 年 Telegram 研究 — 年度关键洞察 
