cookie

ما از کوکی‌ها برای بهبود تجربه مرور شما استفاده می‌کنیم. با کلیک کردن بر روی «پذیرش همه»، شما با استفاده از کوکی‌ها موافقت می‌کنید.

avatar

Commercial Bank of Ethiopia - Official

Commercial Bank of Ethiopia is the leading bank in Ethiopia, established in 1942. Pioneer to introduce modern banking to the country with more than 1800 branches across the country. @ www.facebook.com/combanketh @ www.twitter.com/combankethiopia

نمایش بیشتر
پست‌های تبلیغاتی
118 619
مشترکین
+67724 ساعت
+4 5947 روز
+6 76630 روز

در حال بارگیری داده...

معدل نمو المشتركين

در حال بارگیری داده...

ይመልሱ፤ ይሸለሙ! ********* 2ኛ ዙር የቴሌግራም ጥያቄና መልስ ውድድር፡፡ በአስተያየት መስጫው በመግባት ይመልሱ! ********* ማሳሰቢያ፡ • የተስተካከሉ መልሶች ተቀባይነት የላቸውም፡፡ • ቀድመው የመለሱ አምስት ተሳታፊዎች በደረጃቸው ይሸለማሉ፡፡ • አንድ ተሳታፊ ከሁለት ጊዜ በላይ አይሸለምም፡፡
نمایش همه...
👍 173 63👎 35😁 17👏 8
ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች እንኳን ለብርሀነ ትንሳኤው በሰላም አደረሳችሁ! በዓሉ የሰላም ፣ የጤና እና የደስታ ይሁንላችሁ! ******** የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሁሌም የሚተማመኑበት ባንክ! #CBE #happy #ethiopian #easter
نمایش همه...
👍 129 54👎 16🔥 5
2ኛ ዙር የፌስቡክ አሸናፊዎች ዝርዝር ********* ሚያዝያ 25 ቀን 2016 ዓ.ም በፌስቡክ በተካሄደው 2ኛ ዙር የጥያቄና መልስ ውድድር የአሸናፊዎች ዝርዝር፡፡ ማሳሰቢያ፡ ለአሸናፊዎች ሽልማቱ የሚደርሰው በሲቢኢ ብር በመሆኑ እስካሁን ደንበኛ ካልሆኑ በአቅራቢያዎ ወደሚገኝ የባንካችን ቅርንጫፍ ወይም የሲቢኢ ብር ወኪል በመሄድ የሲቢኢ ብር ደንበኛ በመሆን ሽልማቱን ይቀበሉ፡: የሲቢኢ ብር መተግበሪያን ለማውረድ፡ • ለአንድሮይድ ስልኮች፡ https://play.google.com/store/apps/details?id=prod.cbe.birr • ለአፕል ስልኮች፡ https://apps.apple.com/us/app/cbebirr/id1600841787
نمایش همه...
18👍 11👎 3🔥 2
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ዲጂታል የባንክ አገልግሎት አማራጮች ዓመቱን ሙሉ በአማካኝ 99.8 በመቶ አገልግሎት እንደሚሰጡ ተገለፀ፡፡ *********** ይህን የገለፁት የባንኩ ፕሬዚዳንት አቶ አቤ ሳኖ ከአዲስ ዋልታ ቴሌቪዥን ‘ነፃ ሀሳብ’ ጋር ሰሞኑን ባደረጉት ቆይታ ነው፡፡ ኢትዮጵያ ውስጥ ዓመቱን ሙሉ በተሻለ መልኩ የሚሠራው የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አገልግሎት መስጫ ሲስተም መሆኑን የገለፁት አቶ አቤ፣ ከዚህ ጋር በተያያዘ የሚንፀባረቀው አመለካከት ፍፁም ባንኩን የማይገልፅ መሆኑን ተናግረዋል፡፡ የኔትዎርክ መስመር መቆረጥን ጨምሮ በተለያየ ምክንያት የአገልግሎት መቆራረጥ ሊከሰት እንደሚችል የገለፁት አቶ አቤ፣ ሁሉንም ነገር ከሲስተም አለመኖር ጋር የማያያዝ ችግር እንዳለ ተናግረዋል፡፡
نمایش همه...
👍 23👎 7😁 5
እንኳን ለትንሳኤ በዓል በሰላም አደረሳችሁ! #EthioDirect በኢትዮ-ዳይሬክት ከውጭ ሀገራት የተላከ ገንዘብ አሁንም ለበዓል ይደርሳል! ************ በኢትዮ-ዳይሬክት መተግበሪያ ከ5 - 1000 ዶላር ሀገር ቤት ላሉ ወዳጅ ዘመዶችዎ ገንዘብ በነፃ ይላኩ፤ በብርሀን ፍጥነት ለጉዳይ ሳይዘገይ ይደርሳል! መልካም በዓል ይሁንልዎ! EthioDirect #ቀላል #ፈጣን #አስተማማኝ #ነፃ #CBE #ethiodirect #visa #mastercard #money #transfer #ethiopia ********* የEthioDirect የሞባይል መተግበሪያ ከPlay Store ወይም App Store በማውረድ አገልግሎቱን ይጠቀሙ። • ለአንድሮይድ ስልኮች https://play.google.com/store/apps/details?id=com.combanketh.ethiodirect • ለአፕል ስልኮች https://apps.apple.com/us/app/ethiodirect/id1602064491
نمایش همه...
👍 31 3👎 2
ይመልሱ፤ ይሸለሙ! ************* ዛሬ ሚያዝያ 26 ቀን 2016 ዓ.ም ከምሽቱ 2፡30 • በቴሌግራም ፦ https://t.me/combankethofficial • በኦሮምኛ የፌስቡክ ገፅ፡- https://www.facebook.com/BaankiiDaldalaItiyoophiyaa • በትግርኛ የፌስቡክ ገፅ:- https://www.facebook.com/profile.php?id=100063784606106 • በቲክቶክ፦ https://www.tiktok.com/@combankethiopia የጥያቄና መልስ ውድድር ይኖረናል፡፡ ትክክለኛ ገፃችንን በመቀላቀል ይሳተፉ፤ ይሸለሙ! መልካም እድል!
نمایش همه...
👍 49👎 5😁 4👏 3
እንኳን ለትንሳኤ በዓል በሰላም አደረሳችሁ! #CashGo በካሽጎ ከውጭ ሀገራት ገንዘብ ሲላክ በቅፅበት ወደተቀባዩ ሂሳብ ይገባል፣ ለጉዳይም ሳይዘገይ ይደርሳል! መልካም በዓል! ========= የሞባይል መተግበሪያውን ከ Play Store ወይም App Store በማውረድ ይጠቀሙ። • ለአንድሮይድ ስልኮች https://play.google.com/store/apps/details?id=com.bankofabyssinia.cashgo&hl=en&gl=US • ለአፕል ስልኮች https://apps.apple.com/us/app/cashgo/id1559346306 #ከውጭ #ሀገራት #ገንዘብ #cbe #CashGo #visa #mastercard #moneytransfer
نمایش همه...
👍 11 1
ጥሩ የቢዝነስ ሓስብ ላላቸው የብድር መመሪያ እየተዘጋጀ መሆኑን አቶ አቤ ሳኖ ገለጹ። *************************************** ሰሞኑን ከ አዲስ ዋልታ ጋር ቆይታ ያደረጉት የባንካችን ፕሬዚዳንት አቶ አቤ ሳኖ ጥሩ ሓሳብ ላላቸው (Idea Financing) ድሮም የነበረ ቢሆንም በአግባቡ ባለመተዋወቁ ብዙም አልተሰራበትም ብለዋል። ከ 90 እስከ 95 በመቶ የአስቀማጮች ድርሻ የሆነው የባንኮች ሀብት፤ ሃሳብ ላላቸው ብድር ለመስጠት ከፍተኛ ጥንቃቄ የሚፈልግ ቢሆንም የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በቅርቡ በሚያወጣው መመሪያ መሰረት ውጤታማ የቢዝነስ ሓስብ ላላቸው እና ላተገባበር በግልጽ ማስረዳት ለሚችሉ ግለሰቦች እና ተቋማት ብድር ለመስጠት የሚያስችሉ ስራዎች ተሰርተው የማስተዋወቅ ስራው በቅርብ እንደሚጀመር ተቁመዋል።
نمایش همه...
52👍 28👎 6
እንኳን ለብርሃነ ትንሳዬ በሰላም አደረሳችሁ! ****************************** የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ልዩ የትንሳኤ በዓል ዝግጅት ሕሁድ ሚያዝያ 27 ቀን 2016 ዓ.ም በእለተ ፋሲካ ከቀኑ 10፡30 እስከ 12፡00 በኢትዮጵያ ብሮድካስት ኮርፖሬሽን (ETV)።
نمایش همه...
18👍 10👏 4
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የወንዶች እግር ኳስ ቡድን አቻ ወጣ ========================== በ23ኛ ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ መርሃ ግብር የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የወንዶች እግር ኳስ ቡድን ከኢትዮጵያ ቡና ጋር ያገናኘው ጨዋታ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከእረፍት በፊት ባስቆጠራቸው ሁለት ጎሎች እስከ 85ኛው ደቂቃ ቢመራም በተከታታይ በተቆጠሩበት ሁለት ጎሎች ጨዋታው በአቻ ውጤት ተጠናቋል። በዚህም መሰረት የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የወንዶች እግር ኳስ ቡድን ባደረጋቸው 23 ጨዋታዎች 47 ነጠብ እና 19 ንፁህ ጎል ሊጉን እየመራ ይገኛል።
نمایش همه...
👍 46 24👎 8😁 2