የቅዱሳን ታሪክ
رفتن به کانال در Telegram
በዚህ ቻናል ውስጥ፦ በኦርቶዶክስ ተዋህዶ ብቻ የሚገኙ ስዕላትን የቤተክርስቲያን ትውፊት የጠበቁ ስዕላት የአድባራት እና የገዳማት ፎቶዎችን ያገኛሉ የተለያዩ ስዕለ አድዕኖ ለመላክ @kidanemiherat_bot
نمایش بیشتر8 640
مشترکین
+124 ساعت
-137 روز
-7730 روز
در حال بارگیری داده...
کانالهای مشابه
ابر برچسبها
هیچ دادهای
مشکلی وجود دارد؟ لطفاً صفحه را تازه کنید یا با مدیر پشتیبانی ما تماس بگیرید.
اشارات ورودی و خروجی
---
---
---
---
---
---
جذب مشترکین
ژوئن '26
ژوئن '26
+36
در 0 کانالها
مه '26
+69
در 0 کانالها
Get PRO
آوریل '26
+77
در 0 کانالها
Get PRO
مارس '26
+70
در 0 کانالها
Get PRO
فوریه '26
+77
در 0 کانالها
Get PRO
ژانویه '26
+55
در 0 کانالها
Get PRO
دسامبر '25
+67
در 0 کانالها
Get PRO
نوامبر '25
+84
در 0 کانالها
Get PRO
اکتبر '25
+66
در 0 کانالها
Get PRO
سپتامبر '25
+62
در 0 کانالها
Get PRO
اوت '25
+104
در 0 کانالها
Get PRO
ژوئیه '25
+93
در 0 کانالها
Get PRO
ژوئن '25
+83
در 0 کانالها
Get PRO
مه '25
+115
در 0 کانالها
Get PRO
آوریل '25
+115
در 0 کانالها
Get PRO
مارس '25
+99
در 0 کانالها
Get PRO
فوریه '25
+114
در 0 کانالها
Get PRO
ژانویه '25
+149
در 0 کانالها
Get PRO
دسامبر '24
+155
در 0 کانالها
Get PRO
نوامبر '24
+155
در 0 کانالها
Get PRO
اکتبر '24
+119
در 0 کانالها
Get PRO
سپتامبر '24
+107
در 0 کانالها
Get PRO
اوت '24
+140
در 0 کانالها
Get PRO
ژوئیه '24
+132
در 0 کانالها
Get PRO
ژوئن '24
+103
در 0 کانالها
Get PRO
مه '24
+135
در 0 کانالها
Get PRO
آوریل '24
+140
در 0 کانالها
Get PRO
مارس '24
+181
در 0 کانالها
Get PRO
فوریه '24
+19
در 0 کانالها
Get PRO
ژانویه '24
+21
در 1 کانالها
Get PRO
دسامبر '230
در 0 کانالها
Get PRO
نوامبر '230
در 1 کانالها
Get PRO
اکتبر '230
در 0 کانالها
Get PRO
سپتامبر '230
در 0 کانالها
Get PRO
اوت '230
در 0 کانالها
Get PRO
ژوئیه '23
+33
در 0 کانالها
Get PRO
ژوئن '23
+73
در 0 کانالها
Get PRO
مه '23
+42
در 0 کانالها
Get PRO
آوریل '23
+59
در 0 کانالها
Get PRO
مارس '23
+68
در 0 کانالها
Get PRO
فوریه '23
+38
در 0 کانالها
Get PRO
ژانویه '23
+50
در 0 کانالها
Get PRO
دسامبر '22
+100
در 0 کانالها
Get PRO
نوامبر '22
+68
در 0 کانالها
Get PRO
اکتبر '22
+73
در 0 کانالها
Get PRO
سپتامبر '22
+54
در 0 کانالها
Get PRO
اوت '22
+89
در 0 کانالها
Get PRO
ژوئیه '22
+73
در 0 کانالها
Get PRO
ژوئن '22
+65
در 0 کانالها
Get PRO
مه '22
+57
در 0 کانالها
Get PRO
آوریل '22
+63
در 0 کانالها
Get PRO
مارس '22
+42
در 0 کانالها
Get PRO
فوریه '22
+20
در 0 کانالها
Get PRO
ژانویه '22
+27
در 0 کانالها
Get PRO
دسامبر '21
+26
در 0 کانالها
Get PRO
نوامبر '21
+18
در 0 کانالها
Get PRO
اکتبر '21
+27
در 0 کانالها
Get PRO
سپتامبر '21
+30
در 0 کانالها
Get PRO
اوت '21
+42
در 0 کانالها
Get PRO
ژوئیه '21
+51
در 0 کانالها
Get PRO
ژوئن '21
+31
در 0 کانالها
Get PRO
مه '21
+28
در 0 کانالها
Get PRO
آوریل '21
+133
در 0 کانالها
Get PRO
مارس '21
+100
در 0 کانالها
Get PRO
فوریه '21
+149
در 0 کانالها
Get PRO
ژانویه '21
+146
در 0 کانالها
Get PRO
دسامبر '20
+16 134
در 0 کانالها
| تاریخ | رشد مشترکین | اشارات | کانالها | |
| 14 ژوئن | +2 | |||
| 13 ژوئن | +5 | |||
| 12 ژوئن | +5 | |||
| 11 ژوئن | +3 | |||
| 10 ژوئن | +1 | |||
| 09 ژوئن | +2 | |||
| 08 ژوئن | +2 | |||
| 07 ژوئن | +1 | |||
| 06 ژوئن | +2 | |||
| 05 ژوئن | +3 | |||
| 04 ژوئن | +4 | |||
| 03 ژوئن | +2 | |||
| 02 ژوئن | +3 | |||
| 01 ژوئن | +1 |
پستهای کانال
Repost from አምኀ ተዋኅዶ ዘክርስቶስ
ልዑል ሰምራ
ዳዊት ዘመራ
በቤተ መቅደስ ተወክፍዋ
ልዑል ወደዳት
ዳዊትም ዘመረላት
በቤተ መቅደስ ተቀበሏት
መቅደሰ ኦሪት ዘቦዕኪ ኦ ማርያም እምነ፤
ወእሙ ለእግዚእነ፤
በሕፅነ ሐና ተማኅፀነ፤
ፈንዊዮ ለፋኑኤል ይዕቀብ ኪያነ፤
በረምኃ መስቀል ረጊዞ ሰይጣነ፤
ወደ ኦሪት መቅደስ የገባሽ የጌታችን እናቱ እናታችን ማርያም ሆይ
አንቺን በታቀፈ በሃና ጭን ተማፅነናል፤
ሰይጣንን በመስቀል ጦር ወግቶ እኛን ይጠብቀን ዘንድ ፋኑኤልን ላኪልን።
(ነግሥ ዘማኅሌት)
በአታ ለማርያም 🙏
እንኳን አደረሳችሁ
| 2 | ቅ ድ መ : ዓ ለ ም : የ ታ ሰ በ ች
#መላእክት ቢታሰቡ ድንግል ማርያምን ከበው በእርስዋ መንበርነት የተገለጠውን ንጉሠ ነገሥት እግዚአ አጋእዝት ሊያመሰግኑ ነው።
#ነቢያት ቢታሰቡ ትንቢታቸው በድንግል ማርያም ተፈጽሞ በእርስዋ ምክንያት መርገም ሊወገድላቸው ነው።
#ሐዋርያት ቢታሰቡ በእመቤታችን ከብረው እርስዋ ያወጣችላቸውን ፀሐይ ለብሰው ለዓለም ብርሃን ሊሆኑ ነው።
#ሰማዕታት ቢታሰቡ አክሊለ ሰማዕት ክርስቶስን ወልዳላቸው በእርሱ ስም አንበሳ ሊሰግድላቸው እሳት ሊቀዘቅዝላቸው ኃይል ሊያስታጥቃቸው ድል ሊነሡ ነው።
#መነኮሳት ቢታሰቡ አክሊለ ሦክ ተቀዳጅቶ የምንኩስና ቆብን ከለሜዳ ለብሶ የምንኩስና ቀሚስን በበረሃ ጹሞ የበረሃው ውስጥ ከዋክብት እንዲሆኑ ገዳምን ባርኮ የሰጣቸውን ብርሃናቸው ጌታን ብትወልድላቸው ነው።
ስለዚህ “ እመቤታችን ዓለም ሳይፈጠር በአምላክ ኅሊና ታስባ ትኖር ነበር” እንላለን። | 658 |
| 3 | በ ዓ ተ ፡ ግ ብ ጽ
#ነገ_ግንቦት_24 ቀን እመቤታችን ከተወዳጅ ልጅዋ ጋር በስደት ግብጽ የገባችበት ዓመታዊ ክብረ በዓል ነው ።
አበው የአበባን በዓል በአበባ ዘመን ብለው ማኅሌቱንም በዓሉን በወርኃ ጽጌ በጥቅምት ቢወስዱትም ጥንተ መሠረቱ ግን ግንቦት 24 ቀን ነው ።
እመቤታችን ቀጥኖ ከሚያመነምን ክፉ ዘመን ትሰውረን እፎይ ከምንልበት ዘመን በምልጃዋ ታድርሰን! | 1 093 |
| 4 | ጾም ሙሽሪትን ትመስላለች፤ ሙሽሪትን በሰርግ አዳራሽ ኾነው የሚቀበሏት ሰዎች ቤቱን ያስጌጡታል፤ ይሸልሙታል፡፡ ወደ ሰርጉ አዳራሽ የሚገባውን ሰው የሰርግ ልብስ ለብሶ እንደኾነ፣ የቆሸሸ እንዳልኾነ አይተው ያስገቡታል፡፡ እኛም እንዲኽ ልንኾን ይገባናል ብዬ እነግራችኋለኹ፡፡
ልቡናችንን በማንጻት፣ ልል ዘሊል ከመኾን በመራቅ፣ የክፋት እርሾን በማስወገድ፣ ከጾም ጋር አብረው የሚመጡትን የሚያጅቧትን መልካም ምግባራትንም ለመቀበል የልቡናችንን ውሳጤ በመክፈት የምግባር እናት፣ የማስተዋል እንዲኹሉም ለሌሎች ምግባራት ኹሉ ንግሥት የምትኾን ጾምን ልንቀበላት ይገባናል ብዬ እነግራችኋለኹ፡፡ ይኽን ያደረግን እንደኾነ ታላቅ ሐሴት እናደርጋለን፤ ርሷም ቁስለ ነፍሳችንን ትፈውስልናለች፡፡
በሌላ አገላለጽ ብነግራችኹ ሐኪሞች በአንድ ታማሚ ሰውነት ውስጥ ያለውን ቆሻሻ፣ መርዘኛ ፈሳሽን ማስወገድ ሲፈልጉ መጀመሪያ የሚያደርጉት ነገር ቢኖር ታማሚው ምግብ ከመውሰድ እንዲቈጠብ ነው፡፡ ታማሚው ለጊዜው ምግብን ከመብላት ካልተከለከለ ሓኪሞቹ የሚሰጡት መድኃኒት እንደተፈለገው ውጤት አይሰጥም፡፡ እኛም ቁስለ ነፍስ ቁስለ ሥጋ የምትፈውሰውን ጾም ስንቀበላት ከዚኽ በላይ ልንኾን ይገባናል ብዬ እነግራችኋለኹ፡፡ ድኅነተ ሥጋ ድኅነተ ነፍስን የምንሻ ከኾነ ልቡናችንን ንጹሕና ንቁ በማድረግ ልንወስዳት ይገባናል፡፡ እንዲኽ ካልኾነ ግን ከጥቅሟ ይልቅ ጉዳቷ ያመዝናል፡፡
ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ
እንኳን ለጾመ ሐዋርያት በሰላም አደረሳችሁ 🥰 | 864 |
| 5 | ጰ ራ ቅ ሊ ጦ ስ : አሸናፊ ነው !
ጰ ራ ቅ ሊ ጦ ስ : የስጦታ ምንጭ ነው !
ጰ ራ ቅ ሊ ጦ ስ : ለሰማዕታት መመኪያ ነው !
ጰ ራ ቅ ሊ ጦ ስ : የተሰበሩትን የሚጠግን ነው !
ጰ ራ ቅ ሊ ጦ ስ : የማይዳሰስ የእሳት ነበልባል ነው !
ጰ ራ ቅ ሊ ጦ ስ : የንጽሕናና የቅድስና መንፈስ ነው !
ጰ ራ ቅ ሊ ጦ ስ : ዕድፍን የሚያነጻ ውኃን የሚቀድስ ነው !
ጰ ራ ቅ ሊ ጦ ስ : የጻድቃን የባለሟልነታቸው የራስ ወርቅነው !
ጰ ራ ቅ ሊ ጦ ስ : ተቀድቶ የሚጠጣ የዕውቀት መጠጥ ነው !
ጰ ራ ቅ ሊ ጦ ስ : ድንጋዮችን የሚፈረካክስ የእሳት መዶሻ ነው !
ጰ ራ ቅ ሊ ጦ ስ : በጨለማ ላይ የሚያበራ የይቅርታ ብርሃን ነው !
ጰ ራ ቅ ሊ ጦ ስ : ሐዋርያትን የወይን ጠጅ ሳይጠጡ ያሰከረ ነው !
ጰ ራ ቅ ሊ ጦ ስ : የወርቅ የሐር ግምጃ የቅዱሳን የጌጣቸው ልብስ ነው!
ጰ ራ ቅ ሊ ጦ ስ : ፍጹም የከበረ የአብና የወልድ የባሕርይ ሕይወትነው !
ጰ ራ ቅ ሊ ጦ ስ : የሃይማኖት አልጫነትን የሚያጣፍጥ የልቡና ጨው ነው
ጰ ራ ቅሊጦ ስ : መጉደል መጨመር ሳይኖርበት በህልውናው አምላክነው
ጰ ራ ቅ ሊ ጦ ስ :የይሁዳ ኮረብቶች በጽዮን አዳራሽ የሚጠጡት እሳት ነው
ጰራቅሊጦስ : በምሥጢረ ቁርባን ላይ የሚረብ ፀዐዳ መለኮታዊርግብነው
እ ን ደ : አ ብ ና : እ ን ደ : ወ ል ድ : በ ሰ ማ የ : ሰ ማ ያ ት : በ ም ድ ር ም : ሁ ሉ : ላ ይ : መ ን ግ ሥ ቱ : የ መ ላ : ነ ው : ጰ ራ ቅ ሊ ጦ ስ ። !!! | 875 |
| 6 | ደ ብ ረ : ም ጥ ማ ቅ
ከሠላሳ ሶስት የእመቤታችን በዓላት አንዱ ግንቦት 21 ቀን የሚከበረው የእመቤታችን በዓል ነው ።
በግብጽ ደብረ ምጥማቅ በምትባል ቦታ በተሰራች ቤተክርስቲያን እመቤታችን የወርቅ ወንበር ላይ ተቀምጣ ጻድቃንን መልአክትን አስከትላ ለአምስት ቀን የታየችበት የተገለጸችበት ነው ።
እመቤታችን በስደት ሳለች ጌታ በዚህ ቦታ በስምሽ ቤተ ክርስቲያን ይታነጻል ስሙንም ደብረ ምጥማቅ ይሉታል ብሎ ነግሯት ነበር ይኸውም አልቀረም በዚሁ ቦታ በእመቤታችን ስም ቤተ ክርስቲያን ታንጾ ስሙ ደብረ ምጥማቅ ተብሏል ።
በዚህ ዕለት እመቤታችን ከፀሐይ ሰባት እጅ አብርታ ከጉልላቱ ላይ በመንበር ብርሃን ተቀምጣ መላእክት ሊቃነ መላእክት ከበው ሲያመሰግኗት ነቢያት ሐዋርያት ጻድቃን ሰማዕታት እጅ ሲነሣት ታይታለች ።
እስከ አምስት ቀንም ምእመናኑን አረማውያኑን አንድ ወገን አድርጋ ስትባርክ ሰንብታለች ከዚህም በኋላ ምእመናንም አረማውያንም በየዓመቱ እነዚህን ከግንቦት 21 እስከ ግንቦት 25 ለአምስት ዕለታት በደብረ ምጥማቅ ተሰብስበው የሚያከብሩ ሆነዋል ።
ለኛም ለልጆቿ በሕይወታችን ሁሉ እየተገለጠች በረድኤት በበረከት ትባርከን !!! | 993 |
| 7 | እ ን ዲ ህ : እ ን ላ ታ ለ ን
ለጉድለታችን ምልዓት ናት ።
ላለመውደቃችን ጽናት ቅናት ናት ።
ለጥፋታችን አንቀጸ መድኀኒት ናት ።
ለመነሣታችን ምርጉዘ ዕፀ ሕይወት ናት ።
የእመቤታችን የኪዳነ ምሕረት ቃል ኪዳኗ በንስሐ እየቀሰቀሰ ወደ ርእሰ ሕይወት ክርስቶስ የሚያደርሰን የምሕረት ገመድ ነው እንላታለን ።
በዚህም ልጅዋ ራሱ እኔ ከፍ ብዬ እስባችኟለሁ እንዳለ ኪዳነ ምሕረት ወደ ልጅዋ የምትመራን ብርህት ደመና የልጅዋን የምሕረቱን የወይራ ዝንጣፊ ይዛ ወደ እኛ የምትፋጠን ርግብ መንፈሳዊት ናት እንላታለን ።
ዘመን የማይገድባት ለሁሉ የሚበቃ ረድኤት ያላት ምልዕተ ጸጋ በምድርም በሰማይም በነፍስም በሥጋም ጥግ የምትሆነን መለኮት የመሠረታት ነውራችን የምትሸፍንልን ሰፊ አዳራሽ ናት ።
ሰለዚህም እመቤታችን ሆይ ቃል ኪዳንሽ ከእንቅልፍ እንደሚነቃ ስካርም እንደለቀቀው በነፍስ በሥጋ ያነቃናል እንላታለን ።
እመቤታችን ሆይ ከሕማም ያስነሣናል ከድካም ያበረታታናል እመቤታችን ሆይ ቃል ኪዳንሽ ከቡሩካን ጋር በቀኝ ያቆመናል እንላታለን ።
እመቤታችን የአዳም አባታችን ርስት ከምትሆን ከገነት ከመንግሥተ ሰማያት ገብተን ለመኖር የሚያበቃን ዘላለም ጸንቶ የሚያኖረው ኪዳንሽ ነው እንላታለን ። | 1 250 |
| 8 | ‹‹ ወደ : አባቴ : ወደ : አባታችሁ : ዐርጋለሁ ... ››
ያረገው ከሰማይ የወረደው ከድንግል ማርያም የተወለደው የፍጥረ አስገኚ የዓለም ሠራኢ መጋቢ እግዚአብሔር ነው ።
በዓለ ዕርገትን ስናከብር አካላዊ ቃል እግዚአብሔር ወልድ ከአብ ከመንፈስ ቅዱስ ሳይለይ በዚህ ዓለም ሠላሳ ሦስት ዓመት ከሦስት ወር ኖረ ።
ከማኅበረ መላእክት ተለይቶ ይኖር ለነበረ ለአዳም ጽንዐ ነፍስ ልጅነት ስጥቶ ከማኅበረ መላእክት ጋር አንድ አድርጎ ዐረገ ስንል ነው ።
ጌታችን ወደ ሰማይ ሲያርግ የነበረውን ድባብ ምን ይመስላል ቢሉ ፦ ቢታንያ ሲደርስ መሄዱን ትቶ ቆመ ደቀ መዛሙርቱም ከበውት ቆሙ ጌታም በፍቅር ዐይን አያቸው ።
እጆቹንም አንሥቶ ሲባርካቸው ከማንኛውም ምድራዊ ስበት በበለጠ ኀይል ከመካከላቸው ተነሥቶ ወደ ሰማይ ዐረገ ‹‹ ወደ አባቴ ወደ አባታችሁ ዐርጋለሁ ›› ይህን እየተናገረ ሳለ ደመና ነጠቀው ከዐይኖቻቸውም ሠወረው ።
ዳግመኛ መብረቅ የለበሱ መላእክት ታይዋቸው እናንት የገሊላ ሰዎች ቆማችሁ ሰማይ ሰማይን ለምን ትመለከታላችሁ እርሱ ኢየሱስ ክርስቶስ ሲያርግ እንዳያችሁ ዳግመኛም በክብር ወደ እናንተ ይመጣል ።
ደቀ መዛሙርቱም ጌታቸውን ከዐይናቸው እስኪሰወርና አይኖቻቸው እስኪፈዙ ድረስ በአድናቆትና በፍቅር ወደ ላይ ተመለከቱ ወዲያውኑ የክብር ደመና ከዐይናቸው ሰወረው ።
መላእክትም የደመና ሰረገላም መስለው በተቀበሉት ጊዜ ደቀ መዛሙርቱ ጥዑም የሆነውን የመላእክትን ዝማሬ ሰምተዋል።
መላእክትም ትኩር ብለው የጌታን ዕርገት ለሚመለከቱ ሐዋርያት ‹‹ እናንተ የገሊላ ሰዎች ሰማይ ሲወጣ ያያችሁት ተመልሶ ይመጣል ›› የሚል ተስፋ አበሠሩአቸው ።
ደቀ መዛሙርቱም ‹‹ እነሆ እኔ እስከ ዓለም መጨረሻ ድረስ ሁል ጊዜ ከእናንተ ጋር ነኝ ›› ሲል የሰጣቸውን ተስፋ እያስታወሱ ከቢታንያ ተመለሱ ።
እንኳን ለብርሃነ ትርገቱ በሰላም አደረሳችሁ | 1 388 |
| 9 | بدون متن... | 1 120 |
| 10 | ለኢትዮጵያዊቷ ጻድቅ ለቅድስት ክርስቶስ ሠምራ ዓመታዊ ክብረ በዓል (ግንቦት 12) እንኳን በሰላምና በጤና በሰላም አደረሳችሁ አደረሰን ።
ቅድስት እናታችን ክርስቶስ ሠምራ ዓለምንና ክብሯን፣ ትዳሯንና ንብረቷን ንቃ ስለ ክርስቶስ ፍቅር ሙሉ ሕይወቷን ለጸሎትና ለተጋድሎ የሰጠች፤ በተለይም ደግሞ ስለ ሰው ልጆች ሁሉ ድኅነትና ምሕረት ሌሊትና ቀን በጣና ባሕር ውስጥ ቆማ በመጸለይ የምሕረት ቃል ኪዳን የተቀበለች ታላቅ የፍቅርና የንሥሐ እናት ናት።
የእናታችን የቅድስት ክርስቶስ ሠምራ ቅዱስ ጸሎቷ፣ ትሕትናዋ፣ ረድኤትና በረከቷ ከሁላችን ጋር ይሁን። | 948 |
| 11 | ሥ ጋ ህ ን : አ ፍ ል ሰ ው : በ ው ስ ጡ : ያ ኖ ራ ሉ
ግንቦት 12 ቀን ቅዱስ አባታችን አቡነ ተክለ ሃይማኖት ቅዱስ ዐፅማቸው ቀድሞ ካረፉበት (ከተቀበረበት) ሥፍራ (ደብረ አስቦ) አሁን ወዳለበት ሥፍራ (ደብረ ሊባኖስ) የተዘዋወረበት ቀን ነው፡፡
ስለ ቀናች ሃይማኖትህ
ስለ ልብህ ንጽሕናና ቅድስና
ስለ ብዙ ጾም ጸሎት ስግደትህ
ሃይማኖትን ለማስተማር መላዋን ኢትዮጵያን ስለመዞርህ
በሰባት ዓመታት ቁመት የአንዱ አገዳ እግርህ ስለ መሰበሩ
ወደ ኢየሩሳሌም ወርደህ ልዩ ልዩ የቅዱሳን ቦታዎች ስለ መሳለምህ
ከአረማውያን ሕዝብ ጋር በሃይማኖት ስትታገል ደምህን ስለ ማፍሰስህ
በማለት የሕይወት አክሊላትን ካቀዳጃቸው በኋላ
ዝክራቸውን በማዘከር መታሰቢያቸውን የሚያደርጉ ሁሉ በዚህ ዓለምም ሆነ በወዲያኛው ዓለም ፍጹም ዋጋና ፍጹም ክብር እንደሚሰጣቸው ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ለጻድቁ አባታችን ለአቡነ ተክለ ሃይማኖት ቃል ኪዳን ከገባላቸው ።
#ግንቦት_12_ቀን « በስምህ ታላቅ ቤተ ክርስቲያን ልጆችህ ሠርተው ሥጋህን አፍልሰው በውስጡ ያኖራሉ ›› አላቸው ።
የጻድቁ ምልጃ ጸሎት አይለየን🥰🙏 | 1 007 |
| 12 | አ ፈ : ወ ር ቅ
የቅዱስ ዮሐንስ የዕረፍቱን መታሰቢያ በዓል በየዓመቱ ግንቦት 12 ቀን ቅድስት ቤተ ክርስቲያን በዓልን ሰርታ በስሙ ጽላት ቀርጻ ቤተክርስቲያን አንፃ ታዘክረዋለች ።
ቅዱስ ዮሐንስ አፈ ወርቅ ቤተ ክርስቲያን ካፈራቻቸው ሰባክያንና መተርጉማን ታላቁና ደገኛው አባት ነው ፡፡
ዛሬም ድረስ በመላው የክርስትና ዓለም ከፍተኛውን ክብር ይዞ ይገኛል እንከን የለሽና ደስ የሚያሰኝ የሕይወት አሻራ ትቶ ያለፈ ነው ።
በሰባክያንና በመተርጉማን ተዘውትሮ የሚነበብና የሚጠቀስ፣ በሁሉም ዘንድ በፍቅር የሚታወስ እንደ እርሱ ያለ የለም፡፡
ከዕረፍቱ በኋላ በተጋድሎው፤ በትምህርቱና በሕይወቱ ቅድስና የሚያደንቁትና የሚወዱት ከዕረፍቱ በኋላ ክርስቲያኖች “አፈ ወርቅ” የሚለውን ቅጽላዊ መጠሪያ ሰጡት ፡፡
“አፈ ወርቅ" የሚለው ስም ከመጠሪያ ስሙ (ዮሐንስ) በላይ ጎልቶ የሚታወቅበትና የሚጠራበት እስኪሆን የደረሰ ነው ።
ለቤተ ክርስቲያን ላበረከተው ሁለ ገብ የሆነ ታላቅ አስተዋጽዖም ተገቢ የሆነ የግብሩ መገለጫ ስም ነው፡፡
ቅድስት በረከቱ ትደርብን🥰🙏 | 938 |
| 13 | ከሰው ዐይን ተሰወረ አኗኗሩም ከሰማይ መላእክት ጋር ሆነ
#ግንቦት_11_ቀን_ቅዱስ_ያሬድ ደብረ ሐዊ ከተባለው በሰሜን ተራራና ጫካ ውስጥ ብዙ ዓመታትን በምናኔ ካሳለፈ በኋላ ሞትን ሳይቀምስ ከዚህ ዓለም የተሠወረበት ቀን ነው።
ቅዱስ ያሬድ በዚህ ዓለም የኖረበት ጠቅላላ ዕድሜው ሰባ ዐምስት ዓመት ነዉ በቅዱስ ያሬድ ታሪክ ውስጥ አከራካሪ ትረካዎች አሉ ይህውም በዕረፍቱና በዕርገቱ መካከል የሚነገረው ትረካ ነው።
አንዳንድ ሊቃውንት ቅዱስ ያሬድ ከዚህ ዓለም በሞት እንደተለየ መቃብሩም እንደተሠወረ ሲናገሩ ሌሎች ሊቃውንት ደግሞ እንደ ሄኖክና እንደ ኤልያስ ሞትን ሳይቀምስ እንደተሠወረ ይናገራሉ፡፡
ሞቷል የሚሉት ሊቃውንት በስንክሣሩ ላይ "በዚች ዕለት የሱራፌል አምሳያቸው የሆነ ማሕሌታይ ያሬድ ዐረፈ ፤ ከዚህ በኋላ ወደ ሰሜን ገዳም ሔዶ በዚያ በሰላምም ተቀመጠ" የሚለውን ገጸ ንባብ ይዘው ሞቷል የሚሉ አሉ ነገር ግን ይሄ ገጸ ንባብ በሞት መለየቱን አያመለክትም።
ምክንያቱም "ጌታችን ከሥራው ሁሉ ዐረፈ" እንደሚለው ፤ ቅዱስ ያሬድም በድጓው "በጎዳና ካገኘኝ ድካም ሰውነቴ ዐረፈች" ብሎ በተናገረው መሠረት ሰው እንደሚያርፍ ቅዱስ ያሬድም ማስተማሩን ፤ ከሰው ጋር መለየቱን ፤ ከዓይነ ሞት መሠወሩንና ከተጋድሎው ማረፉን የሚያመለክት ነው እንጂ መሞቱን አያመለክትም ብለው የሚከራከሩ ሊቃውንት አሉ።
ስለዚህ ቅዱስ ያሬድ ሞቷል ብለው የሚከራከሩ ሊቃውንት ከሞተ መቃብሩ የት ነው ሲባሉ መቃብሩ ተሠውሯል ይላሉ ፤ የመቃብሩ መሠወር ለምን አስፈለገ ተብለው ሲጠየቁ ልክ እንደ ሙሴ መቃብር ተሠውሯል ይላሉ ነገር ግን የሙሴ መቃብር የተሠወረበት የራሱ የሆነ ዓላማና ምክንያት ነበረው።
እርሱም ምንድነው ቢሉ እስራኤላውያን ቅዱስ ሙሴን በብዙ ይወዱት ነበርና እንዳያመልኩት ምክንያት ለማሳጣት እግዚአብሔር ይህን እንዳደረገ ሊቃውንት ይናገራሉ ፤ የቅዱስ ያሬድ መቃብር መሠወሩ ግን ምሥጢሩ ምንድ ነው ? ለሚለው ጥያቄ በቂ መልስ ስለሌለ ሞትን ሳይቀምስ እንደነ ኤልያስ ተሠውሯል የሚለው አብላጫውን ድምፅ ይዞ በብዙ ቤተ ጉባኤዎች የሚነገረው መሠወሩ ነው፡፡
ድርሳነ ዑራኤልም "ከሰው ዐይን ተሰወረ ፤ አኗኗሩም ከሰማይ መላእክት ጋር ሆነ" በማለት እንደነ ኤልያስ ከነሥጋው ማረጉን አስረግጦ ይናገራል፡፡( የሰኔ ድርሳነ ዑራኤል ምዕራፍ 2 ፥ 50 )
ስለዚህ ሊቁ ቅዱስ ያሬድን ከሃይማኖታዊ ሚዛን ወጥተን ስንመለከተው ሀገራዊ ፣ ባህላዊ ፣ ኢኮኖሚያዊ ፣ ሥልጣኔያዊ ፋይዳና ፍልስፍናዊ ድርሻ ያለው እንደሆነ እንገነዘባለን፡፡
ቅዱስ ያሬድ ሃይማኖታዊ እሴት ያበረከተ ዘማሪ ብቻ ሳይሆን እጅግ ብዙ መጠነ ሰፊ ጉዳዮች የጻፈ የቀመረ ያረቀቀ ሊቅ ነው ፤ ስለሆነም ብሔራዊ መኩሪያችን ነው።
እንኳን አደረሳችሁ | 1 192 |
| 14 | بدون متن... | 1 040 |
| 15 | ከሰው ዐይን ተሰወረ አኗኗሩም ከሰማይ መላእክት ጋር ሆነ
#ግንቦት_11_ቀን_ቅዱስ_ያሬድ ደብረ ሐዊ ከተባለው በሰሜን ተራራና ጫካ ውስጥ ብዙ ዓመታትን በምናኔ ካሳለፈ በኋላ ሞትን ሳይቀምስ ከዚህ ዓለም የተሠወረበት ቀን ነው።
ቅዱስ ያሬድ በዚህ ዓለም የኖረበት ጠቅላላ ዕድሜው ሰባ ዐምስት ዓመት ነዉ በቅዱስ ያሬድ ታሪክ ውስጥ አከራካሪ ትረካዎች አሉ ይህውም በዕረፍቱና በዕርገቱ መካከል የሚነገረው ትረካ ነው።
አንዳንድ ሊቃውንት ቅዱስ ያሬድ ከዚህ ዓለም በሞት እንደተለየ መቃብሩም እንደተሠወረ ሲናገሩ ሌሎች ሊቃውንት ደግሞ እንደ ሄኖክና እንደ ኤልያስ ሞትን ሳይቀምስ እንደተሠወረ ይናገራሉ፡፡
ሞቷል የሚሉት ሊቃውንት በስንክሣሩ ላይ "በዚች ዕለት የሱራፌል አምሳያቸው የሆነ ማሕሌታይ ያሬድ ዐረፈ ፤ ከዚህ በኋላ ወደ ሰሜን ገዳም ሔዶ በዚያ በሰላምም ተቀመጠ" የሚለውን ገጸ ንባብ ይዘው ሞቷል የሚሉ አሉ ነገር ግን ይሄ ገጸ ንባብ በሞት መለየቱን አያመለክትም።
ምክንያቱም "ጌታችን ከሥራው ሁሉ ዐረፈ" እንደሚለው ፤ ቅዱስ ያሬድም በድጓው "በጎዳና ካገኘኝ ድካም ሰውነቴ ዐረፈች" ብሎ በተናገረው መሠረት ሰው እንደሚያርፍ ቅዱስ ያሬድም ማስተማሩን ፤ ከሰው ጋር መለየቱን ፤ ከዓይነ ሞት መሠወሩንና ከተጋድሎው ማረፉን የሚያመለክት ነው እንጂ መሞቱን አያመለክትም ብለው የሚከራከሩ ሊቃውንት አሉ።
ስለዚህ ቅዱስ ያሬድ ሞቷል ብለው የሚከራከሩ ሊቃውንት ከሞተ መቃብሩ የት ነው ሲባሉ መቃብሩ ተሠውሯል ይላሉ ፤ የመቃብሩ መሠወር ለምን አስፈለገ ተብለው ሲጠየቁ ልክ እንደ ሙሴ መቃብር ተሠውሯል ይላሉ ነገር ግን የሙሴ መቃብር የተሠወረበት የራሱ የሆነ ዓላማና ምክንያት ነበረው።
እርሱም ምንድነው ቢሉ እስራኤላውያን ቅዱስ ሙሴን በብዙ ይወዱት ነበርና እንዳያመልኩት ምክንያት ለማሳጣት እግዚአብሔር ይህን እንዳደረገ ሊቃውንት ይናገራሉ ፤ የቅዱስ ያሬድ መቃብር መሠወሩ ግን ምሥጢሩ ምንድ ነው ? ለሚለው ጥያቄ በቂ መልስ ስለሌለ ሞትን ሳይቀምስ እንደነ ኤልያስ ተሠውሯል የሚለው አብላጫውን ድምፅ ይዞ በብዙ ቤተ ጉባኤዎች የሚነገረው መሠወሩ ነው፡፡
ድርሳነ ዑራኤልም "ከሰው ዐይን ተሰወረ ፤ አኗኗሩም ከሰማይ መላእክት ጋር ሆነ" በማለት እንደነ ኤልያስ ከነሥጋው ማረጉን አስረግጦ ይናገራል፡፡( የሰኔ ድርሳነ ዑራኤል ምዕራፍ 2 ፥ 50 )
ስለዚህ ሊቁ ቅዱስ ያሬድን ከሃይማኖታዊ ሚዛን ወጥተን ስንመለከተው ሀገራዊ ፣ ባህላዊ ፣ ኢኮኖሚያዊ ፣ ሥልጣኔያዊ ፋይዳና ፍልስፍናዊ ድርሻ ያለው እንደሆነ እንገነዘባለን፡፡
ቅዱስ ያሬድ ሃይማኖታዊ እሴት ያበረከተ ዘማሪ ብቻ ሳይሆን እጅግ ብዙ መጠነ ሰፊ ጉዳዮች የጻፈ የቀመረ ያረቀቀ ሊቅ ነው ፤ ስለሆነም ብሔራዊ መኩሪያችን ነው።
እንኳን አደረሳችሁ | 0 |
| 16 | #፩)#የቅዱስ_ያሬድ_ልደትና_የስሙ_ትርጓሜ
ꔰ ኢትዮጵያዊው ቅዱስ ያሬድ ሚያዚያ 5 ቀን በ505 ዓ.ም. ከአባቱ ይስሐቅ(አብድዩ) ከእናቱ ክርስቲና (ታውክልያ) በአኵሱም ከተማ ተወለደ፡፡ (አንዳንዶች ልደቱን 493 ዓ.ም. ነው ይላሉ፤ እንዲሁም አባቱ ኖኅ ነው ይሉና መሪጌታ ይስሐቅ የቀለም አባቱ /መመህሩ/ ነው ይላሉ፡፡)
ꔰ የስሙም ትርጓሜም ያሬድ ማለት እንዚራ፣ በገና፣ መሰንቆ ማለት ነው ፡፡ እነዚህ መሣሪያዎች በስልት በስልት ሲመቱ ለሚሰማቸው ደስ እንዲያሰኙ የያሬድም ዜማ በንጉሠ ነገሥቱ ክርስቶስ አደባባይ በቤተ ክርስቲያን ሲሰማ መላእክትን፥ ሰውንና እንስሳትን ደስ ያሰኛልና፡፡
፨ አንድም ያሬድ ርደት፣ ወሪድ፤ መውረድ ማለት ነው፡፡ ቅዱስ ያሬድ ሰማያዊውን ልዩ ጣዕመ ዜማ ወደ ኢትዮጵያ አውርዷልና፡፡
፨ አንድም ያሬድ ማለት ንብ ማለት ነው፤ ንብ የማይቀስመው አበባ እንደሌለ ሁሉ ቅዱስ ያሬድም ከመጻሕፍት የማይጠቅሰው የማይቀሰመው የለም፤
፨ አንድም ያሬድ ማለት ረአዬ ምሥጢር፥ ነጻሬ ኅቡአት ማለት ነው፤ የመላእክት ምሥጢራት የነበሩትን ጸዋትወ ዜማ አምልቶ አስፍቶ ተናግሯልና፣ ነጻሬ ኅቡአት አለ፥ ኅቡእ (ስውር) የሆነ የጻድቃን፣ የሰማዕታት የነቢያት የሐዋርያትን ገድል አምልቶ አስፍቶም ይናገራልና፡፡
-ዐፄ ካሌብ ቤተ እስራኤል፣ ገብረክርስቶስና ገብረ መስቀል የሚባሉ ልጆች ነበሩት፤ ቅዱስ ያሬድ የተነሳው ከእነዚህ ውስጥ በዓፄ ገብረመስቀል ዘመን ነው፡፡
ቅድስት በረከቱ ትደርብንና በሰፊዉ ግንቦት 11 ቀን እንመለስበታለን🥰 | 1 258 |
| 17 | ወር በገባ በ3 የሊቀ መላእክት ቅዱስ ፋኑኤል ወርኀዊ መታሰቢያዉ ነዉ የከበረች ግንቦት ሦስት ደግሞ ቅዳሴ ቤቱ በታላቅ ድምቀት ይከብራል።
ሰደዴ ሰይጣን ወመድፍነ አጋንት ቅዱስ ፋኑኤል ሰይጣናትን ያስወግድልን
#ቅዱስ_ፋኑኤል
✝️ ሊቀ መላእክት ነው
✝️ከፈጣሪ የሚያጣሉ የዲያብሎስ ሰራዊትን እለ ሌጌዎንን ጠራርጎ የሚያሳድድ ነው
✝️የክቡር መስቀል ቀስተኛ ነው
✝️የሰውን ልጅ አሳዳጅ አመፀኛውን አዉሬ የሚገድል መንፈሳዊ ጦረኛ ነው
✝️የምስጋናን ሐር ግምጃ የተጎናጸፈ ነው
✝️ድሀውን ለማበልጸግ እድል የተሰጠው ነው
✝️መከራን የሚያቃልል ነው
✝️የሰውን ልጅ የሚረዳ ትጉህ መልአክ ነው
✝️የይቅርታ መልአክ ነው
✝️ትጉህ የሰላም መልዕክተኛ ነው።
#የሊቀ_መላእክት_ቅዱስ_ፋኑኤል_አምላክ_ጌታችን_መድኃኒታችን_ኢየሱስ_ክርስቶስ ሆይ ከዲያብሎስ ሠራዊት ከመስሕታን ሰይጣናት ከመከራ ከጸዋጋን አጋንንት ወጥመድ ከነሌጌዎን ከቡዳ ከቀማኛ ከዛር ውላጅ ልክፍት ከሟርተኛ ሟርት እኛን አገልጋዮችህን ለዘላለሙ ጠብቀን አድነን🙏 | 1 330 |
| 18 | #በማር_መካከል_መርዝ
በኦርቶዶክሳዊት ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ትውፊት መሠረት ሐና እና ኢያቄም ከአይሁድ ድብደባ ለማምለጥ ተሰደው በአድባረ ሊባኖስ ስር እመቤታችንን ።
በወቅቱ ከቤት የወጡት ለሽሽት ነበርና ስንቅ ስላልያዙ ምግባቸው "ንፍሮና ጥራጥሬ" ነበርና ዛሬ በኢትዮጵያ ይህንን ትውፊት በመያዝ በዓሉ ከቤት ውጭ ንፍሮ እየተበላ ይከበራል።
ነገር ግን በበጎ ነገሮች ሰበብ ክፉ ዓላማውን ማስፈጸም የሚፈልገው ዲያብሎስ በማር መካከል መርዝን ከሚጨምርባቸው መንፈሳዊ በዓላት አንዱ የግንቦት ልደታ ( የእመቤታችን የልደት በዓል ) ነው፡፡
በዚህ ዕለት አንዳንዶች ባለማወቅ ሌሎች ደግሞ በድፍረት "ለአድባር አውጋር ነው፤ ቆሌውን ለመለመን ነው" እያሉ ለማያውቁት ባዕድ አምልኮ ንፍሮ የሚበትኑ፣ ቡናና አረቄ የሚረጩ፣ ቅቤ የሚቀቡ፣ የከብት ደም የሚያፈሱ አሉ። እነዚህ በእርግጥም ጣዖት አምላኪዎች ናቸው።
ኦርቶዶክሳውያን ክርስቲያኖች ግን እነዚህን የሃይማኖት ለዋጮች ሥራቸውን እንጸየፋለን ስለሆነም ከእንደዚህ ዓይነቱ ባዕድ አምልኮ በመለየት ይህንን ታላቅ በዓል በመንፈሳዊ ምሥጢር በተገባና በተረዳ ነገር ልናከብረው ይገባል።
ቅድስት ቤተ ክርስቲያን በሠራችልን ሥርዓት መሠረት በቀናች በጸናች በተዋሕዶ እምነት ሆነን አምላካችንን ብቻ እያመለክን፤ የድኅነታችን ምክንያት የሆነች እመቤታችንን እያመሰገንን ልናከብረው ይገባል።
በድጋሚ መልካም በዓል🥰 | 1 254 |
| 19 | ኢየሱስ የተነበበባት ፊደላችን ተወለደች።
የትኛውም ከአንደበታችን የሚወጣ ቃል ረቂቅ ነው። አይታይም አይጨበጥም።
"ኢየሱስ" ብለን በቃላችን ብቻ ብንናገር ስሙ አይዳሰሰም አይታይም። ይህን ስም ማየትና መንካት ከፈለግን የግዱን ኢየሱስ ብለን በፊደል መጻፍ ያስፈልገናል።
በወንጌል
"እግዚአብሔር መንፈስ ነው" ተብሎ ተጽፏል።መንፈስ ማለት ረቂቅ ማለት ነው።
ረቂቁ አምላክ እንዴት ገዘፈ? እንዴት ታየ? በፊደል ስለተገለጠ ነዋ።
ፊደል ያልናት ድንግል ማርያምን ነው። ረቂቁ አምላክ ሰው ስለሆነባት ስለታየባት ቤዛ ሊሆነን ግዙፍ ሥጋን ስለነሳባት።
እሷ ፊደል ከሆነች ልጇ ወንጌል ነው።
ወንጌልን ያለ ፊደል ምን ብለህ ታነበዋለህ? እንዴትስ ታየዋለህ?
ወንጌላችን የሚጻፍባት ፊደል ዛሬ ከሐና ማሕፀን ከኢያቄም አብራክ ተገኘች።
ሰአሊ ለነ ቅድስት 🙏
ሊ/ሊ ሥሙር አላምረዉ። | 1 024 |
| 20 | https://t.me/boost/Ameha_Tewahdo_Zcristos | 979 |
اکنون در دسترس! پژوهش تلگرام ۲۰۲۵ — مهمترین بینشهای سال 
