Mereb Media መረብ ሚዲያ
Welcome to our Channel, Mereb Media - መረብ ሚዲያ We provide daily reliable and trusted information. መረጃ ለማድረስ፦ @MerebMereb
نمایش بیشتر📈 تحلیل کانال تلگرام Mereb Media መረብ ሚዲያ
کانال Mereb Media መረብ ሚዲያ (@merebmedia24) در بخش زبانی امهری بازیگری فعال است. در حال حاضر جامعه شامل 20 249 مشترک است و جایگاه 11 376 را در دسته اخبار و رسانهها و رتبه 1 666 را در منطقه أثيوبيا دارد.
📊 شاخصهای مخاطب و پویایی
از زمان ایجاد در невідомо، پروژه رشد سریعی داشته و 20 249 مشترک جذب کرده است.
بر اساس آخرین دادهها در تاریخ 07 ژوئیه, 2026، کانال فعالیت پایداری دارد. در ۳۰ روز گذشته تغییر اعضا برابر -617 و در ۲۴ ساعت گذشته برابر -31 بوده و همچنان دسترسی گستردهای حفظ شده است.
- وضعیت تأیید: تأیید نشده
- نرخ تعامل (ER): میانگین تعامل مخاطب 18.82% است و در ۲۴ ساعت نخست پس از انتشار، محتوا معمولاً 15.52% واکنش نسبت به کل مشترکان کسب میکند.
- دسترسی پستها: هر پست به طور میانگین 3 814 بازدید دریافت میکند. در اولین روز معمولاً 3 146 بازدید جمعآوری میشود.
- واکنشها و تعامل: مخاطبان بهطور فعال حمایت میکنند؛ میانگین واکنش به هر پست 23 است.
📝 توضیح و سیاست محتوایی
نویسنده این فضا را محل بیان دیدگاههای شخصی توصیف میکند:
“Welcome to our Channel, Mereb Media - መረብ ሚዲያ We provide daily reliable and trusted information. መረጃ ለማድረስ፦ @MerebMereb”
به لطف بهروزرسانیهای پرتکرار (آخرین داده در تاریخ 08 ژوئیه, 2026)، کانال همواره بهروز و دارای دسترسی بالاست. تحلیلها نشان میدهد مخاطبان بهطور فعال با محتوا تعامل دارند و آن را به نقطه اثرگذاری مهم در دسته اخبار و رسانهها تبدیل کردهاند.
در حال بارگیری داده...
| تاریخ | رشد مشترکین | اشارات | کانالها | |
| 08 ژوئیه | 0 | |||
| 07 ژوئیه | 0 | |||
| 06 ژوئیه | 0 | |||
| 05 ژوئیه | 0 | |||
| 04 ژوئیه | 0 | |||
| 03 ژوئیه | 0 | |||
| 02 ژوئیه | 0 | |||
| 01 ژوئیه | 0 |
| 2 | ከሰኔ 01_ሰኔ 30/2018 ዓ.ም ከጠላት ወደ 201ኛ ኮር 74ኛ ክ/ጦር የተቀላቀሉ የአብይ አህመድ ሰራዊት አባላት
ብልሆች የመሪያችን የምረት አወጅ በመጠቀም በዚህ ወር ከሰኔ 1--30/2018 ዓ.ም ከጠላት በመውጣት ወደ 201ኛ ኮር 74ኛ ክ/ጦርን የተቀላቀሉ የጠላት ኃይል ፦
1.ይልቃል አባየሁ ...... ፓራ ኮማንዶ
2.ጥጋቡ የሺ .............ፓራ ኮማን
3.ሐብቴ ቁሜ.............ፓራ ኮማንዶ
4.አበበ ጌታሁን...........ፖሊስ
5.ተመስገን ደመቀ.......ፖሊስ
6.አለማየሁ ጨመር......ፓራ ኮማንዶ
7.ደረጀው ተረፈ.......... ሚሊሻ
8.ይርጋ ደርጀው..........ሚሊሻ
9.አበበ አንላይ........... ፓራ ኮማንዶ
10.አብርሐም አየልኝ ....ፖሊስ
11.የሽዋስ ታድሎ........አድማ ብተና
12.አየነውመንግስት....አድማ ብተና
13.ምኒችል ገደፋው.....ሚሊሻ
14.ደግዋለ አይተነው....ሚሊሻ
15.ዘለቀ ጸሐይ.......... አድማ ብተና
16.ሞላ ዋለ.............. አድማ ብተና
17.በላቸው አባተ....... አድማ ብተና
18.ገበያው ሞላ..........ፓራ ኮማንዶ.
19.ተስፋው አንሙት....ፓራ ኮማንዶ
20.እንድሪስ ሙሉጌታ..........ፖሊስ
21.ፈንታምትኩ..................ፓራ ኮማንዶ
22.ጓዴ ዘሪሁን................. ፓራ ኮማንዶ
23.ይኸነው ተሜ...............ፓራ ኮማንዶ
24.ዘውዱ አብየ.................መከላከያ
25.ብልሐቱ ካሳ................ ሚሊሻ ሲሆኑ ከመቸውም ጊዜ በላይ ድርጅታችን ያቀረበውን የምረት አዋጅ በመጠቀም ሁሉም አማራን እናድን የሚል መልክት የተቀመጠ ሲሆን፦
ምንጭ፦ በአፋብን ቴውድሮስ ዕዝ201ኛ ክር ህዝብ ግንኙነት መምሪያ!
የመረብ ሚዲያ ቴሌግራም ገፅን ይቀላቀሉ👉
https://t.me/MerebMedia24
https://t.me/MerebMedia24
https://t.me/MerebMedia24 | 510 |
| 3 | ባለፉት አምስት ዓመታት የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባል በመሆን ለወከሉት ሕዝባቸው ድምፅ ሆነው የቆዩት ዶ/ር ደሳለኝ ጫኔ፣፡ የፓርላማ ቆይታቸውን ማጠናቀቃቸውን ተከትሎ ከማንኛውም ቀጥተኛ የፖለቲካ እንቅስቃሴ ራሳቸውን ሙሉ በሙሉ ማግለላቸውን ይፋ አደረጉ።
በምክር ቤቱ የመጨረሻ፡ አብይ አህመድ "አብረን እንስራ" በሚል ጥሪ እንዳቀረቡላቸውና በምክር ቤቱ እንዲቀጥሉ ፍላጎት እንዳሳዩዋቸው የጠቀሱት ዶ/ር ደሳለኝ፡ ይሁን እንጂ የጠቅላይ ሚኒስትሩን ጥያቄ ውድቅ ማድረጋቸውን ገልፀዋል።
ሙሉ መረጃውን በዚህ ተመልከቱ👉https://youtu.be/ni_f0uZGjSQ?si=OX6x3bR_HJti0fTZ | 529 |
| 4 | 21 የሚሊሻ አባላት ከነ ሙሉ ትጥቃቸው አሳምነው ዕዝን ተቀላቀሉ!
ህዝባቸውንና የነፃነት ታጋይ ፋኖ ልጆቻቸውን ያስቀደሙ የአገዛዙን የሴራ ፖለቲካ በሂደት ጠንቅቀው የተረዱ ፣ ከሰሞኑ በርካታ የሚሊሻ አባላትን ወደ መከላከያ ሰራዊት ለማካታት በአስገዳጅ ሁኔታ ወደ ማሰልጠኛ ተቋም መላክ መጀመሩን ተከትሎ ዛሬ ሃምሌ 01 ቀን 2018ዓ.ም ቁጥራቸው 21 የሚሆን የሚሊሻ አባላት በአፋብን ሸዋ ጠቅላይ ግዛት አሳምነው ዕዝ የአፄ አምደ ፅዮን ኮር አካል የሆኑ ክፍለጦሮችን መቀላቀላቸውን ኮሩ በመረጃው አስታውቋል።
በሸዋ ጠቅላይ ግዛት መርሀቤቴ አውራጃ መነሻቸውን ከሚዳ ወረዳ መራኛ ከተማ ያደረጉ 17 የሚሊሻ አባላት የአፄ ዳዊት ክፍለ ጦርን ከነ ሙሉ ትጥቃቸው ሲቀላቀሉ፣ ከሞረትና ጅሩ ወረዳ እንዋሪ ከተማ የተነሱ 3 የሚሊሻ አባላት እንዲሁም ከእንሳሮ ወረዳ ለሚ ከተማ የወጣ አንድ የሚሊሻ አባል የራስ አበበ አረጋይ ክፍለ ጦርን ከነ ሙሉ ትጥቃቸው መቀላቀላቸውን የአፄ አምደ ፅዮን ኮር ሚዲያና ኮሙኒኬሽን ክፍል በላከው የግንባር መረጃ ገልጿል።
የአፋብን ሸዋ ጠቅላይ ግዛት አሳምነው ዕዝ በማወቅም ሆነ ባለማወቅ ከአገዛዙ ጋር እስካሁን ድረስ አብረው ለተሰለፉ የፀጥታ ሀይሎች ያቀረበውን ተደጋጋሚ ወንድማዊ ጥሪ ተከትሎ በርካታ የሚሊሻ፣ የአድማ ብተና እንዲሁም የፖሊስ አባላት የዕድሉ ተጠቃሚ መሆናቸውን እየገለፀ ዛሬም ዕዙ የምህረት እጆቹ የተዘረጉ መሆኑን ይገልፃል።
ምንጭ፦ በአፋብን ሸዋ ጠቅላይ ግዛት አሳምነው ዕዝ ሕዝብ ግንኙነት መምሪያ!
የመረብ ሚዲያ ቴሌግራም ገፅን ይቀላቀሉ👉
https://t.me/MerebMedia24
https://t.me/MerebMedia24
https://t.me/MerebMedia24 | 609 |
| 5 | ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ በሃገር ውስጥ ለሚፈጠር ውጥረትና ጦርነት ኤርትራንና ሕወሓትን ተጠያቂ ያደረጉበትን የትናንቱን የፓርላማ ንግግራቸውን ተከትሎ "የኢትዮጵያው አገዛዝ በአንድ በኩል ጥቃት አድራሽ፡ በሌላ በኩል ደግሞ ተጠቂ ሆኖ የመቅረብ ድራማ እየሰራ ነው" በሚል አስመራ ፈጣንና ጠንከር ያለ አፀፋዊ ምላሽ ሰጠች።
የኤርትራ ማስታወቂያ ሚኒስቴር፡ የብልፅግናው አገዛዝ ለሱዳን ግጭት መባባስ ቀጥተኛ ተጠያቂ እንደሆነና ለፈጥኖ ደራሽ ኃይሉ በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ሚስጥራዊ የጦር ሰፈርና ስልጠና ሰጥቶ ቀጠናውን ሰላም እየነሳ ነው ሲል በይፋ ከሷል።
ሙሉ መረጃውን በዚህ ተመልከቱ👉https://youtu.be/ni_f0uZGjSQ?si=OX6x3bR_HJti0fTZ | 925 |
| 6 | በኦሮሚያ ክልል አርሲ ዞን አሰኮ ወረዳ በአማራ ተወላጆችና በኦርቶዶክስ ሃይማኖት ተከታዮች ላይ ያነጣጠረ ጥቃት ዳግም መቀስቀሱ ተሰምቷል።
ዳግም በተቀሰቀሰ በዚህ ጥቃት በሰው ሕይወትና በንብረት ላይ ከፍተኛ ውድመት እየደረሰ ሲሆን ጥቃቱን ተከትሎ በአካባቢው የኔትወርክ አገልግሎት ሙሉ በሙሉ በመቋረጡና የካድሬዎች የመረጃ ማፈን ዘመቻ በመካሄዱ ነዋሪዎች ከዓለም ተነጥለው አሳሳቢና አስደንጋጭ ሁኔታ ውስጥ መውደቃቸው ተገልጿል።
ሙሉ መረጃውን በዚህ ተመልከቱ👉https://youtu.be/ni_f0uZGjSQ?si=OX6x3bR_HJti0fTZ | 956 |
| 7 | #ሰበር- ሙሉ ጦሩ ቀለበት ውስጥ ገባ!
#ከባድ ውጊያ ተጀመረ/ወሳኙ ቦታ ተያዘ!
#በ2 ግንባር ጦሩ አለቀ/ ታላቅ ድል!
https://youtu.be/ni_f0uZGjSQ?si=OX6x3bR_HJti0fTZ | 1 236 |
| 8 | ሦስት የብልፅግና መከላከያ አባላት የአገዛዙን ፀረ አማራነትንና ሃገር አውዳሚነትን በመቃዎም ዛሬ ሐምሌ 1/2018 ዓ/ም ከጎጃም ደብረ ኤልያስ ካምፕ ከነሙሉ ትጥቃቸው በመጥፋት በአፋብን ቴዎድሮስ ዕዝ 206ኛ ኮር 14ኛ ክፍለ ጦር ቀስተ ደመና ሬጅመንትን መቀላቀላቸው ታውቋል።
የመረብ ሚዲያ ቴሌግራም ገፅን ይቀላቀሉ👉
https://t.me/MerebMedia24
https://t.me/MerebMedia24
https://t.me/MerebMedia24 | 1 204 |
| 9 | በእብሴ ሳርምድር ወረዳ ውስጥ በሁለት ቀበሌዎች ላይ ህዝባዊ የውይይት መድረክ ተካሄደ!
በአፋብን ቴዎድሮስ ዕዝ 201ኛ ኮር 74ኛ ክ/ጦር የእነብሴ ሳር ምድር ወረዳ ጊዚያዊ መንግስት ከይጠፈት (021) ቀበሌ እና ቀንዳች (017) ቀበሌ ህዝብ ጋር ሰፊ ውይይት አድርገዋል።
በውይይቱም ላይም የጊዚያዊ መንግስቱ አመራሮች የተገኙ ሲሆን የትግሉን አሁናዊ ቁመና እና የድርጅቱን አቅም በማስረዳት አሁን ላይ ከጠላት የተሻለ ቅቡልነትን በመፍጠር ቀጠናዊና አለማቀፋዊ ተቀባይነቱም በመጨመሩ በርካታ አጋር ሀይሎችንም በማፍራቱ በአጭር ጊዜ ድል ማድረግ እንደሚችል አብራርተዋል
በማህበረሰቡም በኩልም በርካታ ሀሳቦች የተነሱ ሲሆን በአመራሮቹ ምላሽ ተሰጥቶባቸዋል።
በቀበሌው መዋቅር አመራሮች ላይ ከአገልግሎት አሰጣጥ አኳያ የአገልግሎት አሰጣጥ እና የአሰራር አኳያ የታዩ ክፍቶችን በመለየት የማስተካከል ስራ በመስራት የቀጣይ የስራ አቅጣጫ መስጠት ተችሏል ።
የአማራ ህዝብ የትግሉ ባለቤት በመሆኑ በየጊዜው በመገኘት የማህበረሰብ ችግሮችን እያወያዩ በመለየት አስቸኳይ መፍትሄዎችን የመስጠት ሂደቱንም ተጠናክሮ እንደሚቀጥል በአፅኖት ተናግረዋል።
ምንጭ፦ በአፋብን ቴዎድሮስ 201ኛ ኮር ህዝብ ግንኙነት ክፍል!
የመረብ ሚዲያ ቴሌግራም ገፅን ይቀላቀሉ👉
https://t.me/MerebMedia24
https://t.me/MerebMedia24
https://t.me/MerebMedia24 | 1 144 |
| 10 | በጎንደር ጠቅላይ ግዛት በሊቦ ከምከም አምቦ ሜዳ እና ጨብጪባ ግንባሮች በተካሄደው ተጋድሎ የአገዛዙ ሰራዊት በበላይ ዕዝ አርበኞች ቀለበት ውስጥ ገብቶ ከባድ የሽምቅ እርምጃ ተወስዶበት መሽመድመዱ ታወቀ!
በሁለቱም ግንባሮች በጠላት ላይ ከፍተኛ የሰብዓዊና የቁሳዊ ኪሳራ በማድረስ አከርካሪውን የሰበሩት የበላይ ዕዝ አርበኞች፡ ጠላት የኃይል መዛባትና መፍረክረክ ገጥሞት ሙትና ቁስለኛውን እያዝረከረከ ለመፍረጠጥ እንዲገደድ በማድረግ አውደ ውጊያውን በበላይነት እየመሩት ይገኛሉ።
ሙሉ መረጃውን በዚህ ተመልከቱ👉https://youtu.be/ni_f0uZGjSQ?si=OX6x3bR_HJti0fTZ | 1 222 |
| 11 | بدون متن... | 1 366 |
| 12 | በአፋብን ቴዎድሮስ ዕዝ 201ኛ ኮር 54ኛ ክ/ጦር ከአውደ ዉጊያ ጎን ለጎን በቢቡኝ ወረዳ ኮረብታ ንዑስ ከተማ ወይም ከደብረ ማርቆስ ዋብር ኮረብታ ንዑስ ከተማ የሚወስደዉን መንገድ ገረገንቲ በመድፋት መንገዱን በማስጠገን የህዝብን መሰረተ ልማት ጥያቄ እየፈታ ይገኛል።
አምባገነኑ የአብይ አህመድ ስርዓት ለአማራ ህዝብ እንደ መሰረተ ልማት ያቀረበለት በምድር ሞርተርና መድፍ በሰማይ ደግሞ ድሮን መሆኑ ይታወቃል። ነገር ግን የአማራ የቁርጥ ቀን ልጅ የሆነዉ ፋኖ በአማራ ህዝብ ላይ በይፋ የታወጀዉን ህገ_መንግስታዊ፣መዋቅራዊና መንግስታዊ የዘር ማጥፋት(genocide)፣የዘር ማፅዳት(Ethnic cleaning)፣ፊት ለፊት ከመመከትና ከመቀልበስ ባሻገር ቀጥሮ የተረከባቸዉን የአማራ ህዝብ ተያቄዎች በተገቢዉ መንገድ የህዝብ መሰረተ ልማት ስራዎችን እየፈታና ስራ ላይ እያዋለ ሲሆን በቢቡኝ ወረዳ ከድጓ_ፅዮን ኮረብታ ንዑስ ከተማ ወይም ከደብረ ማርቆስ ዋብር ኮረብታ ንዑስ ከተማ የሚወስደዉን መንገድ በቢቡኝ ወረዳ ጊዚያዊ መንግስት አስተዳደርና አስፈፃሚ ኮሚቴዎች አስተባባሪነት ከአዉደ ዉጊያዉ ጎን ለጎን የህዝብ መሰረተ ልማት ስራ የሆነዉን የመንገድ ጥገና ስራዎችን እያስጠገነ ነዉ።
የኮረብታና ዋብር አካባቢ ኗሪ ማህበረሰብ ለዘመናት ሲጠይቅ የነበረዉ የመንገድ ጥገና ስራ ማህበረሰባችን በሚፈልገዉ መልኩ መንቀሳቀስ እንዳልቻለና በዚህ ሰዓት በበጎ አድራጎት ስራ እንዲሰራላቸዉ ለቢቡኝ ወረዳ ጊዚያዊ መንግሰት ባቀረቡት የትብብር ጥያቄ መሰረት መመለስ ተችሏል።
ይሁንና የአካባቢዊ ማህበረሰብ ትብብራችሁ ተጠናክሮ ይቀጥልልን በማለት ከዚህ በኋላ አንዳንድ የንግድ ስራዎችን ለመስራት የመኪና እንቅስቃሴ ገትቶባቸዉ እንደነበር ገልፀዉ የንግድ እቃዎችም ኮረብታ ከተማ ድረስ በቀጥታ እንደሚደርስና መንገዶች እንደተስተካከሉ እዉቅና ፍጠሩልን የሚል መልዕክት አስተላልፈዋል።
ምንጭ፦ በአፋብን ቴዎድሮስ ዕዝ 201ኛ ኮር 54ኛ ክ/ጦር ስር የቢቡኝ ወረዳ ጊዚያዊ መንግስት ሚዲያ ኮሚዩኒኬሽን ክፍል!
የመረብ ሚዲያ ቴሌግራም ገፅን ይቀላቀሉ👉
https://t.me/MerebMedia24
https://t.me/MerebMedia24
https://t.me/MerebMedia24 | 1 378 |
| 13 | #ሰበር- ሙሉ ጦሩ ቀለበት ውስጥ ገባ!
#ከባድ ውጊያ ተጀመረ/ወሳኙ ቦታ ተያዘ!
#በ2 ግንባር ጦሩ አለቀ/ ታላቅ ድል!
https://youtu.be/ni_f0uZGjSQ?si=OX6x3bR_HJti0fTZ | 1 982 |
| 14 | በአርሲ ዞን አሰኮ ወረዳ ዳግም በተቀሰቀሰ ጥቃት በሰውና ንብረት ላይ ጉዳት እየደረሰ መሆኑ ተገለጠ፤ መረጃ እንዳይወጣ የኔትወርክ አገልግሎት ተቋርጧል
በአርሲ ዞን አሰኮ ወረዳ ከትናንት ጀምሮ ዳግም በተቀሰቀሰ ጥቃት በሰው ሕይወትና በንብረት ላይ ከፍተኛ ጉዳት እየደረሰ መሆኑ ተገልጿል።
ከአካባቢው የተገኙ መረጃዎች እንደሚያመለክቱት፣ ጥቃቱ ከተቀሰቀሰበት ካለፉት ጥቂት ቀናት ጀምሮ በአካባቢው የነበረው አንጻራዊ ሰላም መናጋቱ ታውቋል።
በጥቃቱ ሳቢያ የሰዎች ሕይወት መጥፋቱንና በንብረት ላይም ከባድ ውድመት እየደረሰ መሆኑ የተረጋገጠ ቢሆንም፣ በቁጥር የተደገፈ ሙሉ መረጃ ለማግኘት ግን አዳጋች ሆኗል።
ለዚህም ዋነኛው ምክንያት ከትናንት ምሽት ጀምሮ በአካባቢው ያለው የኔትወርክና የኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሙሉ በሙሉ እንዲቋረጥ መደረጉ እንደሆነ ተገልጿል።
የኔትወርክ መቋረጡ ነዋሪዎች ያሉበትን አስቸጋሪ ሁኔታ ለቀሪው ማህበረሰብና ለሚዲያ ተቋማት እንዳያሳውቁ ትልቅ እንቅፋት ፈጥሯል።
ከዚህም በተጨማሪ የወረዳው ካድሬዎችና አመራሮች በየቀበሌው እየዞሩ የነዋሪዎችን የግል ስልኮች በመንጠቅና የተለያዩ ማስፈራሪያዎችን በመጠቀም፣ በአካባቢው እየተፈጸመ ያለው ጥቃትና ወቅታዊ መረጃ ወደ ውጭ እንዳይወጣ ለማድረግ ከፍተኛ ጥረት እያደረጉ መሆኑ ተሰምቷል።
በአሁኑ ወቅት በአሰኮ ወረዳ ያለው የጸጥታ ሁኔታ አሳሳቢ መሆኑ የተገለጸ ሲሆን፣ በአካባቢው የተፈጠረውን የደህንነት ስጋት ለመግታትና የመረጃ ነጻነትን ለማስከበር የሚመለከታቸው አካላት አስቸኳይ ጣልቃ ገብነት እንደሚያስፈልግ ነዋሪዎችና የሰብአዊ መብት ተሟጋቾች እየገለጹ ይገኛሉ።
መረጃው የመሠረት ሚዲያ ነው።
የመረብ ሚዲያ ቴሌግራም ገፅን ይቀላቀሉ👉
https://t.me/MerebMedia24
https://t.me/MerebMedia24 | 2 415 |
| 15 | ዶ/ር ደሳለኝ ጫኔ የፓርላማ ቆይታቸውን ማጠናቀቃቸውን ተከትሎ ባስተላለፉት መልዕክት ከፖለቲካው ዓለም ለመውጣት መወሰናቸውን ይፋ አደረጉ!
ባለፉት አምስት ዓመታት በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የሕዝብ ድምፅ በመሆን ሲያገለግሉ የቆዩት ዶ/ር ደሳለኝ ጫኔ፡ የፓርላማ አባልነታቸው መጠናቀቁን ተከትሎ ከማንኛውም ቀጥተኛ የፖለቲካ እንቅስቃሴ ራሳቸውን ማግለላቸውን አስታወቁ።
የባሕር ዳር ከተማ መራጮችን ወክለው በምክር ቤቱ የቆዩት ዶ/ር ደሳለኝ፡ የሕዝብ አገልጋይነት ጉዟቸውን በኩራት ማጠናቀቃቸውን ገልጸዋል።
ዶ/ር ደሳለኝ ጫኔ በባለፉት አምስት ዓመታት ማለትም ከ2014 ጀምሮ እስከ 2018 ዓ.ም በምክር ቤቱ ያሳለፉትን ቆይታ በይፋ ማጠናቀቃቸውን ተከትሎ ባስተላለፉት መልዕክት፣ የሕዝብ አደራን በመወጣታቸው የተሰማቸውን ክብር ገልጸዋል።
ከፖለቲካ ሕይወታቸው በፊት በነበረው የ10 ዓመታት የማህበረሰብ አገልግሎት፡ በተለይም በጣና ሐይቅ እንቦጭ አረም ዙሪያ በአክቲቪስትነት ሲያከናውኑት የነበረውን እንቅስቃሴ በማስታወስ፡ የሕዝብ ድምፅ መሆን መቻላቸውን ስለመጠቀሳቸው መረብ ሚዲያ ዶክተሩ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ካስተላለፉት መልዕክት ተመልክቷል።
በዚህ ወቅት ለገጠማቸው ፈተናና ጫና ሁሉ ለፈጣሪ ምስጋና ያቀረቡት ዶ/ር ደሳለኝ፡ በተለይም ከሁለት ዓመት ተኩል በፊት በነበረው እስራት ጊዜ ከጎናቸው የቆሙ ወገኖቻቸውን እና የባሕር ዳር መራጮቻቸውን አመስግነዋል።
በምክር ቤቱ የመጨረሻ ቀናት ከጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አህመድ ጋር በነበራቸው ቆይታ፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ "አብረን እንስራ" በማለት ጥሪ ማቅረባቸውንና በምክር ቤቱ እንዲቀጥሉ ፍላጎት ማሳየታቸውን ጠቅሰዋል።
ይሁን እንጂ ዶ/ር ደሳለኝ በአሁኑ ወቅት ውሳኔያቸው የተለየ መሆኑን አስታውቀዋል።
ከዚህ የፓርላማ ተሳትፎ በኋላ ራሳቸውን ከማንኛውም ቀጥተኛ የፖለቲካ እንቅስቃሴ በአባልነትም ሆነ በደጋፊነት ማግለላቸውን ይፋ ማድረጋቸውን ነው መረብ ሚዲያ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ካሰፈሩት ፅሁፍ ለመመልከት የቻለው።
ዶ/ር ደሳለኝ ወደፊት በሙያቸው ሀገራቸውን ለማገልገል፣ በግሉ ሴክተር ላይ ለመሰማራት እና ለቤተሰቦቻቸው ጊዜ ለመስጠት መወሰናቸውን ገልጸዋል።
ምንም እንኳን ከፓርቲ ፖለቲካ ቢወጡም፡ የአማራን ሕዝብ አንድነት የሚያጠነክሩ፣ ብሔራዊ እርቅን የሚደግፉ እና የዜጎችን ኑሮ የሚያሻሽሉ አገራዊ ጉዳዮች ላይ በሙያቸው አስተዋጽኦ ለማድረግ መዘጋጀታቸውን አረጋግጠዋል።
ዶ/ር ደሳለኝ መልዕክታቸውን ሲያጠቃልሉ፡ የ
መጭው 2019 ዓ.ም ለኢትዮጵያ የሰላም፣ የፍቅርና የተስፋ ዘመን እንዲሆን መልካም ምኞታቸውን ገልፀዋል።
መረበኞች ነን መረጃ አጥማጆች!
የመረብ ሚዲያ ቴሌግራም ገፅን ይቀላቀሉ👉
https://t.me/MerebMedia24
https://t.me/MerebMedia24
https://t.me/MerebMedia24 | 2 840 |
| 16 | بدون متن... | 2 632 |
| 17 | በተጉለት አውራጃ ደረፎ ክላስተር የገዥው ጥምር ጦር በንጹሃን ላይ ዘረፋ ሲፈፅም፡ አድማ ብተና ሀይሎች ፋኖን ተቀላቅለዋል!
ከደብረ ብርሃን ተነስቶ ወደ አንኮበር ቀጠና ደረፎ ቀበሌ ያመራውና ራሱን "ጥምር ጦር" ብሎ የሚጠራው የመከላከያና አድማ ብተና ሰራዊት፣ የፋኖ ኃይላችን በሌሉበት የህዝብ ንብረት መዝረፉ ታወቀ።
ሰራዊቱ ሰኔ 29 ቀን 2018 ዓ.ም በየቀበሌው በመግባት አርሶ አደሮች ለክረምት ዝግጅት ያከማቹትን 10 ኩንታል የአፈር ማዳበሪያ እንዲሁም አቶ ኪዳኔ ከተባለ አርሶ አደር ቤት በመግባት ሥስት(3) ጭነት ባቄላ ዘርፎ መውሰዱ ተረጋግጧል። በዚህ የዘረፋ ተግባር ላይ ለሆዳቸው ያደሩ የአካባቢው ሚሊሻዎችም የተሳተፉበት መሆናቸው ተረጋግጧል።
ድርጊቱ እንደተሰማ የአፋብን ሸዋ ጠቅላይ ግዛት አሳምነው ዕዝ፣ መሐመድ ቢሆነኝ ኮር እቴጌ ጣይቱ ክፍለ ጦር በፍጥነት ወደ ስፍራው ቢያመራም፣ የገዥው አካል ጦር የዘረፈውን ንብረት ጭኖ ወደ ደብረ ብርሃን ለመፈርጠጥ ተገዷል።
ይሕ በእንዲሕ እዳለ አገዛዙ በንፁሀን ላይ የሚፈፅመውን ግፍና ዘረፋ የሠሙት የአገዛዙ ደጀን የነበሩት አድማ ብተና ኃይሎች ፋኖን ተቀላቅለዋል። በዚሕም ሁለት የአድማ ብተና አባላት የአፋብን ሸዋ ጠቅላይ ግዛት አሳምነው ዕዝ አፄ አምደጽዮን ኮር ራንቦ ክፍለ ጦርን ከነ ሙሉ ትጥቃቸው በቀን 01/11/2018 ዓ.ም ተቀላቅለዋል።
ምንጭ፦ በአፋብን ሸዋ ጠቅላይ ግዛት አሳምነው ዕዝ ሕዝብ ግንኙነት መምሪያ!
የመረብ ሚዲያ ቴሌግራም ገፅን ይቀላቀሉ👉
https://t.me/MerebMedia24
https://t.me/MerebMedia24
https://t.me/MerebMedia24 | 3 205 |
| 18 | https://youtu.be/dDVibruieeg?si=RY9hdoUreAEcoUYw | 2 940 |
| 19 | ኢትዮጵያ ለ2026 ዓለም አቀፍ የምግብ ቀውስ ሪፖርት የሚያስፈልገውን ወቅታዊና ትክክለኛ መረጃ ማቅረብ ባለመቻሏ ከሪፖርቱ ውጭ ተደረገች!
ይህ የሆነበት ዋነኛ ምክንያት የአብይ አህመድ አስተዳደር "እርዳታ ፈላጊ የለም" የሚል የተሳሳተ ገፅታ ለመፍጠር በመሻት፡ ሕዝብን በጦርነት እየጨፈጨፈ በሌላ በኩል ደግሞ ለዓለም አቀፍ የረድኤት ድርጅቶች መረጃ እንዳይደርስ በማፈኑና በመደበቁ ነው።
ይህም፡ ዓለም አቀፉ ማህበረሰብ በሃገሪቱ ውስጥ ያለውን የከፋ የሰብዓዊ ቀውስ እንዳያይ በማድረግ እና የረድኤት ድርጅቶች እጃቸውን እንዳይዘረጉ በማገድ፡ አስቸኳይ እርዳታ የሚሹ በሚሊዮን የሚቆጠሩ ዜጎችን ከዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ዕይታ ውጭ የማድረግ የብልፅግናው አገዛዝ ሴራ መሆኑ ታውቋል።
ሙሉ መረጃውን በዚህ ተመልከቱ👉https://youtu.be/LMh5-ZzHKpQ?si=bDfDBTlIJYK0D6xt | 3 040 |
| 20 | #ዋና አዛዡ ተመታ/ከተማዋ ተያዘች!
#የኮማንዶ ጦሩ ያለቀበት ከባድ ውጊያ!
#በዙ23ቱ ተኳሾች ላይ እርምጃ ተወሰደ!
https://youtu.be/LMh5-ZzHKpQ?si=bDfDBTlIJYK0D6xt | 3 412 |
