Mereb Media መረብ ሚዲያ
Welcome to our Channel, Mereb Media - መረብ ሚዲያ We provide daily reliable and trusted information. መረጃ ለማድረስ፦ @MerebMereb
نمایش بیشتر📈 تحلیل کانال تلگرام Mereb Media መረብ ሚዲያ
کانال Mereb Media መረብ ሚዲያ (@merebmedia24) در بخش زبانی امهری بازیگری فعال است. در حال حاضر جامعه شامل 20 731 مشترک است و جایگاه 11 338 را در دسته اخبار و رسانهها و رتبه 1 623 را در منطقه أثيوبيا دارد.
📊 شاخصهای مخاطب و پویایی
از زمان ایجاد در невідомо، پروژه رشد سریعی داشته و 20 731 مشترک جذب کرده است.
بر اساس آخرین دادهها در تاریخ 13 ژوئن, 2026، کانال فعالیت پایداری دارد. در ۳۰ روز گذشته تغییر اعضا برابر -127 و در ۲۴ ساعت گذشته برابر -12 بوده و همچنان دسترسی گستردهای حفظ شده است.
- وضعیت تأیید: تأیید نشده
- نرخ تعامل (ER): میانگین تعامل مخاطب 23.79% است و در ۲۴ ساعت نخست پس از انتشار، محتوا معمولاً 17.20% واکنش نسبت به کل مشترکان کسب میکند.
- دسترسی پستها: هر پست به طور میانگین 4 934 بازدید دریافت میکند. در اولین روز معمولاً 3 566 بازدید جمعآوری میشود.
- واکنشها و تعامل: مخاطبان بهطور فعال حمایت میکنند؛ میانگین واکنش به هر پست 34 است.
📝 توضیح و سیاست محتوایی
نویسنده این فضا را محل بیان دیدگاههای شخصی توصیف میکند:
“Welcome to our Channel, Mereb Media - መረብ ሚዲያ We provide daily reliable and trusted information. መረጃ ለማድረስ፦ @MerebMereb”
به لطف بهروزرسانیهای پرتکرار (آخرین داده در تاریخ 14 ژوئن, 2026)، کانال همواره بهروز و دارای دسترسی بالاست. تحلیلها نشان میدهد مخاطبان بهطور فعال با محتوا تعامل دارند و آن را به نقطه اثرگذاری مهم در دسته اخبار و رسانهها تبدیل کردهاند.
در حال بارگیری داده...
| تاریخ | رشد مشترکین | اشارات | کانالها | |
| 14 ژوئن | 0 | |||
| 13 ژوئن | 0 | |||
| 12 ژوئن | 0 | |||
| 11 ژوئن | 0 | |||
| 10 ژوئن | 0 | |||
| 09 ژوئن | 0 | |||
| 08 ژوئن | 0 | |||
| 07 ژوئن | 0 | |||
| 06 ژوئن | 0 | |||
| 05 ژوئن | 0 | |||
| 04 ژوئن | 0 | |||
| 03 ژوئن | 0 | |||
| 02 ژوئن | +48 | |||
| 01 ژوئن | +57 |
| 2 | بدون متن... | 1 610 |
| 3 | #ከበላጎ ምሽግ እስከ ዋድላ ቋና!
#ያልተነገረ ገድል፣ ያልተዘከረ ዋጋ!
#እስከ መቃብር የታመኑ ጀግኖች!
https://youtu.be/zj7iFTfiyYk?si=kD2dLnQs9WGRTwBO | 3 091 |
| 4 | #ያልተነገረ ገድል፣ ያልተዘከረ ዋጋ!
ሙሉ ዝግጅቱን በዚህ ተከታተሉ👉https://youtu.be/zj7iFTfiyYk?si=kD2dLnQs9WGRTwBO | 3 485 |
| 5 | ዋስ ሚዲያ - Was Media
https://www.youtube.com/@WasDailyNews | 3 424 |
| 6 | #ከበላጎ ምሽግ እስከ ዋድላ ቋና!
#ያልተነገረ ገድል፣ ያልተዘከረ ዋጋ!
#እስከ መቃብር የታመኑ ጀግኖች!
https://youtu.be/zj7iFTfiyYk?si=kD2dLnQs9WGRTwBO | 4 279 |
| 7 | بدون متن... | 3 948 |
| 8 | የድል ዜና ከደራ!
በአማራ ፋኖ ብሔራዊ ንቅናቄ ሽዋ ጠቅላይ ግዛት አሳምነው ዕዝ ዓፄ ዘርያዕቆብ ፩ኛ ኮር በፍቃዱ በላይ ክፍለ ጦር የበረሀው ጀግኖች ትናንት ከማለዳ አንድ(1:00) ሰዓት ከ30 ደቂቃ ጀምረው እስከ ምሽቱ አንድ(1:00) ሰዓት ድረስ በተደረገ እልሕ አስጨራሽ ውጊያ በሰረርኩላ እና በቱቲ ከተሞች መሽጎ በነበረው የአገዛዙ ኃይል ላይ እንደ እሳት እያቃጠሉ ጠንካራ ምት አድርገውበታል። ሆኖም የሥርዓቱ ጅምላ ተጋላቢ ኃይል በመሬት ላይ ሊቀበለው የሚገባውን ታሪካዊ ቅጣት ከጀግኖቹ ክንድ ተመግቧል።
የበረሀው ትንታግ በፍቃዱ በላይ ክፍለጦር አንዲት እሳት የለበሰች ሻለቃ ወደ ሰረርኩላ ከተማ በረገጠችበት ቅጽበት በአገዛዙ ጥርቅም ኃይል ላይ የወሰደችው ፈጣንና መብረቃዊ የማጥቃት ስልት ጠላትን ሙሉ በሙሉ ግራ አጋብቶታል። ከዚሕም የተነሳ ጭንቅ ውስጥ የገባውና መውጫ ያጣው የአገዛዙ ኃይል ጫካ ውስጥ ያደራጀውን ዘራፊውን የ"ሸኔ" ስብስብ ለአጋዥነትና ለሕይወት ማዳኛ የጋበዘ ሲሆን የአናብስቶቹ ክንድ የማይነካ በመሆኑ ነገሩ እዳሠበው ሳይሳካ ቀርርቶበታል።
በመጨረሻም ጠላት የሚያስማርከውን አስማርኮ የጓዶቹን አስከሬን እንኳን ሳይሰበስብ ከተማዋን ጥሎ ወደ ጫካ ፈርጥጧል። ጀግኖቹ የሰረርኩላን ከተማ እስከ ምሽቱ ሁለት(2:00) ሰዓት ሙሉ በሙሉ በቁጥጥራቸው ስር አውለዋታል።
በሌላ በኩል በቱቲ ከተማ በተደረገው አውደ ውጊያ እጅ በአፍ የሚያስጭን ነበር። የቱቲ ከተማ በተናዳፊዎቹ ሻለቆች የባሩድ ጢስ ስትታጠን፣ ባሩዱም ሲቆላ በዋለበት በዚያ አስፈሪ ሰዓት ጠላት ምሽጉን በመነጠቁ ከተማዋን ጥሎ ለመውጣት ተገዷል። የወገን ኃይል ከተማዋን ሙሉ በሙሉ በመቆጣጠር ድላቸውን አጣጥመዋል።
ይሕ በእንዲሕ እንዳለ ጠላት በእውር ድንብርና በፍርሃት ተውጦ ዙ-23 እና ሞርተሮችን እያጮኸ ቢውልም በጀግኖቹ የቦታ ቁጥጥርና በማይበገረው የስነ-ልቦና የበላይነት ግንባሩን ተመትቶ እንደ ቅጠል ሲረግፍ አምሽቶ ፣ በዚህ ደማቅ አውደ ውጊያ የተረጋገጠውና በጀግኖቹ እጅ የገባው የምርኮ ዝርዝር እንደሚከተለው ይፋ ሆኗል፦
➾3 ከፋኖ ከድተው ወደ አገዛዙ ገብተው የነበሩ ባንዳዎች
➾1 የአገዛዙ ካድሬ
➾3 የሚሊሻ አባላት
➾የተማረከ ንብረት ዝርዝር ፦
➾8 ክላሽንኮቭ ጠመንጃዎች
➾4 የወገብ ትጥቅ
➾1 የደረት ትጥቅ
➾6 የእጅ ቦንቦች እና... በርካታ ተተኳሽ ጥይቶች በጀግኖቹ እጅ ገቢ ተደርገዋል።
ምንጭ፦ በአፋብን አሳምነው ዕዝ ሕዝብ ግንኙነት መምሪያ!
የመረብ ሚዲያ ቴሌግራም ገፅን ይቀላቀሉ👉
https://t.me/MerebMedia24
https://t.me/MerebMedia24
https://t.me/MerebMedia24 | 3 828 |
| 9 | ###
ከሳምንት በፊት ከፍተነው የነበረው የፌስቡክ ገፅ ላልተወሰኑ ቀናት ታግዷል።በአዲስ ገፅ መጥተናል።
መረበኞች ነን መረጃ አጥማጆች!
👉https://www.facebook.com/profile.php?id=61590677702737 | 3 539 |
| 10 | #ከበላጎ ምሽግ እስከ ዋድላ ቋና!
#ያልተነገረ ገድል፣ ያልተዘከረ ዋጋ!
#እስከ መቃብር የታመኑ ጀግኖች!
https://youtu.be/zj7iFTfiyYk?si=kD2dLnQs9WGRTwBO | 4 216 |
| 11 | #ከበላጎ ምሽግ እስከ ዋድላ ቋና!
#ያልተነገረ ገድል፣ ያልተዘከረ ዋጋ!
#እስከ መቃብር የታመኑ ጀግኖች!
https://youtu.be/zj7iFTfiyYk?si=kD2dLnQs9WGRTwBO | 4 172 |
| 12 | እስከ መቃብር የታመኑ ጀግኖች!
የአማራን ሕዝብ ሕልውና አስጠብቆ እንደ ሕዝብ ለማቆምና ሕልውናውን አስከብሮ የመኖር መብቱን ለማረጋገጥ እንዲሁም እስካሁን ለተፈፀመበት ሁሉን አቀፍ ግፍና መከራ ፍትሕ ርትዕ ለማስፈን፣ ሃገርን ከውድመትና ከመፍረስ ለመታደግ በሚደረገው በዚህ ተጋድሎ፡ አያሌ አማራዎች አንድያ ነፍሳቸውን፣ ውድ አካላቸውን፣ አበባማው ዕድሜያቸውን፣ እንቁውን የጉልምስና ጊዜያቸውን እንዲሁም ሃብትና ንብረታቸውን ያለ ምንም ስስት ገብረዋል።
ስለ አማራ ሕዝብ ነፃ መውጣትና ሕልውና መረጋገጥ ሲሉ ውድ ሕይወታቸውን፣ ወጣትነታቸውንና አለም ኑሯቸውን መስዋዕት ካደረጉ ቆራጥ ጀግኖች መካከል የወልድያ ተወላጅ አርበኛ ደምስ ይመርና ጓዶቹ ናቸው።
ከዚህ ቀደም ሚዲያ ላይ ያልተለቀቁ የውጊያ ቪዲዮዎችን እና ሌሎች የግንባር ተንቀሳቃሽ ምስሎችን አካተን ክቡር ሰማዕቶቹን እንዘክራለን።
ከደቂቃዎች በኋላ ይጠብቁን!
###
ከሳምንት በፊት ከፍተነው የነበረው የፌስቡክ ገፅ ላልተወሰኑ ቀናት ታግዷል።በአዲስ ገፅ መጥተናል።
መረበኞች ነን መረጃ አጥማጆች!
👉https://www.facebook.com/profile.php?id=61590677702737 | 4 418 |
| 13 | በጠላት 75ኛ ክ/ጦር 5ኛ ሬጅመንት አባል የነበሩ ወታደር ዮሐንስ ሃምባሳ እና ወታደር ደቻሳ ደሪባ የተባሉ ሁለት ወታደሮች የብልፅግናውን አገዛዝ ስርዓት ተቃውመው ከነሙሉ ትጥቃቸው በአፋብን ቴዎድሮስ ዕዝ 206ኛ ኮር 24ኛ ክ/ጦር ስናን አባ ጅሜ ሻለቃን መቀላቀላቸውን የኮሩ ህዝብ ግንኙነት ክፍል አስታውቋል።
###
ከሳምንት በፊት ከፍተነው የነበረው የፌስቡክ ገፅ ላልተወሰኑ ቀናት ታግዷል።በአዲስ ገፅ መጥተናል።
መረበኞች ነን መረጃ አጥማጆች!
👉https://www.facebook.com/profile.php?id=61590677702737 | 4 711 |
| 14 | ለሕዝብ የተከፈለ እውነተኛ መሰዋትነት!
ለዘመናት የዘር ጭፍጨፋ ለተፈፀመበትና እየተፈፀመበት ላለው የአማራ ሕዝብ የተከፈለ ወጣትነት፡ አበባማ እድሜ!
ሞት አይፈሬዎቹ ጠላትን እንደቅጠል አርግፈዉ በክብር ካረፉ እንሆ ዛሬ አንድ ዓመት ሞልቷቸዋል።
አርበኛ ደምሰ ይመር
አርበኛ ኮራ ደርቤ
አርበኛ ጌታቸው አሻግሬ
በወሎ ቤተአማራ ቀጠና ዋድላ ወረዳ ቋና ልዩ ቦታው እንባጮ በተባለ ተራራ ላይ የአገዛዙን ጥምር ጦር ከአመራር እስከ እግረኛ ሰራዊት እረፍርፈው በጀግንነት ክቡር መሰዋትነትን ከተቀበሉ ዛሬ ሰኔ 05/2018 ዓ/ም ድፍን አንድ ዓመት ሆኗቸዋል።
ነፍሳችሁ በሰላም ትረፍ!
ክብርና ዘላለማዊ ሞገስ ለትግሉ ሰማዕታት!!
ተጨማሪ ዝግጅት ይጠብቁን!
መረበኞች ነን መረጃ አጥማጆች!
የመረብ ሚዲያ ቴሌግራም ገፅን ይቀላቀሉ👉
https://t.me/MerebMedia24
https://t.me/MerebMedia24
https://t.me/MerebMedia24 | 4 671 |
| 15 | #ሰበር- መኪኖች ቁስለኛ ጭነው ደሴ ገቡ!
#2 ድሮን ያልመከተው ከባድ ውጊያ!
#የኮሎኔሉ ቁልፍ ሰው እጁን ለፋኖ ሰጠ!
https://youtu.be/5DMPNj-UJR0?si=Z5Bxo_0vV00yjfiT | 4 634 |
| 16 | ከዚህ ቀደም የሰላም ስምምነት ተቀብያለሁ በሚል ለሁለት ዓመታት ያህል ከአገዛዙ ስንቅና ትጥቅ ሲሰፈርለት የቆየው የአገው ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ (አዴን) ታጣቂ ኃይል በዋግ ኽምራ ዞን አበርገሌ እና ፃግብጂ ወረዳዎችን ሙሉ በሙሉ መቆጣጠሩን አስታወቀ!
ከሁለት ዓመት በፊት በአገዛዙና በታጣቂ ኃይሉ መካከል ተደርሶ የነበረውን የሰላም ስምምነት እራሱ አገዛዙ በመጣስ ትንኮሳ ፈፅሟል በተባለበት በዚህ ቀጠና፡ ታጣቂዎቹ ከሕወሓት ኃይሎች ጋር በመቀናጀት በወሰዱት እርምጃ ነው በሰቆጣ ዙሪያ የሚገኙ ሁለት ትላልቅ ወረዳዎችን ሙሉ በሙሉ የተቆጣጠሩት።
የዞኑ ፀጥታ ኃይሎች ከነጌታቸው ረዳ የሓራ መሬት ታጣቂዎች ጋር በመቀናጀት በአዴን ቡድን ወታደሮች ላይ አፀፋዊ እርምጃ በመውሰድ ወረዳውን ዳግም ለመቆጣጠር ያደረጉት ሙከራ ከሽፎ ከፍተኛ ኪሣራን አከናንቧቸው በውረደት እንዲሸሹ መደረጋቸው ታውቋል።
(ምስል፦ በታጣቂዎቹ ቁጥጥር ስር የዋሉ የአገዛዙ ተሽከርካሪዎች)
ሙሉ መረጃውን ተመልከቱ👉https://youtu.be/5DMPNj-UJR0?si=Z5Bxo_0vV00yjfiT | 4 717 |
| 17 | በከባድ የስነ-ልቦና ውድቀት ውስጥ የሚገኘው የብልፅግና አገዛዝ ሠራዊት አባላት ከነሙሉ ትጥቃቸው በምኒልክ ዕዝ 303ኛ ኮርን በስፋት መቀላቀላቸው ታወቀ!
በተያያዘ፡ ግዙፉ 303ኛ ኮር በቅርቡ በዘመቻ አይሻ ሰይድ ያስመዘገበውን ድል ተከትሎ ኃይሉን ይበልጥ ለማጎልበት እና ለቀጣይ ተልዕኮ ለማዘጋጀት በየክፍለ ጦሮቹ ጥልቅ ግምገማና የተሃድሶ ስልጠናዎችን እያካሄደ እንደሚገኝ ተነግሯል።
ሙሉ መረጃውን ተመልከቱ👉https://youtu.be/5DMPNj-UJR0?si=Z5Bxo_0vV00yjfiT | 4 287 |
| 18 | #ሰበር- መኪኖች ቁስለኛ ጭነው ደሴ ገቡ!
#2 ድሮን ያልመከተው ከባድ ውጊያ!
#የኮሎኔሉ ቁልፍ ሰው እጁን ለፋኖ ሰጠ!
https://youtu.be/5DMPNj-UJR0?si=Z5Bxo_0vV00yjfiT | 3 917 |
| 19 | የምኒልክ ዕዝ አርበኞች በአምባሰል ግንባር በዚሃ፣ በተለያዬን፣ በተሬ እና በአባላ አከባቢዎች ባደረጉት ከባድ ውጊያ የጠላትን ጦር ሙሉ በሙሉ ደምስሰው አንፀባራቂ ድል ተቀዳጁ!
አርበኞቹ ተወዳዳሪ የሌለው የጦር ብልሃት ተጠቅመው የብልፅግናን ወራሪ ሠራዊት ሙሉ በሙሉ በመደምሰስ ከባድ እልቂት አድርሰውበታል።
በታንክ፣ በድሮን፣ በመድፍና በሌሎች በከባድ መሣሪያዎች ታግዞ ተንቀሳቅሶ የነበረው ስፍር ቁጥር የሌለው የጠላት ጦር፡ በአርበኞቹ መብረቃዊ የጨበጣ ማጥቃትና የደፈጣ እርምጃ ክፉኛ ተመትቶ አስከሬኑንና ቁስለኛውን በድሮን ተኩስ ሽፋን እስከማንሳት በደረሰ ደረጃ ነው ተሽመድምዶ ያለቀው።
ሙሉ መረጃውን ተመልከቱ👉https://youtu.be/5DMPNj-UJR0?si=Z5Bxo_0vV00yjfiT | 3 480 |
| 20 | በደቡብ ጎንደር በእስቴና አከባቢው ንፁኋን ላይ እልቂት ሲፈፅም የነበረው የጠላት ጦር አዛዥ የሆነው የኮሎኔል አለሜ አጃቢን ጨምሮ በርካታ የአገዛዙ ወታደሮች ፋኖን ተቀላቀሉ!
ግፍን ተቃውመው የብልፅግናን አገዛዝ በመክዳት የፋኖን ትግል የሚቀላቀሉ የአገዛዙ ኃይሎች ቁጥር እየጨመረ መምጣቱ ተገልጿል።
የባንዳው ኮሎኔል አለሜ አጃቢን ጨምሮ ከስማዳ እና ከእስቴ የተውጣጡ የአድማ ብተና እና የመከላከያ ሠራዊት አባላት በአፋብን በላይ ዘለቀ ዕዝ ሜጀር ጄኔራል ውባንተ አባተ ኮር ጉና ክፍለ ጦር ስር እስቴ ዴንሳ ብርጌድን ተቀላቅለዋል።
ሙሉ መረጃውን ተመልከቱ👉https://youtu.be/5DMPNj-UJR0?si=Z5Bxo_0vV00yjfiT | 4 066 |
اکنون در دسترس! پژوهش تلگرام ۲۰۲۵ — مهمترین بینشهای سال 
