ar
Feedback
Mereb Media መረብ ሚዲያ

Mereb Media መረብ ሚዲያ

الذهاب إلى القناة على Telegram

Welcome to our Channel, Mereb Media - መረብ ሚዲያ We provide daily reliable and trusted information. መረጃ ለማድረስ፦ @MerebMereb

إظهار المزيد

📈 نظرة تحليلية على قناة تيليجرام Mereb Media መረብ ሚዲያ

تُعد قناة Mereb Media መረብ ሚዲያ (@merebmedia24) في القطاع اللغوي Amharic لاعباً نشطاً. يضم المجتمع حالياً 20 112 مشتركاً، محتلاً المرتبة 11 391 في فئة الأخبار والوسائط والمرتبة 1 673 في منطقة Ethiopia.

📊 مؤشرات الجمهور والحراك

منذ تأسيسه في невідомо، حقق المشروع نمواً سريعاً وجمع 20 112 مشتركاً.

بحسب آخر البيانات بتاريخ 15 يوليو, 2026، تحافظ القناة على نشاط مستقر. خلال آخر 30 يوماً تغيّر عدد الأعضاء بمقدار -563، وفي آخر 24 ساعة بمقدار -10، مع بقاء الوصول العام مرتفعاً.

  • حالة التحقق: غير موثّقة
  • معدل التفاعل (ER): يبلغ متوسط تفاعل الجمهور 18.88‎%. وخلال أول 24 ساعة من النشر يحصد المحتوى عادةً 14.61‎% من ردود الفعل نسبةً إلى إجمالي المشتركين.
  • وصول المنشورات: يحصل كل منشور على متوسط 3 799 مشاهدة. وخلال اليوم الأول يجمع عادةً 2 941 مشاهدة.
  • التفاعلات والاستجابة: يتفاعل الجمهور بانتظام؛ متوسط التفاعلات لكل منشور يبلغ 22.

📝 الوصف وسياسة المحتوى

يصف المؤلف القناة بأنها مساحة للتعبير عن الآراء الذاتية:
Welcome to our Channel, Mereb Media - መረብ ሚዲያ We provide daily reliable and trusted information. መረጃ ለማድረስ፦ @MerebMereb

بفضل وتيرة التحديث المرتفعة (أحدث البيانات بتاريخ 16 يوليو, 2026) تحافظ القناة على حداثتها ومستوى وصول مرتفع. وتُظهر التحليلات تفاعلاً نشطاً من الجمهور، ما يجعلها نقطة تأثير مهمة ضمن فئة الأخبار والوسائط.

20 112
المشتركون
-1024 ساعات
-1237 أيام
-56330 أيام

جاري تحميل البيانات...

سحابة العلامات
لا توجد بيانات
هل تواجه مشاكل؟ يرجى تحديث الصفحة أو الاتصال بمدير الدعم الخاص بنا.
الإشارات الواردة والصادرة
---
---
---
---
---
---
جذب المشتركين
يوليو '26
يوليو '26
+1
في 2 قنوات
يونيو '26
+109
في 3 قنوات
Get PRO
مايو '26
+380
في 5 قنوات
Get PRO
أبريل '26
+114
في 1 قنوات
Get PRO
مارس '26
+107
في 9 قنوات
Get PRO
فبراير '26
+623
في 9 قنوات
Get PRO
يناير '26
+380
في 9 قنوات
Get PRO
ديسمبر '25
+296
في 8 قنوات
Get PRO
نوفمبر '25
+191
في 12 قنوات
Get PRO
أكتوبر '25
+4 924
في 14 قنوات
Get PRO
سبتمبر '25
+6 644
في 15 قنوات
Get PRO
أغسطس '25
+156
في 7 قنوات
Get PRO
يوليو '25
+119
في 7 قنوات
Get PRO
يونيو '25
+35
في 3 قنوات
Get PRO
مايو '25
+785
في 9 قنوات
Get PRO
أبريل '25
+374
في 6 قنوات
Get PRO
مارس '25
+833
في 10 قنوات
Get PRO
فبراير '25
+152
في 3 قنوات
Get PRO
يناير '25
+513
في 13 قنوات
Get PRO
ديسمبر '24
+573
في 7 قنوات
Get PRO
نوفمبر '24
+313
في 3 قنوات
Get PRO
أكتوبر '24
+711
في 3 قنوات
Get PRO
سبتمبر '24
+1 102
في 14 قنوات
Get PRO
أغسطس '24
+3 068
في 9 قنوات
Get PRO
يوليو '240
في 0 قنوات
Get PRO
يونيو '240
في 0 قنوات
Get PRO
مايو '240
في 0 قنوات
Get PRO
أبريل '24
+26
في 0 قنوات
Get PRO
مارس '24
+880
في 0 قنوات
Get PRO
فبراير '240
في 0 قنوات
Get PRO
يناير '240
في 1 قنوات
Get PRO
ديسمبر '230
في 0 قنوات
Get PRO
نوفمبر '23
+5
في 0 قنوات
Get PRO
أكتوبر '23
+96
في 0 قنوات
Get PRO
سبتمبر '23
+88
في 0 قنوات
Get PRO
أغسطس '23
+254
في 0 قنوات
Get PRO
يوليو '23
+333
في 0 قنوات
Get PRO
يونيو '23
+256
في 0 قنوات
Get PRO
مايو '23
+196
في 0 قنوات
Get PRO
أبريل '23
+257
في 0 قنوات
Get PRO
مارس '23
+288
في 0 قنوات
Get PRO
فبراير '23
+283
في 0 قنوات
Get PRO
يناير '23
+367
في 0 قنوات
Get PRO
ديسمبر '22
+301
في 0 قنوات
Get PRO
نوفمبر '22
+292
في 0 قنوات
Get PRO
أكتوبر '22
+169
في 0 قنوات
Get PRO
سبتمبر '22
+165
في 0 قنوات
Get PRO
أغسطس '22
+261
في 0 قنوات
Get PRO
يوليو '22
+296
في 0 قنوات
Get PRO
يونيو '22
+257
في 0 قنوات
Get PRO
مايو '22
+168
في 0 قنوات
Get PRO
أبريل '22
+371
في 0 قنوات
Get PRO
مارس '220
في 0 قنوات
Get PRO
فبراير '220
في 0 قنوات
Get PRO
يناير '22
+107
في 0 قنوات
Get PRO
ديسمبر '21
+140
في 0 قنوات
Get PRO
نوفمبر '21
+132
في 0 قنوات
Get PRO
أكتوبر '21
+148
في 0 قنوات
Get PRO
سبتمبر '21
+126
في 0 قنوات
Get PRO
أغسطس '21
+135
في 0 قنوات
Get PRO
يوليو '21
+178
في 0 قنوات
Get PRO
يونيو '21
+145
في 0 قنوات
Get PRO
مايو '21
+133
في 0 قنوات
Get PRO
أبريل '21
+225
في 0 قنوات
Get PRO
مارس '21
+154
في 0 قنوات
Get PRO
فبراير '21
+687
في 0 قنوات
التاريخ
نمو المشتركين
الإشارات
القنوات
16 يوليو0
15 يوليو0
14 يوليو0
13 يوليو+1
12 يوليو0
11 يوليو0
10 يوليو0
09 يوليو0
08 يوليو0
07 يوليو0
06 يوليو0
05 يوليو0
04 يوليو0
03 يوليو0
02 يوليو0
01 يوليو0
منشورات القناة
"የአማራ ህዝብ ህልውና ጥያቄዎች ለድርድር የሚቀርቡ አይደሉም፡ ትግላችን ስር ነቀል የስርዓት ለውጥ እስኪመጣ ድረስ ነው" የምኒልክ ዕዝ ፖለቲካ መምሪያ ኃላፊ! በአፋብን ወሎ ቤተአማራ ምኒልክ ዕዝ ፖለቲካ መምሪያ ኃላፊ አርበኛ ሞገስ አባራው፡ የአማራ ህዝብ የተደቀነበትን የህልውና አደጋ ለመቀልበስ የሚያነሳቸውን የማይታጠፉና የማይደራደርባቸውን መሰረታዊ የትግል ምሰሶዎች በሚል በይፋዊ የማህበራዊ ትስስር ገፁ ባሰፈረው ፅሁፍ፡ የአማራ ህዝብ ህልውና ጥያቄዎች ለድርድር የማይቀርቡና ስር ነቀል የስርዓት ለውጥ እስኪመጣ ድረስ ትግሉ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል በአፅንኦት ገልጿል አርበኛ ሞገስ የፋኖ ህዝባዊ ትግል መነሻ እነዚህ የህዝብ ጥያቄዎች መሆናቸውን በመጥቀስ፡ ዘላቂው መፍትሄ አራት ኪሎ ያለውን ፀረ-አማራ አገዛዝ ስርዓት በማስወገድ ህዝባዊ መንግስት መመስረት ብቻ እንደሆነ ነው የገለፀው። አርበኛ ሞገስ አባራው በይፋዊ የፌስቡክ ገፁ ባስተላለፈው መልዕክት፡ የመጀመሪያውና ዋነኛው ጥያቄ የአማራ ህዝብ ሰብአዊ መብትና የህይወት ዋስትና መከበር ነው ብሏል። ማንኛውም አማራ በሀገሪቱ ምድር በነጻነት የመኖር፣ የመንቀሳቀስ፣ የመስራትና ንብረት የማፍራት መብቱ ያለ ምንም ቅድመ ሁኔታ ሊከበር እንደሚገባ የገለጸው አርበኛው፡ በመንግስታዊ መዋቅር ጭምር የሚፈፀመው ስልታዊ ጥቃትና አድሎ በአስቸኳይ መቆም እንዳለበት አሳስቧል። ይህንን መብት በዘላቂነት ለማስጠበቅ ደግሞ አማራውን እንደ ባዕድና ጠላት የሚፈርጁ፡ በፀረ-አማራነት መንፈስ የተቃኙ የፌደራልና የክልል ህገ-መንግስት፣ ፖሊሲዎችንና መመሪያዎችን ሙሉ በሙሉ መለወጥ ወይም መሰረዝ የሚያስችል የመዋቅርና የህግ ለውጥ መደረግ ይኖርበታል ብሏል። በፖለቲካው ረገድ፡ የአማራ ህዝብ እንደ ታላቅነቱና እንደ ብዛቱ በሀገሪቱ የፖለቲካ የኢኮኖሚና ማህበራዊ መዋቅር ውስጥ ተመጣጣኝ ውክልና ሊኖረው እንደሚገባ አርበኛ ሞገስ አስታውቋል። ሀገር በመገንባት ሂደት ውስጥ የነበረው ሚና ታውቆ የሀገር ባለቤትነቱ በይፋ መረጋገጥ እንዳለበትም አክሏል። ከፍትሕና ተጠያቂነት አንጻር ደግሞ፡ እስካሁን በአማራ ህዝብ ላይ ለተፈፀሙት ስልታዊ የዘር ፍጅቶች፣ የጅምላ ማፈናቀሎችና ውድመቶች ቀጥተኛና ተዘዋዋሪ ተሳታፊ የሆኑ አካላት በሙሉ በህግ ተጠያቂ መሆን አለባቸው ያለው ኃላፊው፡ ተፈናቃዮች ካሳ አግኝተው በክብር ወደ ቀያቸው መመለስና እውነተኛ የሽግግር ፍትህ መረጋገጥ ይኖርበታል ሲል ገልጿል። የህልውና ትግሉ ሌላኛው ምሰሶ ለአማራ ህዝብ መጠቃትና መፈናቀል ሰበብ የሆኑ፡ ለበርካታ አሥርት አመታት ሲሰበኩ የኖሩ ፀረ-አማራ ጥላቻዎችንና የሀሰት ታሪካዊ ትርክቶችን በህግ ወንጀል አድርጎ ማገድና እውነተኛ ታሪካዊ ትርክቶችን መገንባት እንደሆነ አርበኛው በመልዕክቱ ጠቅሷል። ከዚህ ጋር ተያይዞ በቀድሞው ስርዓት በፖለቲካ ውሳኔና በኃይል ተነጥቀው የተካለሉትንና ህዝባችን በአራቱም አቅጣጫዎች ማለትም በራያ፣ ወልቃይት ጠገዴ፣ ጠለምት፣ መተከል፣ ሸዋ ደራ፣ አዲስ አበባና ሌሎችም አካባቢዎች የሚያነሳቸውን የማንነትና የወሰን ጥያቄዎች ታሪካዊ እውነትን መሰረት ባደረገ መልኩ ዘላቂና ህጋዊ ምላሽ መስጠት ይገባል ሲል ነው የምኒልክ ዕዝ ፖለቲካ መምሪያ ኃላፊው የገለፀው። እነዚህን ጥያቄዎች በዘላቂነት ለመመለስ ደግሞ በፖለቲካ ሴራ የተፈጠረውን የክፍለ-ሀገር ክፍፍል በማስወገድ የአማራን ውስጣዊ አንድነት በጽኑ መመስረትና በዜጎች እኩልነት ላይ የተመሰረተች እውነተኛ ህዝባዊት ሀገር መገንባት የመጨረሻው ግብ ነው ብሏል አርበኛው። አርበኛ ሞገስ አባራው እነዚህ ጥያቄዎች የማይነጣጠሉና የአንድ ሳንቲም ሁለት ገጽታዎች መሆናቸውን አስገንዝቧል። አንዱን መርጦ ሌላውን መተው እንደማይቻልና ሰብአዊ መብት ያለ ህግ ዋስትና፣ የማንነት ጥያቄ ያለ ፖለቲካ ውክልና ሊረጋገጥ እንደማይችል ገልጿል። የፋኖ ህዝባዊ ትግልም እነዚህን መሰረታዊ ጥያቄዎች ለመመለስ የተወለደ ቅዱስ ህዝባዊ እምቢተኝነት በመሆኑ፡ ጥያቄዎቹ ለድርድርና ለትርፍ-ኪሳራ ስሌት የማይቀርቡ የትግሉ ቀይ መስመሮች መሆናቸውን አረጋግጧል። በመጨረሻም፡ የሁሉም ጥያቄዎች ዘላቂ መልስ የሚገኘው አራት ኪሎ ስልጣን ላይ ያለውን ፀረ-አማራ ስርዓት በማስወገድ ብቻ እንደሆነ ያስገነዘበው አርበኛ ሞገስ አባራው፡ አማራ ከህልውና አደጋ የሚወጣው ስር ነቀል የስርዓት ለውጥ በማምጣት ከለላ የሚሆን ሕግ በማውጣትና ህዝባዊ መንግስት በመመስረት የስልጣንና የውሳኔ ባለቤት መሆን ሲችል ብቻና ብቻ እንደሆነ በአፅንኦት ገልጿል። መረበኞች ነን መረጃ አጥማጆች! የመረብ ሚዲያ ቴሌግራም ገፅን ይቀላቀሉ👉 https://t.me/MerebMedia24 https://t.me/MerebMedia24 https://t.me/MerebMedia24

2
لا يوجد نص...
202
3
#ከባድ ትንቅንቅ በ3 ግንባር! #ወልቃይት፣ ራያ፣ ሸዋ አዲስ አበባ" #የፋኖ ቀይ መስመሮች ይፋ ተደረጉ! https://youtu.be/kqh6uuFkjGw?si=xJENUsLguRePh-hX
1 715
4
የዛሬ ሃምሌ 08/2018 ዓ/ም እለታዊ የግንባር ዜናዎችን እንዲሁም ሌሎች የሀገር ውስጥና የባህር ማዶ መረጃዎችን አድምጡ👉https://youtu.be/kqh6uuFkjGw?si=xJENUsLguRePh-h
የዛሬ ሃምሌ 08/2018 ዓ/ም እለታዊ የግንባር ዜናዎችን እንዲሁም ሌሎች የሀገር ውስጥና የባህር ማዶ መረጃዎችን አድምጡ👉https://youtu.be/kqh6uuFkjGw?si=xJENUsLguRePh-hX
1 648
5
የኢትዮጵያ ሕዝባዊ አብዮታዊ ፓርቲ በአሁኑ ወቅት በሀገሪቱ እየተካሄደ ያለው የብሔራዊ ምክክር ሂደት እውነተኛና ሁሉን አቀፍ ባለመሆኑ ሀገሪቱን ከቀውስ እንደማያወጣና የገዢውን ፓርቲ ዕድሜ ለማራዘም የ
የኢትዮጵያ ሕዝባዊ አብዮታዊ ፓርቲ በአሁኑ ወቅት በሀገሪቱ እየተካሄደ ያለው የብሔራዊ ምክክር ሂደት እውነተኛና ሁሉን አቀፍ ባለመሆኑ ሀገሪቱን ከቀውስ እንደማያወጣና የገዢውን ፓርቲ ዕድሜ ለማራዘም የታለመ መሆኑን በመጥቀስ በጽኑ ኮነነ። ፓርቲው ሂደቱ ከመንግሥት ተጽዕኖ ነፃ አለመሆኑንና ዋነኛው የጦርነት መቆም ጥያቄ በአጀንዳነት አለመካተቱን በመንቀፍ፡ እውነተኛ ምክክር ከመደረጉ በፊት የፖለቲካ እስረኞች መፈታት፣ ጦርነቶች በአስቸኳይ መቆም፣ የሐሳብ ነፃነት መከበር እና የፖለቲካ ኃይሎች በእኩልነት መሳተፍ እንደሚገባቸው መሠረታዊ ቅድመ-ሁኔታዎችን አስቀምጧል። ሙሉ መረጃውን በዚህ ተመልከቱ👉https://youtu.be/kqh6uuFkjGw?si=xJENUsLguRePh-hX
1 554
6
ፋኖ ከወልቃይት ጠገዴ ጀምሮ በአርማጭሆና ከአዳኛገር ጫቆ እስከ መተማ ጠረፍ አካባቢዎች ድረስ የአገዛዙን ተልዕኮ ተቀብለው በስርቆትና በእገታ እኩይ ድርጊት በተሰማሩ ወንጀለኞች ላይ ባደረገው መጠነ-ሰ
ፋኖ ከወልቃይት ጠገዴ ጀምሮ በአርማጭሆና ከአዳኛገር ጫቆ እስከ መተማ ጠረፍ አካባቢዎች ድረስ የአገዛዙን ተልዕኮ ተቀብለው በስርቆትና በእገታ እኩይ ድርጊት በተሰማሩ ወንጀለኞች ላይ ባደረገው መጠነ-ሰፊ የማጽዳት ዘመቻ፡ በርካቶችን ሲደመስስ በርካቶችን ደግሞ በቁጥጥር ስር ማዋሉ ታወቀ። በቁጥጥር ስር የዋሉት ዘራፊዎቹ፡ በፋኖ ስም ዝርፊያና እገታ እንዲፈፅሙ ከፌደራል ደህንነት መስሪያ ቤት፣ ከክልልና ከዞን አመራሮች እንዲሁም ከብልፅግና መከላከይ ሰራዊት ዋና ዋና አዛዦች ትዛዝ እንደሚሰጣቸው ገልፀው፡ በተጨማሪም የመከላከያ ሠራዊቱ ከፍተኛ አዛዦች በሠራዊቱ ኦራሎች አደንዛዥ ዕፅና ሃሺሽ ከሱዳን በመተማ በኩል ወደ መኃል የሃገሪቱ አከባቢዎች ሲያዘዋውሩ እነሱን እንደሚጠቀሙ ገልፀዋል። ሙሉ መረጃውን በዚህ ተመልከቱ👉https://youtu.be/kqh6uuFkjGw?si=xJENUsLguRePh-hX
1 820
7
#ከባድ ትንቅንቅ በ3 ግንባር! #ወልቃይት፣ ራያ፣ ሸዋ አዲስ አበባ" #የፋኖ ቀይ መስመሮች ይፋ ተደረጉ! https://youtu.be/kqh6uuFkjGw?si=xJENUsLguRePh-hX
1 749
8
ወልቃይት ጠገዴ፣ ጠለምት፣ ራያ፣ መተከል፣ ደራ እና ሸዋ አዲስ አበባን ጨምሮ የአማራ ሕዝብ ማንነታዊና ታሪካዊ እውነታን መሠረት አድርጎ የሚያነሳቸው ሌሎች የወሰንና የርስት ጥያቄዎች ለድርድር የማይቀ
ወልቃይት ጠገዴ፣ ጠለምት፣ ራያ፣ መተከል፣ ደራ እና ሸዋ አዲስ አበባን ጨምሮ የአማራ ሕዝብ ማንነታዊና ታሪካዊ እውነታን መሠረት አድርጎ የሚያነሳቸው ሌሎች የወሰንና የርስት ጥያቄዎች ለድርድር የማይቀርቡ የፋኖ ትግል ቀይ መስመሮች ናቸው ሲል በአፋብን የምኒልክ ዕዝ ፖለቲካ መምሪያ ኃላፊ ገለፀ። ኃላፊው አርበኛ ሞገስ አባራው፡ የአማራ ህዝብ ሰብአዊ መብት፣ የህግና ህገ-መንግስት ማሻሻያ፣ ተመጣጣኝ የፖለቲካ ውክልና፣ ፍትህና ተጠያቂነት፣ እንዲሁም የሀሰት ትርክቶችን የማገድ ጥያቄዎች ፋኖ ፍፁም የማይደራደርባቸው ናቸው ብሏል። አርበኛው አክሎም፡ የእነዚህ ጥያቄዎች ዘላቂ ምላሽ የሚገኘው አራት ኪሎ ያለውን ፀረ-አማራ ስርዓት በማስወገድና በዜጎች እኩልነት ላይ የተመሰረተ እውነተኛ ህዝባዊ መንግስት በመመስረት ብቻ እንደሆነ በአፅንኦት ገልጿል። ሙሉ መረጃውን በዚህ ተመልከቱ👉https://youtu.be/kqh6uuFkjGw?si=xJENUsLguRePh-hX
1 968
9
لا يوجد نص...
1 890
10
በአማኑኤል እና በደምበጫ ግንባሮች በተደረገ ውጊያ የአገዛዙ ሰራዊት ክፉኛ መመታቱ ታቀ! በዚህ ተጋድሎ በርካታ የአገዛዙ ወታደሮች ሙትና ቁስለኛ ሲደረጉ ቀሪው ኃይል ፈርጥጧል፡ በርካታ የጦር መሣሪያዎ
በአማኑኤል እና በደምበጫ ግንባሮች በተደረገ ውጊያ የአገዛዙ ሰራዊት ክፉኛ መመታቱ ታቀ! በዚህ ተጋድሎ በርካታ የአገዛዙ ወታደሮች ሙትና ቁስለኛ ሲደረጉ ቀሪው ኃይል ፈርጥጧል፡ በርካታ የጦር መሣሪያዎችም በፋኖ እጅ ከፈንጅ ተማርከዋል። ሙሉ መረጃውን በዚህ ተመልከቱ👉https://youtu.be/kqh6uuFkjGw?si=xJENUsLguRePh-hX
2 008
11
#ከባድ ትንቅንቅ በ3 ግንባር! #ወልቃይት፣ ራያ፣ መተከል፣ ደራ፣ ሸዋ አዲስ አበባ" #የፋኖ ቀይ መስመሮች ይፋ ተደረጉ! https://youtu.be/kqh6uuFkjGw?si=xJENUsLguRePh-hX
2 467
12
በአፋብን ቴዎድሮስ ዕዝ 109 ኮር 99ኛ ክፍለ ጦር በርካታ የአገዛዙ ሀይል በመደምሰስ ክላሽንኮቭ ማርኳል‼️ በዛሬው ዕለት በቀን 8/11/2018 ዓ/ም መነሻውን #ከአማኑኤል ከተማ በማድረግ ዙ-23፣
በአፋብን ቴዎድሮስ ዕዝ 109 ኮር 99ኛ ክፍለ ጦር በርካታ የአገዛዙ ሀይል በመደምሰስ ክላሽንኮቭ ማርኳል‼️ በዛሬው ዕለት በቀን 8/11/2018 ዓ/ም መነሻውን #ከአማኑኤል ከተማ በማድረግ ዙ-23፣ሞርተር፣መድፍ እና BM በመጠቀም ወደ ደጋ ሰኝን የተንቀሳቀሰው የአብይ አህመድ አውዳሚ ሰራዊት በአፋብን ቴዎድሮስ ዕዝ 109ኛ ኮር 99ኛ ክ/ጦር #በላይ_ዘለቃ_ሻለቃ እና በቴዎድሮስ #ዕዝ_ኮማንዶ_ዩኒት ድንቅ ጥምረት በርካታ የጠላት ሀይል የተደመሰሰ ሲሆን ከሰባት በላይ ጥቁር ክላሽና በርካታ ተተኳሽ ገቢ ተደርጓል። የቴዎድሮስ ዕዝ 206ኛ ኮር 24ኛ ክ/ጦር ተርቦቹ #ስናን_አባጅሜ ሻለቃ በቆረጣ የጠላትን ሀይል ደማቅ አቀባበል ያደረጉለት ሲሆን የደረሰበትን ምት መቋቋም ያቃተው የጠላት ሀይል ወደ አማኑኤል ከተማ ፈርጥጧል።     ይህ በዕንዲህ እንዳለ #ከደምበጫ ከተማ ወደ #ገሊላ የተንቀሳቀሰው የአብይ ወራሪ በኢንጅነር ክበር ተመስገን ልጆች አይቀጡ ቅጣት ተቀጦ ሙት እና ቁስለኛውን እያዝረከረክ ወደኋላ እንዲያፈገፍግ ተገዷል። ይህ በቻ አደለም ከደምበጫ ወደ #አንጀኔ ቀጠና የተንቀሳቀሰው ይህ ግሬሳ ሰራዊት ሞርተር ዲሽቃ መድፍ እና BM እና የነፍስ ወከፍ መሳርያ ቢጠቀምም የኢንጅነር ልጆች ላይሸሹ ተማምለዋል እና ሲያንቀጠቅጡት ውለዋል  ተጨማሪ ኃይል ከደምበጫ ቢጨምርም ወይ ፍንክች ወይ ንቅንቅ ብለዋል ፣ በአሁኑ ሰዓት ሰቀለማርያም ላይ አፈግፍገው መመሸጋቸው ተረጋግጧል። የመረብ ሚዲያ ቴሌግራም ገፅን ይቀላቀሉ👉 https://t.me/MerebMedia24 https://t.me/MerebMedia24 https://t.me/MerebMedia24
2 843
13
ጦርነት ያደቀቀውና አሁንም በጦርነት መኃል መሬቱን ማረስ ያልቻለው፣ በተለይ በአገዛዙ ወታደሮች ሌት ከቀን የሚገደለውና በጅምላ የሚታሰረው የአማራ ገበሬ፡ አሁን ደግሞ ተፈጥሮ ፊቷን አዙራበት በክረምት
ጦርነት ያደቀቀውና አሁንም በጦርነት መኃል መሬቱን ማረስ ያልቻለው፣ በተለይ በአገዛዙ ወታደሮች ሌት ከቀን የሚገደለውና በጅምላ የሚታሰረው የአማራ ገበሬ፡ አሁን ደግሞ ተፈጥሮ ፊቷን አዙራበት በክረምት አጋማሽ በሐምሌ ወር እንዲህ ሰማዩ ጨክኖበት ማየት በእውነት ድርብ ሰቆቃ ነው። ሐምሌ 08 ማለት እኮ ለወትሮው ጎርፉ የሚጥለቀለቅበት፣ ጋራ ሸንተረሮች በአረንጓዴ የሚሸፈኑበት፣ ዳመናና ጭጋግ ከሰማይ የማይነጥፉበት፣ ጧት ማታ ዝናብ የማያቋርጥበት የክረምቱ እምብርት ነበር። በዚህ ሰዓት "ጅብራ ፀሐይ" መሆኑ ገበሬውን አስጨንቆታል። ዛሬ በደቡብ ወሎ ዞን ልጓማ ከተማ ላይ ሕዝቡ በነቂስ ወጥቶ የሰማዩ መስኮት እንዲከፈት የፈጠረውን አምላክ ሲማፀን ውሏል። ፀሎታችሁ ይስመር! የመረብ ሚዲያ ቴሌግራም ገፅን ይቀላቀሉ👉 https://t.me/MerebMedia24 https://t.me/MerebMedia24 https://t.me/MerebMedia24
3 071
14
በብልፅግና ፈቃድ የሃገርን ሉአላዊነት ጥሰው ወደ ቤኒሻንጉል ጉምዝ ክልል በገቡ የሱዳን ፈጥኖ ደራሽ ኃይል ታጣቂዎች ላይ የጉምዝ ነፃ አውጭ ኃይሎች እርምጃ መውሰድ መጀመራቸው ታወቀ! በሱዳን ብሉ ናይል ግዛት በኩል ወደ ኢትዮጵያ ድንበር የተሻገሩት በመሃመድ ሃምዳን ዳጋሎ የሚመራው የፈጥኖ ደራሽ ኃይሎች፡ በቤኒሻንጉል ጉምዝ ክልል የጦር ካምፕ መገንባታቸውን ተከትሎ በክልሉ ነዋሪዎች ከፍተኛ ቁጣ ተቀስቅሷል። ታጣቂዎቹ በብልፅግናው አገዛዝ ፈቃድ የሃገርን ሉአላዊነት ጥሰው ወደ በቤኒሻንጉል ጉምዝ ክልል በመግባት በክልሉ ነዋሪዎች ላይ ከፍተኛ ግፍና በደል እየፈፀሙ ይገኛሉ። እራሱን የጉምዝ ሕዝብ ነፃ አውጭ ብሎ የሚጠራው ታጣቂ ቡድን፡ በክልሉ ሰፍረው በህዝብ ላይ ግፍ ሲፈፅሙ በነበሩት በእነዚህ የሄሜቲ ታጣቂዎች ላይ እርምጃ መወሰዱን የመረብ ሚዲያ ምንጮች አረጋግጠዋል። የብልፅግና አገዛዝ እነዚህን የሄሜቲ ታጣቂዎች፡ ቤኒሻንጉል ጉምዝ ክልልን ለጦር ካምፕነት እንዲጠቀሙ በይፋ መፍቀዱ ሳያንስ፡ ታጣቂዎቹ በሕዝቡ ላይ ለሚፈፅሙት ሰቅጣጭ ድርጊት ምንም አይነት መከላከያ ካለማደጉም በላይ ለታጣቂዎቹ ጋር ወግኖ "ጥቃት ተፈፀመብን" በሚል አቤቱታ በሚያቀርቡ የክልሉ ነዋሪዎች ላይ እርምጃ ሲወስድ መቆየቱን መረብ ሚዲያ ከዚህ ቀደም በሰራቸው ዘገባዎች ለሕዝብ ማድረሱ አይዘነጋም። ጣቢያችን ያነጋገራቸው የክልሉ ነዋሪዎች  እንደገሉፁት፡ ታጣቂዎቹ በክልሉ ሰፍረው ግድያ፣ ዝርፊያ እና አስገድዶ መድፈርን ጨምሮ ሰብአዊ መብት ጥሰቶችን ሲፈፅሙ ቆይተዋል። ታጣቂዎቹ በየሆቴሉ እና በየሱቁ እየገቡ ለሚመገቡት ምግብና ለሚገዙት ንብረት ክፍያ ሲጠየቁ "ብልፅግና ይክፈላችሁ" በማለት በባለቤቶቹ ላይ ሲሳለቁ እንደነበር ነው መረብ ሚዲያ ያነጋገራቸው የክልሉ ነዋሪዎች አክለው የገለፁት። የብልፅግና አገዛዝ ካድሬዎች የዜጎችን ደህንነት ከማስጠበቅ ይልቅ፡ ግፉን የሚቃወሙ ነዋሪዎችን እያደኑ በማሰር ለውጭ ታጣቂዎች ከለላ እየሰጡ መሆናቸው ነው የታወቀው። "ከሱዳን ተነስተው ወደ ኢትዮጵያ የገቡት የሄሜቲ ታጣቂዎች፡ የቤኒሻንጉልን የፀጥታ ሁኔታ አደጋ ላይ ጥለውታል። ይህ ድርጊት አገዛዙ ለሀገር ሉዓላዊነት ያለውን ንቀት የሚያሳይ ነው" ሲሉ ነዋሪዎቹ ቃል በቃል ገልፀዋል። የሃገርን ሉአላዊነት ጥሰው በመግባት በሕዝብ ላይ ግፍና መከራ በሚያደርሱት በነዚህ የሄሜቲ ታጣቂዎች ላይ ነው እራሱን የጉምዝ ሕዝብ ነፃ አውጭ ብሎ የሚጠራው ታጣቂ ኃይል እርምጃ መውሰድ የጀመረው። ታጣቂ ቡድኑ የሄሜቲ ጦር የሰፈረበትን ካምፕ ከማውደም ጀምሮ እስከ ጨበጣ ውጊያ የዘለቀ እርምጃ በመውሰድ ወታደሮቹ ክልሉን ለቀው ወደ ሃገራቸው እስኪመለሱ ድረስ እርምጃውን አጠናክሮ እንደሚቀጥል ነው የታወቀው። መረበኞች ነን መረጃ አጥማጆች! የመረብ ሚዲያ ቴሌግራም ገፅን ይቀላቀሉ👉 https://t.me/MerebMedia24 https://t.me/MerebMedia24 https://t.me/MerebMedia24
3 531
15
لا يوجد نص...
3 294
16
لا يوجد نص...
3 217
17
እለታዊ ዜናችንን ይመልከቱ👉https://youtu.be/JQPDDL2PUlk?si=Kuz-5w38ZJ4yCtmh
እለታዊ ዜናችንን ይመልከቱ👉https://youtu.be/JQPDDL2PUlk?si=Kuz-5w38ZJ4yCtmh
3 473
18
የድል_ዜና! የበረኸኛው ቀስተ ደመና ሻለቃ በጠላት ላይ ድልን ተቀዳጀ! በዛሬው ዕለትም በጎፍጭማ ታዳጊ ከተማ በወሰዱት እርምጃ በርካታ ቁጥር ያለው የጠላት ኃይል የተደመሰሰ ሲሆን ብዙዎች ቆስለዋል፤
የድል_ዜና! የበረኸኛው ቀስተ ደመና ሻለቃ በጠላት ላይ ድልን ተቀዳጀ! በዛሬው ዕለትም በጎፍጭማ ታዳጊ ከተማ በወሰዱት እርምጃ በርካታ ቁጥር ያለው የጠላት ኃይል የተደመሰሰ ሲሆን ብዙዎች ቆስለዋል፤ ወታደራዊ ቁሳቁሶችና መሳሪያዎችም ተማርከዋል። ከንጋቱ 11:30 ሰዓት ላይ በተፈጸመው መብረቃዊ ጥቃት የወገን ጦር የውጊያ የበላይነት የታየበት ስሆን በአንጻሩ በጠላት ላይ ከደረሰው አካላዊና ቁሳዊ ኪሳራ በዘለለ ከፍተኛ የሆነ የስነ ልቡና ውድቀትንም አስተናግዷል። በውጊያውም በርካታ ቁሳዊ ሰብአዊና ሞራላው ድሎች የተገኙ ሲሆን:- 👉1/ 04 ክላሸ 👉2/ 04 የወገብ ትጥቅ 👉3/ የእጅ ቦምቦች 👉4/ 01 የስናይፐር ካዝና 👉5/ በርካታ የክላሽና የብሬን ተተኳሾች 👉7/ የቆሰለ=02 ፒካፕና 02 አምቡላንስ + 06 ቁስለኛና በርካታ ቁጥር ያለው የጠላት ሠራዊት ተደምስሷል። ለአብነት ያህልም አንድ አካባቢ ብቻ ላይ 08 አስከሬን መነሳቱን የዓይን እማኞች ተናግረዋል። የመረብ ሚዲያ ቴሌግራም ገፅን ይቀላቀሉ👉 https://t.me/MerebMedia24 https://t.me/MerebMedia24 https://t.me/MerebMedia24
3 423
19
لا يوجد نص...
3 142
20
አሳዛኝ መረጃ! በቂሊንጦ እስር ቤት ዉስጥ በግፍ ታስረዉ ከሚገኙት መካከል ብንያም ሸጋዉ በደረሰበት ድብደባ ህመም ምክንያት ህይወቱ የሞት አደጋ ዉስጥ መግባቱ ተገለፀ። በአማራነታቸው በማንነታቸው ታስረዉ ከሚገኙት የህሊና እና ፖለቲካ እስረኞች መካከል ብንያም_ሸጋዉ ከአዲስ አበባ ከሰራ ቦታው በግፍ በአገዛዙ ታፍኖ በቂሊንጦ ማረሚያ ቤት ከታሰር ከ9 ወር በላይ አልፎታል። በመሆኑም በታፈነበት ወቅት በአዲስአበባ ፖሊስ ማእከላዊ ወንጀል ምርመራ ቢሮ በደረሰበት የሰባዊ መብት ጥሰት ህይወቱ የሞት አደጋ ውስጥ መግባቱን መረጃ ደርሶናል። በማዕከላዊ ፓሊስ ጣቢያ ምርመራ ወቅት በአገዛዙ የፖሊስ አባላት(በስም የሚታወቁ) በአካል ጉዳት በማድረስ የመንጋጋ ጥረሱን በማዉለቅ፤ የእጅ ክንዱን በመስበር፤የጎን አጥንቱን በመስበር እና እምብርቱን እና እምብርቱ አካባቢ በደረሰበት የጫማ እርግጫ እምብርቱ በመፈንዳቱ ለ9 ወር ያክል ጊዜ ደም በመፈስስ አሁን ላይ ህይወቱ የሞት አደጋ ዉስጥ መገባቱን መረጃ ደርሶናል። ከዚህ በፊት በነበረው የህክምና ክትትል በፍርድ ቤቱ ትዛዝ በማረሚያ ቤቱ በመሆን በፖሊስ ሆስፒታል ህክምና ክትትል እንዲደረግለት ፍርድቤቱ ቢያዝዝም የፖሊስ ሆስፒታል አልችልም የሚል የህክምና አቅም ማነስ በመስጠቱ ወደ ግል ሆስፒታል ሄዶ እንዲታክም ፍርድቤቱ ለማረሚያ ቤቱ ትዛዝ ሰጥቶ ነበር። ቂሊንጦ ማረሚያ ቤት ይህንን ትዛዝ ለመፈጸም ፍቃደኛ ባለመሆኑ የህክምና አገልግሎት መብቱን ከልክሎታል። በመሆኑም በሚፈሰው ደም ምክንያት ህይወቱ ወደ ሞት ስቃይ እያመራ መሆኑን የደረሰን መረጃ ያመለክታል ስለሆነም ይህ አማራነት ወንጀል ሆኖበት ቂሊንጦ የሚሰቃየው ወንድማችን ቢያንስ ህክምና ያገኝ ዘንድ ድምፅ እንሆን ዘንድ ጥሪ ተላልፏል። የመረብ ሚዲያ ቴሌግራም ገፅን ይቀላቀሉ👉 https://t.me/MerebMedia24 https://t.me/MerebMedia24 https://t.me/MerebMedia24
3 131