fa
Feedback
Mereb Media መረብ ሚዲያ

Mereb Media መረብ ሚዲያ

رفتن به کانال در Telegram

Welcome to our Channel, Mereb Media - መረብ ሚዲያ We provide daily reliable and trusted information. መረጃ ለማድረስ፦ @MerebMereb

نمایش بیشتر

📈 تحلیل کانال تلگرام Mereb Media መረብ ሚዲያ

کانال Mereb Media መረብ ሚዲያ (@merebmedia24) در بخش زبانی امهری بازیگری فعال است. در حال حاضر جامعه شامل 20 731 مشترک است و جایگاه 11 338 را در دسته اخبار و رسانه‌ها و رتبه 1 623 را در منطقه أثيوبيا دارد.

📊 شاخص‌های مخاطب و پویایی

از زمان ایجاد در невідомо، پروژه رشد سریعی داشته و 20 731 مشترک جذب کرده است.

بر اساس آخرین داده‌ها در تاریخ 13 ژوئن, 2026، کانال فعالیت پایداری دارد. در ۳۰ روز گذشته تغییر اعضا برابر -127 و در ۲۴ ساعت گذشته برابر -12 بوده و همچنان دسترسی گسترده‌ای حفظ شده است.

  • وضعیت تأیید: تأیید نشده
  • نرخ تعامل (ER): میانگین تعامل مخاطب 23.79% است و در ۲۴ ساعت نخست پس از انتشار، محتوا معمولاً 17.20% واکنش نسبت به کل مشترکان کسب می‌کند.
  • دسترسی پست‌ها: هر پست به طور میانگین 4 934 بازدید دریافت می‌کند. در اولین روز معمولاً 3 566 بازدید جمع‌آوری می‌شود.
  • واکنش‌ها و تعامل: مخاطبان به‌طور فعال حمایت می‌کنند؛ میانگین واکنش به هر پست 34 است.

📝 توضیح و سیاست محتوایی

نویسنده این فضا را محل بیان دیدگاه‌های شخصی توصیف می‌کند:
Welcome to our Channel, Mereb Media - መረብ ሚዲያ We provide daily reliable and trusted information. መረጃ ለማድረስ፦ @MerebMereb

به لطف به‌روزرسانی‌های پرتکرار (آخرین داده در تاریخ 14 ژوئن, 2026)، کانال همواره به‌روز و دارای دسترسی بالاست. تحلیل‌ها نشان می‌دهد مخاطبان به‌طور فعال با محتوا تعامل دارند و آن را به نقطه اثرگذاری مهم در دسته اخبار و رسانه‌ها تبدیل کرده‌اند.

20 731
مشترکین
-1224 ساعت
-1817 روز
-12730 روز
آرشیو پست ها
ይህ አዲሱ የመረብ ሚዲያ የፌስቡክ ገፅ ነው።ተቀላቀሉን! https://www.facebook.com/profile.php?id=61590677702737

በአሜሪካን ሀገር የፔንሴሌቪያ ምክር ቤት ለአድዋ ድል በሰጠው ታሪካዊ እውቅና ላይ የተሰጠ ምስጋና እና የአቋም መግለጫ! የመረብ ሚዲያ ቴሌግራም ገፅን ይቀላቀሉ👉 https://t.me/MerebMedi
+3
በአሜሪካን ሀገር የፔንሴሌቪያ ምክር ቤት ለአድዋ ድል በሰጠው ታሪካዊ እውቅና ላይ የተሰጠ ምስጋና እና የአቋም መግለጫ! የመረብ ሚዲያ ቴሌግራም ገፅን ይቀላቀሉ👉 https://t.me/MerebMedia24 https://t.me/MerebMedia24 https://t.me/MerebMedia24

በአምሃራ ሳይንት በለጩማ ግንባር በጠላት ከፍተኛ አመራሮች ላይ አስደናቂ የደፈጣ ጥቃት ተፈጸመ! ​በመካነ ሰላም ከተማ ለቀናት የሴራ ስብሰባ ሲያካሂዱ የነበሩት የአገዛዙ ከፍተኛ ወታደራዊ አመራሮች፣
በአምሃራ ሳይንት በለጩማ ግንባር በጠላት ከፍተኛ አመራሮች ላይ  አስደናቂ የደፈጣ ጥቃት ተፈጸመ! ​በመካነ ሰላም ከተማ ለቀናት የሴራ ስብሰባ ሲያካሂዱ የነበሩት የአገዛዙ ከፍተኛ ወታደራዊ አመራሮች፣ ወደ አምሃራ ሳይንት ወረዳ ለመግባት ሲሞክሩ በንሥሮች በተደገሰላቸው ጥብቅ ደፈጣ ክፉኛ ተመትተዋል። የአገዛዙ የጦር አመራሮች በመካነ ሰላም የነበራቸውን የግምገማ ስብሰባ ጨርሰው፣ የተለመደ የጥፋት ተልዕኮአቸውን ለመፈጸም በከፍተኛ መኪናዎች ታጅበው እየተንቀሳቀሱ በነበረበት ቅፅበት ጀግኖቹ  "በለጩማ" በተባለው ስልታዊ ቦታ ላይ መንገዱን ዘግተው በመጠባበቅ፣ ጠላት ጨርሶ ባልገመተው ሁኔታ መብረቃዊ የደፈጣ ጥቃት  ዶግ አመድ አድርገዉታል። ደፈጣዉም በጀብደኛዉ ምኒልክ ዕዝ ስር በ105ኛ ኮር የ71ኛ ክፍለ ጦር አናብስቶች ሲሆን የተሰራዉ  በጥቃቱም የጠላት ዋና ዋና ወታደራዊ መሪዎች ጭምር ሙት እና ቁስለኛ ሁነዋል።  በጀግኖቹ ክንድ የደረሰባቸውን ከባድ ጉዳት መቋቋም ያልቻለው የጠላት ጦር፣ አመራሮቹን ለማዳን በከፍተኛ መደናገጥ ውስጥ ሆኖ ሲያነሳ የዋለ ሲሆን  ከፍተኛ ጉዳት የደረሰባቸው የጦር መኮንኖች በአስቸኳይ ወደ ደሴ  ሆስፒታል በሪፈር የተሸኙ ሲሆን ቀሪወቹ  በአምሃራ ሳይንት ወረዳ በሚገኘው አጅባር ሆስፒታል ገብተዋል። በጉዳቱ የተደናገጠዉ ስርዓት ሽንፈቱን ለመደበቅ ከትናንት ምሽት ጀምሮ በአጅባር ሆስፒታል ዙሪያ ጥብቅ ወታደራዊ ከበባ ያደረገ ሲሆን  የቆሰሉት አመራሮች ማህበረሰቡ እንዳያያቸዉ  በሚል ስጋት፣ ከሕክምና ባለሙያዎች ውጭ ማንም ሲቪል ታካሚ ወደ ሆስፒታሉ ግቢ እንዳይገባ ሙሉ በሙሉ እስካሁን ድረስ አግደው ይገኛሉ። ምንጭ፦ የምኒልክ ዕዝ ሚዲያ እና ኮሚዩኒኬሽን  መምሪያ! የመረብ ሚዲያ ቴሌግራም ገፅን ይቀላቀሉ👉 https://t.me/MerebMedia24

photo content

ከደብረ ማርቆስ ወደ ስናን ሬሽን ለማቀበል በተንቀሳቀሰው የጠላት ኃይል ላይ 206ኛ ኮር 24ኛ ክ/ጦር ስናን አባ ጅሜ ሻለቃ ባደረገው ማጥቃት 20 የአረመኔው ሰራዊት ሲደመሰሱ 12 የሚደርሱ ከባድ ቁ
+1
ከደብረ ማርቆስ ወደ ስናን ሬሽን ለማቀበል በተንቀሳቀሰው የጠላት ኃይል ላይ 206ኛ ኮር 24ኛ ክ/ጦር ስናን አባ ጅሜ ሻለቃ ባደረገው ማጥቃት 20 የአረመኔው ሰራዊት ሲደመሰሱ 12 የሚደርሱ ከባድ ቁስለኛ ሁነው 3 ክላሽ ፣ 1050 ጥይት ተማርኳል። የአረመኔው ሰራዊት የ6ኛ ዕዝ 602ኛ ኮር 75ኛ ክ/ጦር ከደብረ ማርቆስ ተነስቶ ወደ ስናን ረዕቡ ገበያ ሬሽን ለማቀበል እየተንቀሳቀሰ ባለበት 206ኛ ኮር 24ኛ ክ/ጦር ስናን አባ ጅሜ ሻለቃ ባደረገው ማጥቃት 20 የጠላት ወታደሮች ሲደመሰሱ 12 የሚደርሱት ቁስለኛ ሁነዋል። በተፈፀመው ፈጣን ጥቃት የጠላት መስመራዊ መኮንኖች ህይወታቸውን ያጡ ሲሆን ፻ አለቃ ታሪኩ በቀለ ባቲሳ የሻለቃ አዛዥ ይገኝበታል። ጠላት በአልጠበቀው ስዓት በተከፈተበት ተኩስ አስክሬን ሳያነሳ ፈርጥጦ 3 ክላሽ፣ 1050 ጥይት ትጥቆችና ወታደራዊ ቦርሳዎች ተማርኳል። ምንጭ፦ በአፋብን ቴዎድሮስ ዕዝ 206ኛ ኮር ህዝብ ግንኙነት ክፍል! የመረብ ሚዲያ ቴሌግራም ገፅን ይቀላቀሉ👉 https://t.me/MerebMedia24 https://t.me/MerebMedia24 https://t.me/MerebMedia24

ግፍን የተቃዎሙ የአገዛዙ ወታደሮች ከነ ሙሉ ትጥቃቸው ከስምሪት ቀጠናቸው በመጥፋት ፋኖ በገፍ መቀላቀላቸውን ቀጥለዋል። ወታደሮቹ፦ 1, ስናይፐር እና ~ 220 የስናይፐር ተተኳሽ 2, ጥቁር ክላሽ ~
+1
ግፍን የተቃዎሙ የአገዛዙ ወታደሮች ከነ ሙሉ ትጥቃቸው ከስምሪት ቀጠናቸው በመጥፋት ፋኖ በገፍ መቀላቀላቸውን ቀጥለዋል። ወታደሮቹ፦ 1, ስናይፐር እና ~ 220 የስናይፐር ተተኳሽ 2, ጥቁር ክላሽ ~ 220 የክላሽ ተተኳሽ 2, ቦምብ  በመያዝ ከእነ ሙሉ ትጥቃቸው በምኒልክ ዕዝ 105ኛ ኮር 33ኛ ክፍለጦርን ተቀላቅለዋል ሲል የክፍለጦሩ ሕዝብ ግንኙነት ክፍል አስታውቋል። ስቦ ማስከዳቱ ተጠናክሮ ቀጥሏል! የመረብ ሚዲያ ቴሌግራም ገፅን ይቀላቀሉ👉 https://t.me/MerebMedia24 https://t.me/MerebMedia24 https://t.me/MerebMedia24

በሸዋ ጠቅላይ ግዛት ምንጃርና ከረዩ አውራጃ ነበልባል ክፍለ ጦር ድል ተቀዳጀች በአፋብን ሸዋ/ጠ/ግ/አሳምነው ዕዝ ከሠም ፪ኛ ኮር ነበልባል ክፍለ ጦር የብልፅግናውን ጥምር ጦር እንደ ቅጠል አረገፉት። ሁለት የነበልባል ክፍለ ጦር ሻለቆች የተሳተፉበት ውጊያ ማለትም  መብረቅ  ሻለቃ እና መቶ አለቃ አበባው ሻለቃ ፋኖዎች በጥምረት  ባደረጉት ገድል የብልፅግናውን  ግብስብስ  ሠራዊት በ06/10/2018 ከቀኑ 6:00 እስከ ማታ 9:45 ሰዓት በነበረው ፍልሚያ  ፋኖዎቹ  መብረቃዊ ክንዳቸውን በመሰንዘር እንደ እሳት ሲለበልቡት አምሽተዋል። መነሻውን ከባልጪ  አድርጎ  ወደ ኢራንቡቲ ቀበሌ ያቀናውን የሪፐፕሊካን ጥበቃ 5ኛ ክፍለጦር እና በስሩ በጥቅማጥቅም የሰበሰባቸውን ሆድ አደር ሚሊሾች  እንዲሁም አዲስ ተጨማሪ ሰራዊት በመያዝ ኢራንቡቲ ቀበሌን እቆጣጠራለሁ ብሎ በመንጋ ቢመጣም በአይበገሬዎቹ  ነበልባል ክፍለ ጦር  ሠራዊታችን ወደ መጣበት እዲመለስ አድርገውታል።     የሀይል ብልጫ የተወሰደበት የጠላት ሀይል  ከ15 በላይ እንደተገደለበት እና ቁጥሩ በውል  ያልታወቀ ቁስለኛ በአንቡላንስ ከአራት ጊዜ  በላይ ጭኖ እንዳመላለሰ እና የሞተበትን ሀይል በአካባቢው ማህበረሰብ በማስገደድ ለህክምና የምታመላልሰው አንቡላንስ ደርሳ እስክትደርስ 15ቱን እሬሳ እዲያቀብሉት ማስገደዱን  የውስጥ መረጃችን አሳውቆናል። ይህ በእንዲሕ እንዳለ የአፋብን ሸ/ጠ/ግ/አ/ዕዝ ዓፄ አምደ ጽዮን ኮር 7/70 ክፍለጦር  አንድ(1) የአገዛዙ ወታደር =>  አንድ(1) ዘመናዊ ስናይፐር መሳሪያ => አንድ(1) የደረት ትጥቅ =>  አራት(4) ካዝና በመያዝ ወደ ፋኖ ተቀላቅሏል። በሌላ የአውደ ውጊያ ቀጠና በሸዋ ጠቅላይ ግዛት ይፋት አውራጃ  አስገራሚ ጀብዶች ተሠርተዋል የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ንቅናቄ ሸዋ ጠቅላይ ግዛት አሳምነው እዝ የዓፄ ዘርዓ ያዕቆብ ፩ኛ ኮር  7/ለ70 ክፍለ ጦር ዛሬም እንደ ትላንቱ በጠላት ይዞታዎች ውስጥ ሰርገው በመግባት አስገራሚ ድሎችን ማስመዝገባቸውን ቀጥለውበታል። ​የክፍለ ጦሩ ልዩ የኦፕሬሽን ቃኝዎች የፋሺስት አብይ አህመድ ግብስብስ ሰራዊትን ወደ ሚንቀሳቀስበት ቦታ ሰርገው በመግባት የጠላትን እቅድ በማክሸፍ መብረቃዊ ጥቃቶችን ፈፅመዋል። ​የሰርጎ ገብ ውጊያ ስምሪቱ በቀን 05/10/2018 ዓ.ም ከለሊቱ 5:00 ሰዓት ላይ ከአጣዬ ተነስቶ ወደ በርግቢ አቅጣጫ እየገሰገሰ በነበረው የጠላት መከላከያ ሰራዊት ላይ የ7ለ70 ክፍለ ጦር ጀግኖች በ06/10/2018  በበርግቢ ቀበሌ እና በይምልዎ መካከል ላይ አድፍጠው በመጠበቅ ከባድ ድንገተኛ ጥቃት ፈፅመዋል። በዚህ እልህ አስጨራሽ የለሊት ውጊያ የጠላት ኃይል ድባቅ በመመታቱ ወደ መጣበት ተገዶ ለማፈግፈግ ተገዷል። በዚሕም ከጠላት ሀይል አራት(4) የተገደሉ ሲሆን የተቀሩት ደግሞ በጽኑ ቆስለው በሕክምና ላይ እንደሚገኙ የውስጥ መረጃዎቻችን ገልፀዋል። ​ ​ይህ የድል ጉዞ ሳይቋረጥ በማግስቱ በ07/09/2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 12:00 ሰዓት ላይ ከአጣዬ ከተማ ተነስቶ ወደ አላላ በመጓዝ ላይ በነበረው የሆድ አደር ሚሊሻ ኃይል ላይ ሌላ ስልታዊ ጥቃት ተፈጽሟል። የክፍለ ጦሩ የቁርጥ ቀን ልጆች አራዳ በር ላይ ቀድመው ሰርገው በመግባትና ምሽግ በመያዝ፣ በሚሊሻው ላይ የጀግንነት ክንዳቸውን አሳርፈዋል።​በዚህ እልህ አስጨራሽ ውጊያ እንድሪስ የተባለው የጠላት ሚሊሻ መሪ እስከ ግብረ አበሮቹ ሙሉ በሙሉ የተደመሰሰ ሲሆን፣ ካጋጠማቸው ከባድ ሽንፈት የተረፉት 3ቱ (ሦስቱ) ደግሞ በከባድ የመቁሰል አደጋ ምክንያት ሪፈር ተጽፎላቸው በሕይወትና በሞት መካከል ይገኛሉ ሲል መረጃዎቻችን ተናግረዋል። ምንጭ፦በአፋብን አሳምነው ዕዝ ሕዝብ ግንኙነት መምሪያ! የመረብ ሚዲያ ቴሌግራም ገፅን ይቀላቀሉ👉 https://t.me/MerebMedia24 https://t.me/MerebMedia24 https://t.me/MerebMedia24

photo content

#ከበላጎ ምሽግ እስከ ዋድላ ቋና! #ያልተነገረ ገድል፣ ያልተዘከረ ዋጋ! #እስከ መቃብር የታመኑ ጀግኖች! https://youtu.be/zj7iFTfiyYk?si=kD2dLnQs9WGRTwBO

#ያልተነገረ ገድል፣ ያልተዘከረ ዋጋ! ሙሉ ዝግጅቱን በዚህ ተከታተሉ👉https://youtu.be/zj7iFTfiyYk?si=kD2dLnQs9WGRTwBO

ዋስ ሚዲያ - Was Media https://www.youtube.com/@WasDailyNews

#ከበላጎ ምሽግ እስከ ዋድላ ቋና! #ያልተነገረ ገድል፣ ያልተዘከረ ዋጋ! #እስከ መቃብር የታመኑ ጀግኖች! https://youtu.be/zj7iFTfiyYk?si=kD2dLnQs9WGRTwBO

photo content

የድል ዜና  ከደራ! ​በአማራ ፋኖ ብሔራዊ ንቅናቄ  ሽዋ ጠቅላይ ግዛት አሳምነው ዕዝ ዓፄ ዘርያዕቆብ ፩ኛ ኮር በፍቃዱ በላይ ክፍለ ጦር  የበረሀው ጀግኖች ትናንት ከማለዳ አንድ(1:00) ሰዓት ከ30 ደቂቃ ጀምረው እስከ ምሽቱ አንድ(1:00) ሰዓት ድረስ በተደረገ እልሕ አስጨራሽ ውጊያ  በሰረርኩላ እና በቱቲ ከተሞች መሽጎ በነበረው የአገዛዙ ኃይል ላይ እንደ እሳት እያቃጠሉ  ጠንካራ ምት አድርገውበታል።  ሆኖም  የሥርዓቱ  ጅምላ ተጋላቢ ኃይል በመሬት ላይ ሊቀበለው የሚገባውን ታሪካዊ ቅጣት ከጀግኖቹ   ክንድ ተመግቧል። የበረሀው ትንታግ  በፍቃዱ በላይ ክፍለጦር አንዲት እሳት የለበሰች ሻለቃ ወደ ሰረርኩላ ከተማ በረገጠችበት ቅጽበት  በአገዛዙ ጥርቅም ኃይል ላይ የወሰደችው ፈጣንና መብረቃዊ የማጥቃት ስልት ጠላትን ሙሉ በሙሉ ግራ አጋብቶታል።  ከዚሕም  የተነሳ  ጭንቅ ውስጥ የገባውና መውጫ ያጣው የአገዛዙ ኃይል  ጫካ ውስጥ ያደራጀውን ዘራፊውን የ"ሸኔ" ስብስብ ለአጋዥነትና ለሕይወት ማዳኛ  የጋበዘ  ሲሆን  የአናብስቶቹ  ክንድ  የማይነካ  በመሆኑ  ነገሩ   እዳሠበው  ሳይሳካ ቀርርቶበታል። ​በመጨረሻም  ጠላት የሚያስማርከውን አስማርኮ  የጓዶቹን አስከሬን እንኳን ሳይሰበስብ ከተማዋን ጥሎ ወደ ጫካ ፈርጥጧል። ጀግኖቹ የሰረርኩላን ከተማ እስከ ምሽቱ  ሁለት(2:00)  ሰዓት ሙሉ በሙሉ በቁጥጥራቸው ስር አውለዋታል። በሌላ በኩል  በቱቲ ከተማ  በተደረገው አውደ ውጊያ   እጅ በአፍ የሚያስጭን  ነበር።  የቱቲ  ከተማ  በተናዳፊዎቹ ሻለቆች የባሩድ ጢስ ስትታጠን፣ ባሩዱም ሲቆላ በዋለበት በዚያ አስፈሪ ሰዓት   ጠላት ምሽጉን  በመነጠቁ  ከተማዋን  ጥሎ  ለመውጣት ተገዷል። የወገን ኃይል ከተማዋን ሙሉ በሙሉ በመቆጣጠር ድላቸውን አጣጥመዋል። ​ይሕ በእንዲሕ እንዳለ  ጠላት በእውር ድንብርና በፍርሃት ተውጦ ዙ-23 እና ሞርተሮችን እያጮኸ ቢውልም  በጀግኖቹ የቦታ ቁጥጥርና በማይበገረው የስነ-ልቦና የበላይነት ግንባሩን  ተመትቶ እንደ ቅጠል ሲረግፍ አምሽቶ ፣ በዚህ ደማቅ አውደ ውጊያ የተረጋገጠውና በጀግኖቹ እጅ የገባው የምርኮ ዝርዝር እንደሚከተለው ይፋ ሆኗል፦ ​➾3  ከፋኖ ከድተው ወደ አገዛዙ ገብተው የነበሩ ባንዳዎች ​➾1  የአገዛዙ ካድሬ ​➾3  የሚሊሻ አባላት ​➾የተማረከ ንብረት ዝርዝር ፦ ​➾8  ክላሽንኮቭ ጠመንጃዎች ​➾4  የወገብ ትጥቅ ​➾1   የደረት ትጥቅ ​➾6    የእጅ ቦንቦች ​እና... በርካታ ተተኳሽ ጥይቶች በጀግኖቹ እጅ ገቢ ተደርገዋል። ​ምንጭ፦ በአፋብን አሳምነው ዕዝ ሕዝብ ግንኙነት መምሪያ! የመረብ ሚዲያ ቴሌግራም ገፅን ይቀላቀሉ👉 https://t.me/MerebMedia24 https://t.me/MerebMedia24 https://t.me/MerebMedia24

### ከሳምንት በፊት ከፍተነው የነበረው የፌስቡክ ገፅ ላልተወሰኑ ቀናት ታግዷል።በአዲስ ገፅ መጥተናል። መረበኞች ነን መረጃ አጥማጆች! 👉https://www.facebook.com/profile.php?id=61590677702737

#ከበላጎ ምሽግ እስከ ዋድላ ቋና! #ያልተነገረ ገድል፣ ያልተዘከረ ዋጋ! #እስከ መቃብር የታመኑ ጀግኖች! https://youtu.be/zj7iFTfiyYk?si=kD2dLnQs9WGRTwBO

#ከበላጎ ምሽግ እስከ ዋድላ ቋና! #ያልተነገረ ገድል፣ ያልተዘከረ ዋጋ! #እስከ መቃብር የታመኑ ጀግኖች! https://youtu.be/zj7iFTfiyYk?si=kD2dLnQs9WGRTwBO

እስከ መቃብር የታመኑ ጀግኖች! የአማራን ሕዝብ ሕልውና አስጠብቆ እንደ ሕዝብ ለማቆምና ሕልውናውን አስከብሮ የመኖር መብቱን ለማረጋገጥ እንዲሁም እስካሁን ለተፈፀመበት ሁሉን አቀፍ ግፍና መከራ ፍትሕ
እስከ መቃብር የታመኑ ጀግኖች! የአማራን ሕዝብ ሕልውና አስጠብቆ እንደ ሕዝብ ለማቆምና ሕልውናውን አስከብሮ የመኖር መብቱን ለማረጋገጥ እንዲሁም እስካሁን ለተፈፀመበት ሁሉን አቀፍ ግፍና መከራ ፍትሕ ርትዕ ለማስፈን፣ ሃገርን ከውድመትና ከመፍረስ ለመታደግ በሚደረገው በዚህ ተጋድሎ፡ አያሌ አማራዎች አንድያ ነፍሳቸውን፣ ውድ አካላቸውን፣ አበባማው ዕድሜያቸውን፣ እንቁውን የጉልምስና ጊዜያቸውን እንዲሁም ሃብትና ንብረታቸውን ያለ ምንም ስስት ገብረዋል። ስለ አማራ ሕዝብ ነፃ መውጣትና ሕልውና መረጋገጥ ሲሉ ውድ ሕይወታቸውን፣ ወጣትነታቸውንና አለም ኑሯቸውን መስዋዕት ካደረጉ ቆራጥ ጀግኖች መካከል የወልድያ ተወላጅ አርበኛ ደምስ ይመርና ጓዶቹ ናቸው። ከዚህ ቀደም ሚዲያ ላይ ያልተለቀቁ የውጊያ ቪዲዮዎችን እና ሌሎች የግንባር ተንቀሳቃሽ ምስሎችን አካተን ክቡር ሰማዕቶቹን እንዘክራለን። ከደቂቃዎች በኋላ ይጠብቁን! ### ከሳምንት በፊት ከፍተነው የነበረው የፌስቡክ ገፅ ላልተወሰኑ ቀናት ታግዷል።በአዲስ ገፅ መጥተናል። መረበኞች ነን መረጃ አጥማጆች! 👉https://www.facebook.com/profile.php?id=61590677702737

በጠላት 75ኛ ክ/ጦር 5ኛ ሬጅመንት አባል የነበሩ ወታደር ዮሐንስ ሃምባሳ እና ወታደር ደቻሳ ደሪባ የተባሉ ሁለት ወታደሮች የብልፅግናውን አገዛዝ ስርዓት ተቃውመው ከነሙሉ ትጥቃቸው በአፋብን ቴዎድሮስ
+1
በጠላት 75ኛ ክ/ጦር 5ኛ ሬጅመንት አባል የነበሩ ወታደር ዮሐንስ ሃምባሳ እና ወታደር ደቻሳ ደሪባ የተባሉ ሁለት ወታደሮች የብልፅግናውን አገዛዝ ስርዓት ተቃውመው ከነሙሉ ትጥቃቸው በአፋብን ቴዎድሮስ ዕዝ 206ኛ ኮር 24ኛ ክ/ጦር ስናን አባ ጅሜ ሻለቃን መቀላቀላቸውን የኮሩ ህዝብ ግንኙነት ክፍል አስታውቋል። ### ከሳምንት በፊት ከፍተነው የነበረው የፌስቡክ ገፅ ላልተወሰኑ ቀናት ታግዷል።በአዲስ ገፅ መጥተናል። መረበኞች ነን መረጃ አጥማጆች! 👉https://www.facebook.com/profile.php?id=61590677702737