es
Feedback
Mereb Media መረብ ሚዲያ

Mereb Media መረብ ሚዲያ

Ir al canal en Telegram

Welcome to our Channel, Mereb Media - መረብ ሚዲያ We provide daily reliable and trusted information. መረጃ ለማድረስ፦ @MerebMereb

Mostrar más

📈 Análisis del canal de Telegram Mereb Media መረብ ሚዲያ

El canal Mereb Media መረብ ሚዲያ (@merebmedia24) en el segmento lingüístico de Amárico es un actor destacado. Actualmente la comunidad reúne a 20 112 suscriptores, ocupando la posición 11 391 en la categoría Noticias y medios y el puesto 1 673 en la región Etiopía.

📊 Métricas de audiencia y dinámica

Desde su creación el невідомо, el proyecto ha mostrado un crecimiento acelerado, reuniendo a 20 112 suscriptores.

Según los últimos datos del 15 julio, 2026, el canal mantiene una actividad estable. En los últimos 30 días la variación de miembros fue de -563, y en las últimas 24 horas de -10, conservando un alto alcance.

  • Estado de verificación: No verificado
  • Tasa de interacción (ER): El promedio de interacción de la audiencia es 18.88%. Durante las primeras 24 horas tras publicar, el contenido suele obtener 14.61% de reacciones respecto al total de suscriptores.
  • Alcance de las publicaciones: Cada publicación recibe en promedio 3 799 visualizaciones. En el primer día suele acumular 2 941 visualizaciones.
  • Reacciones e interacción: La audiencia responde de forma activa: el promedio de reacciones por publicación es 22.

📝 Descripción y política de contenido

El autor describe el recurso como un espacio para expresar opiniones subjetivas:
Welcome to our Channel, Mereb Media - መረብ ሚዲያ We provide daily reliable and trusted information. መረጃ ለማድረስ፦ @MerebMereb

Gracias a la alta frecuencia de actualizaciones (últimos datos recibidos el 16 julio, 2026), el canal mantiene la vigencia y un amplio alcance. La analítica demuestra que la audiencia interactúa activamente con el contenido, lo que lo convierte en un punto de referencia dentro de la categoría Noticias y medios.

20 112
Suscriptores
-1024 horas
-1237 días
-56330 días

Carga de datos en curso...

Nube de Etiquetas
Sin datos
¿Algún problema? Por favor, actualice la página o contacte a nuestro gerente de soporte.
Menciones Entrantes y Salientes
---
---
---
---
---
---
Atraer Suscriptores
julio '26
julio '26
+1
en 2 canales
junio '26
+109
en 3 canales
Get PRO
mayo '26
+380
en 5 canales
Get PRO
abril '26
+114
en 1 canales
Get PRO
marzo '26
+107
en 9 canales
Get PRO
febrero '26
+623
en 9 canales
Get PRO
enero '26
+380
en 9 canales
Get PRO
diciembre '25
+296
en 8 canales
Get PRO
noviembre '25
+191
en 12 canales
Get PRO
octubre '25
+4 924
en 14 canales
Get PRO
septiembre '25
+6 644
en 15 canales
Get PRO
agosto '25
+156
en 7 canales
Get PRO
julio '25
+119
en 7 canales
Get PRO
junio '25
+35
en 3 canales
Get PRO
mayo '25
+785
en 9 canales
Get PRO
abril '25
+374
en 6 canales
Get PRO
marzo '25
+833
en 10 canales
Get PRO
febrero '25
+152
en 3 canales
Get PRO
enero '25
+513
en 13 canales
Get PRO
diciembre '24
+573
en 7 canales
Get PRO
noviembre '24
+313
en 3 canales
Get PRO
octubre '24
+711
en 3 canales
Get PRO
septiembre '24
+1 102
en 14 canales
Get PRO
agosto '24
+3 068
en 9 canales
Get PRO
julio '240
en 0 canales
Get PRO
junio '240
en 0 canales
Get PRO
mayo '240
en 0 canales
Get PRO
abril '24
+26
en 0 canales
Get PRO
marzo '24
+880
en 0 canales
Get PRO
febrero '240
en 0 canales
Get PRO
enero '240
en 1 canales
Get PRO
diciembre '230
en 0 canales
Get PRO
noviembre '23
+5
en 0 canales
Get PRO
octubre '23
+96
en 0 canales
Get PRO
septiembre '23
+88
en 0 canales
Get PRO
agosto '23
+254
en 0 canales
Get PRO
julio '23
+333
en 0 canales
Get PRO
junio '23
+256
en 0 canales
Get PRO
mayo '23
+196
en 0 canales
Get PRO
abril '23
+257
en 0 canales
Get PRO
marzo '23
+288
en 0 canales
Get PRO
febrero '23
+283
en 0 canales
Get PRO
enero '23
+367
en 0 canales
Get PRO
diciembre '22
+301
en 0 canales
Get PRO
noviembre '22
+292
en 0 canales
Get PRO
octubre '22
+169
en 0 canales
Get PRO
septiembre '22
+165
en 0 canales
Get PRO
agosto '22
+261
en 0 canales
Get PRO
julio '22
+296
en 0 canales
Get PRO
junio '22
+257
en 0 canales
Get PRO
mayo '22
+168
en 0 canales
Get PRO
abril '22
+371
en 0 canales
Get PRO
marzo '220
en 0 canales
Get PRO
febrero '220
en 0 canales
Get PRO
enero '22
+107
en 0 canales
Get PRO
diciembre '21
+140
en 0 canales
Get PRO
noviembre '21
+132
en 0 canales
Get PRO
octubre '21
+148
en 0 canales
Get PRO
septiembre '21
+126
en 0 canales
Get PRO
agosto '21
+135
en 0 canales
Get PRO
julio '21
+178
en 0 canales
Get PRO
junio '21
+145
en 0 canales
Get PRO
mayo '21
+133
en 0 canales
Get PRO
abril '21
+225
en 0 canales
Get PRO
marzo '21
+154
en 0 canales
Get PRO
febrero '21
+687
en 0 canales
Fecha
Crecimiento de Suscriptores
Menciones
Canales
16 julio0
15 julio0
14 julio0
13 julio+1
12 julio0
11 julio0
10 julio0
09 julio0
08 julio0
07 julio0
06 julio0
05 julio0
04 julio0
03 julio0
02 julio0
01 julio0
Publicaciones del Canal
"የአማራ ህዝብ ህልውና ጥያቄዎች ለድርድር የሚቀርቡ አይደሉም፡ ትግላችን ስር ነቀል የስርዓት ለውጥ እስኪመጣ ድረስ ነው" የምኒልክ ዕዝ ፖለቲካ መምሪያ ኃላፊ! በአፋብን ወሎ ቤተአማራ ምኒልክ ዕዝ ፖለቲካ መምሪያ ኃላፊ አርበኛ ሞገስ አባራው፡ የአማራ ህዝብ የተደቀነበትን የህልውና አደጋ ለመቀልበስ የሚያነሳቸውን የማይታጠፉና የማይደራደርባቸውን መሰረታዊ የትግል ምሰሶዎች በሚል በይፋዊ የማህበራዊ ትስስር ገፁ ባሰፈረው ፅሁፍ፡ የአማራ ህዝብ ህልውና ጥያቄዎች ለድርድር የማይቀርቡና ስር ነቀል የስርዓት ለውጥ እስኪመጣ ድረስ ትግሉ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል በአፅንኦት ገልጿል አርበኛ ሞገስ የፋኖ ህዝባዊ ትግል መነሻ እነዚህ የህዝብ ጥያቄዎች መሆናቸውን በመጥቀስ፡ ዘላቂው መፍትሄ አራት ኪሎ ያለውን ፀረ-አማራ አገዛዝ ስርዓት በማስወገድ ህዝባዊ መንግስት መመስረት ብቻ እንደሆነ ነው የገለፀው። አርበኛ ሞገስ አባራው በይፋዊ የፌስቡክ ገፁ ባስተላለፈው መልዕክት፡ የመጀመሪያውና ዋነኛው ጥያቄ የአማራ ህዝብ ሰብአዊ መብትና የህይወት ዋስትና መከበር ነው ብሏል። ማንኛውም አማራ በሀገሪቱ ምድር በነጻነት የመኖር፣ የመንቀሳቀስ፣ የመስራትና ንብረት የማፍራት መብቱ ያለ ምንም ቅድመ ሁኔታ ሊከበር እንደሚገባ የገለጸው አርበኛው፡ በመንግስታዊ መዋቅር ጭምር የሚፈፀመው ስልታዊ ጥቃትና አድሎ በአስቸኳይ መቆም እንዳለበት አሳስቧል። ይህንን መብት በዘላቂነት ለማስጠበቅ ደግሞ አማራውን እንደ ባዕድና ጠላት የሚፈርጁ፡ በፀረ-አማራነት መንፈስ የተቃኙ የፌደራልና የክልል ህገ-መንግስት፣ ፖሊሲዎችንና መመሪያዎችን ሙሉ በሙሉ መለወጥ ወይም መሰረዝ የሚያስችል የመዋቅርና የህግ ለውጥ መደረግ ይኖርበታል ብሏል። በፖለቲካው ረገድ፡ የአማራ ህዝብ እንደ ታላቅነቱና እንደ ብዛቱ በሀገሪቱ የፖለቲካ የኢኮኖሚና ማህበራዊ መዋቅር ውስጥ ተመጣጣኝ ውክልና ሊኖረው እንደሚገባ አርበኛ ሞገስ አስታውቋል። ሀገር በመገንባት ሂደት ውስጥ የነበረው ሚና ታውቆ የሀገር ባለቤትነቱ በይፋ መረጋገጥ እንዳለበትም አክሏል። ከፍትሕና ተጠያቂነት አንጻር ደግሞ፡ እስካሁን በአማራ ህዝብ ላይ ለተፈፀሙት ስልታዊ የዘር ፍጅቶች፣ የጅምላ ማፈናቀሎችና ውድመቶች ቀጥተኛና ተዘዋዋሪ ተሳታፊ የሆኑ አካላት በሙሉ በህግ ተጠያቂ መሆን አለባቸው ያለው ኃላፊው፡ ተፈናቃዮች ካሳ አግኝተው በክብር ወደ ቀያቸው መመለስና እውነተኛ የሽግግር ፍትህ መረጋገጥ ይኖርበታል ሲል ገልጿል። የህልውና ትግሉ ሌላኛው ምሰሶ ለአማራ ህዝብ መጠቃትና መፈናቀል ሰበብ የሆኑ፡ ለበርካታ አሥርት አመታት ሲሰበኩ የኖሩ ፀረ-አማራ ጥላቻዎችንና የሀሰት ታሪካዊ ትርክቶችን በህግ ወንጀል አድርጎ ማገድና እውነተኛ ታሪካዊ ትርክቶችን መገንባት እንደሆነ አርበኛው በመልዕክቱ ጠቅሷል። ከዚህ ጋር ተያይዞ በቀድሞው ስርዓት በፖለቲካ ውሳኔና በኃይል ተነጥቀው የተካለሉትንና ህዝባችን በአራቱም አቅጣጫዎች ማለትም በራያ፣ ወልቃይት ጠገዴ፣ ጠለምት፣ መተከል፣ ሸዋ ደራ፣ አዲስ አበባና ሌሎችም አካባቢዎች የሚያነሳቸውን የማንነትና የወሰን ጥያቄዎች ታሪካዊ እውነትን መሰረት ባደረገ መልኩ ዘላቂና ህጋዊ ምላሽ መስጠት ይገባል ሲል ነው የምኒልክ ዕዝ ፖለቲካ መምሪያ ኃላፊው የገለፀው። እነዚህን ጥያቄዎች በዘላቂነት ለመመለስ ደግሞ በፖለቲካ ሴራ የተፈጠረውን የክፍለ-ሀገር ክፍፍል በማስወገድ የአማራን ውስጣዊ አንድነት በጽኑ መመስረትና በዜጎች እኩልነት ላይ የተመሰረተች እውነተኛ ህዝባዊት ሀገር መገንባት የመጨረሻው ግብ ነው ብሏል አርበኛው። አርበኛ ሞገስ አባራው እነዚህ ጥያቄዎች የማይነጣጠሉና የአንድ ሳንቲም ሁለት ገጽታዎች መሆናቸውን አስገንዝቧል። አንዱን መርጦ ሌላውን መተው እንደማይቻልና ሰብአዊ መብት ያለ ህግ ዋስትና፣ የማንነት ጥያቄ ያለ ፖለቲካ ውክልና ሊረጋገጥ እንደማይችል ገልጿል። የፋኖ ህዝባዊ ትግልም እነዚህን መሰረታዊ ጥያቄዎች ለመመለስ የተወለደ ቅዱስ ህዝባዊ እምቢተኝነት በመሆኑ፡ ጥያቄዎቹ ለድርድርና ለትርፍ-ኪሳራ ስሌት የማይቀርቡ የትግሉ ቀይ መስመሮች መሆናቸውን አረጋግጧል። በመጨረሻም፡ የሁሉም ጥያቄዎች ዘላቂ መልስ የሚገኘው አራት ኪሎ ስልጣን ላይ ያለውን ፀረ-አማራ ስርዓት በማስወገድ ብቻ እንደሆነ ያስገነዘበው አርበኛ ሞገስ አባራው፡ አማራ ከህልውና አደጋ የሚወጣው ስር ነቀል የስርዓት ለውጥ በማምጣት ከለላ የሚሆን ሕግ በማውጣትና ህዝባዊ መንግስት በመመስረት የስልጣንና የውሳኔ ባለቤት መሆን ሲችል ብቻና ብቻ እንደሆነ በአፅንኦት ገልጿል። መረበኞች ነን መረጃ አጥማጆች! የመረብ ሚዲያ ቴሌግራም ገፅን ይቀላቀሉ👉 https://t.me/MerebMedia24 https://t.me/MerebMedia24 https://t.me/MerebMedia24

2
Sin texto...
202
3
#ከባድ ትንቅንቅ በ3 ግንባር! #ወልቃይት፣ ራያ፣ ሸዋ አዲስ አበባ" #የፋኖ ቀይ መስመሮች ይፋ ተደረጉ! https://youtu.be/kqh6uuFkjGw?si=xJENUsLguRePh-hX
1 715
4
የዛሬ ሃምሌ 08/2018 ዓ/ም እለታዊ የግንባር ዜናዎችን እንዲሁም ሌሎች የሀገር ውስጥና የባህር ማዶ መረጃዎችን አድምጡ👉https://youtu.be/kqh6uuFkjGw?si=xJENUsLguRePh-h
የዛሬ ሃምሌ 08/2018 ዓ/ም እለታዊ የግንባር ዜናዎችን እንዲሁም ሌሎች የሀገር ውስጥና የባህር ማዶ መረጃዎችን አድምጡ👉https://youtu.be/kqh6uuFkjGw?si=xJENUsLguRePh-hX
1 648
5
የኢትዮጵያ ሕዝባዊ አብዮታዊ ፓርቲ በአሁኑ ወቅት በሀገሪቱ እየተካሄደ ያለው የብሔራዊ ምክክር ሂደት እውነተኛና ሁሉን አቀፍ ባለመሆኑ ሀገሪቱን ከቀውስ እንደማያወጣና የገዢውን ፓርቲ ዕድሜ ለማራዘም የ
የኢትዮጵያ ሕዝባዊ አብዮታዊ ፓርቲ በአሁኑ ወቅት በሀገሪቱ እየተካሄደ ያለው የብሔራዊ ምክክር ሂደት እውነተኛና ሁሉን አቀፍ ባለመሆኑ ሀገሪቱን ከቀውስ እንደማያወጣና የገዢውን ፓርቲ ዕድሜ ለማራዘም የታለመ መሆኑን በመጥቀስ በጽኑ ኮነነ። ፓርቲው ሂደቱ ከመንግሥት ተጽዕኖ ነፃ አለመሆኑንና ዋነኛው የጦርነት መቆም ጥያቄ በአጀንዳነት አለመካተቱን በመንቀፍ፡ እውነተኛ ምክክር ከመደረጉ በፊት የፖለቲካ እስረኞች መፈታት፣ ጦርነቶች በአስቸኳይ መቆም፣ የሐሳብ ነፃነት መከበር እና የፖለቲካ ኃይሎች በእኩልነት መሳተፍ እንደሚገባቸው መሠረታዊ ቅድመ-ሁኔታዎችን አስቀምጧል። ሙሉ መረጃውን በዚህ ተመልከቱ👉https://youtu.be/kqh6uuFkjGw?si=xJENUsLguRePh-hX
1 554
6
ፋኖ ከወልቃይት ጠገዴ ጀምሮ በአርማጭሆና ከአዳኛገር ጫቆ እስከ መተማ ጠረፍ አካባቢዎች ድረስ የአገዛዙን ተልዕኮ ተቀብለው በስርቆትና በእገታ እኩይ ድርጊት በተሰማሩ ወንጀለኞች ላይ ባደረገው መጠነ-ሰ
ፋኖ ከወልቃይት ጠገዴ ጀምሮ በአርማጭሆና ከአዳኛገር ጫቆ እስከ መተማ ጠረፍ አካባቢዎች ድረስ የአገዛዙን ተልዕኮ ተቀብለው በስርቆትና በእገታ እኩይ ድርጊት በተሰማሩ ወንጀለኞች ላይ ባደረገው መጠነ-ሰፊ የማጽዳት ዘመቻ፡ በርካቶችን ሲደመስስ በርካቶችን ደግሞ በቁጥጥር ስር ማዋሉ ታወቀ። በቁጥጥር ስር የዋሉት ዘራፊዎቹ፡ በፋኖ ስም ዝርፊያና እገታ እንዲፈፅሙ ከፌደራል ደህንነት መስሪያ ቤት፣ ከክልልና ከዞን አመራሮች እንዲሁም ከብልፅግና መከላከይ ሰራዊት ዋና ዋና አዛዦች ትዛዝ እንደሚሰጣቸው ገልፀው፡ በተጨማሪም የመከላከያ ሠራዊቱ ከፍተኛ አዛዦች በሠራዊቱ ኦራሎች አደንዛዥ ዕፅና ሃሺሽ ከሱዳን በመተማ በኩል ወደ መኃል የሃገሪቱ አከባቢዎች ሲያዘዋውሩ እነሱን እንደሚጠቀሙ ገልፀዋል። ሙሉ መረጃውን በዚህ ተመልከቱ👉https://youtu.be/kqh6uuFkjGw?si=xJENUsLguRePh-hX
1 820
7
#ከባድ ትንቅንቅ በ3 ግንባር! #ወልቃይት፣ ራያ፣ ሸዋ አዲስ አበባ" #የፋኖ ቀይ መስመሮች ይፋ ተደረጉ! https://youtu.be/kqh6uuFkjGw?si=xJENUsLguRePh-hX
1 749
8
ወልቃይት ጠገዴ፣ ጠለምት፣ ራያ፣ መተከል፣ ደራ እና ሸዋ አዲስ አበባን ጨምሮ የአማራ ሕዝብ ማንነታዊና ታሪካዊ እውነታን መሠረት አድርጎ የሚያነሳቸው ሌሎች የወሰንና የርስት ጥያቄዎች ለድርድር የማይቀ
ወልቃይት ጠገዴ፣ ጠለምት፣ ራያ፣ መተከል፣ ደራ እና ሸዋ አዲስ አበባን ጨምሮ የአማራ ሕዝብ ማንነታዊና ታሪካዊ እውነታን መሠረት አድርጎ የሚያነሳቸው ሌሎች የወሰንና የርስት ጥያቄዎች ለድርድር የማይቀርቡ የፋኖ ትግል ቀይ መስመሮች ናቸው ሲል በአፋብን የምኒልክ ዕዝ ፖለቲካ መምሪያ ኃላፊ ገለፀ። ኃላፊው አርበኛ ሞገስ አባራው፡ የአማራ ህዝብ ሰብአዊ መብት፣ የህግና ህገ-መንግስት ማሻሻያ፣ ተመጣጣኝ የፖለቲካ ውክልና፣ ፍትህና ተጠያቂነት፣ እንዲሁም የሀሰት ትርክቶችን የማገድ ጥያቄዎች ፋኖ ፍፁም የማይደራደርባቸው ናቸው ብሏል። አርበኛው አክሎም፡ የእነዚህ ጥያቄዎች ዘላቂ ምላሽ የሚገኘው አራት ኪሎ ያለውን ፀረ-አማራ ስርዓት በማስወገድና በዜጎች እኩልነት ላይ የተመሰረተ እውነተኛ ህዝባዊ መንግስት በመመስረት ብቻ እንደሆነ በአፅንኦት ገልጿል። ሙሉ መረጃውን በዚህ ተመልከቱ👉https://youtu.be/kqh6uuFkjGw?si=xJENUsLguRePh-hX
1 968
9
Sin texto...
1 890
10
በአማኑኤል እና በደምበጫ ግንባሮች በተደረገ ውጊያ የአገዛዙ ሰራዊት ክፉኛ መመታቱ ታቀ! በዚህ ተጋድሎ በርካታ የአገዛዙ ወታደሮች ሙትና ቁስለኛ ሲደረጉ ቀሪው ኃይል ፈርጥጧል፡ በርካታ የጦር መሣሪያዎ
በአማኑኤል እና በደምበጫ ግንባሮች በተደረገ ውጊያ የአገዛዙ ሰራዊት ክፉኛ መመታቱ ታቀ! በዚህ ተጋድሎ በርካታ የአገዛዙ ወታደሮች ሙትና ቁስለኛ ሲደረጉ ቀሪው ኃይል ፈርጥጧል፡ በርካታ የጦር መሣሪያዎችም በፋኖ እጅ ከፈንጅ ተማርከዋል። ሙሉ መረጃውን በዚህ ተመልከቱ👉https://youtu.be/kqh6uuFkjGw?si=xJENUsLguRePh-hX
2 008
11
#ከባድ ትንቅንቅ በ3 ግንባር! #ወልቃይት፣ ራያ፣ መተከል፣ ደራ፣ ሸዋ አዲስ አበባ" #የፋኖ ቀይ መስመሮች ይፋ ተደረጉ! https://youtu.be/kqh6uuFkjGw?si=xJENUsLguRePh-hX
2 467
12
በአፋብን ቴዎድሮስ ዕዝ 109 ኮር 99ኛ ክፍለ ጦር በርካታ የአገዛዙ ሀይል በመደምሰስ ክላሽንኮቭ ማርኳል‼️ በዛሬው ዕለት በቀን 8/11/2018 ዓ/ም መነሻውን #ከአማኑኤል ከተማ በማድረግ ዙ-23፣
በአፋብን ቴዎድሮስ ዕዝ 109 ኮር 99ኛ ክፍለ ጦር በርካታ የአገዛዙ ሀይል በመደምሰስ ክላሽንኮቭ ማርኳል‼️ በዛሬው ዕለት በቀን 8/11/2018 ዓ/ም መነሻውን #ከአማኑኤል ከተማ በማድረግ ዙ-23፣ሞርተር፣መድፍ እና BM በመጠቀም ወደ ደጋ ሰኝን የተንቀሳቀሰው የአብይ አህመድ አውዳሚ ሰራዊት በአፋብን ቴዎድሮስ ዕዝ 109ኛ ኮር 99ኛ ክ/ጦር #በላይ_ዘለቃ_ሻለቃ እና በቴዎድሮስ #ዕዝ_ኮማንዶ_ዩኒት ድንቅ ጥምረት በርካታ የጠላት ሀይል የተደመሰሰ ሲሆን ከሰባት በላይ ጥቁር ክላሽና በርካታ ተተኳሽ ገቢ ተደርጓል። የቴዎድሮስ ዕዝ 206ኛ ኮር 24ኛ ክ/ጦር ተርቦቹ #ስናን_አባጅሜ ሻለቃ በቆረጣ የጠላትን ሀይል ደማቅ አቀባበል ያደረጉለት ሲሆን የደረሰበትን ምት መቋቋም ያቃተው የጠላት ሀይል ወደ አማኑኤል ከተማ ፈርጥጧል።     ይህ በዕንዲህ እንዳለ #ከደምበጫ ከተማ ወደ #ገሊላ የተንቀሳቀሰው የአብይ ወራሪ በኢንጅነር ክበር ተመስገን ልጆች አይቀጡ ቅጣት ተቀጦ ሙት እና ቁስለኛውን እያዝረከረክ ወደኋላ እንዲያፈገፍግ ተገዷል። ይህ በቻ አደለም ከደምበጫ ወደ #አንጀኔ ቀጠና የተንቀሳቀሰው ይህ ግሬሳ ሰራዊት ሞርተር ዲሽቃ መድፍ እና BM እና የነፍስ ወከፍ መሳርያ ቢጠቀምም የኢንጅነር ልጆች ላይሸሹ ተማምለዋል እና ሲያንቀጠቅጡት ውለዋል  ተጨማሪ ኃይል ከደምበጫ ቢጨምርም ወይ ፍንክች ወይ ንቅንቅ ብለዋል ፣ በአሁኑ ሰዓት ሰቀለማርያም ላይ አፈግፍገው መመሸጋቸው ተረጋግጧል። የመረብ ሚዲያ ቴሌግራም ገፅን ይቀላቀሉ👉 https://t.me/MerebMedia24 https://t.me/MerebMedia24 https://t.me/MerebMedia24
2 843
13
ጦርነት ያደቀቀውና አሁንም በጦርነት መኃል መሬቱን ማረስ ያልቻለው፣ በተለይ በአገዛዙ ወታደሮች ሌት ከቀን የሚገደለውና በጅምላ የሚታሰረው የአማራ ገበሬ፡ አሁን ደግሞ ተፈጥሮ ፊቷን አዙራበት በክረምት
ጦርነት ያደቀቀውና አሁንም በጦርነት መኃል መሬቱን ማረስ ያልቻለው፣ በተለይ በአገዛዙ ወታደሮች ሌት ከቀን የሚገደለውና በጅምላ የሚታሰረው የአማራ ገበሬ፡ አሁን ደግሞ ተፈጥሮ ፊቷን አዙራበት በክረምት አጋማሽ በሐምሌ ወር እንዲህ ሰማዩ ጨክኖበት ማየት በእውነት ድርብ ሰቆቃ ነው። ሐምሌ 08 ማለት እኮ ለወትሮው ጎርፉ የሚጥለቀለቅበት፣ ጋራ ሸንተረሮች በአረንጓዴ የሚሸፈኑበት፣ ዳመናና ጭጋግ ከሰማይ የማይነጥፉበት፣ ጧት ማታ ዝናብ የማያቋርጥበት የክረምቱ እምብርት ነበር። በዚህ ሰዓት "ጅብራ ፀሐይ" መሆኑ ገበሬውን አስጨንቆታል። ዛሬ በደቡብ ወሎ ዞን ልጓማ ከተማ ላይ ሕዝቡ በነቂስ ወጥቶ የሰማዩ መስኮት እንዲከፈት የፈጠረውን አምላክ ሲማፀን ውሏል። ፀሎታችሁ ይስመር! የመረብ ሚዲያ ቴሌግራም ገፅን ይቀላቀሉ👉 https://t.me/MerebMedia24 https://t.me/MerebMedia24 https://t.me/MerebMedia24
3 071
14
በብልፅግና ፈቃድ የሃገርን ሉአላዊነት ጥሰው ወደ ቤኒሻንጉል ጉምዝ ክልል በገቡ የሱዳን ፈጥኖ ደራሽ ኃይል ታጣቂዎች ላይ የጉምዝ ነፃ አውጭ ኃይሎች እርምጃ መውሰድ መጀመራቸው ታወቀ! በሱዳን ብሉ ናይል ግዛት በኩል ወደ ኢትዮጵያ ድንበር የተሻገሩት በመሃመድ ሃምዳን ዳጋሎ የሚመራው የፈጥኖ ደራሽ ኃይሎች፡ በቤኒሻንጉል ጉምዝ ክልል የጦር ካምፕ መገንባታቸውን ተከትሎ በክልሉ ነዋሪዎች ከፍተኛ ቁጣ ተቀስቅሷል። ታጣቂዎቹ በብልፅግናው አገዛዝ ፈቃድ የሃገርን ሉአላዊነት ጥሰው ወደ በቤኒሻንጉል ጉምዝ ክልል በመግባት በክልሉ ነዋሪዎች ላይ ከፍተኛ ግፍና በደል እየፈፀሙ ይገኛሉ። እራሱን የጉምዝ ሕዝብ ነፃ አውጭ ብሎ የሚጠራው ታጣቂ ቡድን፡ በክልሉ ሰፍረው በህዝብ ላይ ግፍ ሲፈፅሙ በነበሩት በእነዚህ የሄሜቲ ታጣቂዎች ላይ እርምጃ መወሰዱን የመረብ ሚዲያ ምንጮች አረጋግጠዋል። የብልፅግና አገዛዝ እነዚህን የሄሜቲ ታጣቂዎች፡ ቤኒሻንጉል ጉምዝ ክልልን ለጦር ካምፕነት እንዲጠቀሙ በይፋ መፍቀዱ ሳያንስ፡ ታጣቂዎቹ በሕዝቡ ላይ ለሚፈፅሙት ሰቅጣጭ ድርጊት ምንም አይነት መከላከያ ካለማደጉም በላይ ለታጣቂዎቹ ጋር ወግኖ "ጥቃት ተፈፀመብን" በሚል አቤቱታ በሚያቀርቡ የክልሉ ነዋሪዎች ላይ እርምጃ ሲወስድ መቆየቱን መረብ ሚዲያ ከዚህ ቀደም በሰራቸው ዘገባዎች ለሕዝብ ማድረሱ አይዘነጋም። ጣቢያችን ያነጋገራቸው የክልሉ ነዋሪዎች  እንደገሉፁት፡ ታጣቂዎቹ በክልሉ ሰፍረው ግድያ፣ ዝርፊያ እና አስገድዶ መድፈርን ጨምሮ ሰብአዊ መብት ጥሰቶችን ሲፈፅሙ ቆይተዋል። ታጣቂዎቹ በየሆቴሉ እና በየሱቁ እየገቡ ለሚመገቡት ምግብና ለሚገዙት ንብረት ክፍያ ሲጠየቁ "ብልፅግና ይክፈላችሁ" በማለት በባለቤቶቹ ላይ ሲሳለቁ እንደነበር ነው መረብ ሚዲያ ያነጋገራቸው የክልሉ ነዋሪዎች አክለው የገለፁት። የብልፅግና አገዛዝ ካድሬዎች የዜጎችን ደህንነት ከማስጠበቅ ይልቅ፡ ግፉን የሚቃወሙ ነዋሪዎችን እያደኑ በማሰር ለውጭ ታጣቂዎች ከለላ እየሰጡ መሆናቸው ነው የታወቀው። "ከሱዳን ተነስተው ወደ ኢትዮጵያ የገቡት የሄሜቲ ታጣቂዎች፡ የቤኒሻንጉልን የፀጥታ ሁኔታ አደጋ ላይ ጥለውታል። ይህ ድርጊት አገዛዙ ለሀገር ሉዓላዊነት ያለውን ንቀት የሚያሳይ ነው" ሲሉ ነዋሪዎቹ ቃል በቃል ገልፀዋል። የሃገርን ሉአላዊነት ጥሰው በመግባት በሕዝብ ላይ ግፍና መከራ በሚያደርሱት በነዚህ የሄሜቲ ታጣቂዎች ላይ ነው እራሱን የጉምዝ ሕዝብ ነፃ አውጭ ብሎ የሚጠራው ታጣቂ ኃይል እርምጃ መውሰድ የጀመረው። ታጣቂ ቡድኑ የሄሜቲ ጦር የሰፈረበትን ካምፕ ከማውደም ጀምሮ እስከ ጨበጣ ውጊያ የዘለቀ እርምጃ በመውሰድ ወታደሮቹ ክልሉን ለቀው ወደ ሃገራቸው እስኪመለሱ ድረስ እርምጃውን አጠናክሮ እንደሚቀጥል ነው የታወቀው። መረበኞች ነን መረጃ አጥማጆች! የመረብ ሚዲያ ቴሌግራም ገፅን ይቀላቀሉ👉 https://t.me/MerebMedia24 https://t.me/MerebMedia24 https://t.me/MerebMedia24
3 531
15
Sin texto...
3 294
16
Sin texto...
3 217
17
እለታዊ ዜናችንን ይመልከቱ👉https://youtu.be/JQPDDL2PUlk?si=Kuz-5w38ZJ4yCtmh
እለታዊ ዜናችንን ይመልከቱ👉https://youtu.be/JQPDDL2PUlk?si=Kuz-5w38ZJ4yCtmh
3 473
18
የድል_ዜና! የበረኸኛው ቀስተ ደመና ሻለቃ በጠላት ላይ ድልን ተቀዳጀ! በዛሬው ዕለትም በጎፍጭማ ታዳጊ ከተማ በወሰዱት እርምጃ በርካታ ቁጥር ያለው የጠላት ኃይል የተደመሰሰ ሲሆን ብዙዎች ቆስለዋል፤
የድል_ዜና! የበረኸኛው ቀስተ ደመና ሻለቃ በጠላት ላይ ድልን ተቀዳጀ! በዛሬው ዕለትም በጎፍጭማ ታዳጊ ከተማ በወሰዱት እርምጃ በርካታ ቁጥር ያለው የጠላት ኃይል የተደመሰሰ ሲሆን ብዙዎች ቆስለዋል፤ ወታደራዊ ቁሳቁሶችና መሳሪያዎችም ተማርከዋል። ከንጋቱ 11:30 ሰዓት ላይ በተፈጸመው መብረቃዊ ጥቃት የወገን ጦር የውጊያ የበላይነት የታየበት ስሆን በአንጻሩ በጠላት ላይ ከደረሰው አካላዊና ቁሳዊ ኪሳራ በዘለለ ከፍተኛ የሆነ የስነ ልቡና ውድቀትንም አስተናግዷል። በውጊያውም በርካታ ቁሳዊ ሰብአዊና ሞራላው ድሎች የተገኙ ሲሆን:- 👉1/ 04 ክላሸ 👉2/ 04 የወገብ ትጥቅ 👉3/ የእጅ ቦምቦች 👉4/ 01 የስናይፐር ካዝና 👉5/ በርካታ የክላሽና የብሬን ተተኳሾች 👉7/ የቆሰለ=02 ፒካፕና 02 አምቡላንስ + 06 ቁስለኛና በርካታ ቁጥር ያለው የጠላት ሠራዊት ተደምስሷል። ለአብነት ያህልም አንድ አካባቢ ብቻ ላይ 08 አስከሬን መነሳቱን የዓይን እማኞች ተናግረዋል። የመረብ ሚዲያ ቴሌግራም ገፅን ይቀላቀሉ👉 https://t.me/MerebMedia24 https://t.me/MerebMedia24 https://t.me/MerebMedia24
3 423
19
Sin texto...
3 142
20
አሳዛኝ መረጃ! በቂሊንጦ እስር ቤት ዉስጥ በግፍ ታስረዉ ከሚገኙት መካከል ብንያም ሸጋዉ በደረሰበት ድብደባ ህመም ምክንያት ህይወቱ የሞት አደጋ ዉስጥ መግባቱ ተገለፀ። በአማራነታቸው በማንነታቸው ታስረዉ ከሚገኙት የህሊና እና ፖለቲካ እስረኞች መካከል ብንያም_ሸጋዉ ከአዲስ አበባ ከሰራ ቦታው በግፍ በአገዛዙ ታፍኖ በቂሊንጦ ማረሚያ ቤት ከታሰር ከ9 ወር በላይ አልፎታል። በመሆኑም በታፈነበት ወቅት በአዲስአበባ ፖሊስ ማእከላዊ ወንጀል ምርመራ ቢሮ በደረሰበት የሰባዊ መብት ጥሰት ህይወቱ የሞት አደጋ ውስጥ መግባቱን መረጃ ደርሶናል። በማዕከላዊ ፓሊስ ጣቢያ ምርመራ ወቅት በአገዛዙ የፖሊስ አባላት(በስም የሚታወቁ) በአካል ጉዳት በማድረስ የመንጋጋ ጥረሱን በማዉለቅ፤ የእጅ ክንዱን በመስበር፤የጎን አጥንቱን በመስበር እና እምብርቱን እና እምብርቱ አካባቢ በደረሰበት የጫማ እርግጫ እምብርቱ በመፈንዳቱ ለ9 ወር ያክል ጊዜ ደም በመፈስስ አሁን ላይ ህይወቱ የሞት አደጋ ዉስጥ መገባቱን መረጃ ደርሶናል። ከዚህ በፊት በነበረው የህክምና ክትትል በፍርድ ቤቱ ትዛዝ በማረሚያ ቤቱ በመሆን በፖሊስ ሆስፒታል ህክምና ክትትል እንዲደረግለት ፍርድቤቱ ቢያዝዝም የፖሊስ ሆስፒታል አልችልም የሚል የህክምና አቅም ማነስ በመስጠቱ ወደ ግል ሆስፒታል ሄዶ እንዲታክም ፍርድቤቱ ለማረሚያ ቤቱ ትዛዝ ሰጥቶ ነበር። ቂሊንጦ ማረሚያ ቤት ይህንን ትዛዝ ለመፈጸም ፍቃደኛ ባለመሆኑ የህክምና አገልግሎት መብቱን ከልክሎታል። በመሆኑም በሚፈሰው ደም ምክንያት ህይወቱ ወደ ሞት ስቃይ እያመራ መሆኑን የደረሰን መረጃ ያመለክታል ስለሆነም ይህ አማራነት ወንጀል ሆኖበት ቂሊንጦ የሚሰቃየው ወንድማችን ቢያንስ ህክምና ያገኝ ዘንድ ድምፅ እንሆን ዘንድ ጥሪ ተላልፏል። የመረብ ሚዲያ ቴሌግራም ገፅን ይቀላቀሉ👉 https://t.me/MerebMedia24 https://t.me/MerebMedia24 https://t.me/MerebMedia24
3 131