es
Feedback
Mereb Media መረብ ሚዲያ

Mereb Media መረብ ሚዲያ

Ir al canal en Telegram

Welcome to our Channel, Mereb Media - መረብ ሚዲያ We provide daily reliable and trusted information. መረጃ ለማድረስ፦ @MerebMereb

Mostrar más

📈 Análisis del canal de Telegram Mereb Media መረብ ሚዲያ

El canal Mereb Media መረብ ሚዲያ (@merebmedia24) en el segmento lingüístico de Amárico es un actor destacado. Actualmente la comunidad reúne a 20 055 suscriptores, ocupando la posición 11 527 en la categoría Noticias y medios y el puesto 1 675 en la región Etiopía.

📊 Métricas de audiencia y dinámica

Desde su creación el невідомо, el proyecto ha mostrado un crecimiento acelerado, reuniendo a 20 055 suscriptores.

Según los últimos datos del 17 julio, 2026, el canal mantiene una actividad estable. En los últimos 30 días la variación de miembros fue de -572, y en las últimas 24 horas de -22, conservando un alto alcance.

  • Estado de verificación: No verificado
  • Tasa de interacción (ER): El promedio de interacción de la audiencia es 18.53%. Durante las primeras 24 horas tras publicar, el contenido suele obtener 14.47% de reacciones respecto al total de suscriptores.
  • Alcance de las publicaciones: Cada publicación recibe en promedio 3 719 visualizaciones. En el primer día suele acumular 2 904 visualizaciones.
  • Reacciones e interacción: La audiencia responde de forma activa: el promedio de reacciones por publicación es 22.

📝 Descripción y política de contenido

El autor describe el recurso como un espacio para expresar opiniones subjetivas:
Welcome to our Channel, Mereb Media - መረብ ሚዲያ We provide daily reliable and trusted information. መረጃ ለማድረስ፦ @MerebMereb

Gracias a la alta frecuencia de actualizaciones (últimos datos recibidos el 18 julio, 2026), el canal mantiene la vigencia y un amplio alcance. La analítica demuestra que la audiencia interactúa activamente con el contenido, lo que lo convierte en un punto de referencia dentro de la categoría Noticias y medios.

20 055
Suscriptores
-2224 horas
-1257 días
-57230 días

Carga de datos en curso...

Nube de Etiquetas
Sin datos
¿Algún problema? Por favor, actualice la página o contacte a nuestro gerente de soporte.
Menciones Entrantes y Salientes
---
---
---
---
---
---
Atraer Suscriptores
julio '26
julio '26
+1
en 2 canales
junio '26
+109
en 3 canales
Get PRO
mayo '26
+380
en 5 canales
Get PRO
abril '26
+114
en 1 canales
Get PRO
marzo '26
+107
en 9 canales
Get PRO
febrero '26
+623
en 9 canales
Get PRO
enero '26
+380
en 9 canales
Get PRO
diciembre '25
+296
en 8 canales
Get PRO
noviembre '25
+191
en 12 canales
Get PRO
octubre '25
+4 924
en 14 canales
Get PRO
septiembre '25
+6 644
en 15 canales
Get PRO
agosto '25
+156
en 7 canales
Get PRO
julio '25
+119
en 7 canales
Get PRO
junio '25
+35
en 3 canales
Get PRO
mayo '25
+785
en 9 canales
Get PRO
abril '25
+374
en 6 canales
Get PRO
marzo '25
+833
en 10 canales
Get PRO
febrero '25
+152
en 3 canales
Get PRO
enero '25
+513
en 13 canales
Get PRO
diciembre '24
+573
en 7 canales
Get PRO
noviembre '24
+313
en 3 canales
Get PRO
octubre '24
+711
en 3 canales
Get PRO
septiembre '24
+1 102
en 14 canales
Get PRO
agosto '24
+3 068
en 9 canales
Get PRO
julio '240
en 0 canales
Get PRO
junio '240
en 0 canales
Get PRO
mayo '240
en 0 canales
Get PRO
abril '24
+26
en 0 canales
Get PRO
marzo '24
+880
en 0 canales
Get PRO
febrero '240
en 0 canales
Get PRO
enero '240
en 1 canales
Get PRO
diciembre '230
en 0 canales
Get PRO
noviembre '23
+5
en 0 canales
Get PRO
octubre '23
+96
en 0 canales
Get PRO
septiembre '23
+88
en 0 canales
Get PRO
agosto '23
+254
en 0 canales
Get PRO
julio '23
+333
en 0 canales
Get PRO
junio '23
+256
en 0 canales
Get PRO
mayo '23
+196
en 0 canales
Get PRO
abril '23
+257
en 0 canales
Get PRO
marzo '23
+288
en 0 canales
Get PRO
febrero '23
+283
en 0 canales
Get PRO
enero '23
+367
en 0 canales
Get PRO
diciembre '22
+301
en 0 canales
Get PRO
noviembre '22
+292
en 0 canales
Get PRO
octubre '22
+169
en 0 canales
Get PRO
septiembre '22
+165
en 0 canales
Get PRO
agosto '22
+261
en 0 canales
Get PRO
julio '22
+296
en 0 canales
Get PRO
junio '22
+257
en 0 canales
Get PRO
mayo '22
+168
en 0 canales
Get PRO
abril '22
+371
en 0 canales
Get PRO
marzo '220
en 0 canales
Get PRO
febrero '220
en 0 canales
Get PRO
enero '22
+107
en 0 canales
Get PRO
diciembre '21
+140
en 0 canales
Get PRO
noviembre '21
+132
en 0 canales
Get PRO
octubre '21
+148
en 0 canales
Get PRO
septiembre '21
+126
en 0 canales
Get PRO
agosto '21
+135
en 0 canales
Get PRO
julio '21
+178
en 0 canales
Get PRO
junio '21
+145
en 0 canales
Get PRO
mayo '21
+133
en 0 canales
Get PRO
abril '21
+225
en 0 canales
Get PRO
marzo '21
+154
en 0 canales
Get PRO
febrero '21
+687
en 0 canales
Fecha
Crecimiento de Suscriptores
Menciones
Canales
18 julio0
17 julio0
16 julio0
15 julio0
14 julio0
13 julio+1
12 julio0
11 julio0
10 julio0
09 julio0
08 julio0
07 julio0
06 julio0
05 julio0
04 julio0
03 julio0
02 julio0
01 julio0
Publicaciones del Canal
2
ሰበር ዜና!! የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ንቅናቄ ወሎ ቤተ አማራ ምኒልክ ዕዝ የ102ኛ ኮር 12ኛ ክፍለጦር 3ኛ ሻለቃ መንደፈራ ቀበሌ በአገዛዙ ላይ መብረቃዊ የደፈጣ ጥቃት ፈፀሙ። የ102ኛ ኮር 12ኛ ክፍለጦር 3ኛ ሻለቃ የሰራዊት አባላት ዛሬ ሐምሌ11/2018ዓ/ም በሰሜን ወሎ ዞን በራያ ቆቦ ወረዳ ከቆቦ ከተማ በቅርብ ርቀት ልዩ ስሙ መንደፈራ በተባለ አካባቢ በአገዛዙ ሰራዊት ላይ የደፈጣ ጥቃት ወሰዱ ። ጥቃቱን የፈፀሙት የ12ኛ ክፍለጦር 3ኛ ሻለቃ የሰራዊት አባላት የአገዛዙ ሰራዊት ከጮሬና ቀዩ ጋሪያ መነሻውን በማድረግ  በቀዩ ጋሪያና  መንደፈራ መካከል ያለውን ወታደራዊ ገዢ መሬት ለመያዝ በመጓዝ ላይ እያለ በከበባ ውስጥ በማስገባት ነው። በመሆኑም የ12ኛ ክፍለጦር የ3ኛ ሻለቃ ነበልባሎች ጠላት አዘውትሮ የሚውልበትን ምሽግ በሌሊት  ተስቦ በመያዝ በወሰዱት ማጥቃት 15 የመከላከያ ሰራዊት ሲገደሉ 18 የሚሆኑት ደግሞ በከፍተኛ ጉዳት ወደ ቆቦ  ሆስፒታል መግባታቸውን የውስጥ መረጃዎች በዝርዝር ገልፀዋል። በጥቃቱ የጠላት ሻምበሏን ጠርንፎ ሲመራ የነበረ ሻምበል መሪ እና ግዳጅ የተሰጣት ሙሉ የሰራዊት አባል ተደምስሰዋል። በተጨማሪም አገዛዙ በዚሁ ቀጠና በተለያዩ የሀገሪቱ ትምህርት ቤቶች በአፈና ሰብስቦ ያመጣቸው አድስ ወታደራዊ ሰልጣኞች በስልጠና ላይ እያሉ ወደ ውጊያ እንድገቡ በመደረጋቸው ምክኒያት የገፈቱ ቀማሽ ሆነዋል። ጨፍጫፊውና እብሪተኛው የብልፅግና አገዛዝ በመላው አማራ ህዝብ በደረሰበት የፖለቲካ ኪሳራ ከፍተኛ ውዝግብ ላይ መሆኑ ይታወቃል። በመሆኑም ለሴቴና ህፃናት እንድሁም ከተማ ለሚኖሩ አዛውንት ሲቪሊያን የማይጨነቀውና በደረሰበት የንስሮቹ ፈጣን የደፈጣ ጥቃት የተወዛገበው የብልግና ሰራዊት ዛሬም እንደ ትናንቱ የቁጣ ማብረጃቸው ምስኪን የአማራ ገበሬ ላይ የከባድ መሳሪያ ድብደባ አድርገዋል። በዚህ ምክኒያት በርካታ ንፁሀን አርሶ አደሮች መሰዋትነት የከፈሉ ሲሆን ግሚሱ በከፍተኛ ጉዳት ላይ እንደሆኑ የአካባቢው ማህብሰብ ገልጿል። እንድሁም የአማራን ህዝብ ጭፍጨፋ እውን ለማድረግ የመጣው አገዛዙ በከባድ መሳሪያ ድብደባ የአቶ ተመስገን መለሰ 7 ከብት እና የአቶ ታደሰ መርሻ 5 ከብት በድምሩ 12 የቁም እንስሳት በመግደልና በርካታ የአርሶ አደር ሰብል አቃጥሏል። በመጨረሻም በዚህ የደፈጣ ጥቃት የደረሰ የጥላት የሰባዊና ቁሳዊ ኪሳራ 1ኛ.Ak ክላሽን ኮፍ መሳሪያ------10 2ኛ.  F1 ቦንብ--------------------- 9 3ኛ. የተደመሰሰ ---------------------15 4ኛ.የቆሰለ ----------------------------18። ምንጭ፦ በአፋብን ምኒልክ ዕዝ የ102ኛ ኮር ህዝብ ግንኙነት ክፍል! የመረብ ሚዲያ ቴሌግራም ገፅን ይቀላቀሉ👉 https://t.me/MerebMedia24 https://t.me/MerebMedia24 https://t.me/MerebMedia24
653
3
ሰበር ዜና!! የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ንቅናቄ ወሎ ቤተ አማራ ምኒልክ ዕዝ የ102ኛ ኮር 12ኛ ክፍለጦር 3ኛ ሻለቃ መንደፈራ ቀበሌ በአገዛዙ ላይ መብረቃዊ የደፈጣ ጥቃት ፈፀሙ። የ102ኛ ኮር 12ኛ ክፍለጦር 3ኛ ሻለቃ የሰራዊት አባላት ዛሬ ሐምሌ11/2018ዓ/ም በሰሜን ወሎ ዞን በራያ ቆቦ ወረዳ ከቆቦ ከተማ በቅርብ ርቀት ልዩ ስሙ መንደፈራ በተባለ አካባቢ በአገዛዙ ሰራዊት ላይ የደፈጣ ጥቃት ወሰዱ ። ጥቃቱን የፈፀሙት የ12ኛ ክፍለጦር 3ኛ ሻለቃ የሰራዊት አባላት የአገዛዙ ሰራዊት ከጮሬና ቀዩ ጋሪያ መነሻውን በማድረግ በቀዩ ጋሪያና መንደፈራ መካከል ያለውን ወታደራዊ ገዢ መሬት ለመያዝ በመጓዝ ላይ እያለ በከበባ ውስጥ በማስገባት ነው። በመሆኑም የ12ኛ ክፍለጦር የ3ኛ ሻለቃ ነበልባሎች ጠላት አዘውትሮ የሚውልበትን ምሽግ በሌሊት ተስቦ በመያዝ በወሰዱት ማጥቃት 15 የመከላከያ ሰራዊት ሲገደሉ 18 የሚሆኑት ደግሞ በከፍተኛ ጉዳት ወደ ቆቦ ሆስፒታል መግባታቸውን የውስጥ መረጃዎች በዝርዝር ገልፀዋል። በጥቃቱ የጠላት ሻምበሏን ጠርንፎ ሲመራ የነበረ ሻምበል መሪ እና ግዳጅ የተሰጣት ሙሉ የሰራዊት አባል ተደምስሰዋል። በተጨማሪም አገዛዙ በዚሁ ቀጠና በተለያዩ የሀገሪቱ ትምህርት ቤቶች በአፈና ሰብስቦ ያመጣቸው አድስ ወታደራዊ ሰልጣኞች በስልጠና ላይ እያሉ ወደ ውጊያ እንድገቡ በመደረጋቸው ምክኒያት የገፈቱ ቀማሽ ሆነዋል። ጨፍጫፊውና እብሪተኛው የብልፅግና አገዛዝ በመላው አማራ ህዝብ በደረሰበት የፖለቲካ ኪሳራ ከፍተኛ ውዝግብ ላይ መሆኑ ይታወቃል። በመሆኑም ለሴቴና ህፃናት እንድሁም ከተማ ለሚኖሩ አዛውንት ሲቪሊያን የማይጨነቀውና በደረሰበት የንስሮቹ ፈጣን የደፈጣ ጥቃት የተወዛገበው የብልግና ሰራዊት ዛሬም እንደ ትናንቱ የቁጣ ማብረጃቸው ምስኪን የአማራ ገበሬ ላይ የከባድ መሳሪያ ድብደባ አድርገዋል። በዚህ ምክኒያት በርካታ ንፁሀን አርሶ አደሮች መሰዋትነት የከፈሉ ሲሆን ግሚሱ በከፍተኛ ጉዳት ላይ እንደሆኑ የአካባቢው ማህብሰብ ገልጿል። እንድሁም የአማራን ህዝብ ጭፍጨፋ እውን ለማድረግ የመጣው አገዛዙ በከባድ መሳሪያ ድብደባ የአቶ ተመስገን መለሰ 7 ከብት እና የአቶ ታደሰ መርሻ 5 ከብት በድምሩ 12 የቁም እንስሳት በመግደልና በርካታ የአርሶ አደር ሰብል አቃጥሏል። በመጨረሻም በዚህ የደፈጣ ጥቃት የደረሰ የጥላት የሰባዊና ቁሳዊ ኪሳራ 1ኛ.Ak ክላሽን ኮፍ መሳሪያ------10 2ኛ. F1 ቦንብ--------------------- 9 3ኛ. የተደመሰሰ ---------------------15 4ኛ.የቆሰለ ----------------------------18 መሆኑን የ12ኛ ክፍለጦር ህዝብ ግንኙነት ገልጿል። መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልዉና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል! "ክብር ለትግሉ ሰማዕታት" ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን! የአፋብን ወሎ(ቤተ-አማራ) ምኒልክ ዕዝ የ102ኛ ኮር ህዝብ ግንኙነት መምሪያ ሐምሌ 11/2018 ዓ.ም
1
4
የበላይ ዕዝ አርበኞች ከጎንደር ከተማ ምስራቃዊ አቅጣጫ ዳዋ እና አምቦበር አከባቢዎች ላይ በወሰዱት ብርቱ የመከላከልና የመልሶ ማጥቃት እርምጃ የጠላት ጦር አከርካሪው ተሰብሮ ክፉኛ ተሽመደመደ! መነሻ
የበላይ ዕዝ አርበኞች ከጎንደር ከተማ ምስራቃዊ አቅጣጫ ዳዋ እና አምቦበር አከባቢዎች ላይ በወሰዱት ብርቱ የመከላከልና የመልሶ ማጥቃት እርምጃ የጠላት ጦር አከርካሪው ተሰብሮ ክፉኛ ተሽመደመደ! መነሻውን ከመገጭና ከጠዳ በኩል አድርጎ በከባባድ የጦር መሣሪያ ሽፋን ታግዞ ተንቀሳቅሶ በነበረው የአገዛዙ ወራሪ ኃይል ነው እርምጃው የተወሰደው። በዚህ ስልታዊ የፀረ ማጥቃት እርምጃ፡ 23 የአገዛዙ ወታደሮች ሲደመሰሱ፡ ክላሽንኮቭ መሣሪያዎች፣ በርካታ ተተኳሾችና የእጅ ቦምቦች በጀግኖቹ እጅ የገቡበት አኩሪ ድል መመዝገቡን መረብ ሚዲያ ለማረጋገጥ ችሏል። ሙሉ መረጃውን በዚህ ተመልከቱ👉https://youtu.be/-333l-waNrU?si=hgcCv7grvmCkoPXz
765
5
#ሰበር- 81 ጦር አለቀ/ወሳኟ ቦታ ተያዘች! #ዋና አዛዡ ተማረከ/ትልቁ ካምፕ ተሰበረ! #ጎንደር ዳዋ፣ ወሎ ወግዲ፣ ደጋ ዳሞት! https://youtu.be/-333l-waNrU?si=hgcCv7grvmCkoPXz
1 683
6
የአማራ ሕዝብ የትግል መነሻ ራሱን የቻለ ሁለንተናዊ አቅም ያለው አማራዊ ድርጅት መገንባት ነው ሲል የምኒልክ ዕዝ አመራሩ ተናገረ! የአማራ ሕዝብ ባለፉት በርካታ አሥርት ዓመታት የገጠሙትን መዋቅራዊ ውድመቶችና ግፎች መቋቋም ያቃተውና ድምጹ በዓለም አደባባይ እንዳይሰማ የታገደው አማራን ሆኖ የቆመ ሁለንተናዊ ተቋም ባለመኖሩ መሆኑን የጠቀሰው በአፋብን ምኒልክ ዕዝ ዕቅድ ዝግጅትና ግምገማ መምሪያ ኃላፊ አርበኛ አራጋው ያለው፡ የትግሉ ዋነኛ መነሻና ዋስትና ሸፍጥ የሌለበትና በሁሉም መስክ አቅም ያለው አማራዊ ተቋም ማቆም መሆኑን ገልጿል። ይህ በእንዲህ እንዳለ፡ አሁን እጃችን ላይ የወደቀውን የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ንቅናቄን ለቀጠናው ጭምር የሰላም ተስፋ አድርጎ የመገንባት ታሪካዊ ኃላፊነት በፋኖና በሕዝቡ ትከሻ ላይ መውደቁንና የአብይ አህመድን አምባገነናዊ አገዛዝ በመገርሰስ ፍትሐዊ ስርዓት ማንበር እንደሚገባ አሳስቧል። በአፋብን ምኒልክ ዕዝ ዕቅድ ዝጅትና ግምገማ መምሪያ ኃላፊ አርበኛ አራጋው ያለው ባስተላለፈውና መረብ ሚዲያ በተመለከተው መልዕክት፡ የአማራ ሕዝብ ባለፉት በርካታ አሥርት ዓመታት የደረሰበትን ሁለንተናዊ መዋቅር-ሰራሽ ውድመትና ጉስቁልና መግታት የተሳነው ራሱን የቻለ ፖለቲካዊ፣ ማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ወታደራዊ ኃይል ባለመኖሩ መሆኑን አስገንዝቧል። ሕዝቡ ላይ የደረሰውን ለምድር ለሰማይ የከበደ ግፍ ዓለም በሚገባው ልክ ተመልክቶ ምላሽ መስጠት ያቃተው ለአማራ ሕዝብ በቁርጠኝነት የቆመ ተቋም ባለመኖሩ እንደሆነ ነው አርበኛው የገለፀው። እንደ አርበኛ አራጋው ማብራሪያ፡ የትግሉ የመጀመሪያውና ዋነኛው ተግባር በአማራ ልጆች የሚመራ፣ ሁለንተናዊ አቅም ያለውና ለሕዝቡ ደጀንና መመኪያ መሆን የሚችል ድርጅት መገንባት ነው። በሕዝቡ ላይ የተፈፀሙትን ስርዓት-ሰራሽ ግፎች በዓለም የፍትሕ አደባባይ ለማቆምም ሆነ ተገቢውን ካሳ ለማስገኘት አማራ ለአማራ የተሠራ፣ ሸፍጥ የሌለበት ተቋም መመስረት ወሳኝ መሆኑን አብራርቷል። አማራዊ ተቋም ለመውለድ ቀደም ሲል በርካታ ውጣ ውረዶች እንደነበሩ ያስታወሰው አርበኛው፡ "አንዱን አንዱ አሳልፎ እየሰጠው፣ አንዱ ለእውነት ሲቆም ሌላው ለጊዜያዊ ምቾትና ለሆዱ እየወደቀ እስካሁን ያለ ተቋም ቆይተን ነበር" ብሏል። አሁን ግን የአማራ ሕዝብ ሁለንተናዊ ነገሩን አበርክቶ የፀነሰውን የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ንቅናቄን ለአማራ፣ ለኢትዮጵያና ለምስራቅ አፍሪካ ቀጠና የሰላምና የልማት ተስፋ አድርጎ የመሥራት ታሪካዊ ዕድል በእጃችን ላይ ወድቋል ሲል ገልጿል። በመሆኑም የነፃነት ታጋዩ ፋኖና መላው ሕዝብ ይህንን ታሪካዊ ኃላፊነት በተግባር ሰርቶ ማሳየት እንደሚጠበቅበትም አርበኛው አሳስቧል። በአማራ ሕዝብ ሁለንተናዊ ማንነት ላይ ግልፅ ዘመቻ የከፈተውን የአብይ አህመድን አጥፊ አገዛዝ መገርሰስ እንደሚገባ የገለፀው ወጣቱ አርበኛ አራጋው፡ ለሰው ልጅ ነፃነት፣ ለጋራ ልማትና ዕድገት በጎ ምላሽ የሚሰጥ ፍትሐዊ ስርዓት መትከል ከዚህ ትውልድ የሚጠበቅ ዋነኛ አደራ መሆኑን በፅኑ አስገንዝቧል። መረበኞች ነን መረጃ አጥማጆች! የመረብ ሚዲያ ቴሌግራም ገፅን ይቀላቀሉ👉 https://t.me/MerebMedia24 https://t.me/MerebMedia24 https://t.me/MerebMedia24
2 091
7
Sin texto...
1 914
8
+1
Sin texto...
1 873
9
Sin texto...
1
10
የርሕራሔ ጥግ! እረ ሙሉ መረጃውን ቪዲዮው ላይ ተመልከቱ👉 https://youtu.be/xVdz6iJM4go?si=lVHnbfLzIKLsS_1h
የርሕራሔ ጥግ! እረ ሙሉ መረጃውን ቪዲዮው ላይ ተመልከቱ👉 https://youtu.be/xVdz6iJM4go?si=lVHnbfLzIKLsS_1h
2 038
11
ተመልከቱ ይሄንን የ13 ዓመት ታዳጊ! ከትምህርት ቤት ሲመለስ ታፍኖ ወደ ማሰልጠኛ ጣቢያ ከተወሰደ በኋላ የሁለትና የሦስት ወር ስልጠና ተሰጥቶት ወደ ጦር ግንባር የተላከ ነው። ትናንት በወሎ ቤተ አማ
ተመልከቱ ይሄንን የ13 ዓመት ታዳጊ! ከትምህርት ቤት ሲመለስ ታፍኖ ወደ ማሰልጠኛ ጣቢያ ከተወሰደ በኋላ የሁለትና የሦስት ወር ስልጠና ተሰጥቶት ወደ ጦር ግንባር የተላከ ነው። ትናንት በወሎ ቤተ አማራ ቀጠና ወግዲ ግንባር ማካፍታ አከባቢ ላይ ፋኖ በወሰደው ስልታዊ እርምጃ ከተማረኩ የአገዛዙ ወታደሮች መካከል አንዱ ነው። በምኒልክ ዕዝ 105ኛ ኮር 45ኛ መብረቅ ክፍለጦር አርበኞች ቅጥጥር ስር የዋለ) ሙሉ መረጃውን በዚህ ተመልከቱ👉https://youtu.be/xVdz6iJM4go?si=lVHnbfLzIKLsS_1h
2 252
12
ከነ መገናኛ ራዲዮው አፈፍ የተደረገ የብልፅግና መከላከያ ሠራዊት አዛዥ ነው። ወግዲ-ወሎ ቤተ አማራ! (በምኒልክ ዕዝ 105ኛ ኮር 45ኛ መብረቅ ክፍለጦር አርበኞች ቅጥጥር ስር የዋለ) ሙሉ መረጃውን
ከነ መገናኛ ራዲዮው አፈፍ የተደረገ የብልፅግና መከላከያ ሠራዊት አዛዥ ነው። ወግዲ-ወሎ ቤተ አማራ! (በምኒልክ ዕዝ 105ኛ ኮር 45ኛ መብረቅ ክፍለጦር አርበኞች ቅጥጥር ስር የዋለ) ሙሉ መረጃውን በዚህ ተመልከቱ👉https://youtu.be/xVdz6iJM4go?si=lVHnbfLzIKLsS_1h
2 172
13
የአገዛዙን ተልዕኮ ተቀብለው በስርቆትና በእገታ እኩይ ድርጊት በተሰማሩ ወንጀለኞች ላይ ፋኖ በወሰደው መጠነ-ሰፊ የማፅዳት ዘመቻ በርካቶችን ሲደመስስ በርካቶችን ደግሞ በቁጥጥር ስር ማዋሉ ታወቀ። በአፋብን ጎንደር ጠቅላይ ግዛት በላይ ዘለቀ ዕዝ 305ኛ ኮር የኮሩ ልዩ ዘመቻን ጨምሮ በኮሩ ስሩ የሚገኙ ክፍለ ጦሮች ከሕዝቡ ጋር በመቀናጀት  በቀጠናው ከአገዛዙ ተልዕኮ ተቀብለው በስርቆት እኩይ ድርጊት በተሰማሩ ወንጀለኞች ላይ ከወትሮው የተለየ ጥብቅ እርምጃ እንዲወስዱ አቅጣጫ ማስቀመጡን ተከትሎ ዘመቻው በድል ታጅቦ መቀጠሉን መረብ ሚዲያ ኮሩ ካወጣው መረጃ ተመልክቷል። ከፋኖ ጋር ፊትል ለፊት ገጥሞ ማሸነፍና ከወደ ፋኖ የሚሰነዘርበትን መብረቃዊ ምት መቋቋም ያልቻለው የብልፅግናው አገዛዝ፡ በፋኖ ስም ሕዝቡን ለመዝረፍ የራሱን የአድማ ብተና አባላትን ጨምሮ ሌሎች ሆድ አደሮችን በመመልመል በመከላከያ ሠራዊት ሽፋን ሰጭነት በየአከባቢው አሰማርቶ መንገደኞችን በማገትና የሕዝቡን ሃብት ንብረት በማዘረፍ አስፀያፊ ድርጊት ሲሰራ ቆይቷል። ማን ሕልውናውን እንደሚያስከብርለትና ማን እንደሚገድለው እንዲሁም ማን እንደሚዘርፈው ጠንቅቆ የሚያውቀው ሕዝቡ፡ በአንዳንድ ከተሞች ላይ አገዛዙ በሚያዘጋጀው መድረክ ላይ ተገኝቶ "ዘራፊዎቹ ከመንግስት መዋቅር ጋር የተሳሰሩ ናቸው" በሚል ቢናገርም ሰሚ ከማጣቱም በላይ፡ የፅንፈኛ ተልዕኮ ተሸካሚ በሚል በአገዛዙ ኃይሎች ለዳግም ጥቃት ሲዳረግ ቆይቷል።    በዚህም፡ በበላይ ዕዝ 305ኛ ኮር የኮሩ ልዩ ዘመቻን ጨምሮ በኮሩ ስሩ የሚገኙ ክፍለ ጦሮች ከሕዝቡ ጋር በመቀናጀት በቀጠናው ከአገዛዙ ተልዕኮ ተቀብለው በስርቆት እኩይ ድርጊት ላይ በተሰማሩ ወንጀለኞች ላይ ከወትሮው የተለየ ጥብቅ እርምጃ እንዲወስዱ አቅጣጫ ማስቀመጡን መረብ ሚዲያ ኮሩ በሕዝብ ግንኙነት ክፍሉ በኩል ካወጣው መረጃ ተመልክቷል። ከወልቃይት ጠገዴ ጀምሮ በአርማጭሆ፣ ከአዳኝአገር ጫቆ እስከ መተማ በተለይ በጠረፉ አካባቢ ተጠናክሮ በቀጠለው የማፅዳት ዘመቻ በርካታ ቁጥር ያላቸው የአገዛዝ ወንበዴዎች እርምጃ የተወሰደባቸው ሲሆን፡ በርካቶች እጅ ከፈንጅ በቁጥጥር ስር ውለው ምርመራ እየተካሄደባቸው ይገኛል። እጅ ከፈንጅ በቁጥጥር ስር ውለው ምርመራ እየተካሄደባቸው ከሚገኙ ዘራፊዎች የተገኘው መረጃ የሚያመላክተው፡ እገታና ዝርፊያው እንዲፈፀም ትዛዝ የሚሰጡት የፌደራል መረጃና ደህንነት ክፍል እና የዞንና ከወረዳ ፓለቲካ አመራሮች እንዲሁም የመከላከያ ሠራዊት አዛዦች ናቸው። 305ኛ ኮር በስሩ ከሚገኙ ክፍለጦሮች የተወጣጡ አሃዶችን አስተሳስሮ ከማህበረሰቡ ጋር በማቀናጀት ፀረ አማራው የብልፅግና ቡድን ባሰማራቸው ዘራፊና አጋች ወንበዴዎች ላይ የሚወስደው እርምጃ በድል ታጅቦ ተጠናክሮ መቀጠሉን መረብ ሚዲያ ኮሩ በሕዝብ ግንኙነት ክፍሉ በኩል ካወጣው መረጃ ተመልክቷል። መረበኞች ነን መረጃ አጥማጆች! የመረብ ሚዲያ ቴሌግራም ገፅን ይቀላቀሉ👉 https://t.me/MerebMedia24 https://t.me/MerebMedia24 https://t.me/MerebMedia24
2 437
14
Sin texto...
2 275
15
#ሰበር- የጥይት ቤቱ ተመታ/ካምፑ ወደመ! #ታላቅ ጀብድ ተፈፀመ/ ኦራሉ ተመታ! #ከወግዲ እስከ ጋሼናና አጣየ ዙሪያ! https://youtu.be/xVdz6iJM4go?si=lVHnbfLzIKLsS_1h
2 865
16
መነሻቸውን ከመስቀለኛዋ ጋሸና ከተማ ያደረጉ በወታደራዊ ኮንቮይ ሬሽን የጫኑ የአገዛዙ ወታደሮች ወደ ላሊበላ ከተማ እየተጓዙ ባለበት ከባድ የቆረጣ ጥቃት እንደተፈፀመባቸው ተሰምቷል። ከጥቃቱ ረቂቅነትና
መነሻቸውን ከመስቀለኛዋ ጋሸና ከተማ ያደረጉ  በወታደራዊ ኮንቮይ ሬሽን የጫኑ የአገዛዙ ወታደሮች ወደ ላሊበላ ከተማ እየተጓዙ ባለበት ከባድ የቆረጣ ጥቃት እንደተፈፀመባቸው ተሰምቷል። ከጥቃቱ ረቂቅነትና ከአጥቂ ፋኖዎቹ ፍጥነት ጋር ተዳምሮ በአገዛዙ ኃይል ላይ አከርካሪቅን የሰበረ እርምጃ ተወስዷል በተባለበት በዚህ የሽምቅ-ቆረጣ ጥቃት 36 ወታደሮች ሲደመሰሱ። በኮንቮይ ተጭኖ የነበረው ሬሽን በቦምብ ተመቶ ዳሽቆ ቀርቷል። ሙሉ መረጃውን በዚህ ተመልከቱ👉https://youtu.be/xVdz6iJM4go?si=lVHnbfLzIKLsS_1h
2 742
17
መነሻቸውን ከኦሮሞ ብሔረሰብ ልዩ ዞን በጤ፣ ሰንበቴ እና ከሚሴ በማድረግ በመከላከያ ሠራዊት ከባድ መሣሪያ ሽፋን ታግዘው ንፁኋን ለመመፍጨፍና ሃብት ንብረት ለመዝረፍ በሸዋ ጠቅላይ ግዛት ኤፍራታና ግድ
መነሻቸውን ከኦሮሞ ብሔረሰብ ልዩ ዞን በጤ፣ ሰንበቴ እና ከሚሴ በማድረግ በመከላከያ ሠራዊት ከባድ መሣሪያ ሽፋን ታግዘው ንፁኋን ለመመፍጨፍና ሃብት ንብረት ለመዝረፍ በሸዋ ጠቅላይ ግዛት ኤፍራታና ግድም ወረዳ የተንቀሳቀሱት የልዩ ዞኑ ታጣቂዎች፡ በአባት አርበኞች ጦር በተወሰደባቸው መብረቃዊ የፀረ-ማጥቃት እርምጃ ክፉኛ መሽመድመዳቸው ታወቀ! የአባት አርበኞች ጦር ከ7 ለ70 ክ/ጦር የሻምበል አሃዶች ጋር ተቀናጅቶ በወሰደው የመከላከልና የመልሶ ማጥቃት እርምጃ በርካታ የወራሪው ኃይል አባላት ሲደመሰሱ፡ ቀሪው ኃይል ሙትና ቁስለኛውን እያዝረከረከ ወደ ከሚሴ እንዲፈረጥጥ ተደርጓል። የልዩ ዞኑ ፀጥታ አካላት በመከላከያ ሠራዊት የከባድ መሣሪያ ሽፋን ታግዘው በኤፍራታና ግድም ወረዳ እንዲሁም በሌሎች የሸዋ ጠቅላይ ግዛት አከባቢዎች ላይ ወረራ ለመፈፀም እየተንቀሳቀሱ እንዳለ ነው እርምጃው የተወሰደባቸው። ሙሉ መረጃውን በዚህ ተመልከቱ👉https://youtu.be/xVdz6iJM4go?si=lVHnbfLzIKLsS_1h
2 704
18
በአገዛዙ በተተኮሰ ቢኤም ከባድ መሳሪያ የአንድ ቤተሰብ አባላት ተገደሉ። በአራት አቅጣጫ ቢኤምና መድፍ በመጠቀም በርካታ እግረኛ ሰራዊቱን አሰልፎ ወረራ የፈጸመው የአገዛዙ ሀይል በፋኖ በደረሰበት ምት
በአገዛዙ በተተኮሰ ቢኤም ከባድ መሳሪያ የአንድ ቤተሰብ አባላት ተገደሉ። በአራት አቅጣጫ ቢኤምና መድፍ በመጠቀም በርካታ እግረኛ ሰራዊቱን አሰልፎ ወረራ የፈጸመው የአገዛዙ ሀይል በፋኖ በደረሰበት ምት ከፍተኛ የሆነ ሰብአዊና ቁሳዊ ኪሳራ ደርሶበታል። ዘረ-ፈጁ የብልጽግና ቡድን በተተኮሰ BM ደጋዳሞት ወረዳ ሐሙስ ገብያ ታዳጊ ከተማ በሚገኝ አንድ ቤት አርፎ 5 ንፁኃን የቤተሰብ አባላት በግፍ ተጨፍጭፈዋል። 1. እጅግ ሽፈራው ... ከሁለት ልጆቿ ጋራ ሲሆን የ4 ዓመት ወንድ ህፃን እና የ1 ዓመት ከ6 ወር ሴት ህፃን እንደያዘች፣ 2. እናትነሽ አየነው ... የ1 ዓመት ከ6ወር ሴት ሕፃን እንደያዘች ሁሉም ወዲያውኑ የሞቱ ሲሆን፤ በተጨማሪም ቤት ውስጥ የነበሩ 7 በጎች ተገድለዋል። በተጨማሪም አቶ_ገበያው_ጌቴ ወፍጮ ቤት በመስራት የሚተዳደር ሲሆን፤ ባለቤቱ እና ልጁ "ባልሽ ቤት ውስጥ አልተገኘም" በሚል በግፍ በጥይት ተረሽነዋል፣ማቻከል ወረዳ ደጋሰኝን 2 ንጹሀን በአደባባይ ተረሽነዋል። በጀኔራል ሶፊያን መሀመድ እየተመራ የ12ኛ ክፍል ተፈታኝ ተማሪዎችን ሽፋን /ከፊት ለፊት/ በመጠቀም ከደንበጫ ወደ ፈረስቤት የተንቀሳቀሰው  ይህ ሀይል እኛን ልቀቁን በእራሳችን ያለ እጀባ ወደ ቤታችን እንሂድ በማለት የጠየቁ ሁለት ተማሪዎችን እረሽኗል። የመረብ ሚዲያ ቴሌግራም ገፅን ይቀላቀሉ👉 https://t.me/MerebMedia24 https://t.me/MerebMedia24 https://t.me/MerebMedia24
2 630
19
በወሎ ቤተአማራ ቀጠና ቀጠና የአገዛዙ ጦር በካምፑ ውስጥ እንዳለ ከነ የሰው ኃይሉና ከነ ወታደራዊ ንብረቱ ዳሽቆ እንዲቀር ያደረገ እርምጃ መወሰዱ ታወቀ! የፋኖ ልዩ የጦር ንድፍና የማጥቃት አቅም በታ+9
በወሎ ቤተአማራ ቀጠና ቀጠና የአገዛዙ ጦር በካምፑ ውስጥ እንዳለ ከነ የሰው ኃይሉና ከነ ወታደራዊ ንብረቱ ዳሽቆ እንዲቀር ያደረገ እርምጃ መወሰዱ ታወቀ! የፋኖ ልዩ የጦር ንድፍና የማጥቃት አቅም በታየበት በዚህ ተጋድሎ፡ የጠላት የውጊያ መሓንዲሶችና ወታደራዊ አዛዦችን ጨምሮ በርካታ የአገዛዙ ወታደሮች ሲደመሰሱ እስካሁን በውል ተቆጥሮ ያላለቀ በርካታ የጦር መሣሪያ በጀግኖቹ እጅ የገባበት አንፀባራቂ ድል ተመዝግቧል። በተጨማሪም በርካታ ወታደሮች እጅ ከፈንጅ ተማርከው አለም አቀፍ የምርኮኛ አያያዝ ሕገደንብ እንዲሁም አማራዊ እሴትና ባህልን ባከበረ መልኩ እንብካቤ እየተደረገላቸው እንደሚገኝ የመረብ ሚዲያ የግንባር ዘጋቢው ለማረጋገጥ ችሏል። ሙሉ መረጃውን በዚህ ተመልከቱ👉https://youtu.be/xVdz6iJM4go?si=lVHnbfLzIKLsS_1h
2 712
20
#ሰበር- የጥይት ቤቱ ተመታ/ካምፑ ወደመ! #ታላቅ ጀብድ ተፈፀመ/ ኦራሉ ተመታ! #ከወግዲ እስከ ጋሼናና አጣየ ዙሪያ! https://youtu.be/xVdz6iJM4go?si=lVHnbfLzIKLsS_1h
2 940