fa
Feedback
የኦርቶዶክስ ተዋሕዶ መዝሙር 🇪🇹

የኦርቶዶክስ ተዋሕዶ መዝሙር 🇪🇹

رفتن به کانال در Telegram

@Tewahdo27 የኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ መዝሙሮች 🌠በዝህ ቻናል የተለያዩ የኦርቶዶክስ ተዋህዶ መዝሙሮች የሚያገኙበት ቻናል ነው። መራግብራችን :-👇 ✅መዝሙሮች✅ የንስሐ መዝሙሮች✅ ያሬዳዊ ዜማ✅ የማርያም ውዳሴዎች✅ መፅሐፍ ሀይማኖት........ ወ.ዘ.ተ 🔵 YouTube 🔴ለሃሳብ እና አስታያየት @Tewahdo27

نمایش بیشتر
5 061
مشترکین
-124 ساعت
-47 روز
+630 روز

در حال بارگیری داده...

ابر برچسب‌ها
هیچ داده‌ای
مشکلی وجود دارد؟ لطفاً صفحه را تازه کنید یا با مدیر پشتیبانی ما تماس بگیرید.
اشارات ورودی و خروجی
---
---
---
---
---
---
جذب مشترکین
اوت '26
اوت '26
+104
در 0 کانال‌ها
ژوئیه '26
+72
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '26
+84
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مه '26
+82
در 0 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '26
+147
در 1 کانال‌ها
Get PRO
مارس '26
+189
در 0 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '26
+186
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '26
+176
در 0 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '25
+86
در 0 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '25
+98
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '25
+72
در 0 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '25
+79
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اوت '25
+293
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '25
+108
در 1 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '25
+105
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مه '25
+105
در 2 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '25
+109
در 3 کانال‌ها
Get PRO
مارس '25
+158
در 1 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '25
+140
در 1 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '25
+127
در 2 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '24
+219
در 3 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '24
+254
در 5 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '24
+191
در 1 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '24
+317
در 4 کانال‌ها
Get PRO
اوت '24
+255
در 4 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '24
+190
در 3 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '24
+269
در 2 کانال‌ها
Get PRO
مه '24
+115
در 2 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '24
+108
در 2 کانال‌ها
Get PRO
مارس '24
+358
در 1 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '24
+325
در 1 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '24
+97
در 3 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '23
+58
در 2 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '23
+23
در 3 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '23
+44
در 2 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '23
+32
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اوت '23
+29
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '23
+45
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '23
+55
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مه '23
+34
در 0 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '23
+80
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مارس '23
+140
در 0 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '23
+81
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '23
+71
در 0 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '22
+43
در 0 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '22
+51
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '22
+48
در 0 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '22
+39
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اوت '22
+75
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '22
+70
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '22
+66
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مه '22
+66
در 0 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '22
+86
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مارس '22
+78
در 0 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '22
+165
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '22
+54
در 0 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '21
+45
در 0 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '21
+48
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '21
+55
در 0 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '21
+53
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اوت '21
+69
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '21
+66
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '21
+68
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مه '21
+150
در 0 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '21
+120
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مارس '21
+174
در 0 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '21
+127
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '21
+375
در 0 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '20
+6 520
در 0 کانال‌ها
تاریخ
رشد مشترکین
اشارات
کانال‌ها
27 اوت+3
26 اوت+4
25 اوت+2
24 اوت+5
23 اوت+3
22 اوت+4
21 اوت+3
20 اوت+3
19 اوت+5
18 اوت+3
17 اوت+5
16 اوت+9
15 اوت+2
14 اوت+8
13 اوت+4
12 اوت+6
11 اوت+2
10 اوت+4
09 اوت+4
08 اوت+3
07 اوت+5
06 اوت0
05 اوت+5
04 اوت+3
03 اوت+3
02 اوت+4
01 اوت+2
پست‌های کانال
2
https://youtube.com/shorts/WjrYbctx_8M?si=itntmc3b5RAxdQQv
1 058
3
ምክንያቱም የሕይወት መንፈስ ሕግ በክርስቶስ ኢየሱስ ከኀጢአትና ከሞት ሕግ ነጻ አውጥቷችኋል። ሮሜ 8፥2 እግዚአብሔር ይመስገን! ጽድቃችንን ለማረጋገጥና ድነታችንን ለማግኘት ሲባል ሕግን ከመጠበቅ ኢየሱስ አዳነን። የእግዚአብሔርን ፈቃድ በሕይወታችን መኖር የቻልነው በመንፈስ ቅዱስ ኀይል ነው። እርሱ የሕግ ፍጻሜ የሆነውን (ማቴዎስ 5፥17) ኢየሱስን ይበልጥ እንድንመስል ያደርገናል (ሮሜ 8፥28-29)፤ ይለውጠናል (2 ቆሮንቶስ 3፥18)። እግዚአብሔር ጥንት እንዳሰበው (ኤፌሶን 2፥8-10) መልካም ሥራን ለአዳኛችን ካለን ክብር የተነሣ ማድረግ እንችል ዘንድ በእምነት በኩል በጸጋ ዳንን። https://kedusbible.com
1 090
4
በዚህ ዓለም ነገር የሚጠቀሙም እንደማይጠቀሙበት ይሁኑ፤ የዚህ ዓለም መልክ ዐላፊ ነውና። 1 ቆሮንቶስ 7፥31 ይህ በአዲስ ኪዳን ውስጥ በተደጋጋሚ በኢየሱስ የተነገረ ጭብጥ ሲሆን፣ በኋላም ሐዋሪያው ጳውሎስ በድጋሚ አስተምሮታል። ይህም፣ ሕይወታችንን ጊዜያዊ በሆነ ነገር ላይ ማጥፋት እንደሌለብን የሚያስታውሰን ትልቅ ማሳሰቢያ መሆን አለበት። ሁሉም መንገሥታት፣ ሥርዐቶችና ኀይላት በመጨረሻ ያልፋሉ፤ ለዘላለምም ይጠፋሉ። ስለዚህ ለኢየሱስና ለመንግሥቱ ጊዜያችንና ጕልበታችንን እንስጥ። ለኢየሱስና ለመንግሥቱ የምናደርገው ነገር ብቻ ጸንቶ ይኖራል። https://kedusbible.com
1 051
5
https://youtube.com/shorts/6ZsWS-GJ1UA?si=xFCK5Oo-HlFdKbGT
856
6
ስለዚህ ሊይዙት ፈለጉ፤ ነገር ግን ጊዜው ገና ስላልደረሰ ማንም እጁን አላሳረፈበትም፤ ሆኖም ከሕዝቡ ብዙዎች በርሱ አምነው፣ “ታዲያ፣ ክርስቶስ ሲመጣ ይህ ሰው ከሚሠራቸው ታምራዊ ምልክቶች የበለጠ ያደርጋል?” አሉ። ዮሐንስ 7፥30-31 የኢየሱስ ጠላቶች በተደጋጋሚ ሊይዙት ጥረት አድርገዋል። የዮሐንስ ወንጌል፣ ኢየሱስ በእግዚአብሔር ዕቅድ መሠረት በትክክለኛው ጊዜ ራሱን አሳልፎ እስኪሰጥ ድረስ ማንም ሊይዘው እንደማይችል በተደጋጋሚ ያስታውሰናል። ኢየሱስ የአብን ፈቃድ ለመታዘዝ ሲጠነቀቅ እንደ ነበረው ሁሉ፣ የእግዚአብሔርንም ጊዜ ሲጠብቅ ነበር። ስለዚህ ኢየሱስ ሲሞት፣ ሊያድነንና የአብን ፈቃድ ሊታዘዝ እንደ ሞተ ፍጹም ርግጠኞች መሆን እንችላለን። ጌታ የሞተው ራሱን ለመከላከል ዐቅም ስላጣ አይደለም። የኢየሱስ ሞት በፈቃደኝነት ላይ የተመሠረተ መሥዋዕት ነው፤ ከራሱ የመትረፍ ፈቃድ ይልቅ፣ የአብን ፈቃድ የታዘዘበት ድል ነው። አዎ፣ ክፉ ሰዎች ኀላፊነቱን ቢወስዱም፣ ሞቱ እኛን ለማዳን የተደረገ የእግዚአብሔር ዕቅድ ነው! ኢየሱስ ታዘዘ፣ እኛም ዳንን! ከኀጢአት፣ ከሞት፣ ከሲኦልና ከክፉ ባርነት ነጻ እንወጣ ዘንድና ወደ እግዚአብሔር ቤተ ሰብ እንቀላቀል ዘንድ፣ በትክክለኛው በእግዚአብሔር ጊዜ ራሱን አሳልፎ ሰጠ! https://kedusbible.com
827
7
بدون متن...
767
8
بدون متن...
808
9
ትንሽ እንታገስ እንጂ እግዚአብሔር ያሳካዋል🙌💔
1
10
بدون متن...
1
11
አምንሀለው
1
12
بدون متن...
1
13
በፊትህ ለዘላለም ጸንቶ እንዲኖር፣ አሁንም የባሪያህን ቤት እባክህ ባርክ። ጌታ እግዚአብሔር ሆይ፤ ይህን አንተው ራስህ ተናግረሃል፤ በበረከትህም የባሪያህ ቤት ለዘላለም ይባረካል። 2 ሳሙኤል 7፥29 እግዚአብሔር ንጉሥ ዳዊትን እጅግ ባርኮታል። እግዚአብሔር ከተናቀ ታናሽ ወንድምና እረኛ ከመሆን ወደ ታላቅ ተዋጊና የእስራኤል ንጉሥ ወደ መሆን አምጥቶታል። ዳዊት ከትንሽ ልጅ ወደ ጀግና ጦረኛ፣ ከማትታወቅ ትንሽ ከተማ ወደ ታላቅ ሀገር መሪነት ተሻግሯል። ነገር ግን፣ የዳዊት ሐሳብ የነበረው፣ እግዚአብሔር ለርሱና ለዘሩ ቅርብ እንዲሆንና የሰጠውንም ተስፋ እንዲጠብቅ ነበር። ዳዊት በሕይወቱ ከተማራቸው ብዙ ነገሮች መኻል ትልቁና ዋነኛው ወደ ፊቱ ወይም የትኛውም ጦርነት እና ተስፋ የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር ከርሱና ከዘሩ ጋራ ባለው ዐብሮነት ላይ የተመሠረተ መሆኑ ነው። እግዚአብሔር ሲናገር ቃሉን ይጠብቃል። እግዚአብሔር ሲሠራ፣ ነጻ ያወጣል ያድናል፤ ድልንም ያጐናጽፋል። ስለዚህ ዳዊት እግዚአብሔርን የጠየቀው ራሱ እግዚአብሔር ሊያደርግ የሚፈልገውን ነገር ነው፤ ይኸውም፣ ሕዝቡን እንዲባርክና ቃሉን እንዲጠብቅ ነው። በተመሳሳይም ለእኛ ሊያደርግ እንደሚችል ይህ ክፍል ያስታውሰናል! https://kedusbible.com
899
14
ኢየሱስ ማስተማሩን በፈጸመ ጊዜ፣ ሕዝቡ በትምህርቱ ተደነቁ። ምክንያቱም እንደ አይሁድ ሃይማኖት መምህራናቸው ሳይሆን እንደ ባለሥልጣን ያስተምራቸው ስለ ነበር ነው። ማቴዎስ 7፥28-29 በዘመኑ እንደ ነበሩት አስተማሪዎች፣ ኢየሱስ ትምህርቱን ለማስተማር በፊት ከነበሩት አስተማሪዎች ወይም ከታዋቂ ረቢዎች አባባል ወይም ጥቅስ መጥቀስ አይጠበቅበትም ነበር። ራሱ የእግዚአብሔር ቃል የሆነው ኢየሱስ (ዮሐንስ 1፥1-18) የሚናገረው የእግዚአብሔር ቃል ነበር። አብ የፈቀደውን ይናገርና ይፈጽም ነበር። ሕይወቱና ንግግሩ እውነት ነበሩ። ወንጌላት (ማቴዎስ፣ ማርቆስ፣ ሉቃስና ዮሐንስ) የኢየሱስን ኀይልና ሥልጣን በማሳየት፣ በዘመናት ውስጥ የኢየሱስን እውነት እንድንቀበልና እንደ ጌታችን እንድንከተለው ይጠሩናል። ይህ አስተማሪያችና አዳኛችን ኢየሱስ፣ ከሌሎቹ ታላላቅ አስተማሪዎች፣ ጠቢባንና ነቢያቶች በላይ ነው። ቃላቶቹ ኀያል ናቸው። ትምህርቶቹም ሥልጣን አላቸው። ሕይወቱ አስደናቂ ነው። ፍቅሩ ወደር የለውም። ስለዚህ ውድ የኢየሱስ ወዳጅ ሆይ የርሱ ፈቃድ ያንተም ፍላጎት ሊሆን ይገባል! https://kedusbible.com
860
15
አስጸያፊ ነገርን ወደ ቤትህ ወይም ወደ ራስህ አታምጣ፤ አለዚያ አንተም እንደ እርሱ ለጥፋት ትዳረጋለህ፤ ፈጽመህ ጥላው፤ ተጸየፈውም፤ ለጥፋት የተለየ ነውና። ዘዳግም 7፥26 ትንሽ ሙስና፣ ትንሽ መርዝና ትንሽ የበሰበሰ ነገር ያን ያህል መጥፎ አይደሉም አይደል? በፍጹም፣ መጥፎ ናቸው! እግዚአብሔር በክርስቶስ በኩል ንጹሕና ፍጹም አድርጎናል (ቈላስይስ 1፥21-23)። እንዴት ደስ የሚል ሐሳብ ነው! ታዲያ ይህን ፍጹም ማንነት በክፋት፣ በበሰበሰ ነገርና በሚያጸይፍ ነገር የምናቈሽሸው ለምንድን ነው? አባታችን ራሳችንን ለርሱ አሳልፈን እንድንሰጥና እንደ እርሱ ቅዱስ ሕዝብ እንድንኖር ይፈልጋል (ሮሜ 12፥1-2፤ 1ጴጥሮስ 1፥13-16)። እግዚአብሔር በሙሴ ሥር የነበሩት እስራኤላውያን፣ ለጥፋት ከለያቸው ነገሮች መራቅ እንዳለባቸው እንዲያውቁ እግዚአብሔር ይፈልጋል። እንዲህ ያለውን ማስጠንቀቂያ ችላ ማለት ብንፈልግ እንኳ፣ እግዚአብሔር በጳውሎስ በኩል ለመጀመሪያው መቶ ክፍለ ዘመን ለነበሩ ክርስቲያኖች ሁሉንም ዐይነት ክፉ ነገሮች እንዳይቀበሉ ይናገራል። እነዚህን ክፍሎች አንብቡ፤ 1 ተሰሎንቄ 4፥3-8፤ 5፥22 https://kedusbible.com
851
16
እኔ ምን ዐይነት ጐስቋላ ሰው ነኝ! ከዚህ ለሞት ከተሰጠ ሰውነት ማን ሊያድነኝ ይችላል? በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ በኩል ምስጋና ለእግዚአብሔር ይሁን! ሮሜ 7፥24-25 ሰውነታችን ሟችና ጕድለት ያለበት ነው። ድካማችንና ኀጢአታችን የተበላሸ አድርጎታል። ነገር ግን፣ በኢየሱስ ክርስቶስ በኩል በተሰጠን የእግዚአብሔር ጸጋ (ኤፌሶን 2፥1-10) እና በሚለውጠው በመንፈስ ቅዱስ ኀይል (2 ቆሮንቶስ 3፥17-18) ምክንያት ወደ ፊታችን ከሚበሰብሰው ሥጋችን ጋራ አይደለም። ይልቁንስ ፍጹም በሚያደርገው ጌታችን እጅ ውስጥ ነው። ጳውሎስ በሮሜ 8 ላይ ይበልጥ እንደሚያብራራው ኢየሱስ አዳኛችን ነው፤ መንፈስ ቅዱስ ደግሞ ኀይላችን ነው! https://kedusbible.com
1 009
17
በመካከልህ ያለው አምላክህ እግዚአብሔር ታላቅና የሚያስፈራ አምላክ ስለ ሆነ አያስደንግጡህ። ዘዳግም 7፥21 እንደ እግዚአብሔር ሕዝብ የሚያሸንፈን ማን ነው? የቅዱሱን እግዚአብሔር መገኘት በደስታ ስንቀበል ማንም ሊያሸንፈን አይችልም። አምላካችን በኀይል ታላቅ፣ በቅድስናው የሚያስፈራ ከጠላቶቻችንም የሚበልጥ አምላክ ነው። በታሪክ ውስጥ እግዚአብሔር ለሕዝቡ ያለውን ፍቅር፣ ዐብሮ መገኘትና ኀይል አሳይቷል። ስለዚህ ክፉው እንድናደርግ የሚያስፈራራንን መቃወም እንችላለን። ምክንያቱም አዳኛችን ሲኦልን፣ ኀጢአትን፣ ሰይጣንና አጋንንቶችን አሸንፏል። አንድ ቀን ደግሞ ይህን ድል ለዘላለም ዐብረን እናጣጥመዋለን። https://kedusbible.com
1 062
18
ትክክለኛውን ነገር የሚያደርግና ፈጽሞ ኀጢአት የማይሠራ ጻድቅ ሰው በምድር ላይ የለም። መክብብ 7፥20 አዎ፣ ሁላችንም ወድቀናል፣ እንከን አለብን፣ ተበክለናል (ሮሜ 3፥9-11፣ 23-24)። ወይም እግዚአብሔር እኛን ከማዳኑ በፊት፣ መንፈስ እኛን ከማንጻቱ በፊት፣ ኢየሱስ እኛን ወደ ቤተ ሰቡ ከመቀላቀሉ በፊት እንዲህ ነበርን (1 ቆሮንቶስ 6፥9-11)። እግዚአብሔር ይመስገን! ስለ ጸጋው እግዚአብሔር ይመስገን! ስለ ኢየሱስ ሥራ እግዚአብሔር ይመስገን! ስለ መንፈስ ቅዱስ መገኘት እግዚአብሔር ይመስገን! ከእነዚህ የተነሣ፣ በእግዚአብሔር ፊት ቅዱስ፣ ያለ ነውርና ያለ ነቀፋ መቆም ችለናል (ቈላስይስ 1፥22)። https://kedusbible.com
955
19
ታላላቅ ፈተናዎችን፣ ታምራዊ ምልክቶችንና ድንቅ ነገሮችን አምላክህ እግዚአብሔር አንተን ያወጣበትን ብርቱ እጅና የተዘረጋች ክንድ በገዛ ዐይንህ አይተሃል። አምላክህ እግዚአብሔር አሁን በምትፈራቸው ሕዝቦች ሁሉ ላይ ያንኑ ያደርጋል። ዘዳግም 7፥19 ብዙ ጊዜ የእግዚአብሔርን የቀደመ ሥራ ተመልክተን፣ በአባቶቻችን ዘመን እንደ ተገለጠው የእግዚአብሔር ኀይል በእኛም ዘመን አናይም ብለን እናስባለን። እግዚአብሔር በሙሴ የስንብት ቃል በኩል፣ አባቶቻቸውን ከግብፅ ነጻ እንዳወጣቸው ከእነርሱም ጋራ ዐብሮ እንደሚሆንና እንደ አባቶቻቸው እንደሚያበረታቸው አዲሱን ትውልድ ያስታውሳቸዋል። ከምንጠይቀው ወይም ከምናልመው በላይ በእኛ ውስጥ ባለው ኀይሉ በኩል እንደሚያደርግ መጠበቅ አለብን (ኤፌሶን 3፥20-21)። እግዚአብሔር በእምነት አባቶቻችን በኩል ሲያደርግ የሰማነውን፣ በእኛም ጊዜ እንዲያደርግ መጸለይ አለብን (ዕንባቆም 3፥2)። ውድ የኢየሱስ አማኝ፣ የአዳኛችንን ተስፋ ልናስታውስ ይገባል። https://kedusbible.com
929
20
ነገር ግን የልዑሉ ቅዱሳን መንግሥቱን ይወስዳሉ፤ ለዘላለምም ይይዙታል፤ አዎን፤ ለዘላለም ይይዙታል። ዳንኤል 7፥18 መንግሥቱ ለእግዚአብሔር ቅዱሳን፣ ለልጆቹ፣ ለኢየሱስ ተከታዮችና ለልዑሉ ሕዝብ ይሆናል (ዳንኤል 7፥27)። ለዘላለም! መንግሥቱ የእኛ ይሆናል! የሰው ልጅ ከእኛ ጋራ ይሆናል (ዳንኤል 7፥13) መንግሥቱም ለዘላለም የእኛ ይሆናል። ለሰጠን ተስፋ፣ ለጸጋውና ለታማኝነቱ እግዚአብሔር ይመስገን። ውሱን በሆነው ሰዋዊ እይታችን ወደ ፊታችን ምንም ያህል አስፈሪ ቢመስልም፣ እግዚአብሔር በሰጠን ተስፋና ኢየሱስ በኀጢአት፣ በሞትና በሲኦል ካለው ድል የተነሣ ወደ ፊታችን ርግጥ ነው! https://kedusbible.com
982