uk
Feedback
የኦርቶዶክስ ተዋሕዶ መዝሙር 🇪🇹

የኦርቶዶክስ ተዋሕዶ መዝሙር 🇪🇹

Відкрити в Telegram

@Tewahdo27 የኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ መዝሙሮች 🌠በዝህ ቻናል የተለያዩ የኦርቶዶክስ ተዋህዶ መዝሙሮች የሚያገኙበት ቻናል ነው። መራግብራችን :-👇 ✅መዝሙሮች✅ የንስሐ መዝሙሮች✅ ያሬዳዊ ዜማ✅ የማርያም ውዳሴዎች✅ መፅሐፍ ሀይማኖት........ ወ.ዘ.ተ 🔵 YouTube 🔴ለሃሳብ እና አስታያየት @Tewahdo27

Показати більше
5 099
Підписники
-424 години
-67 днів
-4130 день

Триває завантаження даних...

Хмара тегів
Немає даних
Виникли проблеми? Будь ласка, оновіть сторінку або зверніться до нашого support-менеджера.
Вхідні та вихідні згадування
---
---
---
---
---
---
Залучення підписників
червень '26
червень '26
+60
в 0 каналах
травень '26
+82
в 0 каналах
Get PRO
квітень '26
+147
в 1 каналах
Get PRO
березень '26
+189
в 0 каналах
Get PRO
лютий '26
+186
в 0 каналах
Get PRO
січень '26
+176
в 0 каналах
Get PRO
грудень '25
+86
в 0 каналах
Get PRO
листопад '25
+98
в 0 каналах
Get PRO
жовтень '25
+72
в 0 каналах
Get PRO
вересень '25
+79
в 0 каналах
Get PRO
серпень '25
+293
в 0 каналах
Get PRO
липень '25
+108
в 1 каналах
Get PRO
червень '25
+105
в 0 каналах
Get PRO
травень '25
+105
в 2 каналах
Get PRO
квітень '25
+109
в 3 каналах
Get PRO
березень '25
+158
в 1 каналах
Get PRO
лютий '25
+140
в 1 каналах
Get PRO
січень '25
+127
в 2 каналах
Get PRO
грудень '24
+219
в 3 каналах
Get PRO
листопад '24
+254
в 5 каналах
Get PRO
жовтень '24
+191
в 1 каналах
Get PRO
вересень '24
+317
в 4 каналах
Get PRO
серпень '24
+255
в 4 каналах
Get PRO
липень '24
+190
в 3 каналах
Get PRO
червень '24
+269
в 2 каналах
Get PRO
травень '24
+115
в 2 каналах
Get PRO
квітень '24
+108
в 2 каналах
Get PRO
березень '24
+358
в 1 каналах
Get PRO
лютий '24
+325
в 1 каналах
Get PRO
січень '24
+97
в 3 каналах
Get PRO
грудень '23
+58
в 2 каналах
Get PRO
листопад '23
+23
в 3 каналах
Get PRO
жовтень '23
+44
в 2 каналах
Get PRO
вересень '23
+32
в 0 каналах
Get PRO
серпень '23
+29
в 0 каналах
Get PRO
липень '23
+45
в 0 каналах
Get PRO
червень '23
+55
в 0 каналах
Get PRO
травень '23
+34
в 0 каналах
Get PRO
квітень '23
+80
в 0 каналах
Get PRO
березень '23
+140
в 0 каналах
Get PRO
лютий '23
+81
в 0 каналах
Get PRO
січень '23
+71
в 0 каналах
Get PRO
грудень '22
+43
в 0 каналах
Get PRO
листопад '22
+51
в 0 каналах
Get PRO
жовтень '22
+48
в 0 каналах
Get PRO
вересень '22
+39
в 0 каналах
Get PRO
серпень '22
+75
в 0 каналах
Get PRO
липень '22
+70
в 0 каналах
Get PRO
червень '22
+66
в 0 каналах
Get PRO
травень '22
+66
в 0 каналах
Get PRO
квітень '22
+86
в 0 каналах
Get PRO
березень '22
+78
в 0 каналах
Get PRO
лютий '22
+165
в 0 каналах
Get PRO
січень '22
+54
в 0 каналах
Get PRO
грудень '21
+45
в 0 каналах
Get PRO
листопад '21
+48
в 0 каналах
Get PRO
жовтень '21
+55
в 0 каналах
Get PRO
вересень '21
+53
в 0 каналах
Get PRO
серпень '21
+69
в 0 каналах
Get PRO
липень '21
+66
в 0 каналах
Get PRO
червень '21
+68
в 0 каналах
Get PRO
травень '21
+150
в 0 каналах
Get PRO
квітень '21
+120
в 0 каналах
Get PRO
березень '21
+174
в 0 каналах
Get PRO
лютий '21
+127
в 0 каналах
Get PRO
січень '21
+375
в 0 каналах
Get PRO
грудень '20
+6 520
в 0 каналах
Дата
Залучення підписників
Згадування
Канали
23 червня+2
22 червня+1
21 червня+2
20 червня+1
19 червня+5
18 червня+6
17 червня+2
16 червня+1
15 червня+2
14 червня+5
13 червня0
12 червня+2
11 червня+7
10 червня+2
09 червня+3
08 червня+1
07 червня+5
06 червня+1
05 червня+3
04 червня0
03 червня+4
02 червня+2
01 червня+3
Дописи каналу
ኖኅም ሁሉን እግዚአብሔር እንዳዘዘው አደረገ። ዘፍጥረት 6፥22 መጽሐፍ ቅዱስ ኖኅን በዘመኑ የነበረ ጻድቅ፣ ነቀፋ አልባ በእግዚአብሔር መንገድ የተጓዘ ሰው እንደ ሆነ ይነግረናል። እግዚአብሔር ያዘዘውንም ሁሉ ያደርግ ነበር (ዘፍጥረት 6፥9፣ 22)። ከዚህ የበለጠ ክብር ማሰብ ትችላላችሁ? አሁን ከምኖረው ሕይወት ዐርፌ ወደ ኢየሱስ ስሄድ በመቃብሬ ላይ ምን እንደሚጻፍ አላውቅም፣ ነገር ግን መጽሐፍ ቅዱስ ስለ ኖኅ ባለው ነገር እኔም ብቁ ሆኜ ብገኝ ደስ ይለኛል! እናንተስ? እንዲህ ተብሎ ቢጻፍላችሁ ደስ አይላችሁም? "በዚህ መቃብር የሚያልፍ ሁሉ በዚህ ያረፈው የታዘዘውን ሁሉ የፈጸመ ሰው መሆኑን ይወቅ።" ኢየሱስ በጸጋና በርሱ ላይ ካለን እምነት የተነሣ በአብ ፊት ይህን እንደሚለን አምናለሁ (ቈላስይስ 1፥22)። https://kedusbible.com

2
https://youtube.com/shorts/VL7WV13ymIM?si=fNTzW8s0Il0ad7FV
289
3
ዳዊትም ሜልኮልን እንዲህ አላት፤ “አዎን ከአባትሽና በቤቱ ካሉት ሁሉ አስበልጦ በእግዚአብሔር ሕዝብ በእስራኤል ላይ ገዥ አድርጎ በመረጠኝ በእግዚአብሔር ፊት አሸብሽቤአለሁ፤ አሁንም አሸበሽባለሁ። 2 ሳሙኤል 6፥21 የዳዊት ሚስት ሜልኮል ታቦቱ በተመለሰ ጊዜ ባሏ ወይም ንጉሡ በደስታ ባሸበሸበ ጊዜ ተሳለቀችበት። ዳዊት ለሜልኮል ንጉሣዊ ባሕርይ አልነበረውም። ነገር ግን፣ ዳዊት የሜልኮል ትችት ወደ ኋላ አላስቀረውም ነበር። ዳዊት የሚያሸበሽብበት ምክንያት የታቦቱ መመለስ ነው። አምላኩ ብቸኛ፣ እውነተኛና ሕያው እግዚአብሔር ነው። በሚያስፈሩ ሁኔታዎች መኻል አምላኩ ብዙ ድሎችን አቀዳጅቶታል። አምላኩ ሕዝቡን በብዙ ፈተናዎች፣ ግዞቶች፣ ጦርነቶችና ግራ መጋባቶች ውስጥ እየመራ እንዳይጠፋ ጠብቆታል። ዳዊት በጌታ ፊት የተሰማውን የደስታ ስሜት ንግሥናው ሳይዘው በሙሉ ልብና በአካላዊ ሽብሸባ ገልጿል። እግአብሔር ይህን የነጻነት ቀን አምጥቷል በማለት እንዲህ ይላል፤ "በእግዚአብሔር ፊት አሸበሽባለሁ፤" እኛስ ይህንኑ ማድረግ አይገባንም? https://kedusbible.com
345
4
ነገር ግን ብል ሊበላው፣ ዝገት ሊያበላሸው፣ ሌባም ቈፍሮ ሊሰርቀው በማይችልበት በዚያ በሰማይ ለራሳችሁ ሀብት አከማቹ ማቴዎስ 6፥20 ሀብታችሁ የት ነው? እውነተኛ፣ ሊበላሽ የማይችልና ለረጅም ጊዜ የሚቈይ ነገር ለማከማቸት ምን ያህል ዋጋ እየከፈላችሁ ነው? የምትከፍሏቸውን ዋና ዋና መሥዋዕቶች ለምን ትልቅ ምላሽ የምታገኙበት ስፍራዎች ላይ አታውሏቸውም? ሀብታችሁን በእግዚአብሔር ዘንድ አከማቹ! https://kedusbible.com
427
5
“በውኑ እግዚአብሔር ከሰው ጋራ በምድር ላይ ይኖራልን? እነሆ፤ ሰማያትና ሰማየ ሰማያት እንኳ አንተን ሊይዙህ አይችሉም፤ ታዲያ እኔ የሠራሁት ይህ ቤተ መቅደስማ ምንኛ ያንስ! 2 ዜና 6፥18 ሰለሞን ቤተ መቅደሱን በሠራ ጊዜ፣ ቤተ መቅደሱ ምንም ያህል ውበት የተላበሰ ቢሆንም የአጽናፈ ዓለሙን ፈጣሪ ሊሸከም እንደማይችልና እጅግ ያነሰ እንደ ሆነም ተገነዘበ። ነገር ግን፣ እግዚአብሔር ከሟቾች ጋራ መኖርን መረጠ፤ ቤተ መቅደስም የርሱ መገኘት ያለበት ልዩ ቦታ ሆነ። በኢየሱስ ሥጋ መሆን በኩል እግዚአብሔር በሕዝቡ መካከል ሆነ (ዮሐንስ 1፥ 11-18)። እግዚአብሔር እጅግ ድንቅ ነው፤ ሊገለጽም አይችልም። ከሚወድቅ ሰው ጋራ ሊዛመድ አልያም ትላልቅ ሕንጻዎች ሊይዙት ፈጽሞ የማይችሉት ቅዱስ ነው። እግዚአብሔር ሊወድደንና ከእኛ እንደ አንዱ ሆኖ ሊኖር፣ በልጁ በኩል መርጧል። እግዚአብሔር ይህን ያደረገው፣ ወደ እርሱ እንድንመለስና ክብሩን እንድንጋራ ነው። ሆኖም ግን የሰለሞን ቤተ መቅደስ ትልቅ ስኬት ነበር፤ ደግሞም፣ ለእግዚአብሔር ታላቅ ክብርን አምጥቷል። https://kedusbible.com
472
6
ነገር ግን የኀጢአት ባሮች የነበራችሁ ቢሆንም፣ ለተሰጣችሁለት ትምህርት በሙሉ ልብ የታዘዛችሁ በመሆናችሁ፣ እግዚአብሔር የተመሰገነ ይሁን ሮሜ 6፥17 ሮሜ 6 ጳውሎስ የእግዚአብሔርን ፈቃድ መታዘዝ በሕግ ሥር ወይም ቊጥጥር መሆን እንዳይደለ አጽንኦት ሰጥቶ ይናገራል። በጸጋ ከተሞላው እግዚአብሔርና በኢየሱስ ላይ ካለ እምነት የመነጨ መታዘዝ ማለት ከኀጢአት፣ ከሞት አይቀሬነት፣ ከሚያስፈሩ የኀጢአት ትዝታዎችና በልባችን ላይ ከሚያመጡት መዘዝ ነጻ መውጣት ማለት ነው። የተፈጠርንበትን ዐላማ ለመኖር ነጻ መሆን ማለት ነው! ይህ ነጻነት ደግሞ፣ በእግዚአብሔር ጸጋና (ሮሜ 6፥14) በጥምቀት በኩል፣ ከኢየሱስ ሞትና ትንሣኤ ጋራ ባለን መተባበር ላይ የተመሠረተ ነው (ሮሜ 6፥ 3-7)። በኢየሱስ ላይ ባለን እምነትና ታዛዥነት በኩል ነጻ ነን! https://kedusbible.com
525
7
ነገር ግን የኀጢአት ባሮች የነበራችሁ ቢሆንም፣ ለተሰጣችሁለት ትምህርት በሙሉ ልብ የታዘዛችሁ በመሆናችሁ፣ እግዚአብሔር የተመሰገነ ይሁን ሮሜ 6፥17 ሮሜ 6 ጳውሎስ የእግዚአብሔርን ፈቃድ መታዘዝ በሕግ ሥር ወይም ቊጥጥር መሆን እንዳይደለ አጽንኦት ሰጥቶ ይናገራል። በጸጋ ከተሞላው እግዚአብሔርና በኢየሱስ ላይ ካለ እምነት የመነጨ መታዘዝ ማለት ከኀጢአት፣ ከሞት አይቀሬነት፣ ከሚያስፈሩ የኀጢአት ትዝታዎችና በልባችን ላይ ከሚያመጡት መዘዝ ነጻ መውጣት ማለት ነው። የተፈጠርንበትን ዐላማ ለመኖር ነጻ መሆን ማለት ነው! ይህ ነጻነት ደግሞ፣ በእግዚአብሔር ጸጋና (ሮሜ 6፥14) በጥምቀት በኩል፣ ከኢየሱስ ሞትና ትንሣኤ ጋራ ባለን መተባበር ላይ የተመሠረተ ነው (ሮሜ 6፥ 3-7)። በኢየሱስ ላይ ባለን እምነትና ታዛዥነት በኩል ነጻ ነን! https://kedusbible.com
540
8
ኢየሱስ ከጀልባዋ በሚወርድበት ጊዜ ብዙ ሕዝብ ተሰብስቦ አየ፤ እረኛ እንደሌላቸው በጎች ስለ ነበሩም ዐዘነላቸው፤ ብዙ ነገርም ያስተምራቸው ጀመር። ማርቆስ 6:34 ኢየሱስ በዚህ ክፍል የማስተማርን ጥቅም ያስታውሰናል። ደቀ መዛሙርቱ ሌሎችን ለማገልገል ተልከው ስለ ነበር ደክሟቸዋል። መጥምቁ ዮሐንስ በሄሮድስ በአሰቃቂ ሁኔታ ስለ ተገደለ ኢየሱስ አዝኖአል። ብዙ ሕዝብ ደግሞ ርዳታንና ተዓምራትን ፈልጎ ወደ ኢየሱስና ወደ ደቀመዛሙርቱ መጥቷል። ምንም እንኳ ኢየሱስ ታላላቅ ተዓምራትንና ምልክቶችን ለማድረግ ኀይል ያለው ቢሆንም እነዚህ እረኛ እንደሌላቸው በጎች የተሰበሰቡት ሰዎች የሚያስፈልጋቸው እነርሱን ከሚያውቃቸውና ከሚጠነቀቅላቸው መምህር መልካምና ተግባራዊ የሆነ ትምህርት እንደ ሆነ ኢየሱስ አውቋል። ሰዎች ሆዳቸውን ለመሙላት ምግብ እንደሚያስፈልጋቸው ለነፍሳቸውም ምግብ ያስፈልጋል። https://kedusbible.com
667
9
ነገር ግን ዓለም ለእኔ ከተሰቀለበት፣ እኔም ለዓለም ከተሰቀልሁበት፣ ከጌታችን ከኢየሱስ ክርስቶስ መስቀል በቀር፣ ሌላ ትምክሕት ፈጽሞ ከእኔ ይራቅ። ገላትያ 6፥14 ትምክሕተኛ ለመሆን ምን መሠረት አላችሁ? የዚያ ትምክሕት ምንጭ ምንድን ነው? ጳውሎስ ልንመካበት የሚገባው አንዱና እውነተኛው ነገር፣ ጌታ በመስቀል ላይና በትንሣኤው በኩል ባደረገልን ነገር እንደ ሆነ ያስታውሰናል። ይህ የምንመካበት መሠረት ደግሞ እኛ ፈጽሞ በራሳችን ያደረግነው ወይም ያሳካነው ነገር አይደለም። ሌሎቹ ሁሉም የትምክሕት ምክንያቶች፣ የኢየሱስን ሕይወት፣ ሞትና ትንሣኤን ከመጋራት ደስታና የርግጠኛነት ስሜት ጋራ ሲወዳደር ጊዜያዊና ጠፊዎች ናቸው። ትምክሕታችን በጌታና በመስቀል ላይ ባገኘው የመሥዋዕትነት ድል ላይ ይሁን! https://kedusbible.com
693
10
ምክንያቱም ተጋድሏችን ከሥጋና ከደም ጋራ ሳይሆን ከዚህ ከጨለማ ዓለም ገዦች፣ ከሥልጣናትና ከኀይላት እንዲሁም በሰማያዊ ስፍራ ካሉ ከርኩሳን መናፍስት ሰራዊት ጋራ ነው። ኤፌሶን 6፥12 ጦርነት ላይ ነን! በየዕለቱ ውጊያዎች ያጋጥሙናል። እነዚህ ውጊያዎች ከኀጢአት ጋራ ብቻ አይደለም፤ ውድቀታችንን ከሚፈልጉ ጭምር ጋራ ጭምር እንጂ። ነገር ግን፣ ጠላታችን ተሸንፏል፤ አጋንንትም ወድቀዋል። ስለዚህ ውጊያችን መንፈሳዊ ጨዋታ ሳይሆን ለእግዚአብሔር መንግሥት እንደሆነ አውቀን መንፈሳዊ ጥንካሬያችንን እንጠብቅ። ኢየሱስም በታላቁ የጸሎት ሞዴሉ ይህን እንድንጸልይ መንገሩ የሚያስደንቅ አይደለም፤ "ወደ ፈተናም አታግባን ከክፉው አድነን እንጂ" (ማቴዎስ 6፥13)። አዎ፣ ከክፉ፣ ከውሸቶቹና እኛን ለማጥፋት ካለው ፍላጎት ጋራ ውጊያ ላይ ነን። ነገር ግን ጌታችን ክፉን ስላሸነፈውና በምድራችን ላይ ያለውን ኀይል ስለገፈፈው ልበ ሙሉና ደስተኞች መሆን እንችላለን (ዮሐንስ 16፥33፤ ቈላስይስ 2፥15)። https://kedusbible.com
798
11
እንደዚሁም ለኀጢአት እንደ ሞታችሁ፣ ነገር ግን በክርስቶስ ኢየሱስ ለእግዚአብሔር ሕያዋን እንደ ሆናችሁ ራሳችሁን ቍጠሩ። ሮሜ 6፥11 ኢየሱስ ለኀጢአት እንደ ሞተው ሁሉ እኛም ስንጠመቅ ለኀጢአት በእምነት በኩል ሞተናል። ከዛሬ ምንባባችን በፊት ባለው ቊጥር ላይ ጳውሎስ ይህን ተናግሯል፤ "በሞተ ጊዜ፣ ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ ለኀጢአት ሞቷል፤ ነገር ግን በሕይወት መኖርን ለእግዚአብሔር ይኖራል" (ሮሜ 6፥10)። በጥምቀት ለኀጢአት መሞት ብቻ ኀጢአትን ከእኛ አያርቅም። ይልቁንስ የኢየሱስን አዲስ የትንሣኤ ሕይወት በየዕለቱ መኖር አለብን። ጌታ በእኛ ሕይወት ላለው አስደሳች ፈቃድ ልባችንን ከፍተን፣ እያንዳንዱን ቀን ለእግዚአብሔር ለመኖር መወሰን አለብን። የሞተውንና የተቀበረውን ታሪካችንን ታሪክ እንደ ሆነ እናስቀረው። ለእግዚአብሔር በትጋት እንኑር፤ በኢየሱስና እርሱ ለእኛ ስላለው የወደፊት ሕይወት ላይ አተኲረን እንኑር። https://kedusbible.com
819
12
ባለጠጋ ለመሆን የሚፈልጉ ግን ወደ ፈተናና ወደ ወጥመድ፣ እንዲሁም ሰዎችን ወደ መፍረስና ወደ ጥፋት ወደሚያዘቅጠው ወደ ብዙ ከንቱና ክፉ ምኞት ይወድቃሉ። 1 ጢሞቴዎስ 6፥9 ይህ መልእክት በገንዘብ ባለ ጠጋ ለሆኑ ሰዎች የተጻፈ አይደለም። በፍጹም፣ ይህ ሀብትን ለምንፈልግ ለሁላችንም የተጻፈ መልእክት ነው። ምድራዊ ሀብትን አጥብቆ መፈለግና ማሳደድ ለብዙ አስከፊ ችግሮች ይዳርገናል። የምናየውን ነገር ሁሉ እንድንፈልግ በሚናገሩ ማስታወቂያዎችና የማኅበራዊ ሚዲያ መልእክቶች በሞላበት ዓለም ውስጥ፣ "አትመኝ..." ዛሬም ከእግዚአብሔር ዐሥርቱ ትእዛዛት መኻል አንዱ መሆኑን ማስታወስ አለብን። ኢየሱስ ይህን መከላከል እንችል ዘንድ ሌላ ትእዛዝን ሰጥቶናል፤ "ከሁሉ አስቀድማችሁ ግን የእግዚአብሔርን መንግሥትና ጽድቁን ፈልጉ፤ እነዚህም ሁሉ ይጨመሩላችኋል" (ማቴ. 6፥33)። https://kedusbible.com
892
13
ኖኅ ግን በ እግዚአብሔር ዘንድ ሞገስን አገኘ። ዘፍጥረት 6፥8 ይህ ምንባብ ኢየሱስ በተጠመቀ ጊዜ እግዚአብሔር የተናገረውን ያስታውሰኛል፤"...በአንተ ደስ ይለኛል" (ሉቃስ 3፥21-22)። ኖኅ በኖረበት ኀጢአት በነገሠበት ባህል ውስጥ እርሱ ግን የተለየ ነበር! እግዚአብሔር የኖኅን ልብ ታማኝ ሆኖ አግኝቶታል፤ በዚህም ለርሱና ለቤተ ሰቡ በረከትን አምጥቷል፤ የዓለምንም ወደፊት አመቻችቷል። በእግዚአብሔርና በመንገዱ ላይ ዐመፃ በሞላበት ዓለም ውስጥ በጽድቅ፣ በርኅራኄና በታማኝነት መኖር ከባድ ነው። "ነገር ግን ኖኅ በእግዚአብሔር ዘንድ ሞገስን አገኘ፤" ብርሃን በሌለበት ዓለም ላይ ለእግዚአብሔር ስንኖር ለእኛም እንዲሁ ይሁን። በሥራዎቻችን፣ በትምህርት ቤታችን፣ በሰፈራችን፣ በጓደኝነታችንና በምንዝናናበት ስፍራ ሁሉ ብርሃን እንሁን። ሁላችን እንደ ኖኅ ለመሆን ብንወስን ምን ያህል ለውጥ ማምጣት እንደምንችል ዐስባችሁታል? https://kedusbible.com
910
14
አትታለሉ፤ እግዚአብሔር አይዘበትበትም። ሰው የሚዘራውን ያንኑ ያጭዳል። ገላትያ 6፥7 እግዚአብሔርን አናታልለውም። ዓለማችን የሚሠራበትን መሠረታዊ መርሕን ልናመልጥ አንችልም። ለሌሎች ሰዎች ማስመሰል ብንችልም እግዚአብሔር ልባችንን ያውቃል። ልባችን ትኲረት ያደረገበትና ሁሉን የሰጠበት ነገር በስተመጨረሻ በሕይወታችን ውስጥ ይገለጣል። የዘራነውን ያንኑ እናጭዳለን! ስለዚህ፣ ሀብታችንን፣ ጊዜያችንንና ጕልበታችንን ለራሳችን ብንሰጥና ለእግዚአብሔር ደግሞ የቀረውን ብንሰጥ ብዙ መንፈሳዊ በረከቶችን አናገኝም። ለሌሎች የምናደርገውም ነገሮች እጅግ አስፈላጊ ናቸው፤ መልካምንም እናጭዳለን። ራሳችንን እንደምንወድድ ባልንጀሮቻችንንም ልንወድድ ይገባል። ምክንያቱም፣ እያንዳንዱ ሰው ለእግዚአብሔር ዋጋ ስላለው ለእኛም ዋጋ ሊኖረው ይገባል። እግዚአብሔር የሚወድደውን ዘር እንዝራ፤ ከዚያም እኛንና በዙሪያችን ያሉ ሰዎችን የሚባርክ በረከትን እናጭዳለን! https://kedusbible.com
951
15
አንተ ግን ስትጸልይ ወደ ክፍልህ ግባ፤ በሩንም ዘግተህ በስውር ወዳለው አባትህ ጸልይ፤ በስውር የተደረገውን የሚያይ አባትህም ዋጋህን ይከፍልሃል። ማቴዎስ 6፥6 ጸሎት በልባችን ያለውን ነገር ለእግዚአብሔር ማጋራት የምንችልበት እርሱ የሰጠን አስደናቂ ጥሪ ነው። ቃላት ባጠረን ጊዜ እንኳ፣ ሙሉ ለሙሉ እንደተሰማን እናውቅ ዘንድ በመንፈሱ ይረዳናል (ሮሜ 8፥26-27)። ይህ በውዱና በኀያሉ የእግዚአብሔር መንፈስ የሚደገፍ ጥብቅ ግንኙነት፣ ለታይታና ለትዕቢት መጠቀም የለብንም (ማቴዎስ 6፥5)። ጸሎት ለሌሎች ቅድስናችንን የምናስመሰክርበት መሣሪያ ሳይሆን ከሁሉን ቻዩ እግዚአብሔር ጋራ ያለንን ግንኙነት የምናጠብቅበት፣ አባታችን እንደሚሰማን፣ ስለ ሕልሞቻችንና ተስፋዎቻችን፣ ስለ ፈተናዎቻችንና ስለሚያስጨንቁን ነገሮች እንደሚያውቅና እንደሚጠነቀቅልን ለልባችን የምናረጋግጥበት መንገድ ነው። https://kedusbible.com
974
16
የማትገመት ሰዉ ሁን ስልክከን አዉጣና ለአሪሲ ኦርቶዶክሳዊያን ድምፅ ሁናቸው!!!!! Repost!!!!!!!! https://vt.tiktok.com/ZSQLL4Ro2/+1
የማትገመት ሰዉ ሁን   ስልክከን አዉጣና ለአሪሲ ኦርቶዶክሳዊያን ድምፅ         ሁናቸው!!!!! Repost!!!!!!!! https://vt.tiktok.com/ZSQLL4Ro2/
1 004
17
https://www.tiktok.com/@danu_daniel_27?_r=1&_t=ZS-96vdmsRUjzQ
https://www.tiktok.com/@danu_daniel_27?_r=1&_t=ZS-96vdmsRUjzQ
1 031
18
+1
Немає тексту...
1 067
19
https://youtube.com/shorts/2efb1elyc58?si=JP7JQmEzMi26PHrs
1 115
20
Немає тексту...
1 726