ru
Feedback
የኦርቶዶክስ ተዋሕዶ መዝሙር 🇪🇹

የኦርቶዶክስ ተዋሕዶ መዝሙር 🇪🇹

Открыть в Telegram

@Tewahdo27 የኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ መዝሙሮች 🌠በዝህ ቻናል የተለያዩ የኦርቶዶክስ ተዋህዶ መዝሙሮች የሚያገኙበት ቻናል ነው። መራግብራችን :-👇 ✅መዝሙሮች✅ የንስሐ መዝሙሮች✅ ያሬዳዊ ዜማ✅ የማርያም ውዳሴዎች✅ መፅሐፍ ሀይማኖት........ ወ.ዘ.ተ 🔵 YouTube 🔴ለሃሳብ እና አስታያየት @Tewahdo27

Больше
5 055
Подписчики
-224 часа
-47 дней
+1130 дней

Загрузка данных...

Облако тегов
Нет данных
Возникли проблемы? Пожалуйста, обновите страницу или обратитесь к нашему support-менеджеру .
Входящие и исходящие упоминания
---
---
---
---
---
---
Привлечение подписчиков
сентябрь '26
сентябрь '26
+12
в 0 каналах
август '26
+116
в 0 каналах
Get PRO
июль '26
+72
в 0 каналах
Get PRO
июнь '26
+84
в 0 каналах
Get PRO
май '26
+82
в 0 каналах
Get PRO
апрель '26
+147
в 1 каналах
Get PRO
март '26
+189
в 0 каналах
Get PRO
февраль '26
+186
в 0 каналах
Get PRO
январь '26
+176
в 0 каналах
Get PRO
декабрь '25
+86
в 0 каналах
Get PRO
ноябрь '25
+98
в 0 каналах
Get PRO
октябрь '25
+72
в 0 каналах
Get PRO
сентябрь '25
+79
в 0 каналах
Get PRO
август '25
+293
в 0 каналах
Get PRO
июль '25
+108
в 1 каналах
Get PRO
июнь '25
+105
в 0 каналах
Get PRO
май '25
+105
в 2 каналах
Get PRO
апрель '25
+109
в 3 каналах
Get PRO
март '25
+158
в 1 каналах
Get PRO
февраль '25
+140
в 1 каналах
Get PRO
январь '25
+127
в 2 каналах
Get PRO
декабрь '24
+219
в 3 каналах
Get PRO
ноябрь '24
+254
в 5 каналах
Get PRO
октябрь '24
+191
в 1 каналах
Get PRO
сентябрь '24
+317
в 4 каналах
Get PRO
август '24
+255
в 4 каналах
Get PRO
июль '24
+190
в 3 каналах
Get PRO
июнь '24
+269
в 2 каналах
Get PRO
май '24
+115
в 2 каналах
Get PRO
апрель '24
+108
в 2 каналах
Get PRO
март '24
+358
в 1 каналах
Get PRO
февраль '24
+325
в 1 каналах
Get PRO
январь '24
+97
в 3 каналах
Get PRO
декабрь '23
+58
в 2 каналах
Get PRO
ноябрь '23
+23
в 3 каналах
Get PRO
октябрь '23
+44
в 2 каналах
Get PRO
сентябрь '23
+32
в 0 каналах
Get PRO
август '23
+29
в 0 каналах
Get PRO
июль '23
+45
в 0 каналах
Get PRO
июнь '23
+55
в 0 каналах
Get PRO
май '23
+34
в 0 каналах
Get PRO
апрель '23
+80
в 0 каналах
Get PRO
март '23
+140
в 0 каналах
Get PRO
февраль '23
+81
в 0 каналах
Get PRO
январь '23
+71
в 0 каналах
Get PRO
декабрь '22
+43
в 0 каналах
Get PRO
ноябрь '22
+51
в 0 каналах
Get PRO
октябрь '22
+48
в 0 каналах
Get PRO
сентябрь '22
+39
в 0 каналах
Get PRO
август '22
+75
в 0 каналах
Get PRO
июль '22
+70
в 0 каналах
Get PRO
июнь '22
+66
в 0 каналах
Get PRO
май '22
+66
в 0 каналах
Get PRO
апрель '22
+86
в 0 каналах
Get PRO
март '22
+78
в 0 каналах
Get PRO
февраль '22
+165
в 0 каналах
Get PRO
январь '22
+54
в 0 каналах
Get PRO
декабрь '21
+45
в 0 каналах
Get PRO
ноябрь '21
+48
в 0 каналах
Get PRO
октябрь '21
+55
в 0 каналах
Get PRO
сентябрь '21
+53
в 0 каналах
Get PRO
август '21
+69
в 0 каналах
Get PRO
июль '21
+66
в 0 каналах
Get PRO
июнь '21
+68
в 0 каналах
Get PRO
май '21
+150
в 0 каналах
Get PRO
апрель '21
+120
в 0 каналах
Get PRO
март '21
+174
в 0 каналах
Get PRO
февраль '21
+127
в 0 каналах
Get PRO
январь '21
+375
в 0 каналах
Get PRO
декабрь '20
+6 520
в 0 каналах
Дата
Привлечение подписчиков
Упоминания
Каналы
04 сентября+1
03 сентября+4
02 сентября+3
01 сентября+4
Посты канала
2
https://youtube.com/shorts/AA7NKEL2bdw?si=pa4dtvQqH9LEf7VN
433
3
https://youtube.com/shorts/w_Z-yxasBL0?si=Bpgc2G_NupJZuRS8
786
4
https://youtube.com/shorts/WjrYbctx_8M?si=itntmc3b5RAxdQQv
1 391
5
ምክንያቱም የሕይወት መንፈስ ሕግ በክርስቶስ ኢየሱስ ከኀጢአትና ከሞት ሕግ ነጻ አውጥቷችኋል። ሮሜ 8፥2 እግዚአብሔር ይመስገን! ጽድቃችንን ለማረጋገጥና ድነታችንን ለማግኘት ሲባል ሕግን ከመጠበቅ ኢየሱስ አዳነን። የእግዚአብሔርን ፈቃድ በሕይወታችን መኖር የቻልነው በመንፈስ ቅዱስ ኀይል ነው። እርሱ የሕግ ፍጻሜ የሆነውን (ማቴዎስ 5፥17) ኢየሱስን ይበልጥ እንድንመስል ያደርገናል (ሮሜ 8፥28-29)፤ ይለውጠናል (2 ቆሮንቶስ 3፥18)። እግዚአብሔር ጥንት እንዳሰበው (ኤፌሶን 2፥8-10) መልካም ሥራን ለአዳኛችን ካለን ክብር የተነሣ ማድረግ እንችል ዘንድ በእምነት በኩል በጸጋ ዳንን። https://kedusbible.com
1 345
6
በዚህ ዓለም ነገር የሚጠቀሙም እንደማይጠቀሙበት ይሁኑ፤ የዚህ ዓለም መልክ ዐላፊ ነውና። 1 ቆሮንቶስ 7፥31 ይህ በአዲስ ኪዳን ውስጥ በተደጋጋሚ በኢየሱስ የተነገረ ጭብጥ ሲሆን፣ በኋላም ሐዋሪያው ጳውሎስ በድጋሚ አስተምሮታል። ይህም፣ ሕይወታችንን ጊዜያዊ በሆነ ነገር ላይ ማጥፋት እንደሌለብን የሚያስታውሰን ትልቅ ማሳሰቢያ መሆን አለበት። ሁሉም መንገሥታት፣ ሥርዐቶችና ኀይላት በመጨረሻ ያልፋሉ፤ ለዘላለምም ይጠፋሉ። ስለዚህ ለኢየሱስና ለመንግሥቱ ጊዜያችንና ጕልበታችንን እንስጥ። ለኢየሱስና ለመንግሥቱ የምናደርገው ነገር ብቻ ጸንቶ ይኖራል። https://kedusbible.com
1 178
7
https://youtube.com/shorts/6ZsWS-GJ1UA?si=xFCK5Oo-HlFdKbGT
937
8
ስለዚህ ሊይዙት ፈለጉ፤ ነገር ግን ጊዜው ገና ስላልደረሰ ማንም እጁን አላሳረፈበትም፤ ሆኖም ከሕዝቡ ብዙዎች በርሱ አምነው፣ “ታዲያ፣ ክርስቶስ ሲመጣ ይህ ሰው ከሚሠራቸው ታምራዊ ምልክቶች የበለጠ ያደርጋል?” አሉ። ዮሐንስ 7፥30-31 የኢየሱስ ጠላቶች በተደጋጋሚ ሊይዙት ጥረት አድርገዋል። የዮሐንስ ወንጌል፣ ኢየሱስ በእግዚአብሔር ዕቅድ መሠረት በትክክለኛው ጊዜ ራሱን አሳልፎ እስኪሰጥ ድረስ ማንም ሊይዘው እንደማይችል በተደጋጋሚ ያስታውሰናል። ኢየሱስ የአብን ፈቃድ ለመታዘዝ ሲጠነቀቅ እንደ ነበረው ሁሉ፣ የእግዚአብሔርንም ጊዜ ሲጠብቅ ነበር። ስለዚህ ኢየሱስ ሲሞት፣ ሊያድነንና የአብን ፈቃድ ሊታዘዝ እንደ ሞተ ፍጹም ርግጠኞች መሆን እንችላለን። ጌታ የሞተው ራሱን ለመከላከል ዐቅም ስላጣ አይደለም። የኢየሱስ ሞት በፈቃደኝነት ላይ የተመሠረተ መሥዋዕት ነው፤ ከራሱ የመትረፍ ፈቃድ ይልቅ፣ የአብን ፈቃድ የታዘዘበት ድል ነው። አዎ፣ ክፉ ሰዎች ኀላፊነቱን ቢወስዱም፣ ሞቱ እኛን ለማዳን የተደረገ የእግዚአብሔር ዕቅድ ነው! ኢየሱስ ታዘዘ፣ እኛም ዳንን! ከኀጢአት፣ ከሞት፣ ከሲኦልና ከክፉ ባርነት ነጻ እንወጣ ዘንድና ወደ እግዚአብሔር ቤተ ሰብ እንቀላቀል ዘንድ፣ በትክክለኛው በእግዚአብሔር ጊዜ ራሱን አሳልፎ ሰጠ! https://kedusbible.com
853
9
Нет текста...
784
10
Нет текста...
826
11
ትንሽ እንታገስ እንጂ እግዚአብሔር ያሳካዋል🙌💔
1
12
Нет текста...
1
13
አምንሀለው
1
14
Нет текста...
1
15
በፊትህ ለዘላለም ጸንቶ እንዲኖር፣ አሁንም የባሪያህን ቤት እባክህ ባርክ። ጌታ እግዚአብሔር ሆይ፤ ይህን አንተው ራስህ ተናግረሃል፤ በበረከትህም የባሪያህ ቤት ለዘላለም ይባረካል። 2 ሳሙኤል 7፥29 እግዚአብሔር ንጉሥ ዳዊትን እጅግ ባርኮታል። እግዚአብሔር ከተናቀ ታናሽ ወንድምና እረኛ ከመሆን ወደ ታላቅ ተዋጊና የእስራኤል ንጉሥ ወደ መሆን አምጥቶታል። ዳዊት ከትንሽ ልጅ ወደ ጀግና ጦረኛ፣ ከማትታወቅ ትንሽ ከተማ ወደ ታላቅ ሀገር መሪነት ተሻግሯል። ነገር ግን፣ የዳዊት ሐሳብ የነበረው፣ እግዚአብሔር ለርሱና ለዘሩ ቅርብ እንዲሆንና የሰጠውንም ተስፋ እንዲጠብቅ ነበር። ዳዊት በሕይወቱ ከተማራቸው ብዙ ነገሮች መኻል ትልቁና ዋነኛው ወደ ፊቱ ወይም የትኛውም ጦርነት እና ተስፋ የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር ከርሱና ከዘሩ ጋራ ባለው ዐብሮነት ላይ የተመሠረተ መሆኑ ነው። እግዚአብሔር ሲናገር ቃሉን ይጠብቃል። እግዚአብሔር ሲሠራ፣ ነጻ ያወጣል ያድናል፤ ድልንም ያጐናጽፋል። ስለዚህ ዳዊት እግዚአብሔርን የጠየቀው ራሱ እግዚአብሔር ሊያደርግ የሚፈልገውን ነገር ነው፤ ይኸውም፣ ሕዝቡን እንዲባርክና ቃሉን እንዲጠብቅ ነው። በተመሳሳይም ለእኛ ሊያደርግ እንደሚችል ይህ ክፍል ያስታውሰናል! https://kedusbible.com
914
16
ኢየሱስ ማስተማሩን በፈጸመ ጊዜ፣ ሕዝቡ በትምህርቱ ተደነቁ። ምክንያቱም እንደ አይሁድ ሃይማኖት መምህራናቸው ሳይሆን እንደ ባለሥልጣን ያስተምራቸው ስለ ነበር ነው። ማቴዎስ 7፥28-29 በዘመኑ እንደ ነበሩት አስተማሪዎች፣ ኢየሱስ ትምህርቱን ለማስተማር በፊት ከነበሩት አስተማሪዎች ወይም ከታዋቂ ረቢዎች አባባል ወይም ጥቅስ መጥቀስ አይጠበቅበትም ነበር። ራሱ የእግዚአብሔር ቃል የሆነው ኢየሱስ (ዮሐንስ 1፥1-18) የሚናገረው የእግዚአብሔር ቃል ነበር። አብ የፈቀደውን ይናገርና ይፈጽም ነበር። ሕይወቱና ንግግሩ እውነት ነበሩ። ወንጌላት (ማቴዎስ፣ ማርቆስ፣ ሉቃስና ዮሐንስ) የኢየሱስን ኀይልና ሥልጣን በማሳየት፣ በዘመናት ውስጥ የኢየሱስን እውነት እንድንቀበልና እንደ ጌታችን እንድንከተለው ይጠሩናል። ይህ አስተማሪያችና አዳኛችን ኢየሱስ፣ ከሌሎቹ ታላላቅ አስተማሪዎች፣ ጠቢባንና ነቢያቶች በላይ ነው። ቃላቶቹ ኀያል ናቸው። ትምህርቶቹም ሥልጣን አላቸው። ሕይወቱ አስደናቂ ነው። ፍቅሩ ወደር የለውም። ስለዚህ ውድ የኢየሱስ ወዳጅ ሆይ የርሱ ፈቃድ ያንተም ፍላጎት ሊሆን ይገባል! https://kedusbible.com
868
17
አስጸያፊ ነገርን ወደ ቤትህ ወይም ወደ ራስህ አታምጣ፤ አለዚያ አንተም እንደ እርሱ ለጥፋት ትዳረጋለህ፤ ፈጽመህ ጥላው፤ ተጸየፈውም፤ ለጥፋት የተለየ ነውና። ዘዳግም 7፥26 ትንሽ ሙስና፣ ትንሽ መርዝና ትንሽ የበሰበሰ ነገር ያን ያህል መጥፎ አይደሉም አይደል? በፍጹም፣ መጥፎ ናቸው! እግዚአብሔር በክርስቶስ በኩል ንጹሕና ፍጹም አድርጎናል (ቈላስይስ 1፥21-23)። እንዴት ደስ የሚል ሐሳብ ነው! ታዲያ ይህን ፍጹም ማንነት በክፋት፣ በበሰበሰ ነገርና በሚያጸይፍ ነገር የምናቈሽሸው ለምንድን ነው? አባታችን ራሳችንን ለርሱ አሳልፈን እንድንሰጥና እንደ እርሱ ቅዱስ ሕዝብ እንድንኖር ይፈልጋል (ሮሜ 12፥1-2፤ 1ጴጥሮስ 1፥13-16)። እግዚአብሔር በሙሴ ሥር የነበሩት እስራኤላውያን፣ ለጥፋት ከለያቸው ነገሮች መራቅ እንዳለባቸው እንዲያውቁ እግዚአብሔር ይፈልጋል። እንዲህ ያለውን ማስጠንቀቂያ ችላ ማለት ብንፈልግ እንኳ፣ እግዚአብሔር በጳውሎስ በኩል ለመጀመሪያው መቶ ክፍለ ዘመን ለነበሩ ክርስቲያኖች ሁሉንም ዐይነት ክፉ ነገሮች እንዳይቀበሉ ይናገራል። እነዚህን ክፍሎች አንብቡ፤ 1 ተሰሎንቄ 4፥3-8፤ 5፥22 https://kedusbible.com
851
18
እኔ ምን ዐይነት ጐስቋላ ሰው ነኝ! ከዚህ ለሞት ከተሰጠ ሰውነት ማን ሊያድነኝ ይችላል? በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ በኩል ምስጋና ለእግዚአብሔር ይሁን! ሮሜ 7፥24-25 ሰውነታችን ሟችና ጕድለት ያለበት ነው። ድካማችንና ኀጢአታችን የተበላሸ አድርጎታል። ነገር ግን፣ በኢየሱስ ክርስቶስ በኩል በተሰጠን የእግዚአብሔር ጸጋ (ኤፌሶን 2፥1-10) እና በሚለውጠው በመንፈስ ቅዱስ ኀይል (2 ቆሮንቶስ 3፥17-18) ምክንያት ወደ ፊታችን ከሚበሰብሰው ሥጋችን ጋራ አይደለም። ይልቁንስ ፍጹም በሚያደርገው ጌታችን እጅ ውስጥ ነው። ጳውሎስ በሮሜ 8 ላይ ይበልጥ እንደሚያብራራው ኢየሱስ አዳኛችን ነው፤ መንፈስ ቅዱስ ደግሞ ኀይላችን ነው! https://kedusbible.com
1 009
19
በመካከልህ ያለው አምላክህ እግዚአብሔር ታላቅና የሚያስፈራ አምላክ ስለ ሆነ አያስደንግጡህ። ዘዳግም 7፥21 እንደ እግዚአብሔር ሕዝብ የሚያሸንፈን ማን ነው? የቅዱሱን እግዚአብሔር መገኘት በደስታ ስንቀበል ማንም ሊያሸንፈን አይችልም። አምላካችን በኀይል ታላቅ፣ በቅድስናው የሚያስፈራ ከጠላቶቻችንም የሚበልጥ አምላክ ነው። በታሪክ ውስጥ እግዚአብሔር ለሕዝቡ ያለውን ፍቅር፣ ዐብሮ መገኘትና ኀይል አሳይቷል። ስለዚህ ክፉው እንድናደርግ የሚያስፈራራንን መቃወም እንችላለን። ምክንያቱም አዳኛችን ሲኦልን፣ ኀጢአትን፣ ሰይጣንና አጋንንቶችን አሸንፏል። አንድ ቀን ደግሞ ይህን ድል ለዘላለም ዐብረን እናጣጥመዋለን። https://kedusbible.com
1 062
20
ትክክለኛውን ነገር የሚያደርግና ፈጽሞ ኀጢአት የማይሠራ ጻድቅ ሰው በምድር ላይ የለም። መክብብ 7፥20 አዎ፣ ሁላችንም ወድቀናል፣ እንከን አለብን፣ ተበክለናል (ሮሜ 3፥9-11፣ 23-24)። ወይም እግዚአብሔር እኛን ከማዳኑ በፊት፣ መንፈስ እኛን ከማንጻቱ በፊት፣ ኢየሱስ እኛን ወደ ቤተ ሰቡ ከመቀላቀሉ በፊት እንዲህ ነበርን (1 ቆሮንቶስ 6፥9-11)። እግዚአብሔር ይመስገን! ስለ ጸጋው እግዚአብሔር ይመስገን! ስለ ኢየሱስ ሥራ እግዚአብሔር ይመስገን! ስለ መንፈስ ቅዱስ መገኘት እግዚአብሔር ይመስገን! ከእነዚህ የተነሣ፣ በእግዚአብሔር ፊት ቅዱስ፣ ያለ ነውርና ያለ ነቀፋ መቆም ችለናል (ቈላስይስ 1፥22)። https://kedusbible.com
955