የኦርቶዶክስ ተዋሕዶ መዝሙር 🇪🇹
Open in Telegram
@Tewahdo27 የኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ መዝሙሮች 🌠በዝህ ቻናል የተለያዩ የኦርቶዶክስ ተዋህዶ መዝሙሮች የሚያገኙበት ቻናል ነው። መራግብራችን :-👇 ✅መዝሙሮች✅ የንስሐ መዝሙሮች✅ ያሬዳዊ ዜማ✅ የማርያም ውዳሴዎች✅ መፅሐፍ ሀይማኖት........ ወ.ዘ.ተ 🔵 YouTube 🔴ለሃሳብ እና አስታያየት @Tewahdo27
Show more5 057
Subscribers
+424 hours
-167 days
-5230 days
Data loading in progress...
Similar Channels
Tags Cloud
No data
Any problems? Please refresh the page or contact our support manager.
Incoming and Outgoing Mentions
---
---
---
---
---
---
Attracting Subscribers
July '26
July '26
+50
in 0 channels
June '26
+84
in 0 channels
Get PRO
May '26
+82
in 0 channels
Get PRO
April '26
+147
in 1 channels
Get PRO
March '26
+189
in 0 channels
Get PRO
February '26
+186
in 0 channels
Get PRO
January '26
+176
in 0 channels
Get PRO
December '25
+86
in 0 channels
Get PRO
November '25
+98
in 0 channels
Get PRO
October '25
+72
in 0 channels
Get PRO
September '25
+79
in 0 channels
Get PRO
August '25
+293
in 0 channels
Get PRO
July '25
+108
in 1 channels
Get PRO
June '25
+105
in 0 channels
Get PRO
May '25
+105
in 2 channels
Get PRO
April '25
+109
in 3 channels
Get PRO
March '25
+158
in 1 channels
Get PRO
February '25
+140
in 1 channels
Get PRO
January '25
+127
in 2 channels
Get PRO
December '24
+219
in 3 channels
Get PRO
November '24
+254
in 5 channels
Get PRO
October '24
+191
in 1 channels
Get PRO
September '24
+317
in 4 channels
Get PRO
August '24
+255
in 4 channels
Get PRO
July '24
+190
in 3 channels
Get PRO
June '24
+269
in 2 channels
Get PRO
May '24
+115
in 2 channels
Get PRO
April '24
+108
in 2 channels
Get PRO
March '24
+358
in 1 channels
Get PRO
February '24
+325
in 1 channels
Get PRO
January '24
+97
in 3 channels
Get PRO
December '23
+58
in 2 channels
Get PRO
November '23
+23
in 3 channels
Get PRO
October '23
+44
in 2 channels
Get PRO
September '23
+32
in 0 channels
Get PRO
August '23
+29
in 0 channels
Get PRO
July '23
+45
in 0 channels
Get PRO
June '23
+55
in 0 channels
Get PRO
May '23
+34
in 0 channels
Get PRO
April '23
+80
in 0 channels
Get PRO
March '23
+140
in 0 channels
Get PRO
February '23
+81
in 0 channels
Get PRO
January '23
+71
in 0 channels
Get PRO
December '22
+43
in 0 channels
Get PRO
November '22
+51
in 0 channels
Get PRO
October '22
+48
in 0 channels
Get PRO
September '22
+39
in 0 channels
Get PRO
August '22
+75
in 0 channels
Get PRO
July '22
+70
in 0 channels
Get PRO
June '22
+66
in 0 channels
Get PRO
May '22
+66
in 0 channels
Get PRO
April '22
+86
in 0 channels
Get PRO
March '22
+78
in 0 channels
Get PRO
February '22
+165
in 0 channels
Get PRO
January '22
+54
in 0 channels
Get PRO
December '21
+45
in 0 channels
Get PRO
November '21
+48
in 0 channels
Get PRO
October '21
+55
in 0 channels
Get PRO
September '21
+53
in 0 channels
Get PRO
August '21
+69
in 0 channels
Get PRO
July '21
+66
in 0 channels
Get PRO
June '21
+68
in 0 channels
Get PRO
May '21
+150
in 0 channels
Get PRO
April '21
+120
in 0 channels
Get PRO
March '21
+174
in 0 channels
Get PRO
February '21
+127
in 0 channels
Get PRO
January '21
+375
in 0 channels
Get PRO
December '20
+6 520
in 0 channels
| Date | Subscriber Growth | Mentions | Channels | |
| 22 July | +3 | |||
| 21 July | +6 | |||
| 20 July | +1 | |||
| 19 July | +3 | |||
| 18 July | +1 | |||
| 17 July | +1 | |||
| 16 July | +4 | |||
| 15 July | 0 | |||
| 14 July | 0 | |||
| 13 July | +3 | |||
| 12 July | +3 | |||
| 11 July | +3 | |||
| 10 July | +1 | |||
| 09 July | +2 | |||
| 08 July | +3 | |||
| 07 July | +2 | |||
| 06 July | +4 | |||
| 05 July | 0 | |||
| 04 July | +4 | |||
| 03 July | +2 | |||
| 02 July | +3 | |||
| 01 July | +1 |
Channel Posts
በመካከልህ ያለው አምላክህ እግዚአብሔር ታላቅና የሚያስፈራ አምላክ ስለ ሆነ አያስደንግጡህ።
ዘዳግም 7፥21
እንደ እግዚአብሔር ሕዝብ የሚያሸንፈን ማን ነው? የቅዱሱን እግዚአብሔር መገኘት በደስታ ስንቀበል ማንም ሊያሸንፈን አይችልም። አምላካችን በኀይል ታላቅ፣ በቅድስናው የሚያስፈራ ከጠላቶቻችንም የሚበልጥ አምላክ ነው። በታሪክ ውስጥ እግዚአብሔር ለሕዝቡ ያለውን ፍቅር፣ ዐብሮ መገኘትና ኀይል አሳይቷል። ስለዚህ ክፉው እንድናደርግ የሚያስፈራራንን መቃወም እንችላለን። ምክንያቱም አዳኛችን ሲኦልን፣ ኀጢአትን፣ ሰይጣንና አጋንንቶችን አሸንፏል። አንድ ቀን ደግሞ ይህን ድል ለዘላለም ዐብረን እናጣጥመዋለን።
https://kedusbible.com
| 2 | ትክክለኛውን ነገር የሚያደርግና ፈጽሞ ኀጢአት የማይሠራ ጻድቅ ሰው በምድር ላይ የለም።
መክብብ 7፥20
አዎ፣ ሁላችንም ወድቀናል፣ እንከን አለብን፣ ተበክለናል (ሮሜ 3፥9-11፣ 23-24)። ወይም እግዚአብሔር እኛን ከማዳኑ በፊት፣ መንፈስ እኛን ከማንጻቱ በፊት፣ ኢየሱስ እኛን ወደ ቤተ ሰቡ ከመቀላቀሉ በፊት እንዲህ ነበርን (1 ቆሮንቶስ 6፥9-11)። እግዚአብሔር ይመስገን! ስለ ጸጋው እግዚአብሔር ይመስገን! ስለ ኢየሱስ ሥራ እግዚአብሔር ይመስገን! ስለ መንፈስ ቅዱስ መገኘት እግዚአብሔር ይመስገን! ከእነዚህ የተነሣ፣ በእግዚአብሔር ፊት ቅዱስ፣ ያለ ነውርና ያለ ነቀፋ መቆም ችለናል (ቈላስይስ 1፥22)።
https://kedusbible.com | 278 |
| 3 | ታላላቅ ፈተናዎችን፣ ታምራዊ ምልክቶችንና ድንቅ ነገሮችን አምላክህ እግዚአብሔር አንተን ያወጣበትን ብርቱ እጅና የተዘረጋች ክንድ በገዛ ዐይንህ አይተሃል። አምላክህ እግዚአብሔር አሁን በምትፈራቸው ሕዝቦች ሁሉ ላይ ያንኑ ያደርጋል።
ዘዳግም 7፥19
ብዙ ጊዜ የእግዚአብሔርን የቀደመ ሥራ ተመልክተን፣ በአባቶቻችን ዘመን እንደ ተገለጠው የእግዚአብሔር ኀይል በእኛም ዘመን አናይም ብለን እናስባለን። እግዚአብሔር በሙሴ የስንብት ቃል በኩል፣ አባቶቻቸውን ከግብፅ ነጻ እንዳወጣቸው ከእነርሱም ጋራ ዐብሮ እንደሚሆንና እንደ አባቶቻቸው እንደሚያበረታቸው አዲሱን ትውልድ ያስታውሳቸዋል። ከምንጠይቀው ወይም ከምናልመው በላይ በእኛ ውስጥ ባለው ኀይሉ በኩል እንደሚያደርግ መጠበቅ አለብን (ኤፌሶን 3፥20-21)። እግዚአብሔር በእምነት አባቶቻችን በኩል ሲያደርግ የሰማነውን፣ በእኛም ጊዜ እንዲያደርግ መጸለይ አለብን (ዕንባቆም 3፥2)። ውድ የኢየሱስ አማኝ፣ የአዳኛችንን ተስፋ ልናስታውስ ይገባል።
https://kedusbible.com | 315 |
| 4 | ነገር ግን የልዑሉ ቅዱሳን መንግሥቱን ይወስዳሉ፤ ለዘላለምም ይይዙታል፤ አዎን፤ ለዘላለም ይይዙታል።
ዳንኤል 7፥18
መንግሥቱ ለእግዚአብሔር ቅዱሳን፣ ለልጆቹ፣ ለኢየሱስ ተከታዮችና ለልዑሉ ሕዝብ ይሆናል (ዳንኤል 7፥27)። ለዘላለም! መንግሥቱ የእኛ ይሆናል! የሰው ልጅ ከእኛ ጋራ ይሆናል (ዳንኤል 7፥13) መንግሥቱም ለዘላለም የእኛ ይሆናል። ለሰጠን ተስፋ፣ ለጸጋውና ለታማኝነቱ እግዚአብሔር ይመስገን። ውሱን በሆነው ሰዋዊ እይታችን ወደ ፊታችን ምንም ያህል አስፈሪ ቢመስልም፣ እግዚአብሔር በሰጠን ተስፋና ኢየሱስ በኀጢአት፣ በሞትና በሲኦል ካለው ድል የተነሣ ወደ ፊታችን ርግጥ ነው!
https://kedusbible.com | 366 |
| 5 | ምክንያቱም በዙፋኑ መካከል ያለው በግ እረኛቸው ይሆናል፤ ወደ ሕይወት ውሃ ምንጭም ይመራቸዋል፤ እግዚአብሔር እንባን ሁሉ ከዐይናቸው ያብሳል።”
ራእይ 7፥17
እንዴት ደስ የሚል ምስል ነው! ስለ እኛ የሞተው ይመግበናል፤ ያድሰናል። ዘላለም የተንጠለጠለበት አምላክ እኛን በግል ለማጽናናት ጊዜ ይወስዳል። "ሞትን ደምስሶ ኢመዋቲነትን ወደ ብርሃን" (2ጢሞቴዎስ 1፥10) ያመጣው አምላክ ሕያው ውሃ የሆነውን መንፈስ ቅዱስን ልኮልናል (ዮሐንስ 7፥37-39)። ጳውሎስ አሁን ያለውን ሥቃይ ኢየሱስ ሊገልጥልን ካለው ክብር ጋራ ሲነጻጸር፣ ምንም እንዳይደለ ቢቈጥር አይገርምም (ሮሜ 8፥18)።
https://kedusbible.com | 408 |
| 6 | በስሜ የተጠራው ሕዝቤ ራሱን አዋርዶ ቢጸልይ፣ ፊቴን ቢፈልግና ከክፉ መንገዱ ቢመለስ፣ ከሰማይ እሰማዋለሁ፤ ኀጢአቱን ይቅር እላለሁ፤ ምድሩንም እፈውሳለሁ።
2 ዜና 7፥14
በዚህ ዘመን ሰዎች ይህን ምንባብ ሀገራት፣ መንግሥታትና መሪዎች ንሰሓ መግባት እንደሚያስፈልጋቸው ለማሳየት የሚጠቀሙበት ክፍል ነው። ይህ ክፍል ከእስራኤል፣ ከእኛና "የእግዚአብሔር እስራኤል" ከሆነችው ቤተ ክርስቲያን ጋራ በትክክል የሚዛመድ መሆኑን እናስብ (ገላትያ 3፥26-29፤ 6፥16፤ ሮሜ 9፥6-9)። ከዐመፃ መንገድ ከተመለስን፣ የእግዚአብሔርን ይቅርታና መገኘት ከፈለግንና በየዕለቱ ለመጸለይ ከወሰንን በምድራችን፣ በአብያተ ክርስቲያኖቻችንና ባለንበት ስፍራዎች ሁሉ መነቃቃትን ማምጣት እንችላለን።
https://kedusbible.com | 602 |
| 7 | 'ሐምሌ አቦ'፣ 'ጉዝጉዞ'/'ደበሎ'
ሀምሌ ፭(5) ቀን "ሀምሌ አቦ" የሚል የተለመደ ስያሜ አለው።
እለቱ እንደየአካባቢው 'ደበሎ'፣ 'ጉዝጉዞ' ወይም 'አነባበሮ' የሚባል ምግብ እየተዘጋጀ ይከበራል። ከላይ የተጠቀሱት ምግቦች ያልቦካ ሊጥ በወፍራሙ ተጋግሮ ሁለቱን በማነባበር የሚዘጋጁ ሲሆኑ 'ደበሎ' የሚባለው ኑግና ተልባ ተወቅጦ በአነባበሮው መሃል ተቀብቶ የሚዘጋጅ ነው።
ይህን ምግብ ያልበላ የክረምቱ ብርድ እንደሚበረታበት፣ የበላ ግን በልብስነት ያገለግል እንደነበረው ደበሎ(ለምድ) ሞቆት እንደሚከርም ይነገራል።
ሀምሌ ፭ ቀን የአቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ወርሀዊ በዓል ሲሆን ዋናው የዓመት በዓሉ ግን "#ጴጥሮስ_ወጳውሎስ" ይባላል። አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ከኖሩት ጠቅላላ እድሜያቸው 562(፭፻፷፪) ዓመት ውስጥ 262 (፪፻፷፪)ቱን በኢትዮጵያ ውስጥ ኖረዋል።
ሐምሌ 5(፭) ቀን ርእሰ ሐዋርያት ቅዱስ ጴጥሮስ እና ብርሀነ ዓለም ቅዱስ ጳውሎስ ያረፉባት ስለሆነች "ጴጥሮስ ወጳውሎስ" ተብሎ ይከበራል። ከጽኑእ ፍቅራቸው የተነሳ እረፍታቸው በአንድ ቀን ሆነ። ቅዱስ ጴጥሮስ አለቃ ነኝ ሳይል ቅዱስ ጳውሎስም ልጅ ነኝ ሳይል አንዱ አንዱን እየገሰጸው እየተመካከሩ ዓለምን ዙረው በወንጌል አጣፍጠዋት በዚህች ዕለት አርፈዋል።
ሐዋርያው ቅዱስ ጴጥሮስ 67(፷፯) ዓ/ም ሀምሌ አምስት ቀን በኔሮን ቄሣር እጅ ቁልቁል ተሰቅሎ ሰማዕትነትን ተቀብሏል። ሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስም እንዲሁ 67(፷፯) ዓ/ም በአንድ ቀን በአንድ ቦታ በኔሮን ቄሣር እጅ አንገቱን ተቆርጦ ሰማዕትነትን ተቀብሏል።
ለቅዱስ ጴጥሮስና ለቅዱስ ጳውሎስ ሕንጻ ቤተክርስቲያን አንድ ላይ እንጂ ለየብቻ አይሰራላቸውም። ቤተክርስቲያኑም "ጴጥሮስ ወጳውሎስ" ተብሎ ይሰየማል።
በዚህች ቅድስት ቤተክርስቲያን የኖሩት የሚኖሩትም ወደኋላ የቀሩ፣ ያልተማሩ፣ ጥቅስ መጥቀስ የማይችሉ፣ ባህልና ሃይማኖት ያለዩ፣ የምንላቸውና የሚመስሉን እናቶቻችን ሁለቱን እንጀራ፣ ቂጣ፣ ተልባ፣ ኑግ፣ ቅቤ የመሳሰሉትን በመጨመር አንድ ላይ አነባብረው የቅዱሳን ሐዋርያትን እረፍት ይዘክራሉ። ሁለቱ እንጀራ የቅዱስ ጴጥሮስና የቅዱስ ጳውሎስ ምሳሌ ከመካከል የሚደረገው ደግሞ የእምነታቸው ምሳሌ እያሉ ያስቧቸዋል።
ለከርሞ ያድርሳችሁ። | 659 |
| 8 | No text... | 561 |
| 9 | ✝️ሀምሌ አቦ✝️✝️5✝️
እንኳን ለአመታዊ የንግስ በአላቸው አደረሳችሁ
አቡነ ገብረመንፈስ ቅዱስ አባቴ ሀገራችንን የሚጫወትባትን ርኩስ መንፈስ በፀሎትዎ ያርቁልን
የወገናችንን ስቃይ የጅምላ ግድያ በቃ ይለን ዘንድ ከአምላካችን እና ከፈጣርያችን ቅዱስ እግዚአብሔር ይለምኑልን፤🙏🙏🙏 | 599 |
| 10 | እንኳን አደረሰን አደረሳችሁ
ላስታ ቅዱስ ላሊበላ ቀደሊት አቡነ ገብረመንፈስ ቅዱስ ጥንታዊ ገዳም በጎር አደጋ የደረሰበት
👉#ንግድ_ባንክ_አካውንት 1000192001963 ለማገዝ
ቀደሊት አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ገዳም የሚገኘው በላስታ ላሊበላ ገጠር ሜዳ ከሙቅ ውሃ በመቀጠል ሲሆን ይህ ጥንታዊ ቤተክርስቲያን በተለይ ፀበላቸዉ ከብዙ እርቀት ቦታ በመጓዝ በርካታ ምዕምናን በቦታዉ በመገኝት ፀበሉን በመጠጣት ትልቅፈዉስ ያገኙበታል በተለይ ዉሻ ልክፍ እና በሌሎች የተለያዪ በሽታዉችን የተጠቁ ምዕመን በገዳሙ ፈውስን ምህረት ያገኙበታል።
►►ይህ ታላቅ ገዳም የሚገኘው በላስታ ቅዱስ ላሊበላ ሲሆን በአካባቢው አጠራር ቀደሊት አቦ ተብሎ የሚጠራው ገዳም ከቅዱስ ላሊበላ 17km እርቀት ላይ የሚገኝ ሲሆን በ7ኛው መቶ ክፍለ ዘመን በሦስቱ ቅዱሳን አባቶች ማለትም አባ ተንሥአ ክርስቶስ ከአእሩገ ደብር፣አባ ዮሐንስ ከደብረ ዋላ፣አባ ታዴዎስ ከደብረ አንባ ማርያም በመምጣት በመጥምቀ መለኮት ቅዱስ ዮሐንስ ስም ገዳሙን መስርተውታል በማለት አባቶች አስረድተውናል።
የስሙ አወጣጥ አባቶች እንዳስረዱን በላስታ ቅዱስ ላሊበላ የሚገኘው ጥንታዊው ፍልፍል ቤተክርስቲያን ቀንቀኒት ሚካኤል እና ቀደሊት አቦ የተመሰረቱበት ዘመን በተመሳሳይ ጊዜ በ7ኛው መቶ ክፍለዘመን ነው ከቅዱሳን አባቶች አንደኛው አባት ቀን ቀን ሌላ ቦታ ይሄዱ ስለነበር ሌሊት ሌሊት ነበር ወደዚህ ቅዱስ ስፍራ የሚመጡት የት ሂደው ነው ብለው ሲጠይቋቸው ቀን ቀን ሌላ መቅደስ ላይ ሲሉ መጠሪያ ስሙ ቀንቀኒት አሉት ከዚህ ደግሞ ሌሊት ሲሉ ይቀድ ሳሉ ሌሊት ቀደሊት ብለው ሰየሙት ይላሉ አባቶች።
ከምስረታው ቡሃላ ገዳማዊ ስርዓቱን ጠብቆ የቆየ ሲሆን በ13 ክ/ዘ በቤተክርስቲያን የፃድቁ አቡነ ገብሰመንፈስ ቅዱስ ፀበል በመገኘቱና የአካባቢው ህብረተሰብም ለፃድቁ ያላቸው ክብር ከፍ ያለ ስለነበር የገዳሙን መጠሪያ ቀደሊት አቡነ ገብረመንፈስ ቅዱስ ገዳም ብለው ሰይመውታል የመጥምቀ ዮሐንስ ፅላትም ይገኛል በውስጡ።
ገዳሙ ጥንታዊ በመሆኑ ከጥንት ጀምሮ ከተለያዩ አካባቢዎች ከጳጳሳት ጀምሮ ገዳሙን ለመሳለም ይመጡ እንደነበር የአንድ ጳጳስ አባትም እረፍታቸው በዛው እንደሆነ እና አፅመ ቅዱሳናቸው ዛሬም ድረስ እንደሚገኝ ከቤተክርስቲያኑ ልንደርስ ስንል በላይኛው አካባቢ የምትገኝ መንደር በጊዜው ጳጳሶቹ የአረፉበት ቦታ እስከ ዛሬ ድረስ አቡኑ እየተባለ እንደሚጠራ ይታወቃል ።
ወደ ገዳሙ አፀድ ልንደርስ ስንል በአናቱ በኩል የምትገኝ መንደር ደግሞ ከጥንት ጀምሮ ጫማ የሚወለቅባት ቦታ ስትሆን እስከ ዛሬ ቦታዋ የጫማ ተብላ ትጠራለች።
►በውስጡ የተለያዩ የቤተክርስቲያን ኑአየ ቅዱሳን የሚገኙበት ታላቅ ደብር ነው።
የገዳሙ አሰሪ ኮሚቴዎች #ስልክ +251910217651
👉#ንግድ_ባንክ_አካውንት 1000192001963
ቀደሊት አቦ እጅግ ጥንታዊ ቀደምት የዋሻ ላይ ቤተክርስቲያን ቢሆንም የቤቢተክርስትያኑ ዙርያ ግዙፍ በሆኑ ሀገር በቀል ፅድ እና ወይራ ደኖች የተከበበ በመሆኑ በዋሻ ዉስጥ የሚገኘው ገዳም በአናቱ አቋርጦ እሚወርደዉ ከደኑ የሚወርደው ጎርፍ ከፍተኛ ጉዳት አድርሶበት ቆይቷል ።
በዚህ የተነሳ ላለፉት አመታት ይህንን ጥንታዊ ገዳም ለመታደግ በቅዱስ ላሊበላ ከተማ የአካባቢው ተወላጆች አስተባባሪነት ኮሜቲ ተቋቁሞ ብዙ ጥረቶችን በማድረግ በጎ አድሪጊ የቤተክርስቲያን ግለሰቦችን በማፈላለግ ብሎም ቦታዉ ድረስ እየሄዱ እዲጎበኙ በማድረግ የገዳሙን ችግር በማሳየት አስፈላጊውን የገንዘብ ድጋፍ በማሰባሰብ አሁን ላይ በተገኘው ገንዘብ ወደስራ በመግባት ወደጠልፈጢት ከሚወስደዉ ከሙቁ ውሀ ገጥሎ ወደገዳሙ የመኪናመገድ በማስገባት ትልቅ ስራ ተሰርቷል።
የቤተክርስቲያኑ ጥብቅ ደን ውበት ያለው ደስ የሚል መንፈስን የሚያድስ እረጅም እድሜ ያስቆጠረ ሲሆን ግዝት በመሆኑ አንድ ዛፍ አይነካም እንደዛ ስለሆነ ዛፎች በራሳቸው ጊዜ ደርቀው እንደወደቁ በአካባቢው ይታያሉ።
👉እረጅም እድሜ ያስቆጠሩ የቅዱሳን አባቶች አፅም በቤተክርስቲያኑ መግቢያ አካባቢ ይገኙ የነበረ ቢሆንም ከቤተክርስቲያኑ አናት በሚወርደው ከፍተኛ ጎርፍ ምክኒያት አብዘሃኛው የአባቶች አፅም በጎርፍ ተወስዷል የተወሰኑትን ደግሞ አባቶች በመሰብሰብ በአንድ ላይ ከቤተክርስቲያኑ አለት ላይ በሚገኝ ዋሻ ተከማችቶ ይገኛል ቤተክርስቲያኑም ለጊዜ ከጎኑ ጊዚያዊ መቃኛ ቤት ተሰርቶለት አገልግሎት እየሰጠ ይገኛል።
የዋሻ ላይ ቤተክርስቲያኑ ወደ ቀደመ ክብሩ ለመመለስ ከታች ከአውደ ምህረቱ ዝቅ ብሎ የደጋፊ ግንብ ኮንክሪት ሙሌት እየተሰራ ይገኛል ይሄን ገዳም ድጋፍ እያደረጉ የሚገኙት ደግሞ በመላው አለም የሚገኙ የፃድቁ ወዳጆች ናቸው ዛሬም ድረስ ድጋፋችሁ አይለየን እንላለን ከበረከቱ እስከአሁን ያልተካፈላችሁ ደግሞ ከበረከቱ እንድትካፈሉ በፃድቁ ስምን እንጠይቃለን።
ወር በገባ በ5 የአቡየ ገብረመንፈስ ቅዱስ መታሰቢያ ብዓል በገዳሙ ይከበራል እንዲሁም ጥቅምት እና መጋቢት 5 አመታዊ ንግሳቸው በድምቀት ይከበራል።
👉ከቅዱስ ላሊበላ መነሻቹህን የምታደርጉ በእግር ከሆነ በናአኩቶለ አብ፣ሙቅ ውሃ በመጓዝ በገጠር ሜዳ ቀበሌ 12 ላይ ይገኛል ከ2:30 ያላነሰ የእግር መንገድ ይወስዳል በመኪና እና በባጃጅ ገዳሙ ድረስ መጓዝም ይቻላል ።
►►►►#Page_Of_Lalibela◄◄◄
►ገዳሙን መርዳት ለምትፈልጉ ንፁህ ኦርቶዶክሶች ከታች ባለው የገዳሙ አካውንት ቁጥር ስሙን በማረጋገጥ የቻላቹህትን በማስገባት ድርሻቹህን ተወጡ።👇
የገዳሙ አሰሪ ኮሚቴዎች #ስልክ +251910217651
👉#ንግድ_ባንክ_አካውንት 1000192001963
ኑ ወደ ላስታ ላሊበላ ቀደሊት አቦ ታላቁ ጥንታዊው በደን የተከበበውን የዋሻ ላይ ገዳም ይጎብኙ የበረከቱ ተካፋይ ይሁኑ፣ገዳሙን የመታደግ ስራ ላይ አሻራዎን ያሳርፉ እንላለን የቀደሊት አቦ አስተባባሪ ኮሚቴ።
ሀምሌ 5/2018 ዓ.ም
ላስታ ቅዱስ ላሊበላ | 562 |
| 11 | No text... | 512 |
| 12 | No text... | 577 |
| 13 | ሚስት በራሷ አካል ላይ ሥልጣን የላትም፤ ባሏ እንጂ። እንዲሁም ባል በራሱ አካል ላይ ሥልጣን የለውም፤ ሚስቱ እንጂ። በጸሎት ለመትጋት ተስማምታችሁ ለተወሰነ ጊዜ ካልሆነ በቀር፣ እርስ በርሳችሁ አትከላከሉ፤ ራሳችሁን ባለመግዛት ሰይጣን እንዳይፈታተናችሁ እንደ ገና ዐብራችሁ ሁኑ።
1 ቆሮንቶስ 7፥4-5
በ1ኛ ቆሮንቶስ 6፥19-20 ላይ ጳውሎስ ሰውነታችን የራሳችን እንዳልሆነ ይነግረናል። ክርስቶስ በዋጋ እንደገዛንና በሰውነታችን እግዚአብሔርን ልናከብር እንደሚገባ ይነግረናል። በምዕራፍ 7 ላይ በድጋሚ፣ በምናገባም ጊዜ ሰውነታችን የራሳችን እንዳልሆነ ጳውሎስ ያስታውሰናል። ሰውነታችን የትዳር አጋራችን ነው። ሰውነታችን አጋራችንን ለመባረክ፣ ለማስደሰትና ሙሉ ለማድረግ ማዋል አለብን። ሥራችን አጋራችን ለእኛ በረከት እየሆነልን እንዳለ ማረጋገጥ ሳይሆን ለባለ ቤታችን በረከት መሆናችንን ማረጋገጥ ነው። ለጤናማ ትዳር እንዲህ ያለ ራስን መስጠትና መሥዋዕታዊ ፍቅር አስፈላጊ ናቸው። እንዲህ ካለ ከፍቅር የመነጨ መሥዋዕትነት ውጪ እግዚአብሔርንና የትዳር አጋራችንን ልናስደስት አንችልም።
https://kedusbible.com | 898 |
| 14 | https://youtu.be/4JfRYDAjD6w?si=BCPN1BP7XKsS-wHC | 1 494 |
| 15 | ስለዚህ እላችኋለሁ፣ ስለ ኑሯችሁ ምን እንበላለን? ምን እንጠጣለን? ምንስ እንለብሳለን? በማለት አትጨነቁ። ሕይወት ከምግብ፣ ሰውነትስ ከልብስ አይበልጥምን?
ማቴዎስ 6፥25
እግዚአብሔር ለአበቦች ውበትን፣ ለሳሮች ደግሞ ሕይወትን ሰጥቷል። ከትላልቅ እውነቶችና መዋቅሮች ተነሥተን ካሰብን፣ እነዚህ ነገሮች ጊዜያዊና ኢምንት ናቸው። እንዲያድነን ልጁን ከሰማይ ላከልን፤ ስለዚህ ወደቤታችን ሄደን ከርሱ ጋራ እስክንኖር ድረስ የሚያስፈልገንን ነገር ሁሉ ይሰጠናል! እግዚአብሔር የፈጠረውን ውበት ተመልክተን ከእነርሱ በላይ እንደሚወድደን፣ እንደሚመግበንና ወደ ቤቱም ሊወስደን ቃል እንደ ገባ እናስታውስ!
https://kedusbible.com | 838 |
| 16 | Some one said
“ የሰው ማግኘት እና ደስታ የእናንተ ውድቀት አይደለም | 753 |
| 17 | ጌታችንን ኢየሱስ ክርስቶስን በማይጠፋ ፍቅር ለሚወድዱ ሁሉ ጸጋ ይሁን።
ኤፌሶን 6፥24
የኤፌሶን መጽሐፍ ስለ እግዚአብሔር ጸጋ፣ ከመንፈስ ቅዱስ ስለምንቀበለው ተስፋ፣ ስለ ተሰጠን ኀይልና ስለ ራሱ እግዚአብሔር ግርማዊነት እጅግ የሚያስገርሙ እውነቶች ያሉበት መጽሐፍ ነው። የዛሬው ምንባብ ከኤፌሶን መጽሐፍ ውስጥ እጅግ ዕምቅ የሆነ ሐሳብ ያለው ዐጭር ክፍል ነው። ይህ ከመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ እጅግ የምወድደው በረከት ነው። ጳውሎስም ለሚወድዳቸው ሰዎች የጻፈው የመዝጊያ የባርኮት ቃል ነው። ጳውሎስ ይህን የባርኮት ቃል ኢየሱስን በማይጠፋ ፍቅር ለሚወድዱ ሁሉ የተናገረው ነው! ይህ የጸጋ ተስፋ ኢየሱስን ስንወድደውና በርሱ ላይ ጠንካራ እምነት ሲኖረን የሚሰጠን ነው። ለጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ያለን ፍቅር የጋለ ሲሆን የእግዚአብሔር ጸጋም ይበዛልናል!
https://kedusbible.com | 740 |
| 18 | እግዚአብሔርን ተስፋ የሚያደርጉ ግን፣ ኀይላቸውን ያድሳሉ፤ እንደ ንስር በክንፍ ይወጣሉ፤ ይሮጣሉ፤ አይታክቱም፤ ይሄዳሉ፤ አይደክሙም።
ኢሳይያስ 40፥31
በንስር ክንፍ ስንበር ለጌታ በድል ለመኖር ይቀልለናል። በርሱ መገኘትና ኀይል ታጥቀን ለጌታ ሥራ ሳንደክም ስንሮጥ እጅግ ደስ ይላል። ነገር ግን፣ አድካሚ ጊዜያት ሲመጡ ያለማቋረጥ መራመድ ጀግንነትን ይጠይቃል። ወንድሜ፣ እኅቴ መራመዳችሁን ቀጥሉ። እንደረሳችሁ በሚሰማችሁ ጊዜ እንኳ ጌታ ከእናንተ ጋራ ነው!
https://kedusbible.com | 726 |
| 19 | ኖኅም ሁሉን እግዚአብሔር እንዳዘዘው አደረገ።
ዘፍጥረት 6፥22
መጽሐፍ ቅዱስ ኖኅን በዘመኑ የነበረ ጻድቅ፣ ነቀፋ አልባ በእግዚአብሔር መንገድ የተጓዘ ሰው እንደ ሆነ ይነግረናል። እግዚአብሔር ያዘዘውንም ሁሉ ያደርግ ነበር (ዘፍጥረት 6፥9፣ 22)። ከዚህ የበለጠ ክብር ማሰብ ትችላላችሁ? አሁን ከምኖረው ሕይወት ዐርፌ ወደ ኢየሱስ ስሄድ በመቃብሬ ላይ ምን እንደሚጻፍ አላውቅም፣ ነገር ግን መጽሐፍ ቅዱስ ስለ ኖኅ ባለው ነገር እኔም ብቁ ሆኜ ብገኝ ደስ ይለኛል! እናንተስ? እንዲህ ተብሎ ቢጻፍላችሁ ደስ አይላችሁም? "በዚህ መቃብር የሚያልፍ ሁሉ በዚህ ያረፈው የታዘዘውን ሁሉ የፈጸመ ሰው መሆኑን ይወቅ።" ኢየሱስ በጸጋና በርሱ ላይ ካለን እምነት የተነሣ በአብ ፊት ይህን እንደሚለን አምናለሁ (ቈላስይስ 1፥22)።
https://kedusbible.com | 728 |
| 20 | https://youtube.com/shorts/VL7WV13ymIM?si=fNTzW8s0Il0ad7FV | 866 |
