fa
Feedback
የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU

የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU

رفتن به کانال در Telegram

📈 تحلیل کانال تلگرام የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU

کانال የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU (@eotcgssu21) در بخش زبانی امهری بازیگری فعال است. در حال حاضر جامعه شامل 14 442 مشترک است و جایگاه 6 042 را در دسته دین و مذهبی و رتبه 2 328 را در منطقه أثيوبيا دارد.

📊 شاخص‌های مخاطب و پویایی

از زمان ایجاد در невідомо، پروژه رشد سریعی داشته و 14 442 مشترک جذب کرده است.

بر اساس آخرین داده‌ها در تاریخ 28 ژوئن, 2026، کانال فعالیت پایداری دارد. در ۳۰ روز گذشته تغییر اعضا برابر 550 و در ۲۴ ساعت گذشته برابر 26 بوده و همچنان دسترسی گسترده‌ای حفظ شده است.

  • وضعیت تأیید: تأیید نشده
  • نرخ تعامل (ER): میانگین تعامل مخاطب 37.47% است و در ۲۴ ساعت نخست پس از انتشار، محتوا معمولاً 10.23% واکنش نسبت به کل مشترکان کسب می‌کند.
  • دسترسی پست‌ها: هر پست به طور میانگین 5 412 بازدید دریافت می‌کند. در اولین روز معمولاً 1 477 بازدید جمع‌آوری می‌شود.
  • واکنش‌ها و تعامل: مخاطبان به‌طور فعال حمایت می‌کنند؛ میانگین واکنش به هر پست 33 است.

📝 توضیح و سیاست محتوایی

توضیحی برای کانال ارائه نشده است.

به لطف به‌روزرسانی‌های پرتکرار (آخرین داده در تاریخ 29 ژوئن, 2026)، کانال همواره به‌روز و دارای دسترسی بالاست. تحلیل‌ها نشان می‌دهد مخاطبان به‌طور فعال با محتوا تعامل دارند و آن را به نقطه اثرگذاری مهم در دسته دین و مذهبی تبدیل کرده‌اند.

14 442
مشترکین
+2624 ساعت
+1347 روز
+55030 روز
آرشیو پست ها
"በኋላዬ ሊመጣ የሚወድ ቢኖር፥ ራሱን ይካድ መስቀሉንም ዕለት ዕለት ተሸክሞ ይከተለኝ።" ሉቃ 9፡23 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! ✍️You
"በኋላዬ ሊመጣ የሚወድ ቢኖር፥ ራሱን ይካድ መስቀሉንም ዕለት ዕለት ተሸክሞ ይከተለኝ።" ሉቃ 9፡23 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! ✍️Youtube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu

በተያያዘ ዜና ለሁሉም አኅጉረ ስብከት የሰንበት ትምህርት ቤቶች ወጥ ሥርዓተ ትምህርት ትግበራ መመሪያ ስለማስተላለፍ በሚል በመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ሥራ አስኪያጅ ብፁዕ አቡነ አብርሃም የተጻፈ ደብ
በተያያዘ ዜና ለሁሉም አኅጉረ ስብከት የሰንበት ትምህርት ቤቶች ወጥ ሥርዓተ ትምህርት ትግበራ መመሪያ ስለማስተላለፍ በሚል በመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ሥራ አስኪያጅ ብፁዕ አቡነ አብርሃም የተጻፈ ደብዳቤ ለሁሉም አኅጉረ ስብከቶች የተጻፈ ሲሆን ሁሉም በሥራቸው ለሚገኙ ገዳማትና አድባራት መመሪያውን እንዲያሰራጩና በእቅድ ውስጥ አድርገው እንዲከታተሉ በማሳሰብ የሚከተሉትን ዋና ሐሳቦች ተግባራዊ እንዲያደርጉ መመሪያው ተላልፏል። ይኸውም ፩_ በሁሉም ቦታ የመምህራን ስልጠና እንዲሰጥና የመምህራን ቅጥርና ምደባ ፪_ ከመማሪያ ቦታ ማመቻቸትና በቂ ቦታ በማዘጋጀት የመማሪያ ክፍሎች እንዲገነቡ፣ ፫_ ለሥርዓተ ትምህርቱ ትግበራ በጀት በመመደብ መጻሕፍት መግዛት፣ ፬_ ለትግበራው አስፈላጊውን ግብዓት በማሟላት እና ምዕመናን ልጆቻቸውን ወደ ሰንበት ትምህርት ቤቶች እንዲልኩ በየዐውደ ምህረቱ በመቀስቀስና ሥርዓተ ትምህርቱን የማስታወቅ ሥራ በመሥራት ለተግባራዊነቱ የአጥቢያ ሰበካ ጉባኤያቱ ዕቅድ ውስጥ በማስገባት እንዲሠሩ መመሪያው ይገልጻል። https://t.me/EOTCNSSU

ሀገር አቀፍ የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት ስለ ሥርዓተ ትምህርት ዝግጅትና አተገባበር በአጠቃላይ የሰበካ መንፈሣዊ ጉባኤ 42ኛ መደበኛ ስብሰባ ላይ ግንዛቤ ሰጠ። (ጥቅምት 8 2016 ዓ.ም የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት) ከተጀመረ አራት ቀን የሆነው በ42ኛው አጠቃላይ የሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤ ከዓመቱ የሀገረ ስብከቶች ሪፓርት በዘለለ የተለያዩ ርዕሰ ጉዳዮች ተነስተው ገለጻና ውይይት እየተደረገባቸው ይገኛል። በዚህ ጠቅላላ ጉባኤ ላይ የሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤው ከያዛቸው መርሐ ግብራት መካከል የሰንበት ትምህርት ቤቶች ሥርዓተ ትምህርት ግንዛቤ ማስጨበጫ አንዱ ነው። ይህን የግንዛቤ ማስጨበጫ ገለጻ ያደረጉት የሀገር አቀፍ የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት ምክትል ሰብሳቢ ዲያቆን ስንታየው ምስጋናው ሲሆኑ በንግግራቸው "በሰ/ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ በሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት ተዘጋጅቶ በቅዱስ ሲኖዶስ ጸድቆ ለትግበራ ወደ ሁሉም አህጉረ ስብከት የወረደው ሥርዓተ ትምህርት ዓላማው ሕፃናትና ወጣቶች ወጥ የሆነ ሥርዓተ ትምህርት እንዲማሩ፣ ዘመኑን የዋጁ ቤተክርስቲያንንና ሀገራቸውን መምራት የሚችሉ አገልጋዮችን ለማፍራት፣ የቤተ ክርስቲያን ሥርዓት ትውፊትና ባህል እንዲያውቁ፣ የዘመኑን ፈተና እንዲያልፉና ችግር ፈቺ የሆነ ትውልድን ማፍራት ነው" ብለዋል። በገለጻቸውም ሥርዓተ ትምህርቱ 6 ክፍለ ትምህርቶችና አንድ አጋዥ ክፍለ ትምህርት የተዋቀረ ሲሆን የክፍል መጠን፣ የእድሜ አከፋፈል፣ የመጽሐፍ ዝግጅት የደረሰበትን ደረጃ ወዘተ ጠቅለል አድርገው አቅርበዋል። በመጨረሻም በጉባኤው ከታደሙ የሀገረ ሰሰብከት ተወካዮችን የደብር አለቆች ይህን ሥርዓተ ትምህርት በሁሉም መዋቀር ተደራሽ ለማድረግ በሁሉም መዋቅር ማስገንዘብና ሥልጠና በመስጠት ፣ የመማሪያ ቦታ በማዘጋጀት ፣ ለትግበራው መሳካት እንዲሰሩ መልዕክት አስተላልፈዋል። (የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት) ✍️YouTube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu ✍️ FaceBook 👇 https://www.facebook.com/EOTC.GSSU ✍️Telegram 👇 https://t.me/EOTCNSSU ✍️Website👇 https://eotc-gssu.org/a/ ✍️Tiktok👇 https://www.tiktok.com/@sundayschoolunion