fa
Feedback
MINSTERY OF EDUCATION ©

MINSTERY OF EDUCATION ©

رفتن به کانال در Telegram

For more information! It’s all about education Official minstry of education telegram channel join and get more info About us ✅የተረጋገጠ የትምህርት ደረጃ Ad:https://telega.io/c/minsterofeducation

نمایش بیشتر

📈 تحلیل کانال تلگرام MINSTERY OF EDUCATION ©

کانال MINSTERY OF EDUCATION © (@minster_of_education) در بخش زبانی امهری بازیگری فعال است. در حال حاضر جامعه شامل 47 015 مشترک است و جایگاه 3 763 را در دسته آموزش و رتبه 718 را در منطقه أثيوبيا دارد.

📊 شاخص‌های مخاطب و پویایی

از زمان ایجاد در невідомо، پروژه رشد سریعی داشته و 47 015 مشترک جذب کرده است.

بر اساس آخرین داده‌ها در تاریخ 25 اوت, 2026، کانال فعالیت پایداری دارد. در ۳۰ روز گذشته تغییر اعضا برابر 2 046 و در ۲۴ ساعت گذشته برابر 616 بوده و همچنان دسترسی گسترده‌ای حفظ شده است.

  • وضعیت تأیید: تأیید نشده
  • نرخ تعامل (ER): میانگین تعامل مخاطب 10.87% است و در ۲۴ ساعت نخست پس از انتشار، محتوا معمولاً 5.98% واکنش نسبت به کل مشترکان کسب می‌کند.
  • دسترسی پست‌ها: هر پست به طور میانگین 5 105 بازدید دریافت می‌کند. در اولین روز معمولاً 2 809 بازدید جمع‌آوری می‌شود.
  • واکنش‌ها و تعامل: مخاطبان به‌طور فعال حمایت می‌کنند؛ میانگین واکنش به هر پست 8 است.

📝 توضیح و سیاست محتوایی

نویسنده این فضا را محل بیان دیدگاه‌های شخصی توصیف می‌کند:
For more information! It’s all about education Official minstry of education telegram channel join and get more info About us ✅የተረጋገጠ የትምህርት ደረጃ Ad:https://telega.io/c/minsterofeducation

به لطف به‌روزرسانی‌های پرتکرار (آخرین داده در تاریخ 26 اوت, 2026)، کانال همواره به‌روز و دارای دسترسی بالاست. تحلیل‌ها نشان می‌دهد مخاطبان به‌طور فعال با محتوا تعامل دارند و آن را به نقطه اثرگذاری مهم در دسته آموزش تبدیل کرده‌اند.

47 015
مشترکین
+61624 ساعت
+1 1527 روز
+2 04630 روز
آرشیو پست ها
የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ሞዴል 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት እና የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ማኅበረሰብ ትምህርት ቤት የ12ኛ ክፍል ፈተና ያስፈተኗቸው ተማሪዎች ሙሉ በሙሉ (100%) የማለፊያ ነጥብ አስመዝግበዋል።
+1
የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ሞዴል 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት እና የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ማኅበረሰብ ትምህርት ቤት የ12ኛ ክፍል ፈተና ያስፈተኗቸው ተማሪዎች ሙሉ በሙሉ (100%) የማለፊያ ነጥብ አስመዝግበዋል። ከጎንደር ዩኒቨርሲቲ ሞዴል 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተማሪ ረድኤት ሳሙኤል 574.4 እንዲሁም ከጎንደር ዩኒቨርሲቲ ማኅበረሰብ ትምህርት ቤት ተማሪ ናትናኤል ሙላት 570.16 በማምጣት የየትምህርት ቤታቸውን ከፍተኛ ውጤት ማስመዝገባቸውን ዩኒቨርሲቲው ገልጿል። @minster_of_education

የይሁኔ ወልዱ መታሰቢያ ደሴ ልዩ አዳሪ ትምህርት ቤት በ2018 ዓ.ም ካስፈተናቸው 84 የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች፣ 80 ተማሪዎች ከ500 በላይ ውጤት ሲያስመዘግቡ፤ ሦስት ተማሪዎች ከ450 እስከ 499
+1
የይሁኔ ወልዱ መታሰቢያ ደሴ ልዩ አዳሪ ትምህርት ቤት በ2018 ዓ.ም ካስፈተናቸው 84 የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች፣ 80 ተማሪዎች ከ500 በላይ ውጤት ሲያስመዘግቡ፤ ሦስት ተማሪዎች ከ450 እስከ 499 ውጤት አስመዝግበዋል። በትምህርት ቤቱ በወንዶች 587.17 ከፍተኛ ውጤት ሆኖ መመዝገቡን የትምህርት ቤቱ ርዕሰ መምህር ሳሊም አህመድ ለአሚኮ ተናግረዋል። @minster_of_education

በ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና የወሰዱ የመቐለ ዩኒቨርሲቲ ሳይንስ ሼርድ ካምፓስ ተማሪዎች በሙሉ (100%) የማለፊያ ነጥብ ማምጣታቸውን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል፡፡ ተማሪ ሰምሃል መሃሪ
በ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና የወሰዱ የመቐለ ዩኒቨርሲቲ ሳይንስ ሼርድ ካምፓስ ተማሪዎች በሙሉ (100%) የማለፊያ ነጥብ ማምጣታቸውን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል፡፡ ተማሪ ሰምሃል መሃሪ የትምህርት ቤቱን ከፍተኛ ውጤት 550.76 ማስመዝገቧ ተገልጿል፡፡ @minster_of_education

በደምቢ ዶሎ ዩኒቨርሲቲ የነጋሶ ጊዳዳ ልዩ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት በ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ያስፈተናቸው ሁሉም ተማሪዎች የማለፊያ ነጥብ ማምጣታቸውን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል፡፡
በደምቢ ዶሎ ዩኒቨርሲቲ የነጋሶ ጊዳዳ ልዩ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት በ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ያስፈተናቸው ሁሉም ተማሪዎች የማለፊያ ነጥብ ማምጣታቸውን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል፡፡ ትምህርት ቤቱ ለሦስተኛ ተከታታይ ዓመት ያስፈተናቸው ተማሪዎች በሙሉ (100%) ማለፊያ ውጤት ማምጣታቸው ተገልጿል፡፡ @minster_of_education

የዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ STEM ማዕከል በ2018 ዓ.ም ያስፈተናቸው የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች በሙሉ (100%) ማለፋቸውን ዩኒቨርሲቲው ገልጿል። በአገር አቀፍ ደረጃ ያስፈተኗቸውን ተማሪዎች ሙሉ በሙሉ (
የዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ STEM ማዕከል በ2018 ዓ.ም ያስፈተናቸው የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች በሙሉ (100%) ማለፋቸውን ዩኒቨርሲቲው ገልጿል። በአገር አቀፍ ደረጃ ያስፈተኗቸውን ተማሪዎች ሙሉ በሙሉ (100%) ካሳለፉ 88 ትምህርት ቤቶች መካከል፣ አራት ትምህርት ቤቶች በትግራይ ክልል የሚገኙ መሆናቸውን ትምህርት ሚኒስቴር መግለፁ ይታወቃል።

የጋሞ ባይራ አዳሪ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት በ2018 ዓ.ም ያስፈተናቸውን የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች በሙሉ (100%) አሳልፏል። በ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ መልቀቂያ ፈተና የተፈተኑ 17
የጋሞ ባይራ አዳሪ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት በ2018 ዓ.ም ያስፈተናቸውን የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች በሙሉ (100%) አሳልፏል። በ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ መልቀቂያ ፈተና የተፈተኑ 172 ተማሪዎቹ በሙሉ (100%) ማለፋቸውን የትምህርት ቤቱ አስተዳደር አሳውቋል።

የአርሲ ዩኒቨርሲቲ ልዩ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት በ2018 ዓ.ም ያስፈተናቸው የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች በሙሉ ማለፋቸውን ዩኒቨርሲቲው ገልጿል። 566.92 በትምህርት ቤቱ የተመዘገበ ከፍተኛ ውጤት ሲሆን
የአርሲ ዩኒቨርሲቲ ልዩ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት በ2018 ዓ.ም ያስፈተናቸው የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች በሙሉ ማለፋቸውን ዩኒቨርሲቲው ገልጿል። 566.92 በትምህርት ቤቱ የተመዘገበ ከፍተኛ ውጤት ሲሆን ዝቅተጋው ውጤት ደግሞ 448 መሆኑ ተገልጿል፡፡ ትምህርት ቤቱ በተከታታይ ለሦስተኛ ዓመት ያስፈተናቸውን የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች በሙሉ (100%) ማሳለፍ ችሏል፡፡ በዩኒቨርሲቲው የሚደገፈው ነገሌ ቦረና ልዩ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት በተመሳሳይ በ2018 ዓ.ም ያስፈተናቸውን ተማሪዎች በሙሉ (100%) አሳልፏል። ሌላው በዩኒቨርሲቲው የሚደገፈው በቆጂ ልዩ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት በተመሳሳይ በ2018 ዓ.ም ያስፈተናቸውን ተማሪዎች በሙሉ (100%) አሳልፏል።

የጅማ ዩኒቨርሲቲ ልዩ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት በ2018 ዓ.ም ያስፈተናቸው 34 ተማሪዎች በሙሉ ማለፋቸውን ዩኒቨርሲቲው ገልጿል። 18 ተማሪዎች ከ500 በላይ ውጤት ያስመዘገቡ ሲሆን፣ 568.3 በትም
የጅማ ዩኒቨርሲቲ ልዩ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት በ2018 ዓ.ም ያስፈተናቸው 34 ተማሪዎች በሙሉ ማለፋቸውን ዩኒቨርሲቲው ገልጿል። 18 ተማሪዎች ከ500 በላይ ውጤት ያስመዘገቡ ሲሆን፣ 568.3 በትምህርት ቤቱ የተመዘገበ ከፍተኛ ውጤት ሆኗል።

የወለጋ ዩኒቨርሲቲ ልዩ አዳሪ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት በ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ያስፈተናቸው ተማሪዎች በሙሉ የማለፊያ ውጤት ማምጣታቸውን አሳውቋል። 566.5 በትምህርት ቤቱ ተማ
የወለጋ ዩኒቨርሲቲ ልዩ አዳሪ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት በ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ያስፈተናቸው ተማሪዎች በሙሉ የማለፊያ ውጤት ማምጣታቸውን አሳውቋል። 566.5 በትምህርት ቤቱ ተማሪ የተመዘገበ ከፍተኛ ውጤት ሲሆን፣ ዝቅተኛው ደግሞ 417 መሆኑ ተገልጿል። ትምህርት ቤቱ ባለፉት ሦስት ዓመታት ያስፈተናቸው የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች በሙሉ ማለፋቸውን ዩኒቨርሲቲው ገልጿል። @minster_of_education

የኦዳ ቡልቱም ዩኒቨርሲቲ ልዩ አዳሪ ያልሆነ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት በ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ያስፈተናቸው ሁሉም ተማሪዎች የማለፊያ ውጤት ማምጣታቸውን አሳውቋል። ትምህርት ቤቱ
የኦዳ ቡልቱም ዩኒቨርሲቲ ልዩ አዳሪ ያልሆነ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት በ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ያስፈተናቸው ሁሉም ተማሪዎች የማለፊያ ውጤት ማምጣታቸውን አሳውቋል። ትምህርት ቤቱ ያስፈተናቸው ተማሪዎች በሙሉ ከ444 በላይ ውጤት ማምጣታቸውን የገለፀው ዩኒቨርሲቲው፤ ትምህርት ቤቱ ባለፉት ሦስት ዓመታት ያስፈተናቸው የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች በሙሉ ማለፋቸውን ገልጿል። @minster_of_education

የሐረማያ ዩኒቨርሲቲ ልዩ አዳሪ ያልሆነ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት በ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ያስፈተናቸው ሁሉም ተማሪዎች የማለፊያ ውጤት ማምጣታቸውን አሳውቋል። 551.34 ከ 600
የሐረማያ ዩኒቨርሲቲ ልዩ አዳሪ ያልሆነ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት በ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ያስፈተናቸው ሁሉም ተማሪዎች የማለፊያ ውጤት ማምጣታቸውን አሳውቋል። 551.34 ከ 600 ከፍተኛ ውጤት ሆኖ በትምህርት ቤቱ የተመዘገበ ሲሆን፣ ሰባት ተማሪዎች ከ500 በላይ ውጤት አግኝተዋል። 392.84 ዝቅተኛው በትምህርት ቤቱ ተማሪዎች የተመዘገበ ውጤት መሆኑ ተገልጿል። ትምህርት ቤቱ ባለፉት ሦስት ዓመታት ያስፈተናቸው የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች በሙሉ ማለፋቸውን ገልጿል። @minster_of_education

የራያ ዩኒቨርሲቲ የሳይንስ ሼርድ ትምህርት ቤት የ2ኛ ደረጃ ትምህርታቸውን ተከታትለው የዩኒቨርሲቲ መግቢያ አገር አቀፍ ፈተና የወሰዱ የትምህርት ቤቱ ተማሪዎች በሙሉ ማለፋቸውን ገልጿል። ተማሪ አርሴማ
+1
የራያ ዩኒቨርሲቲ የሳይንስ ሼርድ ትምህርት ቤት የ2ኛ ደረጃ ትምህርታቸውን ተከታትለው የዩኒቨርሲቲ መግቢያ አገር አቀፍ ፈተና የወሰዱ የትምህርት ቤቱ ተማሪዎች በሙሉ ማለፋቸውን ገልጿል። ተማሪ አርሴማ ተስፋይ የትምህርት ቤቱን ከፍተኛ ውጤት 572 ነጥብ ማምጣቷ ተገልጿል። በትግራይ ክልል አራት ትምህርት ቤቶች የ12ኛ ክፍል አገር አቀፍ ፈተና ያስፈተኗቸውን ተማሪዎች በሙሉ ማሳለፍ መቻላቸው በትምህርት ሚኒስቴር መገለፁ ይታወቃል። @minster_of_education

የአምቦ ዩኒቨርሲቲ ልዩ አዳሪ ያልሆነ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት በ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ካስፈተናቸው 103 ተማሪዎች 102 ተማሪዎች (99%) የማለፊያ ውጤት ማምጣታቸውን አሳውቋ
+1
የአምቦ ዩኒቨርሲቲ ልዩ አዳሪ ያልሆነ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት በ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ካስፈተናቸው 103 ተማሪዎች 102 ተማሪዎች (99%) የማለፊያ ውጤት ማምጣታቸውን አሳውቋል። ተማሪ ሌንጮ ዱራ የትምህርት ቤቱን ከፍተኛ ውጤት 564.64 ከ 600 ማምጣቱ ተገልጿል።

#KiburCollege ክቡር ኮሌጅ የአፍሪካ የቢዝነስ ስኩል ማኅበር አባል ተቋም ሲሆን ክህሎትን መሠረት ያደረገ ተግባራዊ የትምህርት አሰጣጥን የሚከተል ከፍተኛ የትምህርት ተቋም ነው። ✅ በመጀመሪያ
#KiburCollege ክቡር ኮሌጅ የአፍሪካ የቢዝነስ ስኩል ማኅበር አባል ተቋም ሲሆን ክህሎትን መሠረት ያደረገ ተግባራዊ የትምህርት አሰጣጥን የሚከተል ከፍተኛ የትምህርት ተቋም ነው። ✅ በመጀመሪያ ዲግሪ ✅ ቴክኒክና ሙያ (TVET) ✅ በ Remedial Program ✅ አጫጭር ስልጠናዎች በዳግም ምዝገባ ፍቃድ ባገኘንባቸው የትምህርት ዘርፎች ተማሪዎችን ለመቀበል በምዝገባ ላይ ነን!! Website: https://kibur.net አድራሻ፦ ጀሞ ሚካኤል ከአፍሪካ ህንፃ አጠገብ ☎️ 0113854042 / 0904848586 Telegram: https://t.me/kiburcollege Facebook:  https://www.facebook.com/kiburcollege

📘ቅሬታ/Complaint ላላችሁ ተማሪዎች የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ተፈታኞች ቅሬታ ሲኖራቸው በአካል መምጣት ሳያስፈልጋችሁ https://result.eaes.et/complaint የሚለውን ማስፈንጠሪያ በመጠቀም ቅሬታቸሁን ከነሐሴ 19 እስከ 26/2018 ዓ/ም ከቀኑ 10፡00 ሰዓት ድረስ ማቅረብና ምላሹንም በዛው ማስፈንጠሪያ መከታተል እንደምትችሉ ገልጿል።

በ2018 ዓ.ም ከፍተኛውን የ12ኛ ክፍል ውጤት ያስመዘገቡ ታታሪዎች 👏👏👏 በ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ከፍተኛውን ውጤት ያስመዘገቡ ተማሪዎች ሦስቱም የተፈጥሮ ሳይንስ መስክ
+5
በ2018 ዓ.ም ከፍተኛውን የ12ኛ ክፍል ውጤት ያስመዘገቡ ታታሪዎች 👏👏👏 በ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ከፍተኛውን ውጤት ያስመዘገቡ ተማሪዎች ሦስቱም የተፈጥሮ ሳይንስ መስክ ተማሪዎች ናቸው። ተማሪ ጃላል ግርማ ➻ ያመጣው ውጤት 591.6 ከ 600 ➻ በሀገር አቀፍ ደረጃ ከፍተኛው ውጤት ➻ የኦልማ (ODA) ልዩ አዳሪ ትምህርት ቤት (አዳማ) ተማሪ ተማሪ ሮቤል ጌታቸው ➻ ያመጣው ውጤት 590.08 ከ 600 ➻ በሀገር አቀፍ ደረጃ 2ኛውን ከፍተኛ ውጤት ➻ የሊችጎጎ አዳሪ ትምህርት ቤት (ሀድያ) ተማሪ ተማሪ ህዳሴ ዘመኑ ➻ ያመጣችው ውጤት 583 ከ 600 ➻ በሀገር አቀፍ ደረጃ 3ኛው ከፍተኛ ውጤት ➻ በሀገር አቀፍ ደረጃ በሴቶች ከፍተኛው ውጤት ➻ የአገው ምድር 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት (እንጅባራ) ተማሪ @minster_of_education

#NGAT_Protocols የ2018 ዓ.ም የድኅረ-ምረቃ ፕሮግራሞች የመግቢያ ፈተና (NGAT) ከነገ ነሐሴ 20/2018 ዓ.ም ጀምሮ ለሁለት ተከታታይ ቀናት በጠዋት እና በከሰዓት ፈረቃ ይሰጣል። ➫ ተ
#NGAT_Protocols የ2018 ዓ.ም የድኅረ-ምረቃ ፕሮግራሞች የመግቢያ ፈተና (NGAT) ከነገ ነሐሴ 20/2018 ዓ.ም ጀምሮ ለሁለት ተከታታይ ቀናት በጠዋት እና በከሰዓት ፈረቃ ይሰጣል። ➫ ተፈታኞች ፈተናው ከሚጀመርበት 3ዐ ደቂቃ ቀድመው በመፈተኛ ማዕከል መገኘት ይኖርባቸዋል፡፡ ➫ ፕሪንት ያደረጉትን የመፈተኛ መግቢያ ትኬትዎን (Entrance Ticket) መያዝ አይዘንጉ። ➫ ተፈታኞች ከተመደቡበት ማዕከል ውጪ መፈተን አይችሉም። ➫ የብሔራዊ ፋይዳ መታወቂያ የግድ መያዝ ይኖርብዎታል፡፡ ➫ የሞባይል ስልክ፣ ሚሞሪ ያለው የእጅ ሰዓት፣ ... የመሳሰሉ ኤሌክትሮኒክ መሳሪያዎች ይዞ ወደ ፈተና ማዕከል መሔድ አይቻልም።

#National_Exam_Result የ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ማጠናቀቂያ ፈተና ውጤት ተለቋል። ተፈታኞች ውጤት ማየት ጀምረዋል። ውጤትዎን በተከታዮቹ አማራጮች ይመልከቱ፦ በድረ-ገፅ ➻ ht
+1
#National_Exam_Result የ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ማጠናቀቂያ ፈተና ውጤት ተለቋል። ተፈታኞች ውጤት ማየት ጀምረዋል። ውጤትዎን በተከታዮቹ አማራጮች ይመልከቱ፦ በድረ-ገፅ ➻ https://result.eaes.et በቴሌግራም ➻ https://result.eaes.et/telegram በአጭር የፅሑፍ መልዕክት ➻ https://result.eaes.et/sms በውጤታችሁ ላይ ቅሬታ የሚኖራችሁ ተፈታኞች በኦንላይን (https://result.eaes.et/complaint) ቅሬታችሁን ከነሐሴ 19-26/2018 ዓ.ም ከቀኑ 10፡00 ሰዓት ድረስ ማቅረብ የምትችሉ መሆኑን የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አሳውቋል። ለቅሬታው የሚሰጠውን ምላሽ በዚሁ ቅሬታችሁን በምታቀርቡበት ሊንክ በኩል መከታተል የምትችሉ መሆኑ ተገልጿል። @minster_of_education

የ12ኛ ክፍል ፈተና ውጤት ይፋ የተደረገ ሲሆን ተማሪዎች ውጤታቸው ማየት ጀምረዋል። በርካታ ተማሪዎች በአንድ ጊዜ ውጤት ለማየት ስለሚሞክሩ የኔትዎርክ መጨናነቅ ሊያጋጥም ስለሚችል በትዕግስት ሞክሩ።
የ12ኛ ክፍል ፈተና ውጤት ይፋ የተደረገ ሲሆን ተማሪዎች ውጤታቸው ማየት ጀምረዋል። በርካታ ተማሪዎች በአንድ ጊዜ ውጤት ለማየት ስለሚሞክሩ የኔትዎርክ መጨናነቅ ሊያጋጥም ስለሚችል በትዕግስት ሞክሩ። ጥሩ ኔትዎርክ ያላችሁ ለሌሎች በማየት እገዛ አድርጉ። ጥንቃቄ ፦ " Admission No. በውሥጥ ላኩልን " ፣ " ብር ላኩልንና እንይላችሁ " ፣ " እዚህ ገጽ ግቡና እንይላችሁ " የሚሉ አካላት ስለሚበዙ ጥንቃቄ አድርጉ። መሰል ጥያቄ የሚያቀርቡ ከግሩፑ ይወጣሉ። በዚሁ ግሩፕ ላይ መተጋገዝ የሚቻል ሲሆን እዚሁ ተማሪዎች Admi. ልከው ለብዙ ተማሪ እገዛ ያደረጉ ልጆችን የምናበረታታና ካርድ የምንሽልም ይሆናል።