25 974
مشترکین
+1824 ساعت
+3847 روز
+40130 روز
- مشترکین
- پوشش پست
- ER - نسبت تعامل
در حال بارگیری داده...
معدل نمو المشتركين
در حال بارگیری داده...
نمایش همه...
PEPE Miner Bot
The most memeable memecoin in existence. The dogs have had their day, it’s time for Pepe to take reign.
نمایش همه...
$PRETON DROP
Preton community: @preton Preton community: @preton_cis Chat: @chat_preton Cooperation: @eleidans
❤ 1
نمایش همه...
$WONTON BOT
The fastest growing community on TON. Wonton channel: @cryptowonton Help: @WontonSupport
نمایش همه...
PEPE Miner Bot
The most memeable memecoin in existence. The dogs have had their day, it’s time for Pepe to take reign.
#2024_Commencement
የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች በተለያዩ የትምህርት መስኮች ያሰለጠኗቸውን ተማሪዎች ማስመረቅ ጀምረዋል፡፡
ደብረታቦር ዩኒቨርሲቲ -ሰኔ 25/2016 ዓ.ም
ቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ - ሰኔ 27/2016 ዓ.ም
ጂንካ ዩኒቨርሲቲ - ሰኔ 27/2016 ዓ.ም
አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ - ሰኔ 27/2016 ዓ.ም
ወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ - ሰኔ 27/2016 ዓ.ም
@minster_of_education
👍 1
Photo unavailableShow in Telegram
በደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ የአስራት ወልደየስ ጤና ሳይንስ ካምፓስ የ2016 ዕጩ ተመራቂዎች አገር አቀፍ የመውጫ ፈተናን ሙሉ በሙሉ ማለፋቸውን ካምፓሱ ገልጿል፡፡
@minster_of_education
Photo unavailableShow in Telegram
#WolloUniversity
በወሎ ዩኒቨርሲቲ የ2016 ዓ.ም አገር አቀፍ የመውጫ ፈተና ለመጀመሪያ ግዜ ከወሰዱ የቅድመ ምረቃ መደበኛ ፕሮግራም ዕጩ ተመራቂ ተማሪዎች መካከል 83.27 በመቶ ተማሪዎች የማለፊያ ውጤት ማስመዝገባቸውን ዩኒቨርሲቲው ገለፀ።
የዩኒቨርሲቲው አምስት ትምህርት ክፍሎች ያስፈተኗቸውን ተማሪዎች ሙሉ በሙሉ ማሳለፍ እንደቻሉ ከተቋሙ የተገኘ መረጃ ያሳያል።
@minster_of_education
#TVTI_Exit_Exam
የቴክኒክና ሙያ ስልጠና ኢንስቲትዩት ለዕጩ ተመራቂ ተማሪዎቹ የመውጫ ፈተና እየሰጠ ነው፡፡
በዛሬው ዕለት እየተሰጠ የሚገኘውን የመውጫ ፈተና፣ በኢንስቲትዩቱ ለአራት ዓመታት ስልጠናቸውን ያጠናቀቁ እንዲሁም ፈተናውን በድጋሜ የሚወስዱ ሰልጣኞች መሆናቸው ተገልጿል፡፡
ትምህርት ሚኒስቴር ከኢንስቲትዩቱ ጋር በመተባበር እየተሰጠ በሚገኘው በዚህ ፈተና 2,135 ዕጩ ተመራቂዎች የመውጫ ፈተናውን እየወሰዱ ይገኛሉ።
በኢንስቲትዩቱ እንዲሁም በተቋሙ ሳተላይት ካምፓሶች አቅራቢያ የሚገኙ ዩኒቨርሲዎችን ጨምሮ በ11 የተለያዩ የፈተና ማዕከላት ፈተናው እየተሰጠ መሆኑን የኢንስቲትዩቱ ም/ዋ/ዳይሬክተር ሀፍቶም ገ/እግዚአብሄር ገልፀዋል፡፡
ከመውጫ ፈተናው አስቀድሞ ሰኔ 21/2016 ዓ.ም ለመስጠት ታቅዶ የነበረው #ሞዴል የመውጫ ፈተና አለመሰጠቱን ቲክቫህ ዩኒቨርሲቲ ሰምቷል፡፡
@minster_of_education
👍 1
Photo unavailableShow in Telegram
🎓🎓 ፕሮፌሰሮቹ አባት እና ልጅ
ፕሮፌሰር ባዬ ይማም (አባት) እና ፕሮፌሰር ቃለአብ ባዬ ይማም (ልጅ) በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በሙያቸው እያገለገሉና ተተኪ ምሁራንን እያፈሩ የሚገኙ ፕሮፌሰሮች ናቸው።
ፕሮፌሰር ባዬ ይማም 44 ዓመታትን እንዲሁም ፕሮፌሰር ቃለዓብ ባዬ 15 ዓመታትን በመምህርነት፣ በተመራማሪነት እና በተለያዩ የሥራ ኃላፊነቶች ያገለገሉና እያገለገሉ የሚገኙ ምሁራን ናቸው።
ሁለቱም የፒኤችዲ ዲግሪያቸውን በሰሩ በ10ኛው ዓመት የሙሉ ፕሮፌሰርነት ማዕረግን ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ አገኝተዋል።
ፕሮፌሰር ቃለዓብ ባዬ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ዘንድሮ የሙሉ ፕሮፌሰርነት ማዕረግ ከሰጣቸው ምሁራን መካከል አንዱ ናቸው። #AAU
@minster_of_education
👍 2
Photo unavailableShow in Telegram
ጅማ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት መስኮች ያሰለጠናቸውን ከ 1,700 በላይ ተማሪዎችን ነገ ያስመርቃል።
ከተመራቂዎቹ መካከል 20 በሦስተኛ ዲግሪ እንዲሁም 253 በሁለተኛ ዲግሪ ትምህርታቸውን ተከታትለው ያጠናቀቁ ናቸው።
@minster_of_education
👍 2
یک طرح متفاوت انتخاب کنید
طرح فعلی شما تنها برای 5 کانال تجزیه و تحلیل را مجاز می کند. برای بیشتر، لطفا یک طرح دیگر انتخاب کنید.