fa
Feedback
MINSTERY OF EDUCATION ©

MINSTERY OF EDUCATION ©

رفتن به کانال در Telegram

For more information! It’s all about education Official minstry of education telegram channel join and get more info About us ✅የተረጋገጠ የትምህርት ደረጃ ለማግኘት እኛን ይከተሉ!! https://www.youtube.com/@minster_of_education Ad:https://telega.io/c/minsterofeducation

نمایش بیشتر

📈 تحلیل کانال تلگرام MINSTERY OF EDUCATION ©

کانال MINSTERY OF EDUCATION © (@minster_of_education) در بخش زبانی امهری بازیگری فعال است. در حال حاضر جامعه شامل 43 982 مشترک است و جایگاه 4 085 را در دسته آموزش و رتبه 729 را در منطقه أثيوبيا دارد.

📊 شاخص‌های مخاطب و پویایی

از زمان ایجاد در невідомо، پروژه رشد سریعی داشته و 43 982 مشترک جذب کرده است.

بر اساس آخرین داده‌ها در تاریخ 07 ژوئیه, 2026، کانال فعالیت پایداری دارد. در ۳۰ روز گذشته تغییر اعضا برابر 1 172 و در ۲۴ ساعت گذشته برابر 21 بوده و همچنان دسترسی گسترده‌ای حفظ شده است.

  • وضعیت تأیید: تأیید نشده
  • نرخ تعامل (ER): میانگین تعامل مخاطب 10.33% است و در ۲۴ ساعت نخست پس از انتشار، محتوا معمولاً 5.28% واکنش نسبت به کل مشترکان کسب می‌کند.
  • دسترسی پست‌ها: هر پست به طور میانگین 4 544 بازدید دریافت می‌کند. در اولین روز معمولاً 2 322 بازدید جمع‌آوری می‌شود.
  • واکنش‌ها و تعامل: مخاطبان به‌طور فعال حمایت می‌کنند؛ میانگین واکنش به هر پست 7 است.

📝 توضیح و سیاست محتوایی

نویسنده این فضا را محل بیان دیدگاه‌های شخصی توصیف می‌کند:
For more information! It’s all about education Official minstry of education telegram channel join and get more info About us ✅የተረጋገጠ የትምህርት ደረጃ ለማግኘት እኛን ይከተሉ!! https://www.youtube.com/@minster_of_education Ad:https://telega.io/c/minsterofeduca...

به لطف به‌روزرسانی‌های پرتکرار (آخرین داده در تاریخ 08 ژوئیه, 2026)، کانال همواره به‌روز و دارای دسترسی بالاست. تحلیل‌ها نشان می‌دهد مخاطبان به‌طور فعال با محتوا تعامل دارند و آن را به نقطه اثرگذاری مهم در دسته آموزش تبدیل کرده‌اند.

43 982
مشترکین
+2124 ساعت
+2047 روز
+1 17230 روز

در حال بارگیری داده...

ابر برچسب‌ها
هیچ داده‌ای
مشکلی وجود دارد؟ لطفاً صفحه را تازه کنید یا با مدیر پشتیبانی ما تماس بگیرید.
اشارات ورودی و خروجی
---
---
---
---
---
---
جذب مشترکین
ژوئیه '26
ژوئیه '26
+222
در 0 کانال‌ها
ژوئن '26
+1 109
در 2 کانال‌ها
Get PRO
مه '26
+273
در 1 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '26
+24
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مارس '26
+365
در 0 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '26
+653
در 2 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '26
+679
در 1 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '25
+534
در 1 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '25
+552
در 3 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '25
+836
در 9 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '25
+4 031
در 18 کانال‌ها
Get PRO
اوت '25
+1 016
در 4 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '25
+1 259
در 8 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '25
+1 011
در 1 کانال‌ها
Get PRO
مه '25
+452
در 2 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '25
+159
در 2 کانال‌ها
Get PRO
مارس '25
+144
در 2 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '25
+675
در 2 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '25
+715
در 3 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '24
+302
در 2 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '24
+294
در 1 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '24
+636
در 1 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '24
+2 754
در 3 کانال‌ها
Get PRO
اوت '24
+2 187
در 2 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '24
+1 173
در 2 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '24
+501
در 2 کانال‌ها
Get PRO
مه '24
+370
در 2 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '24
+188
در 1 کانال‌ها
Get PRO
مارس '24
+11
در 1 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '24
+46
در 2 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '24
+22
در 0 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '23
+84
در 1 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '23
+95
در 4 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '23
+1 419
در 3 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '23
+491
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اوت '23
+292
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '23
+1 063
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '23
+548
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مه '23
+305
در 0 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '23
+218
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مارس '23
+644
در 0 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '23
+1 414
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '23
+3 977
در 0 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '22
+257
در 0 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '22
+530
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '22
+308
در 0 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '22
+1 025
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اوت '22
+759
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '22
+415
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '22
+119
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مه '22
+770
در 0 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '22
+784
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مارس '22
+2 914
در 0 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '22
+918
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '22
+171
در 0 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '21
+433
در 0 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '21
+479
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '21
+595
در 0 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '21
+721
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اوت '21
+312
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '21
+785
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '21
+815
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مه '21
+1 108
در 0 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '21
+2 006
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مارس '21
+1 635
در 0 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '21
+3 909
در 0 کانال‌ها
تاریخ
رشد مشترکین
اشارات
کانال‌ها
08 ژوئیه+11
07 ژوئیه+21
06 ژوئیه+78
05 ژوئیه+17
04 ژوئیه+5
03 ژوئیه+28
02 ژوئیه+20
01 ژوئیه+42
پست‌های کانال
#ጥቆማ የኢፌዴሪ የቴክኒክና ሙያ ስልጠና ኢንስቲትዩት የክረምት አጫጭር ስልጠና ለመስጠት የአመልካቾች ምዝገባ እያደረገ ነው። የስልጠና መስኮች፦ - አዲቲቭ ማኑፋክቸሪንግ (3D Printing) - ማሽ
#ጥቆማ የኢፌዴሪ የቴክኒክና ሙያ ስልጠና ኢንስቲትዩት የክረምት አጫጭር ስልጠና ለመስጠት የአመልካቾች ምዝገባ እያደረገ ነው። የስልጠና መስኮች፦ - አዲቲቭ ማኑፋክቸሪንግ (3D Printing) - ማሽን ዲዛይን (SolidWorks & RHINO 8 Design) የ2ኛ ደረጃ ተማሪዎችን ጨምሮ ማንኛውንም በዘርፉ ፍላጎት ያለው የግል ሰልጣኝ መመዝገብ ይችላል ተብሏል። የምዝገባ ጊዜ 👇 ከሐምሌ 01-10/2018 ዓ.ም የምዝገባ አማራጮች፦ በአካል ወይም በኤ-ሜይል epip.et@ftveti.edu.et ስልጠናው ሐምሌ 13/2018 ዓ.ም ይጀምራል። አመልካቾች የዲዛይን ሶፍትዌሮችን በደንብ ማስተናገድ የሚችል የራሳችሁን ላፕቶፕ መያዝ ይጠበቅባችኋል። አድራሻ፦ አዲስ አበባ፣ ወሰን አካባቢ በሚገኘው የቴክኖሎጂና ብየዳ ልህቀት ማዕከል ግቢ ውስጥ ለተጨማሪ መረጃ፦ 0116464455 / 0985112035

2
ብዙ ጊዜ በኢንተርኔት የሚሰሩ ስራዎች ሲባሉ አብዛኞቹ አያስተማምኑም ወይም አይከፍሉም። ነገር ግን በዚህ ቪዲዮ ላይ ሙሉ በሙሉ እውነተኛ እና በተግባር የሚከፍሉ 3 ምርጥ ድረ-ገጾችን (Websites) ይዤላችሁ መጥቻለሁ! ​📌 በቀን 1 ሰዓት ብቻ የሚጠይቁ ​📌 ያለምንም ቅድመ ክፍያ ወይም ኢንቨስትመንት መጀመር የሚቻሉ ​📌 በስልካችሁ ወይም በኮምፒውተራችሁ መስራት የምትችሏቸው ​አሁኑኑ ቪዲዮውን አይታችሁ መስራት ጀምሩ!👇 🔗 የቪዲዮው ሊንክ: https://youtu.be/1rZZ_d7E1p0?si=0TKETQLawI0ukfOj
1 338
3
የ2018 ዓ.ም 3ኛ ዙር የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ የመልቀቂያ ፈተና በዛሬው ዕለት መሠጠት ጀምሯል። በዚህ ዙር የተፈጥሮ ሳይንስ ተፈታኞች በወረቀት እና በኦንላይን ፈተናቸውን ከዛሬ ሐምሌ 01/201+5
የ2018 ዓ.ም 3ኛ ዙር የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ የመልቀቂያ ፈተና በዛሬው ዕለት መሠጠት ጀምሯል። በዚህ ዙር የተፈጥሮ ሳይንስ ተፈታኞች በወረቀት እና በኦንላይን ፈተናቸውን ከዛሬ ሐምሌ 01/2018 ዓ.ም ጀምሮ ለሦስት ተከታታይ ቀናት ይወስዳሉ።
2 128
4
#ETA የትምህርትና ስልጠና ባለሥልጣን በትምህርት ማስረጃ ማረጋገጫ እና የአቻ ግመታ መመሪያ 990/2016 አንቀጽ 5 ንኡስ አንቀጽ 5 ላይ ብቻ ሀ፣ ለ እና ሐ ተብሎ ተጨምሮ በተዘጋጀው ማሻሻያ ረቂ
#ETA የትምህርትና ስልጠና ባለሥልጣን በትምህርት ማስረጃ ማረጋገጫ እና የአቻ ግመታ መመሪያ 990/2016 አንቀጽ 5 ንኡስ አንቀጽ 5 ላይ ብቻ ሀ፣ ለ እና ሐ ተብሎ ተጨምሮ በተዘጋጀው ማሻሻያ ረቂቅ ላይ የትምህርት ማኅበረሰቡ እና ባለድርሻ አካላት እስከ ሐምሌ 13/2018 ዓ.ም ከዚህ በታች በተቀመጡት አማራጮች አስተያየታቸውን እንዲሰጡ ጠይቋል። https://forms.gle/ndRhodE2yoHSn2P5A ሊንክን በመጫን አስተያየት መስጫውን ማግኘት ትችላላችሁ፤ አስተያየታችሁን ሞልታችሁ ስትጨርሱ (Submit) የሚለውን በመጫን አስተያየታችሁን መላክ የምትችሉ መሆኑ ተገልጿል። ማሻሻያ የተደረገበትን ረቂቅ አዋጅ በባለሥልጣኑ ድረ-ገፅ www.neta.gov.et ላይ ማግኘት ይቻላል። ለሚኖራችሁ ማንኛውም አስተያየት በባለሥልጣኑ ኢ-ሚይል አድራሻ Info@eta.et ላይ አስተያየታችሁን ሞልታችሁ መላክ ትችላላችሁ ተብሏል። በአካል ቀርባችሁ መረጃዎችንና አስተያየታችሁን መስጠት ለምትፈልጉ የፊት ለፊት የመወያያ መድረክ በቅርቡ እንደሚያዘጋጅ ባለሥልጣኑ ገልጿል።
1 984
5
#MoE ትምህርት ሚኒስቴር በ2019 ዓ.ም በዘጠኝ የፌዴራል ልዩ አዳሪ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች የ9ኛ እና የ10ኛ ክፍል ተማሪዎችን በኦንላይን መዝግቦ በማወዳደር ለማስተማር ይፈልጋል። ሚኒስቴሩ
#MoE ትምህርት ሚኒስቴር በ2019 ዓ.ም በዘጠኝ የፌዴራል ልዩ አዳሪ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች የ9ኛ እና የ10ኛ ክፍል ተማሪዎችን በኦንላይን መዝግቦ በማወዳደር ለማስተማር ይፈልጋል። ሚኒስቴሩ ለ2019 የትምህርት ዘመን በ2018 ዓ.ም ትምህርት በጀመረባቸው አምስት የፌዴራል ልዩ አዳሪ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች እንዲሁም በአራት አዲስ በሚጀምሩ የፌዴራል ልዩ አዳሪ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች የ9ኛ እና 10ኛ ክፍል ተማሪዎችን አወዳድሮ ለማስተማር ይፈልጋል። በመሆኑም በእነዚህ ዘጠኝ የፌዴራል ልዩ አዳሪ ትምህርት ቤቶች ተመዝግባችሁ ለመማር የምትፈልጉ ተማሪዎች የመግቢያ ፈተና ስለሚኖር ቅድመ ዝግጅት እንድታደርጉ ሚኒስቴሩ አሳስቧል። የምዝገባ ጊዜው በቀጣይ የሚገለፅ መሆኑን ትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል።
2 901
6
#AAU #GAT በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የሚሰጠውን የድኅረ-ምረቃ ፕሮግራሞች የመግቢያ ፈተና (GAT) ለመውሰድ ይመዝገቡ! የ GAT ማመልከቻ ጊዜ የሚያበቃው👇 ነሐሴ 05/2018 ዓ.ም ➫ https
#AAU #GAT   በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የሚሰጠውን የድኅረ-ምረቃ ፕሮግራሞች የመግቢያ ፈተና (GAT) ለመውሰድ ይመዝገቡ! የ GAT ማመልከቻ ጊዜ የሚያበቃው👇 ነሐሴ 05/2018 ዓ.ም   ➫ https://portal.aau.edu.et ይግቡ። ➫ 'Online Exams' የሚለውን ይጫኑ። ➫ Quick Links ከሚለው ስር 'Apply for GAT' የሚለውን ይጫኑ። ➫ 'Test Taker Registration' የሚለውን ቅፅ ይሙሉ። ➫ የፓስፖርት መጠን ያለው ፎቶ ያስገቡ። ➫ 'Submit' የሚለውን ይጫኑ። ➫ ሲስተሙ የሚሰጥዎን የመለያ ቁጥር ይያዙ። ➫ ቴሌብር በመጠቀም የምዝገባ ክፍያ ይፈፅሙ። ➫ አድሚሽን ቲኬትዎን በማውረድ ፕሪንት ብለው፡፡   የ GAT ፈተና በሁለት ዞሮች እንደሚሰጥ የዩኒቨርሲቲው መርሐግብር ያሳያል👇 ከሐምሌ 20-24/2018 ዓ.ም እና ከነሐሴ 07-08/2018 ዓ.ም
3 358
7
#ጥቆማ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ለ2019 የትምህርት ዘመን የመጀመሪያ ሴሚስተር የድኅረ-ምረቃ ፕሮግራሞች አመልካቾችን በመቀበል ላይ ይገኛል፡፡ ዩኒቨርሲቲው ለ Masters ፕሮግራም በመደበኛ እና በኤ
#ጥቆማ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ለ2019 የትምህርት ዘመን የመጀመሪያ ሴሚስተር የድኅረ-ምረቃ ፕሮግራሞች አመልካቾችን በመቀበል ላይ ይገኛል፡፡   ዩኒቨርሲቲው ለ Masters ፕሮግራም በመደበኛ እና በኤክስቴንሽን መርሐግብሮች እንዲሁም ለ PhD ፕሮግራም በመደበኛ እና በኤክስቴንሽን መርሐግብሮች አመልካቾችን ይቀበላል፡፡ የድኅረ-ምረቃ ፕሮግራሞቹን ዝርዝር በ https://admission.aau.edu.et/GraduatePrograms መመልከት ይችላሉ፡፡ አመልካቾች በቅድሚያ በዩኒቨርሲቲው የሚሰጠውን የድኅረ-ምረቃ ፕሮግራሞች የመግቢያ ፈተና (GAT) መውሰድና ማለፍ ይጠበቅባቸዋል፡፡ የ GAT ማመልከቻ ጊዜ የሚያበቃው 👇 ነሐሴ 05/2018 ዓ.ም
2 829
8
👋አዲስ መረጃና ዕውቀት ለምትፈልጉ ሁሉ! በየቀኑ የምንጠቀምበት ቴክኖሎጂ፣ የመስመር ላይ (Online) ስራዎች እና የዩቲዩብ ሚስጥሮች ምን ያህል ይገቧችኋል? ራሳችሁን በዕውቀት ማሳደግና ተጨማሪ ገቢ መፍጠር ትፈልጋላችሁ? እንግዲያውስ Paro Media የተሰኘውን የዩቲዩብ Channel ሰብስክራይብ በማድረግ ቤተሰብ ይሁኑ! በቻናላችን ላይ፦ ✅የኦለይን ስራዎች (Online Work Tips): ከቤትዎ ሳይወጡ በስልክዎ ወይም በኮምፒውተርዎ ብቻ ገቢ የሚያገኙባቸው መንገዶች። ✅ የቴክኖሎጂ መረጃዎች (Tech Info): ወቅታዊ እና ጠቃሚ የቴክኖሎጂ መረጃዎችና መተግበሪያዎች። ✅የዩቲዩብ ስኬት (YouTube Tips): የዩቲዩብ ቻናል እንዴት እንደሚከፈት፣ ተከታይ (Subscribers) እና እይታ (Views) እንዴት በቀላሉ ማሳደግ እንደሚቻል የሚጠቁሙ ድንቅ ምክሮች። 👉 አሁኑኑ ሊንኩን በመንካት ሰብስክራይብ ያድርጉና ይማሩበት: 👇👇👇 https://www.youtube.com/@paro_media ​📢 ማስታወቂያ ማስመዝገብ ለምትፈልጉ፦ @Minofedu ያናግሩን
2 965
9
የትግራይ ክልል መምህራን ማኅበር በትግራይ ክልል የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ መልቀቂያ ፈተና የወረቀት ተፈታኞች የሚሰጥበት ጊዜ በትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ወደ ሐምሌ 22-24/2018 ዓ.ም መ+1
የትግራይ ክልል መምህራን ማኅበር በትግራይ ክልል የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ መልቀቂያ ፈተና የወረቀት ተፈታኞች የሚሰጥበት ጊዜ በትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ወደ ሐምሌ 22-24/2018 ዓ.ም መራዘሙ ተገቢ አይደለም ሲል ወቅሷል። ማኅበሩ ዛሬ ባወጣው መግለጫ፣ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ቀድሞ ባወጣው መርሐግብር መሠረት የትግራይ ክልል ተማሪዎች ለፈተናው ተዘጋጅተው እንደነበር አስታውሷል። "ለትግራይ ተፈታኝ ተማሪዎች ብቻ መርሐግብሩ እንዲራዘም መደረጉ ተገቢ አይደለም" ያለው ማኅበሩ፤ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ቀድሞ ባወጣው መርሐግብር መሠረት ፈተናው እንዲሰጥ ጠይቋል። (የማኅበሩ መግለጫ ከላይ ተያይዟል።)
2 767
10
የጤና ባለሙያዎች የሙያ ፈቃድ ፈተና በነሐሴ ወር 2018 ዓ.ም ይሰጣል። - ጤና ሚኒስቴር ከከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በመጀመሪያ ዲግሪ ለተመረቃችሁ የጤና ባለሙያዎች የሙያ ፈቃድ ፈተና በነሐሴ ወር 2
የጤና ባለሙያዎች የሙያ ፈቃድ ፈተና በነሐሴ ወር 2018 ዓ.ም ይሰጣል። - ጤና ሚኒስቴር ከከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በመጀመሪያ ዲግሪ ለተመረቃችሁ የጤና ባለሙያዎች የሙያ ፈቃድ ፈተና በነሐሴ ወር 2018 ዓ.ም ለመስጠት ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን የጤና ሚኒስቴር ገልጿል። በመሆኑም መረጃችሁን ወደ ሲስተም ያላስገባችሁ ነባር እና አዲስ ተመዛኞች ከሰኔ 30 እስከ ሐምሌ 17/2018 ዓ.ም ድረስ ብቻ https://hple.moh.gov.et/ ላይ በመግባት የብሔራዊ መታወቂያ መለያ ቁጥር (FAN 16 Digit) በማስገባት አስፈላጊ መረጃዎችን በማሟላት ለምዝገባ እንድትዘጋጁ ሚኒስቴሩ አሳስቧል፡፡ መረጃ የማስተሳሰር ሂደት እንዳለቀ የፈተና ጣቢያ መረጣ ሂደት እንደሚቀጥል ተገልጿል፡፡ 🔔 በሰኔ 2018 ዓ.ም የመውጫ ፈተና ተፈትናችሁ ያለፉችሁ ተመዛኞች የስም ዝርዝራችሁን በተማራችሁበት ተቋም አማካኝነት ወደ ሲስተም ማስጫን ይጠበቅባችኋል ተብሏል። @minster_of_education
3 424
11
የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ የሁለተኛ ዙር ፈተና እየሠጠ ነው። ሰኔ 26/2018 ዓ.ም መሠጠት የጀመረው የሁለተኛ ዙር የኦንላይን ተፈታኝ የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች ፈተና ነገ ይጠናቀቃል። የሦስተኛ ዙር+3
የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ የሁለተኛ ዙር ፈተና እየሠጠ ነው። ሰኔ 26/2018 ዓ.ም መሠጠት የጀመረው የሁለተኛ ዙር የኦንላይን ተፈታኝ የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች ፈተና ነገ ይጠናቀቃል። የሦስተኛ ዙር የተፈጥሮ ሳይንስ ተፈታኞች የወረቀት እና የኦንላይን ፈተና ከረቡዕ ሐምሌ 01/2018 ዓ.ም ጀምሮ ለሦስት ተከታታይ ቀናት ይሰጣል። ተፈታኞች ፈተናውን ወደሚወስዱበት ተቋማት መግባት ጀምረዋል።
3 910
12
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ6ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና ካስፈተኑ 768 ትምህርት ቤቶች፥ 543ቱ ተማሪዎቻቸውን ሙሉ በሙሉ ማሳለፋቸው ተገለፀ። የአዲስ አበባ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የ2018
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ6ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና ካስፈተኑ 768 ትምህርት ቤቶች፥ 543ቱ ተማሪዎቻቸውን ሙሉ በሙሉ ማሳለፋቸው ተገለፀ። የአዲስ አበባ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የ2018 ዓ.ም የ6ኛ ክፍል ፈተና ውጤት ይፋ አድርጓል። በከተማ አስተዳደሩ በ2018 ዓ.ም የ6ኛ ክፍል ፈተና ከወሰዱ ተማሪዎች 97.48% የሚሆኑት 50% እና በላይ በማስመዝገብ ወደ 7ኛ ክፍል መዘዋወራቸውን ቢሮው አሳውቋል። በመዲናዋ ፈተናውን ከወሰዱ 84,257 የ6ኛ ክፍል ተማሪዎች መካከል 82,137 ተማሪዎች የማለፊያ ነጥብ ሆኖ የተቆረጠውን 50 በመቶ እና በላይ አስመዝግበዋል። ተማሪዎች ውጤት ለማየት 👇 https://aa6.ministry.et/#/result
3 402
13
በትግራይ ክልል በወረቀት ለመፈተን ለተመዘገቡ 15,325 የ12ኛ ክፍል ተፈታኞች ፈተናው ከሐምሌ 22-24/2018 ዓ.ም እንደሚሰጥ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አሳውቋል። ተፈታኞቹ በተገለ
በትግራይ ክልል በወረቀት ለመፈተን ለተመዘገቡ 15,325 የ12ኛ ክፍል ተፈታኞች ፈተናው ከሐምሌ 22-24/2018 ዓ.ም እንደሚሰጥ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አሳውቋል። ተፈታኞቹ በተገለፁት ቀናት በመቐለ እና በአክሱም ዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ በወረቀት እንደሚፈተኑ አገልግሎቱ ገልጿል። ተፈታኞች ወደተገለፁት ዩኒቨርሲቲዎች ሐምሌ 20/2018 ዓ.ም በመግባት እና ሐምሌ 21/2018 ዓ.ም ላይ ኦሬንቴሽን በመውሰድ መፈተን የሚችሉ መሆኑን አገልግሎቱ አብራርቷል። በተያያዘ በትግራይ ክልል በበይነ መረብ ለመፈተን የተመዘገቡ 14,755 ተፈታኞች በስድስቱ ዙር ከሰኔ 23/2018 ዓ.ም ጀምሮ ፈተናው እየተሰጠ መሆኑ ተመልክቷል።
3 636
14
"ትምህርት ቢሮው የራሱን ፈተና አዘጋጅቶ ላልተፈተኑ ተማሪዎች በአጭር ጊዜ ውስጥ ይሰጣል።" - የትግራይ ክልል ትምህርት ቢሮ "ማንኛውም ክልል የሀገር አቀፍ ፈተና የማውጣት እና የመፈተን ስልጣን የለውም" - የፌዴራል መንግሥት የወረቀት ፈተናውን ከሐምሌ 22-24/2018 ዓ.ም ለመስጠት ታቅዷል። - የፌዴራል መንግሥት "ትምህርት ሚኒስቴር በወረቀት ለሚፈተኑ የትግራይ ተማሪዎች የፈተና ወረቀት አላከም" ያለው የትግራይ ክልል ትምህርት ቢሮ፤ በአጭር ጊዜ ውስጥ የራሱን ፈተና አዘጋጅቶ ላልተፈተኑ ተማሪዎች ፈተናውን እንደሚሰጥ አሳውቋል። ሰኔ 29/2018 ዓ.ም ዩኒቨርሲቲ ገብተው ከሐምሌ 01/2018 ዓ.ም ጀምሮ በወረቀት ሊፈተኑ የነበሩ 15,349 ተማሪዎች ፈተናው ከፌደራል መንግሥት ስላልተላከ ወደ ዩኒቨርሲቲ እንዳይጓዙ መደረጉን የቢሮው ኃላፊ ኪሮስ ጉዕሽ (ዶ/ር) ተናግረዋል። "ፈተናው በአውሮፕላን የሚመጣና በፌዴራል ፖሊስ የሚጠበቅ በመሆኑ፣ ወደ ትግራይ እንዳይላክ የሚያደርግ ምንም ዓይነት ምክንያት የለም" ያሉት ኃላፊው፤ "ውሳኔ ፖለቲካዊ ነው" ሲሉ ገልፀዋል። "የክልል ካቢኔ የፈተና ወረቀቱ በወቅቱ እንዲላክ ለፌዴራል መንግሥት ደብዳቤ አስተላልፏል። እስካሁን አውንታዊ ምላሽ አላገኘም" ብለዋል። በዚህም ትምህርት ቢሮው የራሱን ፈተና አዘጋጅቶ ላልተፈተኑ ተማሪዎች ፈተናውን በአጭር ጊዜ ውስጥ እንደሚሰጥ አመልክተዋል። የትግራይ ክልል ትምህርት ቢሮ "በራሴ ፈተና አዘጋጅቼ እፈትናለሁ" ማለቱን ተከትሎ፣ ስማቸው እንዲጠቀስ ያልፈለጉ የፌዴራል መንግሥት የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ታማኝ የመረጃ ምንጭ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ምላሽ ሰጥተዋል። እኚሁ ምንጭ "ይህን ፈተና የማዘጋጀት ስልጣን የፌዴራል መንግሥት የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ብቻ ነው " ያሉ ሲሆን፤ ማንኛውም ክልል የሀገር አቀፍ ፈተና የማውጣት እና የመፈተን ህጋዊ ስልጣን እንደሌለው ገልፀዋል። የትግራይ ክልል "እራሴ ፈተና አውጥቼ እፈትናለሁ" የሚለው አካሄድ ፍፁም ቅቡልነት የሌለው መሆኑን የገለፁት አመራሩ፤ "እንፈትናለን ብለው ከወሰኑና ፈተናውን ከሰጡ የፈተናው ውጤት ተቀባይነት ስለማይኖረው የተማሪዎችን ቀጣይ የህይወት ጉዞ ነው የሚያበላሹት" ሲሉ አስጠንቅቀዋል። ቀደም ብሎ በትግራይ ክልል በተካሄደው የኦንላይን ፈተና ወቅት የነበረውን ሁኔታ ያነሱት አመራሩ ፤ የፌዴራል ፀጥታ አካላትና ፈታኞች በአግባቡ ስራቸውን እንዳይወጡ ጫና ተደርጎባቸው እንደነበር ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ገልፀዋል። ለአብነትም ለጸጥታ ማስከበር ስራ የተሰማሩ አካላት እንኳን መሳሪያ እንዳይዙ የማድረግ ጫና እንደነበረባቸው ጠቅሰው፣ በወቅቱ የተማሪዎች ቀጣይ ህይወት ጉዞ እንዳይበላሽ ሲባል ብቻ ትምህርት ሚኒስቴር ፈተናው በጫና ውስጥም ቢሆን ታግሶ እንዲሰጥ ማድረጉን አስታውሰዋል። የአሁኑ የወረቀት ፈተና አግባብ ባለው የፈተና አካሄድና ስርዓት ከሐምሌ 22-24/2018 ዓ.ም ድረስ እንዲሰጥ መታቀዱን እኚሁ አካል ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ገልፀዋል።
3 416
15
#ጥቆማ የቴክኒክና ሙያ ስልጠና ኢንስቲትዩት በ34 አጫጭር የስልጠና ፕሮግራሞች በቅርቡ ስልጠና መስጠት እንደሚጀምር አሳውቋል። ኢንስቲትዩቱ ከደረጃ 6 እስከ ደረጃ 8 (ከመጀመሪያ ዲግሪ እስከ ፒኤችዲ
#ጥቆማ የቴክኒክና ሙያ ስልጠና ኢንስቲትዩት በ34 አጫጭር የስልጠና ፕሮግራሞች በቅርቡ ስልጠና መስጠት እንደሚጀምር አሳውቋል። ኢንስቲትዩቱ ከደረጃ 6 እስከ ደረጃ 8 (ከመጀመሪያ ዲግሪ እስከ ፒኤችዲ) እያሰለጠነ ሲሆን፤ የገበያ ፍላጎት በማጥናት በ34 የስልጠና ዘርፎች አጫጭር ስልጠናዎች በቅርቡ መስጠት እንደሚጀምር ገልጿል። @minster_of_education
3 455
16
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ2018 ዓ.ም የ6ኛ ክፍል መልቀቂያ ከተማ አቀፍ ፈተና ውጤት ነገ ይፋ እንደሚደረግ የከተማ አስተዳደሩ ትምህርት ቢሮ ገልጿል። በመዲናዋ የ6ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተ
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ2018 ዓ.ም የ6ኛ ክፍል መልቀቂያ ከተማ አቀፍ ፈተና ውጤት ነገ ይፋ እንደሚደረግ የከተማ አስተዳደሩ ትምህርት ቢሮ ገልጿል። በመዲናዋ የ6ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና ከሰኔ 8 -10/2018 ዓ.ም በ199 የመፈተኛ ጣቢያዎች ለሦስት ቀናት መሰጠቱ ይታወሳል፡፡ @minster_of_education
3 273
17
ብርቱዎቹ የ12ኛ ክፍል ተፈታኝ እናቶች እንዚህ እናቶች የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ለመፈተን ወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ የተገኙ ተማሪዎች ናቸው፡፡ የእናትነት ኃላፊነትን እየተወጡ በተመሳሳይ ጊዜ የ+1
ብርቱዎቹ የ12ኛ ክፍል ተፈታኝ እናቶች እንዚህ እናቶች የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ለመፈተን ወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ የተገኙ ተማሪዎች ናቸው፡፡ የእናትነት ኃላፊነትን እየተወጡ በተመሳሳይ ጊዜ የትምህርት ህልማቸውን ለማሳካት ያሳዩት ጥንካሬና ትጋት ከፍተኛ አድናቆት የሚቸረው ነው። 👏👏
3 832
18
👋አዲስ መረጃና ዕውቀት ለምትፈልጉ ሁሉ! በየቀኑ የምንጠቀምበት ቴክኖሎጂ፣ የመስመር ላይ (Online) ስራዎች እና የዩቲዩብ ሚስጥሮች ምን ያህል ይገቧችኋል? ራሳችሁን በዕውቀት ማሳደግና ተጨማሪ ገቢ መፍጠር ትፈልጋላችሁ? እንግዲያውስ Paro Media የተሰኘውን የዩቲዩብ Channel ሰብስክራይብ በማድረግ ቤተሰብ ይሁኑ! በቻናላችን ላይ፦ ✅የኦለይን ስራዎች (Online Work Tips): ከቤትዎ ሳይወጡ በስልክዎ ወይም በኮምፒውተርዎ ብቻ ገቢ የሚያገኙባቸው መንገዶች። ✅ የቴክኖሎጂ መረጃዎች (Tech Info): ወቅታዊ እና ጠቃሚ የቴክኖሎጂ መረጃዎችና መተግበሪያዎች። ✅የዩቲዩብ ስኬት (YouTube Tips): የዩቲዩብ ቻናል እንዴት እንደሚከፈት፣ ተከታይ (Subscribers) እና እይታ (Views) እንዴት በቀላሉ ማሳደግ እንደሚቻል የሚጠቁሙ ድንቅ ምክሮች። 👉 አሁኑኑ ሊንኩን በመንካት ሰብስክራይብ ያድርጉና ይማሩበት: 👇👇👇 https://www.youtube.com/@paro_media ​📢 ማስታወቂያ ማስመዝገብ ለምትፈልጉ፦ @Minofedu ያናግሩን
4 157
19
#AAEB የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የ2019 ትምህርት ዘመን ዓመታዊ የጊዜ ሰሌዳ ለሁሉም ክ/ከተሞች ትምህርት ጽ/ቤቶች እና በከተማ አስተዳደር ስር ለሚገኙ ሦስት አዳሪ ትምህርት+5
#AAEB የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የ2019 ትምህርት ዘመን ዓመታዊ የጊዜ ሰሌዳ ለሁሉም ክ/ከተሞች ትምህርት ጽ/ቤቶች እና በከተማ አስተዳደር ስር ለሚገኙ ሦስት አዳሪ ትምህርት ቤቶች ልኳል። በዚህም፦ ከሐምሌ 19 እስከ ነሐሴ 22/2018 ዓ.ም የነባር እና አዲስ ተማሪዎች ምዝገባ ይከናወናል። ከነሐሴ 26 እስከ ጳጉሜን 5/2018 ዓ.ም የአዲስ ገቢ የ7ኛ እና የ9ኛ ክፍል ተማሪዎች ምዝገባ ይከናወናል። መስከረም 05/2019 ዓ.ም የመጀመሪያ ቀን የመጀመሪያ መደበኛ ትምህርት ክፍለ ጊዜ ይጀመራል። (የከተማ አስተዳደሩ ትምህርት ቢሮ ለሁሉም ክ/ከተሞች ትምህርት ጽ/ቤቶች እና በከተማ አስተዳደር ስር ለሚገኙ ሦስት አዳሪ ት/ቤቶች የላከው ሙሉ የ2019 ዓ.ም የትምህርት ካሌንደር ከላይ ተያይዟል።)
4 122
20
#SamaraUniversity ሠመራ ዩኒቨርሲቲ 'የአፋር ጥናት ኢንስቲትዩት' / Institute of Afar Studies ሊያቋቁም ነው። የሚቋቋመው ኢንስቲትዩት በአሊ አሪፍ ቡርሃን ስም የሚሰየም መሆ
#SamaraUniversity ሠመራ ዩኒቨርሲቲ 'የአፋር ጥናት ኢንስቲትዩት' / Institute of Afar Studies ሊያቋቁም ነው። የሚቋቋመው ኢንስቲትዩት በአሊ አሪፍ ቡርሃን ስም የሚሰየም መሆኑንም የዩኒቨርሲቲው ሴኔት ወስኗል። በሌላ በኩል የዩኒቨርሲቲው ሴኔት በፓሊዎአንትሮፖሎጂ የትምህርት መስክ የሁለተኛ ዲግሪ ፕሮግራም (MA in Paleoanthropology) እንዲከፈቱ አፅድቋል፡፡ @minster_of_education
3 336