PARO EDU
📖 Paro Edu | ትክክለኛና ፈጣን የትምህርት መረጃዎች፣ የፈተና ውጤቶች እና ወቅታዊ ዜናዎች የሚገኙበት ቻናል! 🎓 ዕውቀትዎን ያሳድጉ፤ ከእኛ ጋር ይማሩ! @ParoEdu @Paro_media @ParoLink 🎥 የዩቲዩብ ቻናላችንን ሰብስክራይብ ያድርጉ 👇 🔗 https://www.youtube.com/@Paroedu
نمایش بیشتر📈 تحلیل کانال تلگرام PARO EDU
کانال PARO EDU (@paroedu) در بخش زبانی امهری بازیگری فعال است. در حال حاضر جامعه شامل 46 127 مشترک است و جایگاه 3 806 را در دسته آموزش و رتبه 736 را در منطقه أثيوبيا دارد.
📊 شاخصهای مخاطب و پویایی
از زمان ایجاد در невідомо، پروژه رشد سریعی داشته و 46 127 مشترک جذب کرده است.
بر اساس آخرین دادهها در تاریخ 17 سپتامبر, 2026، کانال فعالیت پایداری دارد. در ۳۰ روز گذشته تغییر اعضا برابر 431 و در ۲۴ ساعت گذشته برابر -834 بوده و همچنان دسترسی گستردهای حفظ شده است.
- وضعیت تأیید: تأیید نشده
- نرخ تعامل (ER): میانگین تعامل مخاطب 11.29% است و در ۲۴ ساعت نخست پس از انتشار، محتوا معمولاً 5.62% واکنش نسبت به کل مشترکان کسب میکند.
- دسترسی پستها: هر پست به طور میانگین 5 219 بازدید دریافت میکند. در اولین روز معمولاً 2 597 بازدید جمعآوری میشود.
- واکنشها و تعامل: مخاطبان بهطور فعال حمایت میکنند؛ میانگین واکنش به هر پست 7 است.
📝 توضیح و سیاست محتوایی
نویسنده این فضا را محل بیان دیدگاههای شخصی توصیف میکند:
“📖 Paro Edu | ትክክለኛና ፈጣን የትምህርት መረጃዎች፣ የፈተና ውጤቶች እና ወቅታዊ ዜናዎች የሚገኙበት ቻናል!
🎓 ዕውቀትዎን ያሳድጉ፤ ከእኛ ጋር ይማሩ!
@ParoEdu
@Paro_media
@ParoLink
🎥 የዩቲዩብ ቻናላችንን ሰብስክራይብ ያድርጉ 👇
🔗 https://www.youtube.com/@Paroedu”
به لطف بهروزرسانیهای پرتکرار (آخرین داده در تاریخ 18 سپتامبر, 2026)، کانال همواره بهروز و دارای دسترسی بالاست. تحلیلها نشان میدهد مخاطبان بهطور فعال با محتوا تعامل دارند و آن را به نقطه اثرگذاری مهم در دسته آموزش تبدیل کردهاند.
در حال بارگیری داده...
| تاریخ | رشد مشترکین | اشارات | کانالها | |
| 18 سپتامبر | 0 | |||
| 17 سپتامبر | 0 | |||
| 16 سپتامبر | +7 | |||
| 15 سپتامبر | +5 | |||
| 14 سپتامبر | +14 | |||
| 13 سپتامبر | 0 | |||
| 12 سپتامبر | +1 | |||
| 11 سپتامبر | +20 | |||
| 10 سپتامبر | +15 | |||
| 09 سپتامبر | +2 | |||
| 08 سپتامبر | +22 | |||
| 07 سپتامبر | +16 | |||
| 06 سپتامبر | +10 | |||
| 05 سپتامبر | +24 | |||
| 04 سپتامبر | +18 | |||
| 03 سپتامبر | +1 | |||
| 02 سپتامبر | +28 | |||
| 01 سپتامبر | +25 |
| 2 | የሪሚዲያል ተማሪዎች የውጤት ቅሬታ እና የቀረበው ጥያቄ
በ2018 ዓ.ም. የሪሚዲያል (Remedial) ፕሮግራም ተከታትለው የነበሩ ተማሪዎች የፈተና ውጤታቸው ከጥረታቸው ውጪ እጅግ ዝቅተኛ በመሆኑ ለትምህርት ሚኒስቴር የቅሬታ ጥያቄ አቀረቡ። ተማሪዎቹ ያነሷቸው ዋና ዋና ችግሮች የሚከተሉት ናቸው፡-
* በጆግራፊ እና ፊዚክስ የታየ ያልተለመደ ዝቅተኛ ውጤት፡ በማህበራዊ ሳይንስ በጆግራፊ እንዲሁም በተፈጥሮ ሳይንስ በፊዚክስ ትምህርቶች የተመዘገበው ውጤት በብዙዎች ዘንድ እጅግ ዝቅተኛ መሆን በሂደቱ ላይ ጥርጣሬ ፈጥሯል።
* የኢንተርኔት መቆራረጥ ችግር፡ ፈተናው በሚሰጥበት ወቅት በተለያዩ ዩኒቨርሲቲዎች አጋጥሞ የነበረው የኢንተርኔት መቆራረጥ ተማሪዎቹ በተረጋጋ ሁኔታ እንዳይፈተኑ አድርጓል።
* በሦስት ዙሮች (Seasons) መሰጠት፡ ፈተናው በሦስት ዙር መሰጠቱ በውጤት አሰጣጥ ላይ የውጤት መደባለቅ (Data mismatch) እንዲፈጠር ምክንያት ሆኗል ተብሎ ተሰግቷል።
* የ "Disqualified" ሁኔታ፡ አብዛኛዎቹ ተማሪዎች መጀመሪያ "Disqualified" ተብለው ቆይተው፣ ውጤታቸው ሲስተካከል እጅግ ዝቅተኛ ሆኖ መገኘቱ በሲስተሙ ላይ ክፍተት እንዳለ ያሳያል ብለዋል።
የተማሪዎቹ ዋና ዋና ጥያቄዎች፡
* የፈተና አሰጣጥ ሲስተም፣ የሦስቱ ዙሮች መረጃ እና የእርማት ሂደቱ በጥብቅ እንዲጣራ።
* በተለይ በፊዚክስ እና ጆግራፊ የታዩ ዝቅተኛ ውጤቶች ከ100 በላይ እንዳይቀየሩ ተደርጎ እንዲመረመር።
* በፈተናው ውስጥ ትክክለኛ ያልሆኑ ጥያቄዎች ካሉ ታሳቢ ተደርገው ውጤታቸው እንዲስተካከል ጠይቀዋል።
@ParoEdu | 2 197 |
| 3 | 🔥 የቲክቶክ Coin በቅናሽ ለመግዛት! 🔥
በአስተማማኝ እና ፈጣን አገልግሎት የቲክቶክ coin መግዛት ይፈልጋሉ?
ለመግዛት አሁኑኑ ያግኙን: @teketel_dawit
የቴሌግራም ቻናላችንን ይቀላቀሉ: @Paro_Media
✅Payment Proof
👇👇👇👇
@ParoTiktokCoin
@ParoTiktokCoin | 2 120 |
| 4 | #MoE
የሪሚዲያል ፕሮግራም ለመከታተል የሚያስችል ውጤት ያመጣችሁ ተማሪዎች የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ምርጫ አድርጉ ተብሏል፡፡
በ2018 ዓ.ም የ2ኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ ሀገር አቀፍ ፈተና ወስዳችሁ የሪሚዲያል ፕሮግራም ለመከታተል የሚያስችል ውጤት ያመጣችሁ ተማሪዎች የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የምደባ ምርጫችሁን ከመስከረም 7-11/2019 ዓ.ም ድረስ እንድታደርጉ ትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል፡፡
የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ለመምረጥ 👇
https://student.ethernet.edu.et/preferences
🔹───────────────🔹
🎯 አብረውን ይሁኑ!
🔗👉 @ParoEdu 👈
🔹───────────────🔹 | 2 391 |
| 5 | በትግራይ ክልል በሚገኙ የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች አዲስ ለተመደቡ እንዲሁም ለነባር ተማሪዎች በጊዚያዊነት የምትመደቡበትን ዩኒቨርሲቲ በቅርቡ ይገለጻል፡፡ - ትምህርት ሚኒስቴር
በትግራይ ክልል ይማሩ የነበሩ ተማሪዎች በጠየቁት መሠረት፣ በክልሉ ያለው ወቅታዊ ሁኔታ እስኪስተካከል ድረስ በጊዜያዊነት ከትግራይ ክልል ውጪ ወደሚገኙ ሌሎች የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች እንድትመደቡ የሚደረግ መሆኑን ትምህርት ሚኒስቴር መግለፁ ይታወቃል፡፡
"በዚህ ጉዳይ ላይ ቅሬታ ያላችሁ ተማሪዎች ወደ ትምህርት ሚኒስቴር በአካል መሔድ ሳይጠበቅባችሁ፣ የትምህርት ሒደታችሁ እንዳይስተጓጎል እና ደኅንነታችሁ ተጠብቆ ትምህርታችሁን በመደበኛነት እንድትቀጥሉ ለማስቻል በጊዜያዊነት የምትመደቡበትን ዩኒቨርሲቲ በቅርቡ ይፋ እንደሚያደርግ" ሚኒስቴሩ ገልጿል፡፡
"ያለው ነባራዊ ሁኔታ ሲስተካከል፣ መጀመሪያ በተመደባችሁባቸው ዩኒቨርሲቲዎች ተመልሳችሁ ትምህርታችሁን የምትቀጥሉ መሆኑን ከወዲሁ እናሳውቃለን" ብሏል ሚኒስቴሩ ባጋራው አጭር መልዕክት፡፡
በተለያየ ምክንያት ትግራይ ክልል በሚገኙ ዩኒቨርሲቲዎች መቀጠል የሚፈልጉ #ነባር እና #አዲስ ተማሪዎችን በተመለከተ ከዩኒቨርስቲዎቹ ጋር እየተነጋገረ መሆኑን የጠቆመው ትምህርት ሚኒስቴር፤ ተማሪዎቹ በትዕግስት እንዲጠብቁ ጠይቋል፡፡
🔹───────────────🔹
🎯 አብረውን ይሁኑ!
🔗👉 @ParoEdu 👈
🔹───────────────🔹 | 1 790 |
| 6 | #EthiopianDefenceUniversity
የኢትዮጵያ መከላከያ ዩኒቨርሲቲ የ2019 ዓ.ም የፍሬሽማን ተማሪዎች ወደ ግቢ የቅበላ ጊዜ መስከረም 11 እና 12/2019 ዓ.ም መሆኑን ገልጿል፡፡
ተማራቂ ያልሆኑ ነባር ተማሪዎች የምዝገባ ጊዜ መስከረም 14 እና 15/2019 ዓ.ም እንደሆነ ዩኒቨርሲቲው ያወጣው የ2019 ትምህርት ዘመን ካሌንደር ያሳያል፡፡
https://t.me/ParoEdu | 1 679 |
| 7 | #ጥቆማ
በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በመደበኛው መርሐግብር በ2019 ትምህርት ዘመን ለመማር አመልክታችሁና ተወዳድራችሁ ቅበላ ያላገኛችሁ አመልካቾች፣ የዩኒቨርሲቲውን መግቢያ ፈተና (UAT) 50 እና ከዚያ በላይ ካላችሁ በተከታታይ ትምህርት ፕሮግራም (Extension) ማመልከት የምትችሉ መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል፡፡
https://t.me/ParoEdu | 1 505 |
| 8 | #JinkaUniversity
ጂንካ ዩኒቨርሲቲ በ2019 ዓ.ም በሪሚዲያል ፕሮግራም እና በፍሬሽማን ፕሮግራም ወደ ተቋሙ ለተመደቡ ተማሪዎች እንዲሁም በ2018 ዓ.ም የሪሚዲያል ፕሮግራም ተከታትላችሁ የማለፊያ ውጤት ላመጡ ተማሪዎች በቀን 05/13/2018 ዓ.ም አድርጎት የነበረውን ጥሪ ላልተወሰነ ጊዜ አራዝሟል።
በቀጣይ በሌላ ማስታወቂያ ጥሪ እስከሚደረግ ተማሪዎች በትዕግስት እንዲጠብቁ ዩኒቨርሲቲው ጠይቋል፡፡
https://t.me/ParoEdu | 1 433 |
| 9 | በደሴ ከተማ በ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ወስደው ከ500 ነጥብ በላይ ከፍተኛ ውጤት ላስመዘገቡ 36 ተማሪዎች ዕውቅናና ሽልማት በከተማ አስተዳደሩ ተሰጥቷል።
36ቱ ከፍተኛ ውጤት ያስመዘገቡ ተማሪዎች በዩኒቨርሲቲ ቆይታቸው የሚጠቀሙባቸው ቁሳቁሶች እንዲሁም የገንዘብ ሽልማት ተበርክቶላቸዋል።
https://t.me/ParoEdu | 1 659 |
| 10 | 🌻 የአዲስ ዓመት 25% ቅናሽ እስከ መስከረም 21/2019 ዓ.ም🌻
14ኛ ዙር የጋዜጠኝነት ስልጠና ምዝገባ ላይ ነን!
👉 መሠረታዊ የጋዜጠኝነት መርሆች፣ የሚዲያ አይነቶች እና የጋዜጠኝነት አይነቶች
👉 የዜና አሠራርና የቃለመጠይቅ አደራረግ
👉 የመዝናኛ፣ የፕሮግራም፣ የማስታወቂያ አሠራር እና የዶክመንተሪ ዝግጅት
👉 የሞባይል ጋዜጠኝነት፣ CupCut ኤዲቲንግ፣ የሞባይል ቀረፃ እና YouTube Journalism አካቷል፡፡
✍️ ሰልጣኞች የራሳቸው YouTube አካውንት ከፍተው እንዴት መጠቀም እና ማሳደግ ይችላሉ የሚለውን በሰፊው በተግባር ይሰለጥናሉ።
የበለጠ ይጠብቁ ...
💥 ሴጅ ማሰልጠኛ ኢንስቲትዩት 💥
☎️ 0906777799 / 0906777755
አድራሻ፦ ቁ.1: ፒያሣ ቸርችል ጎዳና ኤልያና ሆቴል 2ኛ ፎቅ፣ ቁ.2: መገናኛ ደራርቱ ህንፃ 5ኛ ፎቅ እና ቁ.3: አዳማ ራስ ሆቴል 2ኛ ፎቅ
ለመመዝገብ ድረ-ገጽ 👇 www.sageethiopia.com
Telegram: https://t.me/sagetraininginstitute
Linkedin: https://www.linkedin.com/company/sage-training-institute | 1 303 |
| 11 | 🎓 Johns Hopkins CCP Ethiopia Job Vacancies
The Johns Hopkins Center for Communication Programs (CCP/Ethiopia) is recruiting for short-term, need-based field assignments under the Community Service as Pathways to Work (CSPW) Project.
1. Data Collector
📍 Location: Selected field woredas/towns, Ethiopia
📅 Deadline: September 19, 2026
🕐 Type: Short-term / need-based
Requirements:
• BA/BSc in Economics, Business Management, Social Sciences, or related fields
• At least 3 years of data collection experience
• Strong communication and interviewing skills
• Ability to communicate in relevant local languages
🔗 Apply Here:
https://forms.cloud.microsoft/r/H3aEjcxyfB?origin=lprLink
2. Field Supervisor
📍 Location: Selected field woredas/towns, Ethiopia
📅 Deadline: September 19, 2026
🕐 Type: Short-term / need-based
Requirements:
• Master’s degree in Economics, Social Sciences, or related fields
• At least 3 years of field supervision experience
• Strong team coordination, quality assurance, and problem-solving skills
• Good understanding of research ethics and field data quality
🔗 Apply Here:
https://forms.cloud.microsoft/r/H3aEjcxyfB?origin=lprLink
📢 Follow AbiLink for more Job & Scholarship opportunities
https://t.me/ParoEdu | 1 631 |
| 12 | بدون متن... | 2 132 |
| 13 | بدون متن... | 2 199 |
| 14 | #ያኔት_ኮሌጅ
በ6 ኪሎ ካምፖስ እና በሰፈረ ሰላም ካምፓስ የ2019 ዓ.ም ምዝገባ ጀምረናል!
BSc Fields of Study:
→BSc in Medical Laboratory Science
→Bachelor of Pharmacy
→BSc in Nursing
TVET Programs:
→ Nursing
→ Medical Laboratory
→ Pharmacy
→ Radiography
→ Accounting and Finance
→ Hardware and Network
የ CPD ማዕከል አገልግሎት!
☎️ 0929969696 / 0996828282
አድራሻ፦
መሳለሚያ ሰፈረ ሰላም ንጉሴ ቱሩፊ ህንፃ እና 6 ኪሎ ካምፓስ ያሬድ ሙዚቃ ት/ቤት አጠገብ
Telegram: @Yanet6kiloc
🔹───────────────🔹
🎯 አብረውን ይሁኑ!
🔗👉 @ParoEdu 👈
🔹───────────────🔹 | 2 543 |
| 15 | 🚨 ለ 12ኛ ክፍል ተማሪዎች: ለኖት ወይም ለኢንትራንስ ጥያቄ 1 ብር እንዳትከፍሉ! 🛑
ባለፈው አመት በማትሪክ ከ 550 በላይ ያመጡ በርካታ ተማሪዎች የተዘጋጁት በዚሁ በ HuluLearn አፕ ነበር!
ትምህርት መከፈቱን ምክንያት በማድረግ HuluLearn የሚከተሉትን በነፃ ለቋል:
🎁 100% በነፃ የተለቀቁ (0 ETB):
✅ 1,000+ የቻፕተር ኖቶች: ከ 9-12ኛ ክፍል የተጠቃለሉ
✅ 10,000+ ጥያቄዎች: ከነሙሉ ማብራሪያቸው
✅ የ1,000+ ፍላሽ ካርዶች: ለፈተና ወሳኝ የሆኑ ቀመሮች በሙሉ
🎬 አዲሱ የ 12ኛ ክፍል የቪዥዋል አኒሜሽን:
ፅንሰ ሀሳቦችን በ 5 ደቂቃ ውስጥ የሚያስረዱ አዳዲስ ቪዲዮዎች!
🔥ለኢንትራንስ ሚያዘጋጅ ሙሉ ፓኬጅ የትምህርት መክፈቻ የ 20% ቅናሽ:
ለቀደሙ 100 ተማሪዎች ብቻ እስከ እሁድ መስከረም 10 የሚቆይ!
👀 100+ የተማሪዎች ምስክርነት:
👉 @hululearn_testimonials
ኖቶቹን በነፃ ለማውረድ አሁኑኑ ቦቱን ይክፈቱ:
👉 @hululearn_app_bot
👉 @hululearn_app_bot
✅ ለበለጠ መረጃ፡ @hululearn_support
👇👇👇
https://t.me/ParoEdu
https://t.me/ParoEdu | 2 817 |
| 16 | #ተከፈተ
🏃♂️2019 Freshman Discussion groups.
💻ባለፈው ዓመት ሬሜዲያል ተምራችሁ ወደ ፍሬሽማን የተቀላቀላችሁ እንዲሁም በዚህ ዓመት 12ኛ ክፍል ተፈትናችሁ Universty የደረሳችሁ ተማሪዎች በየግሩፖቻችሁ ገብታችሁ መተዋወቅ ይኖርባቹሃል። ትውውቃችሁን ግቢ ሳትገቡ በቴሌግራም ከጨረሳችሁ ትምህርቱን በአንድነት ትወጣላችሁ❗️
⏺ስለጉዞ መረጃ ፡ ግቢም ከገባችሁ በኋላ ፋይል ለመለዋወጥ ፤ እንዲሁም የፍረሽማን የሚድና ፋይናል ሁሉንም በአንድ ለመለዋወጥ እጅግ በጣም አስፈላጊ 🔸
በዩኒቨርስቲ በቆይታችሁ :-
✅ FreshMan module 📚
✅Short note
✅ power points
✅ COC Exam 📝
✅ Mid & Final Exam
✅Assignment ለመረዳዳት ይህ ግሩፕ ወሳኝ ነው
አስታዉሱ :መረጃ የዩኒቨርስቲ ቆይታችሁ ስኬታማነት ከሚወስንባቸው ነገሮች አንዱና ዋነኛዉ ነው ❗️
🔹ለጓደኞቻችሁ ሼር አድርጉላቸው!
➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖
💠 1. Addis ababa university
https://t.me/AAU_2019_Freshman
💠2.Hawassa University
https://t.me/Hawassa_Freshman_2019
💠3.Haramaya University
https://t.me/Haramaya_Freshman2019
💠4.Jimma University
https://t.me/Jima_Uni_Freshman2019
💠5. Arba Minch University
https://t.me/Arbaminch_Freshman2019
💠6.Bahirdar University.
https://t.me/BDU_2019_Freshman
💠7.AASTU
https://t.me/AASTU_Freshman2019
💠8.ASTU
https://t.me/ASTU_2019_Freshman
💠9.Dire dawa University
https://t.me/DDU_2019_Freshman
💠10.Debreberhan University
https://t.me/DBU_2019_Freshman
💠11.Wollo University
https://t.me/Wollo_2019_Freshman
💠12.Ambo University
https://t.me/Ambo_2019_Freshman
💠13.MEKELE UNIVERSITY
https://t.me/Mekele_2019_Freshman
💠14.Wachamo University
https://t.me/Wachamo_2019_Freshman
💠15.Wolkite University
https://t.me/WKU_2019_Freshman
💠16.Wolayita sodo University
https://t.me/WSU_2019_Freshman
💠17.Dilla University
https://t.me/Dilla_2019_Freshman
💠18.University of Gondar
https://t.me/UOG_2019_Freshman
💠19.Arsi University
https://t.me/Arsi_2019_Freshman
💠20.Bulehora University
http://t.me/+DDGuj5b7NBU5MzVk
💠21.Jigjiga University
https://t.me/+M9D8tWML03NlY2Y0
💠22.ASOSA UNIVERSITY
https://t.me/+8Y0Di9sobgIyOTE8
💠23.Worabe University
https://t.me/+5DMMfEzeOlQxMDdk
💠24.SELALE UNIVERSITY
https://t.me/+4o7SjGtNTnU4OTJk
💠25.Madda welabo University
https://t.me/+wQRs0FwRiuhhOTA0
💠26.Debre Markos University
https://t.me/+WdbQBxTR7204MWU0
💠27.Adigrat University
https://t.me/+QzqeFT2iUoQyMDJk
💠28.Axum University https://t.me/+AzfTU2ukrH1lNGE8
💠29.Mizan Tepi University
https://t.me/+ihD4WHLyd28wMWFk
💠30.Semera University
https://t.me/+PfUkvKA3K7FkOTQ0
💠31. Gambella University
https://t.me/GMU_2019_Freshman
💠32.METU University
https://t.me/Metu_2019_Freshman
33.Oda Bultum University
https://t.me/+8_L1ibYJgDw0MDdk
💠34.Ethiopian Civil service University
https://t.me/Civil_Service_Freshman2019
35.Debre Tabor University
https://t.me/+mB42l1LKXFM4ODk0
36.Woldia University
https://t.me/+IbVj6Qzwnp05NGI0
37.Bonga University
https://t.me/+UWQgwS383us4MzZk
💠38.Mekdela Amba University
https://t.me/+OQFnde4GnXRhMDg0
💠39.Wallaga University
https://t.me/+2bXDI6IMl8EyZGJk
💠40. Kotebe Metropolitan University
https://t.me/+K_E64QBGP3oyMmRk
🌀All other Remaining Universities
https://t.me/Universty_Freshman_2019
https://t.me/ParoEdu
https://t.me/ParoEdu | 2 684 |
| 17 | #MoH
ጳጉሜን 03/2018 ዓ.ም የተሰጠውን የተግባር ሙያ ፈቃድ ፈተና የወሰዳችሁ የአንስቴዥያ ተመዛኞች ከዛሬ መስከረም 06/2019 ዓ.ም ጀምሮ ውጤታችሁን ማየት እንደምትችሉ ጤና ሚኒስቴር አሳውቋል።
https://hple.moh.gov.et ላይ በመግባት የብሔራዊ መለያ ቁጥር (FAN) እና Password በማስገባት የፈተና ውጤታችሁን መመልከት ትችላላችሁ ተብሏል።
በውጤታችሁ ላይ ቅሬታ ያላችሁ ተመዛኞች ከዛሬ ጀምሮ ባሉት አምስት ተከታታይ የሥራ ቀናት በስልክ ቁ. 952 በመደወል ጥያቄዎቻችሁን ማቅረብ የምትችሉ መሆኑ ተገልጿል፡፡
🔔 ፈተናውን ያለፋችሁ ተመዛኞች ከነገ መስከረም 07/2019 ዓ.ም ጀምሮ ስም ዝርዝራችሁ ወደ ክልል የሚላክ ስለሆነ የሙያ ፈቃዳችሁን 12ኛ ክፍል በጨረሳችሁበት ክልል ማውጣት ትችላላችሁ።
https://t.me/ParoEdu | 2 684 |
| 18 | 📢"ወዳጆችና ተማሪዎች! ቻናላችን ከዚህ በፊት ከነበረበት ስም ወደ Paro Edu (ፓሮ ኤዱ) ተቀይሯል። ከዚህ በኋላም ይበልጥ የተሻሉ፣ ፈጣን እና ጥራት ያላቸው ትምህርታዊ መረጃዎችን እና ዝግጅቶችን ይዘን እንቀጥላለን። አብራችሁን ስላላችሁ እናመሰግናለን!"🙏 | 2 670 |
| 19 | #MoE
ትምህርት ሚኒስቴር በ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ወስደው ውጤት ያመጡ ተማሪዎች የዩኒቨርሲቲ ምደባን ይፋ አድርጓል።
የተመደቡበትን ዩኒቨርሲቲ ይመልከቱ 👇 https://student.ethernet.edu.et/view-placement
በምደባው ላይ ቅሬታ ያላችሁ ተማሪዎች ቅሬታችሁን ይህ ምደባ ይፋ ከሆነበት ጀምሮ በአምስት ቀናት ውስጥ አስፈላጊውን መረጃና ማስረጃ በማያያዝ እንድታቀርቡ ተብሏል።
ቅሬታ ለማቅረብ 👇
https://student.ethernet.edu.et/complaints
በአካል ወደ ትምህርት ሚኒስቴር በመሔድ የሚቀርብ የምደባ ቅሬታን የማያስተናገድ መሆኑን ሚኒስቴሩ ገልጿል።
ቅሬታ በምታስገቡበት ወቅት የሐሰት መረጃ፣ የተሳሳተ ማስረጃ ወይም የተጭበረበረ ሰነድ ማቅረብ በፍጹም የተከለከለ መሆኑ ተገልጿል።
@minster_of_education | 3 442 |
| 20 | #WoldiaUniversity
ወልድያ ዩኒቨርሲቲ በመደበኛ መርሐግብር የመጀመሪያ፣ የ2ኛ እና የ3ኛ ዲግሪ ትምህርታችሁን በተቋሙ ሲከታተሉ ለነበሩ ነባር ተማሪዎች እንዲሁም አዲስ ገቢ ተማሪዎች ጥሪ አድርጓል።
በዚህም፣
➻ ነባር ተማሪዎች በሙሉ፣
➻ በ2018 ዓ.ም የሪሚዲያል ትምህርታችሁን ተከታትላችሁ የማለፊያ ውጤት ያመጣችሁ ተማሪዎች፣
➻ ለ2019 ዓ.ም አዲስ የምትመደቡ የፍሬሽማን እና የሪሚዲያል ተማሪዎች በሙሉ ወደ ተቋሙ የመግቢያ ጊዜ መስከረም 26 እና 27/2019 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል።
@minster_of_education | 3 542 |
