🇸🇦ሐምዱ ቋንጤ🇵🇸
ይህ ቻናል ቁርኣን እና ሐዲስ መሰረት በማድረግ የመልካም ቀደምቶቻችን ፋና በመከተል ስለ እስልምናችን የምንማማርበት እና የምንመካከርበት ቻናል ነው። ✍እስልምና አማራጭ የሌለው መፍትሔ ነው‼ 👇🏾👇🏾👇🏾 @hamdquante አስተያየትዎ ይበልጥ ይገነባናል 👉🏿 @hamdquante_bot👈🏿
نمایش بیشتر📈 تحلیل کانال تلگرام 🇸🇦ሐምዱ ቋንጤ🇵🇸
کانال 🇸🇦ሐምዱ ቋንጤ🇵🇸 (@hamdquante) در بخش زبانی امهری بازیگری فعال است. در حال حاضر جامعه شامل 12 188 مشترک است و جایگاه 7 209 را در دسته دین و مذهبی و رتبه 2 770 را در منطقه أثيوبيا دارد.
📊 شاخصهای مخاطب و پویایی
از زمان ایجاد در невідомо، پروژه رشد سریعی داشته و 12 188 مشترک جذب کرده است.
بر اساس آخرین دادهها در تاریخ 19 سپتامبر, 2026، کانال فعالیت پایداری دارد. در ۳۰ روز گذشته تغییر اعضا برابر -12 و در ۲۴ ساعت گذشته برابر 4 بوده و همچنان دسترسی گستردهای حفظ شده است.
- وضعیت تأیید: تأیید نشده
- نرخ تعامل (ER): میانگین تعامل مخاطب 22.87% است و در ۲۴ ساعت نخست پس از انتشار، محتوا معمولاً 12.72% واکنش نسبت به کل مشترکان کسب میکند.
- دسترسی پستها: هر پست به طور میانگین 2 788 بازدید دریافت میکند. در اولین روز معمولاً 1 550 بازدید جمعآوری میشود.
- واکنشها و تعامل: مخاطبان بهطور فعال حمایت میکنند؛ میانگین واکنش به هر پست 30 است.
📝 توضیح و سیاست محتوایی
نویسنده این فضا را محل بیان دیدگاههای شخصی توصیف میکند:
“ይህ ቻናል ቁርኣን እና ሐዲስ መሰረት በማድረግ የመልካም ቀደምቶቻችን ፋና በመከተል ስለ እስልምናችን የምንማማርበት እና የምንመካከርበት ቻናል ነው።
✍እስልምና አማራጭ የሌለው መፍትሔ ነው‼
👇🏾👇🏾👇🏾
@hamdquante
አስተያየትዎ ይበልጥ ይገነባናል
👉🏿 @hamdquante_bot👈🏿”
به لطف بهروزرسانیهای پرتکرار (آخرین داده در تاریخ 20 سپتامبر, 2026)، کانال همواره بهروز و دارای دسترسی بالاست. تحلیلها نشان میدهد مخاطبان بهطور فعال با محتوا تعامل دارند و آن را به نقطه اثرگذاری مهم در دسته دین و مذهبی تبدیل کردهاند.
در حال بارگیری داده...
| تاریخ | رشد مشترکین | اشارات | کانالها | |
| 20 سپتامبر | 0 | |||
| 19 سپتامبر | +4 | |||
| 18 سپتامبر | 0 | |||
| 17 سپتامبر | +2 | |||
| 16 سپتامبر | +10 | |||
| 15 سپتامبر | +2 | |||
| 14 سپتامبر | +1 | |||
| 13 سپتامبر | 0 | |||
| 12 سپتامبر | 0 | |||
| 11 سپتامبر | +9 | |||
| 10 سپتامبر | +2 | |||
| 09 سپتامبر | +4 | |||
| 08 سپتامبر | 0 | |||
| 07 سپتامبر | +4 | |||
| 06 سپتامبر | +5 | |||
| 05 سپتامبر | +9 | |||
| 04 سپتامبر | +5 | |||
| 03 سپتامبر | 0 | |||
| 02 سپتامبر | +4 | |||
| 01 سپتامبر | 0 |
| 2 | 👇 | 429 |
| 3 | ✉️
ቆርጠህ ላክለት!!
🇮🇷"ሺዐዎች ከሌሎች ሙስሊሞች በተለየ መልኩ መስጂድ አል_አቅሷን ነፃ ለማውጣት ስለሚታገሉ ነው የምወዳቸው" ለሚለው…………
ሲጀመር በሺዐ መዝሀብ "በቁርኣን ውስጥ የተጠቀሰው መስጂድ አል_አቅሷ ምድር ላይ የለም፤ ረሱልﷺ ሚዕራጅ ያደረጉበት መስጂድ አል_አቅሷ ሰማይ ላይ (በአራተኛው ሰማይ) የሚገኝ እንጂ ፈለስጢን ሀገር የሚገኘው መስጂድ አይደለም።" ብለው ያምናሉ።
ይህ ብቻም አይደለም;
በፈለስጢን ምድር የሚገኘው መስጂድ አል_አቅሷ እንኳንስ በላጭነት ሊኖረው ይቅርና: "ኩፋ ውስጥ የሚገኘው መስጂድ በፈድል ከአቅሷ ይበልጣል" ብለው ያምናሉ።
⁉️"ምድር ላይ የለም!!" ብለው ለሚያምኑት አቅሷ በምን ሂሳብ ነው እሱን ነፃ ለማድረግ የሚታገሉት?????
⌛ይህ የዋሁ ሙስሊም ላይ የተጫወቱት ፖለቲካ ብቻ ነው። | 1 153 |
| 4 | https://www.facebook.com/share/v/1BmRdiD4CM/ | 1 |
| 5 | ⚽️
ለምሳሌ እኛ ሰፈር “ሰለፍይ ነኝ” የሚሉ አሉ¡¡
ኳስ ባለ ቀን አምይ መሰሎቻቸውና ካፊሮች ጭምር ተሰብስበው ኳሱን የሚያዩት እነዚህ ሰለፍይ ልጆች ሱቅ ነው።
ሲመስለኝ፦
እነዚህ ጀለሶች ኳስ ሳትደግፍና ቲክ_ቶክ ሳታይ ሰለፍይ ሆነህ መኖር ኋላ ቀርነት ስለሚመስላቸው፧ ዕርድናቸው ለማሳየት ሲሉ ስለ ኳስ ከሌላው የበለጠ ይተነትናሉ ምናምን።
ኳስ በሚኖር ጊዜም ሌላው ቦታ ባይሰጠው እንኳ እነሱ ግን ቶሎ ከፍተው ይቀመጣሉ። ሌላውም እነሱጋ እየመጣ ማየት ይጀምራል።
በየቦታው የዚህ ዓይነቱ ነው ያስቸገረው። | 1 513 |
| 6 | ⚽ የኳስ ደጋፊዎች የገቡበት ሙሲባ!!
ፊትናው ላይ የወደቁትም ይሁን አላህ የጠበቃቸው ወጣቶች ሊያዳምጡት የሚገባ ወሳኝ ነሲሀ!!
አቡ ቀታዳ ዐብደላህ ቢን ሙዘሚል
መርከዝ አስ_ሱናህ ቂልጦ
https://t.me/merkezassunnah
https://t.me/Al_Furqan_Islamic_Studio/21015 | 1 825 |
| 7 | ✏️
ሦሥት ዓይነት ሰዎች ዕድለ_ቢስ አይሆኑም መከራ አያገኛቸውም!!
🥰ኛ, ወላጆቹን የሚንከባከብ ሰው፦
📖﴿وَبَرًّا بِوَالِدَتِي وَلَمْ يَجْعَلْنِي جَبَّارًا شَقِيًّا﴾
{ለእናቴም ታዛዥ አድርጎኛል፤ ትዕቢተኛና ዕድለ_ቢስ አላደረገኝም።}
[መርየም:³²]
🥰ኛ, ዱዐ የሚያዘወትር ሰው፦
📖﴿وَلَمْ أَكُن بِدُعَائِكَ رَبِّ شَقِيًّا﴾
{ጌታዬ ሆይ! አንተን በመለመኔ ዕድለ_ቢስ አልሆንኩም}
[መርየም:⁴]
🥰ኛ, ቁርኣን አዘውትሮ የሚቀራ ሰው፦
📖﴿مَا أَنزَلْنَا عَلَيْكَ الْقُرْآنَ لِتَشْقَى﴾
{ቁርኣን በአንተ ላይ እንድትቸገር አላወረድነውም።}
[ጣሀ:²]
🔵 | 1 943 |
| 8 | ✏️
"የሚጨቃጨቁ ሰዎች አብረው ሆነው ሳሉ ድምፃቸው ከፍ አድርገው ለምን ይጯጯሃሉ?"
ብሎ ሲጠይቅ…………
"በአካል ቢቀራረቡም በዝያች ቅፅበት ልባቸው ስለ ተራራቀች የተራራቁ ይመስላቸውና አንደኛው ሌላኛው ለማሰማት ሲል ይጮሃሉ።"
📱 | 1 742 |
| 9 | `⚔️مقتطف بعنوان………
🫵يـــــــارجـــال العقـــــــيدة
أنسيـــــــتم إجــــــرام الحوثــي؟
للشيخ الفاضل:
أبي معاذ حسين الحطيبي حفظه الله | 1 707 |
| 10 | 🗡
ከራፊዳ ጋ በሰይፍ ካልሆነ ምንም ዓይነት የሚደረግ ድርድር የለው!!
🗡الرافضة ليس لهم محاولة إلا السيف!!
የኖራቸው ያወቃቸው ያያቸው
🪑ኢማሙ ሸውካኒ | 1 695 |
| 11 | ↗️
ምላስህ አላህን ከማውሳት እስካልተቆጠበ ድረስ;
መላኢካዎች ጀነት ውስጥ ቤትህን ከመገንባት አይቆጠቡም❗️
📱 | 1 689 |
| 12 | 📱
የማትገመት ሁን‼️
"እሱማ ሀሳቡ እንኳ አይቀይርም" ብለው ሲያሙህ;
👇👇👇👇👇👇👇
👉ይህንን ቀይረህ አስገርማቸው!!
🔵Telegeram የሚለውን ተጭናችሁ ግቡ። | 1 782 |
| 13 | ✏️
የባለማዕረጎች እስልምናን መቀበል ለዳዕዋው መስፋፋት ትልቅ አስተዋጽኦ ሊኖረው ቢችልም……
አንቀጿ የወረደችው ከፊል የቁረይሽ መኳንንቶች ለነብዩﷺ ደሀ ምእመናኖችን ከእሳቸው እንዲያርቁ ወይም ለእነሱ ብቻ የሚሆን ልዩ ሸንጎ እንዲያዘጋጁላቸው በጠየቁ ጊዜ ነበር።
እነዚህ የቁረይሽ መኳንንቶች ሊሰልሙ ወይም ላይሰልሙ፧ ብቻ ግን ነብዩﷺ የሚሉትን ለማድመጥ ከአነዝያ ደሀዎች ጋ አንድ ቦታ ላይ አብረው መቀማመጥ አይፈልጉም ነበር።
በዚህ ጊዜ ለነቢዩﷺ ታማኝ ምእመናንን ከመሰብሰብና ከእነሱ ጋር ከመሆን እንዳይገለሉ የሚመክር መለኮታዊ መመሪያ መጣ፦
﴿وَاصْبِرْ نَفْسَكَ﴾
{ነፍስህን አስታግስ}
ማለትም፦
ምንም እንኳን የሀብትና የሥልጣን ባለቤቶች ባይሆኑም ነፍስህን ከእነርሱ ጋር በማድረግ ላይ ያዛት። ከእነሱም አትለይ። እዚህ ላይ “አስታግስ” ማለት ነፍስን የታዛዦች (የአላህ ባሮች) ጓደኛ አድርጎ ማጽናትና ከእነሱ አለማራቅ ለማለት ነው። የተፈለገውም በውጫዊ አካል ብቻ አብሮ መቀመጥ ሳይሆን: በነፍስ፣ በልብና በትኩረትም ጭምር ከእነሱ ጋር መሆንን ነው።
በመቀጠል መመሪያው በዝርዝር ይበልጥ ግልጽ ተደረገ፦
﴿وَلَا تَعْدُ عَيْنَاكَ عَنْهُمْ﴾
{ዓይኖችህም ከእነሱ (ወደሌላ) አይለፉ።}
ማለትም፦
የዱንያ ጌጥና ማዕረግ ያላቸውን ሰዎች በመፈለግ እንዲሁም ወደ እሰልምና ለማስገባት በማሰብ ዓይኖችህ ከእነሱ አልፈው ወደ ሌሎች አይመልከቱ። ባለሥልጣናትንና ባለሃብቶች ጋ የመድረስ ፍላጎት እነዚህን ታማኝ ምእመናን ቸላ ለማለት ምክንያት አይሁንህ።
የባለማዕረጎች እስልምናን መቀበል ለዳዕዋው መስፋፋት ትልቅ አስተዋጽኦ ሊኖረው ቢችልም፧ አላህ የሰው ልጅ ዋጋ በያዘው ሀብት ወይም በሰዎች ዘንድ ባለው ቦታ ሳይሆን፧ ልቡ በያዘው እውነትና ኢኽላስ መሆኑን መሠረታዊ መመሪያ አድርጎ ሊተክል ወደደ።
በዚህ አንቀጽ ውስጥ ለዘመናችን ዱዐቶችም ትልቅ መመሪያ አለው፦
ተጽዕኖ ፈጣሪ ሰዎችን ማግኘት ዳዕዋውን ሊጠቅም ይችላል; ነገር ግን አላህን ፈልጎና ሐይማኖቱን ሊማር በእውነት የመጣውን ሰው በመተው ወይም ቸላ በማለት ሙሉ ትኩረት ወደ ታዋቂዎች መዘንበል የለበትም። የሰው ልጅ ዋጋ በሥልጣኑ፣ በሀብቱ ወይም በተከታዮቹ ብዛት አይለካም። ዳዕዋውም ወደ follower ቆጠራ፣ view ንፅፅር እና Like ብዛት መለወጥ የለበትም!!
🔵🔵🔵🔵🔵 | 2 003 |
| 14 | ✏️
የተሰበረው ስሜት የተጠገነባት አንቀጽ‼️
አንቀጿ የወረደችው ነብዩﷺ ለልባቸው እጅግ ተወዳጅ የሆነችውን መካን ተሰናብተው በመውጣት ወደ መዲና በሚሰደዱበት ወቅት መንገድ ላይ ሳሉ ነበር። በዚያ የስንብት ስሜት እጅግ ከብዶ በነበረበት ቅጽበት ይህች አንቀጽ ለልባቸው ማረጋጊያና የመመለሻ ቃል ኪዳን ልትሆናቸው፤ መንፈሳቸውንም ልታድስና ይህ ስደት የመንገዱ መጨረሻ እንዳልሆነ፧ ከስደቱም ጀርባ ተመልሶ መግባት እንዳለ ብስራት ልትነግራቸው ወረደች።
ይህም አንቀጿን እጅግ የተለየች ያደርጋታል። ከመካ በሚወጡበት ያችሁ ቅጽበት የመመለስ ቃል ኪዳን ተሰጣቸው።
📖﴿إِنَّ الَّذِي فَرَضَ عَلَيْكَ الْقُرْآنَ}
(ያ…… በአንተ ላይ ቁርኣንን ግዴታ ያደረገው አካል} ማለትም፦
ይህንን ቁርኣን በአንተ ላይ ያወረደልህ፣ ከፍጥረታቱም ሁሉ መርጦ እንድትሸከመውና እንድታደርስ ያደረገህ አካል፧ እርሱ ራሱ;
{لَرَادُّكَ إِلَى مَعَادٍ}
{በእርግጥ ወደ መመለሻህ ይመልስሃል።}
ማለትም፦
አላህ ከእሷ ካወጣህ በኋላ መልሶ ያስገባሃል።
ስደቱ የታሪኩ ማጠቃለያ አልነበረም። የነብዩም ከመካ መውጣት ያለ መመለስ የቀረ ስደት አልነበረም። ይልቁንም በመንገዱ መጨረሻ ላይ የሚጠብቃቸው ቃል ኪዳን ነበረ።
ነብዩﷺ ከዓመታት በኋላ መካን በድል አድራጊነት ተቆጣጥረው ወደ እሷ ተመለሱ። የአላህም ቃል ኪዳን እውነት ሆነ፤ አላህ ቃል ኪዳኑን አያጥፍምና።
በዚህች አንቀጽ ውስጥ ለእኛም ትልቅ መልእክት አለ;
ይህ የምንጓዝበት እያንዳንዱ መሰናክል መመለሻ አለው።
ቁርኣንን ተሸክመን በዚህች አጭር ሕይወት ውስጥ እንጓዛለን፤ ከዚያም መመለሻችን ወደዚያ ቁርኣኑን ወደ አወረደው አላህ ነው!! | 1 948 |
| 15 | 📺
ከጁሙዐ በኋላ ዘወር ዘወር እያላችሁ አንዳንድ ነገሮች ማየት ከፈለጋችሁ።
👇👇የኮከብ ምስሉን ተጭናችሁ ግቡ!!
★★★★★★★★★ | 1 846 |
| 16 | ✏️
ሙጅሪሞች የሚሾሙት በሷሊሖች አመፅ ነው!!
📖ኢብን አቢ ዱንያ ከፉደይል ኢብኑ ዒያድ ባስተላለፈው፦
አላህ ወደ ከፊል ነብያቶች እንዲህ ስል አስተላልፏል;
"እኔን ያወቁኝ ሰዎች ባመፁኝ ጊዜ: እኔን የማያውቁ ሰዎች እሾምባቸዋለሁ"
[الداء والدواء ص١١٧] | 1 958 |
| 17 | 🇮🇷
ኢራን በመካከለኛው ምስራቅ ያለች አደገኛ ካምሰር ናት!! | 2 146 |
| 18 | 📖﴿إِنَّ اللَّهَ وَمَلائِكَتَهُ يُصَلّونَ عَلَى النَّبِيِّ يا أَيُّهَا الَّذينَ آمَنوا صَلّوا عَلَيهِ وَسَلِّموا تَسليمًا}
{አላህና መላኢካዎቹ በነቢዩ ላይ ሰለዋት (የአክብሮት ውዳሴና ዱዐ) ያወርዳሉ፡፡ እናንተ ያመናችሁ ሆይ! በእርሱ ላይ የአክብሮት ዱዐን አውርዱ፡፡ የማክበርንም ሰላምታ ሰላም በሉ፡፡}
💫ነብዩﷺ እንዲህ ይላሉ፦
«أكثروا الصلاة علي يوم الجمعة وليلة الجمعة فمن صلى علي صلاة صلى الله عليه عشرا »
«ጁሙዐ ቀንና ጁሙዐ ሌሊት በእኔ ላይ ሰለዋት አብዙ። በእኔ ላይ አንድ ጊዜ ሰለዋት ያወረደ ሰው በእሱ ላይ አላህ ዐስር ጊዜ ሰለዋት ያወርድበታል።»
«من صلى علي مرة كتب الله له بها عشر حسنات»
«በእኔ ላይ አንድ ጊዜ ሰለዋት ያወረደ ሰው አላህ ለእሱ በዚህ ምክንያት ዐስር ምንዳ ይፅፍለታል።»
« من صلى علي من أمتي صلاة مخلصا من قلبه صلى الله عليه بها عشر صلوات ورفعه بها عشر درجات وكتب له بها عشر حسنات ومحا عنه عشر سيئات »
«ከኡመቶቼ ውስጥ ከቀልቡ ጥርት አድርጎ በእኔ ላይ ሰለዋት ያወረደ የሆነ ሰው; አላህ በእሷ ምክንያት ዐስር ሰለዋት ያወርድበታል፣ ዐስር ደረጃም ከፍ ያደርግለታል፣ ዐስር ምንዳም ይፅፍለታል፣ ዐስር ወንጀልም ያብስለታል።»
« من صلى علي واحدة صلى الله عليه عشرا »
«በእኔ ላይ አንድ ሰለዋት ያወረደ በእሱ ላይ አላህ ዐስር ያወርድበታል።»
🤲اللهم صل على محمد وعلى آل محمد
كما صليت على إبراهيم وعلى آل إبراهيم إنك حميد مجيد،
🤲اللهم بارك على محمد وعلى آل محمد
كما باركت على إبراهيم وعلى آل إبراهيم إنك حميد مجيد.
ወደ መልካም ያመላከተ የሰሪው ምንዳ ያገኛል!!
⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️
| 2 418 |
| 19 | 🇪🇹
ኢትዮጵያ ብትሆንም የውልደቴ ምድር፤
🇸🇦
ሳዑዲን መውደዴ ግን ይሰጠኛል ክብር!! | 2 079 |
| 20 | - @ccdbot. | 2 307 |
